fa
Feedback
ተዋሕዶን እንወቅ።

ተዋሕዶን እንወቅ።

رفتن به کانال در Telegram

አቡነ ዘበሰማያት ይትቀደስ ስምከ ሥረይ ለነ ኲሎ አበሳነ ኢታብአነ ውስተ መንሱት እግዚኦ አድኅነነ እምዕለት እኪት ወባልሐነ ውስተ መንሡት። ✝በከመ ምሕረትከ አምላክነ ወአኮ በከመ አበሳነ✝ የየእለቱን ስንክሳር፥ ውዳሴ ማርያም፥ ጸሎተ አርጋኖን፥ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮችን፥ የጻድቃንና የሰማዕታትን ገድል፥ የተለያዩ መንፈሳዊ ጥያቄዎችን፥ የድሮ እና አዳዲስ መዝሙራትን የሚያገኙበት ቻናል ነው። ይቀላቀሉን።

نمایش بیشتر
Buy Ad
2 370
مشترکین
-124 ساعت
-107 روز
+330 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
سپتامبر '26
سپتامبر '26
+18
در 0 کانال‌ها
اوت '26
+53
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '26
+68
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '26
+50
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+50
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+76
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+26
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+34
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+26
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+18
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+38
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+53
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+21
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+40
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+45
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+68
در 2 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+88
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+61
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+79
در 2 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+88
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+216
در 3 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+240
در 2 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+278
در 2 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+177
در 3 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+201
در 2 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+258
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+110
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+133
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+196
در 4 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+266
در 3 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+646
در 3 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
10 سپتامبر+2
09 سپتامبر+1
08 سپتامبر+1
07 سپتامبر+2
06 سپتامبر+1
05 سپتامبر+2
04 سپتامبر+2
03 سپتامبر+1
02 سپتامبر+4
01 سپتامبر+2
پست‌های کانال
🌻 ዓመቱን ሙሉ ኖረው ይህችን ቀን ሳያዩ ትላንት የሞቱ አሉ ። የኖርነው ስለ ፈለግን ሳይሆን ስለ ተፈቀደልን ነው ። ይህች ቀን ከሰው የምትሰጥ ብትሆን ኖሮ ባላገኘናት ነበር ። እነዚያ የሞቱት በሞኝነት ፣ እኛ የቀረነው በብልጠት አይደለም ። በሕይወት መኖር የአንድ አምላክ ስጦታ ነው ። ያለፈውን ዓመት ስህተት አትድገሙት ። ያለ ፍቅር መውደድን ፣ ያለ እምነት መጸለይን ፣ ያለ ቸርነት መስጠትን ፣ ያለ መቅረዝ ጨለመብኝ ማለትን ፣ ያለ ንስሐ መልካም ቀን መመኘትን ወደ ኋላ ጣሉት ። ዛሬን አይሻገር ፣ ዘንድሮን አይለፍ ። ለማግኘት ማጣት ፣ ለመክበር መዋረድ ፣ ለመኖር መሞት ፣ ለማበብ መክሰም ፣ የእግዚአብሔርን ካሣ ለማግኘት በሰው መገፋት ወሳኝ መሆኑን አትርሱ ። 🌻 "እንዲሁ ምንም ሳልሠራ ዘመኔ ለሚያልፈው ለእኔም ጸልዩ ። እስከ ዛሬዋ ቀን ድረስ አብረን በፍቅር ስለ ቆየን አመሰግናችኋለሁ ። እንኳን ለዚህች ቀን አበቃን! ዓመቱን የሰላም ያድርግልን !"
