en
Feedback
ተዋሕዶን እንወቅ።

ተዋሕዶን እንወቅ።

Open in Telegram

አቡነ ዘበሰማያት ይትቀደስ ስምከ ሥረይ ለነ ኲሎ አበሳነ ኢታብአነ ውስተ መንሱት እግዚኦ አድኅነነ እምዕለት እኪት ወባልሐነ ውስተ መንሡት። ✝በከመ ምሕረትከ አምላክነ ወአኮ በከመ አበሳነ✝ የየእለቱን ስንክሳር፥ ውዳሴ ማርያም፥ ጸሎተ አርጋኖን፥ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮችን፥ የጻድቃንና የሰማዕታትን ገድል፥ የተለያዩ መንፈሳዊ ጥያቄዎችን፥ የድሮ እና አዳዲስ መዝሙራትን የሚያገኙበት ቻናል ነው። ይቀላቀሉን።

Show more
Buy Ad
2 373
Subscribers
-124 hours
-27 days
+630 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
September '26
September '26
+15
in 0 channels
August '26
+53
in 0 channels
Get PRO
July '26
+68
in 0 channels
Get PRO
June '26
+50
in 0 channels
Get PRO
May '26
+50
in 0 channels
Get PRO
April '26
+76
in 0 channels
Get PRO
March '26
+26
in 0 channels
Get PRO
February '26
+34
in 0 channels
Get PRO
January '26
+26
in 0 channels
Get PRO
December '25
+18
in 0 channels
Get PRO
November '25
+38
in 0 channels
Get PRO
October '25
+53
in 0 channels
Get PRO
September '25
+21
in 0 channels
Get PRO
August '25
+40
in 1 channels
Get PRO
July '25
+45
in 0 channels
Get PRO
June '25
+68
in 2 channels
Get PRO
May '25
+88
in 1 channels
Get PRO
April '25
+61
in 0 channels
Get PRO
March '25
+79
in 2 channels
Get PRO
February '25
+88
in 0 channels
Get PRO
January '25
+216
in 3 channels
Get PRO
December '24
+240
in 2 channels
Get PRO
November '24
+278
in 2 channels
Get PRO
October '24
+177
in 3 channels
Get PRO
September '24
+201
in 2 channels
Get PRO
August '24
+258
in 1 channels
Get PRO
July '24
+110
in 0 channels
Get PRO
June '24
+133
in 1 channels
Get PRO
May '24
+196
in 4 channels
Get PRO
April '24
+266
in 3 channels
Get PRO
March '24
+646
in 3 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
08 September+1
07 September+2
06 September+1
05 September+2
04 September+2
03 September+1
02 September+4
01 September+2
Channel Posts
Repost from N/a
ከነሐሴ 29 እስከ መስከረም 3 በሆላንድ ፓርክ ለሚካሄደው «የምድር ጌጥ ኢትዮጵያ» ታላቅ መርሃ ግብር የታተሙ ቲኬቶች በእጄ ይገኛሉ! ቦታ: ሆላንድ ፓርክ (ከሆላንድ ኤምባሲ ጎን) ዋጋ: 500 ብር
ከነሐሴ 29 እስከ መስከረም 3 በሆላንድ ፓርክ ለሚካሄደው «የምድር ጌጥ ኢትዮጵያ» ታላቅ መርሃ ግብር የታተሙ ቲኬቶች በእጄ ይገኛሉ! ቦታ: ሆላንድ ፓርክ (ከሆላንድ ኤምባሲ ጎን) ዋጋ: 500 ብር 📩 ቲኬት ለመግዛት አሁኑኑ በ @amedomesfin DM ያድርጉልኝ!