JOIN @Applied_CHRISTIANITY

2
"ማን ያውቃል ? አሁን እየሄድንበት ያለውን መከራ ፣  ሀዘን ፣  ስብራት ፣ ማጣት  ነገ የት እንደሚያደርሱን ?  ማን ያውቃል እነዚህ ቁስሎች ነገ ማንን እንደሚያክሙ ? የአሁኑ ሕይወታቹ ለነገ ሰዎች ፣ ለልጆቻቹ የምትነግሯቸው የሚያጽናና ታሪካቹ ነው ...አይዞን !" 🕊 ናዛዚ | Nazazi JOIN @Applied_CHRISTIANITY
175
3
"አደራ አደራ መኖርን ምረጡ የእግዚአብሔር ስራው ፣ የዚህ ሁሉ ትርምስ ዓላማ ፣ ለምን ቆይ ? ብለን ጌታችንን የጨቀጨቅንበትን ጥያቄ ፣ የሁሉ ነገር መልስ በ መኖር ነውና የሚመለሰው መኖርን ምረጡ ...ሕይወት ሲታክታቹ " መኖር ደጉ " እያላቹ ግፉ ! መኖርን የመረጠ እግዚአብሔርን በሕይወቱ ያያል ።" 🕊 ናዛዚ | Nazazi JOIN @Applied_CHRISTIANITY
225
4
ከነሐሴ 29 እስከ መስከረም 3 በሆላንድ ፓርክ ለሚካሄደው «የምድር ጌጥ ኢትዮጵያ» ታላቅ መርሃ ግብር የታተሙ ቲኬቶች በእጄ ይገኛሉ! ቦታ: ሆላንድ ፓርክ (ከሆላንድ ኤምባሲ ጎን) ዋጋ: 500 ብር
ከነሐሴ 29 እስከ መስከረም 3 በሆላንድ ፓርክ ለሚካሄደው «የምድር ጌጥ ኢትዮጵያ» ታላቅ መርሃ ግብር የታተሙ ቲኬቶች በእጄ ይገኛሉ! ቦታ: ሆላንድ ፓርክ (ከሆላንድ ኤምባሲ ጎን) ዋጋ: 500 ብር 📩 ቲኬት ለመግዛት አሁኑኑ በ @amedomesfin DM ያድርጉልኝ!
489
5
ሰላም እንዴት ናችሁ ? እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ። በእውነቱ በዚህ መልኩ ባልጽፍ እመርጥ ነበር ሆኖም ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ ውስጥ ስለገባን ነውና በእርግጥ ልጁ እንዲህ እንድጽፍ አይፈልግም ብቻ ግን አንድ የእኛ ቲም አካል የሆነ ልጅ በጽኑ ታሟልና ለህክምና ብዙ ገንዘብ አስፈልጎታል። በሚኒ ባስ ዕርዱን እያለን ከምንወጣ የቻላችሁትን ያህል ብታግዙን በልዑል እግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን። በዚህ አካውንት -> 1000750539697   Lwam Gebregeorgis Tesfay
579
6
ሁለተኛ ዕትም ነሐሴ 8 የፊታችን አርብ ይወጣል አስቀድ በ @Agenttheosophia ማዘዝ ትችላላችሁ
ሁለተኛ ዕትም ነሐሴ 8 የፊታችን አርብ ይወጣል አስቀድ በ @Agenttheosophia ማዘዝ ትችላላችሁ
730
7
ለጥቂት ደቂቃ አቁመው ያንብቡት፤ ሕይወትን የሚቀይር ጥሪ ነው! 🙏 ሰላም ለእናንተ ይሁን ውድ የሀገሬ ልጆች፣ እኔ የዩኒቨርስቲ ተማሪ ነኝ። ዛሬ ይህንን መልእክት የምጽፍላችሁ ችግሬን ለሰው ከመናገር እና ከመለመን ይልቅ እግዚአብሔር በሰጠኝ እውቀት ሰርቼ አባቴን ለመደገፍ እና ትምህርቴን ላለማቋረጥ በመታገል ላይ ስለሆንኩ ነው። አባቴ በጽኑ ታሞ አልጋ ላይ በመውደቁ ምክንያት ስራ አቁሟል። እኔ ደግሞ ትምህርቴን ማቋረጥም ሆነ የሰውን እጅ ማየት አልፈለግሁም። ይልቁንም እግዚአብሔር በሰጠኝ ጥልቅ የግእዝ ቋንቋ እውቀት ሰዎችን ማስተማር እና በዚያውም አባቴን መርዳት እንደምችል አመንኩ። ✨ የትምህርቱ አላማ፡ ለእናንተ፡ ታሪካችንን፣ ጥንታዊ እውቀታችንን እና የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነታችንን በምርምርና በጥልቀት ለመረዳት እንዲችሉ የግእዝን ቋንቋ ሰዋስው (Grammar)፣ ንባብ እና ንግግር (Speaking) በጥራት ማስተማር። ለእኔ፡ ከእጅ ወደ አፍ የሆነውን የህክምና ወጪ በመሸፈን አባቴን መታደግ እና የዩኒቨርስቲ ትምህርቴን ሳይቋረጥ መቀጠል። 📚 የምናስተምረው ትምህርት፡ ሙሉ የግእዝ ሰዋስው (Grammar) የንባብ ስልቶችና ልምምድ (Reading) የንግግር እና የቃላት ጥናት (Speaking) 💰 ክፍያ፡ መማር ለሚፈልጉ ሁሉ ቀላል እንዲሆን በጣም አነስተኛ ክፍያ ነው በወር 200 ብር ብቻ። ወዳጆቼ! እኔ በእግዚአብሔር ስም፣ ስለ ድንግል ማርያም ብዬ የምጠይቃችሁ ትልቅ ትብብር አለ፡ ራሳችሁ መማር ካልቻላችሁ እንኳን ሊንኩን ለሌሎች ማጋራት (Share ማድረግ)። መማር የሚፈልጉ ወዳጆቻችሁን፣ ቤተሰቦቻችሁን ወይም ልጆቻችሁን በመጠቆም ተማሪ እንድታፈሩልኝ። በስራዬ አግዙኝ፤ ከመለመን እና ከመቸገር ታደጉኝ! 📌 ለመመዝገብ እና ትምህርቱን ለመቀላቀል፡ 🔗 የቴሌግራም ሊንክ፡ https://t.me/HiyawLissan 📞 ስልክ ቁጥር፡ 0943910036 (እባካችሁ ይህን መልእክት ለሌሎች በማጋራት የታመመውን አባቴን እንድታክም እና ትምህርቴን እንድቀጥል በጎ ፈቃዳችሁ ይሁን!)
784
8
✉️ "" ተሸክሞህ ይሄዳል ! "" JOIN @Applied_CHRISTIANITY
✉️ "" ተሸክሞህ ይሄዳል ! "" JOIN @Applied_CHRISTIANITY
528
9
✝ ወደ ክርስቶስ መገስገስ የማወቅ ጥማትህ እግዚአብሔርን ለማወቅ የማይፈልግ ከሆነ ከንቱ ነው ፡፡ ስለ ምድር አውቀህ ስለ ሰማይ ዝንጉ ከሆንህ ፣ ስለሚጠፋው እንቅልፍ አጥተህ ስለማይጠፋው ከደነዘዝህ በእውነት ከንቱ ነህ ፡፡ የሚያውቀህን አምላክ ትተህ የማያውቁህን ዝነኞች ስታስስ መዋል ፣ ገና ፈሳሽ ሳለህ ሳትረጋ ያወቀህን ጌታ ገሸሽ ብለህ የካዱህን ስታስብ መኖር ፣ ወላጆችህ ሳያዩህ በዓይነ ምሕረት ያየህን እግዚአብሔር አለማየት ፣ ዓለም ሳይፈጠር የመረጠህን ምርጫህ አለማድረግ በእውነት ከንቱ ነው ፡፡ "ደስታ የሌለው እውቀት ፣ ዕረፍት የሌለው ጥበብ እግዚአብሔርን ማወቅ የሌለበት ነው ፡፡" JOIN @Applied_CHRISTIANITY