2
ሰላም እንዴት ናችሁ ? እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ። በእውነቱ በዚህ መልኩ ባልጽፍ እመርጥ ነበር ሆኖም ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ ውስጥ ስለገባን ነውና በእርግጥ ልጁ እንዲህ እንድጽፍ አይፈልግም ብቻ ግን አንድ የእኛ ቲም አካል የሆነ ልጅ በጽኑ ታሟልና ለህክምና ብዙ ገንዘብ አስፈልጎታል። በሚኒ ባስ ዕርዱን እያለን ከምንወጣ የቻላችሁትን ያህል ብታግዙን በልዑል እግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን። በዚህ አካውንት -> 1000750539697   Lwam Gebregeorgis Tesfay
465
3
ሁለተኛ ዕትም ነሐሴ 8 የፊታችን አርብ ይወጣል አስቀድ በ @Agenttheosophia ማዘዝ ትችላላችሁ
ሁለተኛ ዕትም ነሐሴ 8 የፊታችን አርብ ይወጣል አስቀድ በ @Agenttheosophia ማዘዝ ትችላላችሁ
626
4
ለጥቂት ደቂቃ አቁመው ያንብቡት፤ ሕይወትን የሚቀይር ጥሪ ነው! 🙏 ሰላም ለእናንተ ይሁን ውድ የሀገሬ ልጆች፣ እኔ የዩኒቨርስቲ ተማሪ ነኝ። ዛሬ ይህንን መልእክት የምጽፍላችሁ ችግሬን ለሰው ከመናገር እና ከመለመን ይልቅ እግዚአብሔር በሰጠኝ እውቀት ሰርቼ አባቴን ለመደገፍ እና ትምህርቴን ላለማቋረጥ በመታገል ላይ ስለሆንኩ ነው። አባቴ በጽኑ ታሞ አልጋ ላይ በመውደቁ ምክንያት ስራ አቁሟል። እኔ ደግሞ ትምህርቴን ማቋረጥም ሆነ የሰውን እጅ ማየት አልፈለግሁም። ይልቁንም እግዚአብሔር በሰጠኝ ጥልቅ የግእዝ ቋንቋ እውቀት ሰዎችን ማስተማር እና በዚያውም አባቴን መርዳት እንደምችል አመንኩ። ✨ የትምህርቱ አላማ፡ ለእናንተ፡ ታሪካችንን፣ ጥንታዊ እውቀታችንን እና የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነታችንን በምርምርና በጥልቀት ለመረዳት እንዲችሉ የግእዝን ቋንቋ ሰዋስው (Grammar)፣ ንባብ እና ንግግር (Speaking) በጥራት ማስተማር። ለእኔ፡ ከእጅ ወደ አፍ የሆነውን የህክምና ወጪ በመሸፈን አባቴን መታደግ እና የዩኒቨርስቲ ትምህርቴን ሳይቋረጥ መቀጠል። 📚 የምናስተምረው ትምህርት፡ ሙሉ የግእዝ ሰዋስው (Grammar) የንባብ ስልቶችና ልምምድ (Reading) የንግግር እና የቃላት ጥናት (Speaking) 💰 ክፍያ፡ መማር ለሚፈልጉ ሁሉ ቀላል እንዲሆን በጣም አነስተኛ ክፍያ ነው በወር 200 ብር ብቻ። ወዳጆቼ! እኔ በእግዚአብሔር ስም፣ ስለ ድንግል ማርያም ብዬ የምጠይቃችሁ ትልቅ ትብብር አለ፡ ራሳችሁ መማር ካልቻላችሁ እንኳን ሊንኩን ለሌሎች ማጋራት (Share ማድረግ)። መማር የሚፈልጉ ወዳጆቻችሁን፣ ቤተሰቦቻችሁን ወይም ልጆቻችሁን በመጠቆም ተማሪ እንድታፈሩልኝ። በስራዬ አግዙኝ፤ ከመለመን እና ከመቸገር ታደጉኝ! 📌 ለመመዝገብ እና ትምህርቱን ለመቀላቀል፡ 🔗 የቴሌግራም ሊንክ፡ https://t.me/HiyawLissan 📞 ስልክ ቁጥር፡ 0943910036 (እባካችሁ ይህን መልእክት ለሌሎች በማጋራት የታመመውን አባቴን እንድታክም እና ትምህርቴን እንድቀጥል በጎ ፈቃዳችሁ ይሁን!)
784
5
✉️ "" ተሸክሞህ ይሄዳል ! "" JOIN @Applied_CHRISTIANITY
✉️ "" ተሸክሞህ ይሄዳል ! "" JOIN @Applied_CHRISTIANITY
528
6
✝ ወደ ክርስቶስ መገስገስ የማወቅ ጥማትህ እግዚአብሔርን ለማወቅ የማይፈልግ ከሆነ ከንቱ ነው ፡፡ ስለ ምድር አውቀህ ስለ ሰማይ ዝንጉ ከሆንህ ፣ ስለሚጠፋው እንቅልፍ አጥተህ ስለማይጠፋው ከደነዘዝህ በእውነት ከንቱ ነህ ፡፡ የሚያውቀህን አምላክ ትተህ የማያውቁህን ዝነኞች ስታስስ መዋል ፣ ገና ፈሳሽ ሳለህ ሳትረጋ ያወቀህን ጌታ ገሸሽ ብለህ የካዱህን ስታስብ መኖር ፣ ወላጆችህ ሳያዩህ በዓይነ ምሕረት ያየህን እግዚአብሔር አለማየት ፣ ዓለም ሳይፈጠር የመረጠህን ምርጫህ አለማድረግ በእውነት ከንቱ ነው ፡፡ "ደስታ የሌለው እውቀት ፣ ዕረፍት የሌለው ጥበብ እግዚአብሔርን ማወቅ የሌለበት ነው ፡፡" JOIN @Applied_CHRISTIANITY
472
7
ሰላም ለእናንተ ይሁን ? እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ ዛሬ ምሽት 3፡00 ሰዓት ትምህር ይኖረናል ። በመዘግየታችን ይቅርታ እንጠይቃለን !ለሌሎች በማጋራት አገልግሎቱን እንደግፍ ። - ለመሆኑ ከመማርና ከአገልግሎት የቱ ይበልጣል ? የቱስ ይቀድማል ? የቱስ ይጠቅማል ? በዋናነት ወደ ቤተ ክርስቲያን የምንመጣው ለአገልግሎት ወይስ ለትምህርት ? Join Live Stream - https://t.me/Applied_CHRISTIANITY?livestream
456
8
✝ "" እስቲ ልሞክረው ፣ ምን ያደርጋል ብለን የገባንበት ኃጢአት ብዙ ነው ። JOIN @Applied_CHRISTIANITY
503
9
"የማያልፈው ምንድነው? ከተባለ መልሱ ፦ የእግዚአብሔር መንግሥት ነው ።"
545
10
አምላከ ብርሀን በኦሮምኛ መጥታለች @Waaqa_Ifaa በየቀኑ ከቤተክርስቲያንን አምልኮ መፃህፍት ቀንጭበን ወደናንተ እናደርሳለን ፤ ቤተክርስቲያን እንዴት ባለ ፍቅር ሙሽራዋን እንደምታልከው አብረን እናያለን። አልጫ ህይወታችንን በአምልኮ ጣዕም እናጣፍጥ ዘንድ እንጋብዛለን ፤ ለኦሮምኛ ተናጋሪዎች Share በማድረግ ተባበሩን
609
11
አቤል ይባላል የግቢ ጉባኤያችን አባልና የ12ኛ ክፍል ተማሪ ነው። አሁን ግን እንደምትመለከቱት አደጋ አጋጥሞት የእኛን እርዳታ ይፈልጋልና የምንችለውን ያህል ከላይ በተጠቀሱት አካውንቶች በመላክ እናግ
አቤል ይባላል የግቢ ጉባኤያችን አባልና የ12ኛ ክፍል ተማሪ ነው። አሁን ግን እንደምትመለከቱት አደጋ አጋጥሞት የእኛን እርዳታ ይፈልጋልና የምንችለውን ያህል ከላይ በተጠቀሱት አካውንቶች በመላክ እናግዘው። ማጋራትም እርዳታ ነውና ይህን ፖስት ለምናውቃቸው ሰዎች በማድረስ እነርሱም እንዲያግዙ እናድርግ
698
12
እንኳን አደረሳችሁ 🕊 የ3 ዓመቱ ሕፃን የእናቱን የእምነት ጉድለት በጸሎት አራቀላት በእጁም ይዟት ወደ ሕይወት መራት እናቱም “ልጄ ሆይ አንተ ከእንግዲህ አባቴ ነህ እኔም ልጅህ ነኝ ፤ ያች የተወለ