472
10
ሰላም ለእናንተ ይሁን ? እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ ዛሬ ምሽት 3፡00 ሰዓት ትምህር ይኖረናል ። በመዘግየታችን ይቅርታ እንጠይቃለን !ለሌሎች በማጋራት አገልግሎቱን እንደግፍ ። - ለመሆኑ ከመማርና ከአገልግሎት የቱ ይበልጣል ? የቱስ ይቀድማል ? የቱስ ይጠቅማል ? በዋናነት ወደ ቤተ ክርስቲያን የምንመጣው ለአገልግሎት ወይስ ለትምህርት ? Join Live Stream - https://t.me/Applied_CHRISTIANITY?livestream
456
11
✝ "" እስቲ ልሞክረው ፣ ምን ያደርጋል ብለን የገባንበት ኃጢአት ብዙ ነው ። JOIN @Applied_CHRISTIANITY
503
12
"የማያልፈው ምንድነው? ከተባለ መልሱ ፦ የእግዚአብሔር መንግሥት ነው ።"
545
13
አምላከ ብርሀን በኦሮምኛ መጥታለች @Waaqa_Ifaa በየቀኑ ከቤተክርስቲያንን አምልኮ መፃህፍት ቀንጭበን ወደናንተ እናደርሳለን ፤ ቤተክርስቲያን እንዴት ባለ ፍቅር ሙሽራዋን እንደምታልከው አብረን እናያለን። አልጫ ህይወታችንን በአምልኮ ጣዕም እናጣፍጥ ዘንድ እንጋብዛለን ፤ ለኦሮምኛ ተናጋሪዎች Share በማድረግ ተባበሩን
609
14
አቤል ይባላል የግቢ ጉባኤያችን አባልና የ12ኛ ክፍል ተማሪ ነው። አሁን ግን እንደምትመለከቱት አደጋ አጋጥሞት የእኛን እርዳታ ይፈልጋልና የምንችለውን ያህል ከላይ በተጠቀሱት አካውንቶች በመላክ እናግ
አቤል ይባላል የግቢ ጉባኤያችን አባልና የ12ኛ ክፍል ተማሪ ነው። አሁን ግን እንደምትመለከቱት አደጋ አጋጥሞት የእኛን እርዳታ ይፈልጋልና የምንችለውን ያህል ከላይ በተጠቀሱት አካውንቶች በመላክ እናግዘው። ማጋራትም እርዳታ ነውና ይህን ፖስት ለምናውቃቸው ሰዎች በማድረስ እነርሱም እንዲያግዙ እናድርግ
698
15
እንኳን አደረሳችሁ 🕊 የ3 ዓመቱ ሕፃን የእናቱን የእምነት ጉድለት በጸሎት አራቀላት በእጁም ይዟት ወደ ሕይወት መራት እናቱም “ልጄ ሆይ አንተ ከእንግዲህ አባቴ ነህ እኔም ልጅህ ነኝ ፤ ያች የተወለ
እንኳን አደረሳችሁ 🕊 የ3 ዓመቱ ሕፃን የእናቱን የእምነት ጉድለት በጸሎት አራቀላት በእጁም ይዟት ወደ ሕይወት መራት እናቱም “ልጄ ሆይ አንተ ከእንግዲህ አባቴ ነህ እኔም ልጅህ ነኝ ፤ ያች የተወለድክባት ዕለት ቀኗ የተባረከችና የተቀደሰች ናት” አለችው ። ከፍላቱ የተነሣ እንደ ነጎድጎድ የሚያስፈራ የነበረው እንደ ማለዳ ውርጭ ቀዘቀዘላቸው ከእግዚአብሔር የታዘዘ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ገብርኤል ከሰማይ ወርዶ የእሳቱን ኃይል አቀዝቅዞታልና ። JOIN @Applied_CHRISTIANITY