እንኳን አደረሳችሁ 🕊 የ3 ዓመቱ ሕፃን የእናቱን የእምነት ጉድለት በጸሎት አራቀላት በእጁም ይዟት ወደ ሕይወት መራት እናቱም “ልጄ ሆይ አንተ ከእንግዲህ አባቴ ነህ እኔም ልጅህ ነኝ ፤ ያች የተወለድክባት ዕለት ቀኗ የተባረከችና የተቀደሰች ናት” አለችው ። ከፍላቱ የተነሣ እንደ ነጎድጎድ የሚያስፈራ የነበረው እንደ ማለዳ ውርጭ ቀዘቀዘላቸው ከእግዚአብሔር የታዘዘ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ገብርኤል ከሰማይ ወርዶ የእሳቱን ኃይል አቀዝቅዞታልና ። JOIN @Applied_CHRISTIANITY
555
13
"" ለምን ተኝተሃል ? "" /ዮና 1÷6/ ( ዝክረ ቅዱስ ዮናስ ነቢይ ) [ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ] JOIN @Applied_CHRISTIANITY
531
14
✝ እግዚአብሔር የሌለበት ! እግዚአብሔርን ማወቅ መሠረት መሆኑን ረስተህ ችላ አልከው ። ዛሬ ሁሉን ጨብጠህ ደስታ የምታጣው መሠረት የሌለው ቤት ስለሠራህ ነው ። እግዚአብሔርን ነፍገህ ለልጅህ ምድራዊ እውቀትን ብቻ ሰጠኸው ፣ ልጅህን ግን አጣኸው ። ያንተ ስም እንዳይሰደብ ብቻ ልጅህን በሥነ ሥርዓት አስጨነቅኸው ፣ ነጻ ሲወጣ ግን የታመቀ ኃጢአቱን በሁሉ ፊት አፈነዳው ። እግዚአብሔርን ማወቅና ማፍቀር ብታስተምረው ልጅህ እስከ ሞትህ ድረስ ያንተ ይሆን ነበር ። ከእግዚአብሔር ነጥሎ ልጅን ከእውቀት ጋር ብቻ መሸሸግ የሚያፈስ ጣራ ውስጥ እንደ ማስጠለል ነው ። ዛሬ እግዚአብሔርን ማወቅ ከትምህርት ቤቶች ውስጥ እንዲወጣ ተደረገ ። ለራሱ ጌታ መሆን አቅቶት ይኸው ትውልድ ወደቀ ። ስለ እግዚአብሔር መናገር ፈሪ ፣ አፈረ ። ቤተ ክርስቲያን ትውልድ ማሰሪያ ነው ፣ ሃይማኖትም አደንዛዥ ዕፅ ነው ተባለ ፣ ይኸው አሁን በምድር ላይ ካሉ አራዊቶች በጥቂት የሚለዩ ልጆችን አፈራን ። እግዚአብሔር ማወቅ ፀሐይ ነው ፣ ምድራዊ እውቀት ግን የቀን ሻማ ነው ። አለባበስህ ተስተካክሎ ኑሮህ ከተዘባረቀ ፣ ሥልጣኔ ገብቶህ የሕይወት ውል ከጠፋህ ፣ ብዙ ደርጅቶችን እያስተዳደርህ ቤትህ ከሸፈተብህ ፣ አገር እየገዛህ መንፈስህ ካመጸብህ መፍትሔው እግዚአብሔርን አሁንም አሁንም ማወቅ ብቻ ነው ። እግዚአብሔርን ማወቅ በራሱ ደስታ አይሆንህም ፣ በእግዚአብሔር እንደ ታወቅህ ስታውቅ ግን ለዘላለም እረፍት ይሰማሀል ። ወዳጄ ዝም ብለህ ተማር ! - .....እንዴት #አደራችሁ ? - .....እንዴት #አረፈዳችሁ ? - .....እንዴት #ዋላችሁ ? - .....እንዴት #አመሻችሁ ? JOIN @Applied_CHRISTIANITY
679
15
ምናልባት . . . "አቤቱ ፡ ወደ ፡ ፈተና ፡ አታግባን ፡ ከክፉ ፡ ሁሉ ፡ አድነን ፡ እንጂ ፡ መንግሥት ፡ የአንተ ፡ ናትና ፡ ኃይል ፣ ክብር ፣ ምስጋና ፡ ለዘለዓለሙ ።" አሜን ፫ JOIN @A
ምናልባት . . . "አቤቱ ፡ ወደ ፡ ፈተና ፡ አታግባን ፡ ከክፉ ፡ ሁሉ ፡ አድነን ፡ እንጂ ፡ መንግሥት ፡ የአንተ ፡ ናትና ፡ ኃይል ፣ ክብር ፣ ምስጋና ፡ ለዘለዓለሙ ።" አሜን ፫ JOIN @Applied_CHRISTIANITY
569
16