555
16
"" ለምን ተኝተሃል ? "" /ዮና 1÷6/ ( ዝክረ ቅዱስ ዮናስ ነቢይ ) [ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ] JOIN @Applied_CHRISTIANITY
531
17
✝ እግዚአብሔር የሌለበት ! እግዚአብሔርን ማወቅ መሠረት መሆኑን ረስተህ ችላ አልከው ። ዛሬ ሁሉን ጨብጠህ ደስታ የምታጣው መሠረት የሌለው ቤት ስለሠራህ ነው ። እግዚአብሔርን ነፍገህ ለልጅህ ምድራዊ እውቀትን ብቻ ሰጠኸው ፣ ልጅህን ግን አጣኸው ። ያንተ ስም እንዳይሰደብ ብቻ ልጅህን በሥነ ሥርዓት አስጨነቅኸው ፣ ነጻ ሲወጣ ግን የታመቀ ኃጢአቱን በሁሉ ፊት አፈነዳው ። እግዚአብሔርን ማወቅና ማፍቀር ብታስተምረው ልጅህ እስከ ሞትህ ድረስ ያንተ ይሆን ነበር ። ከእግዚአብሔር ነጥሎ ልጅን ከእውቀት ጋር ብቻ መሸሸግ የሚያፈስ ጣራ ውስጥ እንደ ማስጠለል ነው ። ዛሬ እግዚአብሔርን ማወቅ ከትምህርት ቤቶች ውስጥ እንዲወጣ ተደረገ ። ለራሱ ጌታ መሆን አቅቶት ይኸው ትውልድ ወደቀ ። ስለ እግዚአብሔር መናገር ፈሪ ፣ አፈረ ። ቤተ ክርስቲያን ትውልድ ማሰሪያ ነው ፣ ሃይማኖትም አደንዛዥ ዕፅ ነው ተባለ ፣ ይኸው አሁን በምድር ላይ ካሉ አራዊቶች በጥቂት የሚለዩ ልጆችን አፈራን ። እግዚአብሔር ማወቅ ፀሐይ ነው ፣ ምድራዊ እውቀት ግን የቀን ሻማ ነው ። አለባበስህ ተስተካክሎ ኑሮህ ከተዘባረቀ ፣ ሥልጣኔ ገብቶህ የሕይወት ውል ከጠፋህ ፣ ብዙ ደርጅቶችን እያስተዳደርህ ቤትህ ከሸፈተብህ ፣ አገር እየገዛህ መንፈስህ ካመጸብህ መፍትሔው እግዚአብሔርን አሁንም አሁንም ማወቅ ብቻ ነው ። እግዚአብሔርን ማወቅ በራሱ ደስታ አይሆንህም ፣ በእግዚአብሔር እንደ ታወቅህ ስታውቅ ግን ለዘላለም እረፍት ይሰማሀል ። ወዳጄ ዝም ብለህ ተማር ! - .....እንዴት #አደራችሁ ? - .....እንዴት #አረፈዳችሁ ? - .....እንዴት #ዋላችሁ ? - .....እንዴት #አመሻችሁ ? JOIN @Applied_CHRISTIANITY
679
18
ምናልባት . . . "አቤቱ ፡ ወደ ፡ ፈተና ፡ አታግባን ፡ ከክፉ ፡ ሁሉ ፡ አድነን ፡ እንጂ ፡ መንግሥት ፡ የአንተ ፡ ናትና ፡ ኃይል ፣ ክብር ፣ ምስጋና ፡ ለዘለዓለሙ ።" አሜን ፫ JOIN @A
ምናልባት . . . "አቤቱ ፡ ወደ ፡ ፈተና ፡ አታግባን ፡ ከክፉ ፡ ሁሉ ፡ አድነን ፡ እንጂ ፡ መንግሥት ፡ የአንተ ፡ ናትና ፡ ኃይል ፣ ክብር ፣ ምስጋና ፡ ለዘለዓለሙ ።" አሜን ፫ JOIN @Applied_CHRISTIANITY
569
19
✝ እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ ! "" ለመሆኑ ! በኃጢአት ለመውደቃችን ፣ ከቤተ ክርስቲያን (ከአገልግሎት) ለመራቃችን እና ለግድ የለሽነታችን ተጠያቂው ማን ነው ? "" ዛሬ ማታ 3፡00 ሰዓት
✝ እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ ! "" ለመሆኑ ! በኃጢአት ለመውደቃችን ፣ ከቤተ ክርስቲያን (ከአገልግሎት) ለመራቃችን እና ለግድ የለሽነታችን ተጠያቂው ማን ነው ? "" ዛሬ ማታ 3፡00 ሰዓት ይጠብቁን ! JOIN @Applied_CHRISTIANITY
504
20
✥ ቅዱስ ዻውሎስ ሐዋርያ የቤተ ክርስቲያን መብራቷ ቅዱስ ዻውሎስን እንደ ምን ባለ አማርኛ እንገልጠዋለን? ስለ እርሱ መናገርና መጻፍ የሚችልስ እንደ ምን ያለ ሰው ነው? የዓለምን ነገር ሲጽፍ በኖረ
✥ ቅዱስ ዻውሎስ ሐዋርያ የቤተ ክርስቲያን መብራቷ ቅዱስ ዻውሎስን እንደ ምን ባለ አማርኛ እንገልጠዋለን? ስለ እርሱ መናገርና መጻፍ የሚችልስ እንደ ምን ያለ ሰው ነው? የዓለምን ነገር ሲጽፍ በኖረ እጄስ እንደ ምን እጽፈዋለሁ? ይልቁኑስ የርሱን 14ቱን መልዕክታትና ግብረ ሐዋርያትን መመልከቱ ሳይሻል አይቀርም ። ቅዱስ ዻውሎስ ከነገደ ብንያም ሳውል የሚባል የጠርሴስ ሰው ሲሆን ምሑረ ኦሪት: ቀናተኛና ፈሪሳዊ ነበር ። ጌታ በደማስቆ ጐዳና ጠርቶ በ3 ቀናት ልዩነት ምርጥ ዕቃ አደረገው ። ይህ የሆነው በ42 ዓ.ም ጌታ ባረገ በ8ኛው ዓመት ነበር ። ከዚያማ ብርሃን ሆኖ አበራ ፣ ጨው ሆኖ አጣፈጠ ። ከኢየሩሳሌም እስከ ሮም ከእንግሊዝ እስከ እልዋሪቆን (የዓለም መጨረሻ) ወንጌልን ሰበከ ። ስለ ወንጌል ተደበደበ ፣ ታሠረ ፣ በእሳት ተቃጠለ ። በድንጋይ ተወገረ በጦር ተወጋ ። ባፍም በመጣፍም ብሎ አገለገለ ። በየቦታውም ድንቅ ድንቅ ተአምራትን ሠራ ። ለ25 ዓመታት ቀንና ሌሊት ያለ መታከት ወንጌልን ሰበከ ። እርሱን የመሰሉ ፣ እርሱንም ያከሉ ብዙ አርድእትን አፍርቶ በ67 ዓ/ም በኔሮን ቄሳር ትእዛዝ አንገቱ ተቆርጧል ። ከ14ቱ መልዕክታቱ ባሻገር ቅዱስ ሉቃስ ወንጌልን ሲጽፍ አግዞታል ። ልክ ቅዱስ ዼጥሮስ ማርቆስን እንዳገዘው ማለት ነው ። « ወስብሐት ለእግዚአብሔር » - .....እንዴት #አደራችሁ ? - .....እንዴት #አረፈዳችሁ ? - .....እንዴት #ዋላችሁ ? - .....እንዴት #አመሻችሁ ? JOIN @Applied_CHRISTIANITY
633