✝ እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ ! "" ለመሆኑ ! በኃጢአት ለመውደቃችን ፣ ከቤተ ክርስቲያን (ከአገልግሎት) ለመራቃችን እና ለግድ የለሽነታችን ተጠያቂው ማን ነው ? "" ዛሬ ማታ 3፡00 ሰዓት
✝ እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ ! "" ለመሆኑ ! በኃጢአት ለመውደቃችን ፣ ከቤተ ክርስቲያን (ከአገልግሎት) ለመራቃችን እና ለግድ የለሽነታችን ተጠያቂው ማን ነው ? "" ዛሬ ማታ 3፡00 ሰዓት ይጠብቁን ! JOIN @Applied_CHRISTIANITY
504
17
✥ ቅዱስ ዻውሎስ ሐዋርያ የቤተ ክርስቲያን መብራቷ ቅዱስ ዻውሎስን እንደ ምን ባለ አማርኛ እንገልጠዋለን? ስለ እርሱ መናገርና መጻፍ የሚችልስ እንደ ምን ያለ ሰው ነው? የዓለምን ነገር ሲጽፍ በኖረ
✥ ቅዱስ ዻውሎስ ሐዋርያ የቤተ ክርስቲያን መብራቷ ቅዱስ ዻውሎስን እንደ ምን ባለ አማርኛ እንገልጠዋለን? ስለ እርሱ መናገርና መጻፍ የሚችልስ እንደ ምን ያለ ሰው ነው? የዓለምን ነገር ሲጽፍ በኖረ እጄስ እንደ ምን እጽፈዋለሁ? ይልቁኑስ የርሱን 14ቱን መልዕክታትና ግብረ ሐዋርያትን መመልከቱ ሳይሻል አይቀርም ። ቅዱስ ዻውሎስ ከነገደ ብንያም ሳውል የሚባል የጠርሴስ ሰው ሲሆን ምሑረ ኦሪት: ቀናተኛና ፈሪሳዊ ነበር ። ጌታ በደማስቆ ጐዳና ጠርቶ በ3 ቀናት ልዩነት ምርጥ ዕቃ አደረገው ። ይህ የሆነው በ42 ዓ.ም ጌታ ባረገ በ8ኛው ዓመት ነበር ። ከዚያማ ብርሃን ሆኖ አበራ ፣ ጨው ሆኖ አጣፈጠ ። ከኢየሩሳሌም እስከ ሮም ከእንግሊዝ እስከ እልዋሪቆን (የዓለም መጨረሻ) ወንጌልን ሰበከ ። ስለ ወንጌል ተደበደበ ፣ ታሠረ ፣ በእሳት ተቃጠለ ። በድንጋይ ተወገረ በጦር ተወጋ ። ባፍም በመጣፍም ብሎ አገለገለ ። በየቦታውም ድንቅ ድንቅ ተአምራትን ሠራ ። ለ25 ዓመታት ቀንና ሌሊት ያለ መታከት ወንጌልን ሰበከ ። እርሱን የመሰሉ ፣ እርሱንም ያከሉ ብዙ አርድእትን አፍርቶ በ67 ዓ/ም በኔሮን ቄሳር ትእዛዝ አንገቱ ተቆርጧል ። ከ14ቱ መልዕክታቱ ባሻገር ቅዱስ ሉቃስ ወንጌልን ሲጽፍ አግዞታል ። ልክ ቅዱስ ዼጥሮስ ማርቆስን እንዳገዘው ማለት ነው ። « ወስብሐት ለእግዚአብሔር » - .....እንዴት #አደራችሁ ? - .....እንዴት #አረፈዳችሁ ? - .....እንዴት #ዋላችሁ ? - .....እንዴት #አመሻችሁ ? JOIN @Applied_CHRISTIANITY
633
18
እንኳን አደረሳችሁ 🕊 ✝ ሐምሌ 5 ቀን ብርሃናተ ዓለም ቅዱስ ጴጥሮስ ወጳውሎስ ዕረፍታቸው ነው ። ✝ ✥ ቅዱስ ዼጥሮስ ሊቀ ሐዋርያት የዮና ልጅ ስምዖን ዼጥሮስ (ኬፋ) የተባለው በጌታችን ንጹሕ አን
እንኳን አደረሳችሁ 🕊 ✝ ሐምሌ 5 ቀን ብርሃናተ ዓለም ቅዱስ ጴጥሮስ ወጳውሎስ ዕረፍታቸው ነው ። ✝ ✥ ቅዱስ ዼጥሮስ ሊቀ ሐዋርያት የዮና ልጅ ስምዖን ዼጥሮስ (ኬፋ) የተባለው በጌታችን ንጹሕ አንደበት ነው ። ይሔውም ዓለት (መሰረት) እንደ ማለት ነው ። በቤተ ሳይዳ ከወንድሙ እንድርያስ ጋር ዓሳ በማጥመድ አድጐ ፣ ሚስት አግብቶ ዕድሜው 56 ሲደርስ ነበር ጌታችን የተቀበለው ። በዕድሜውም ሆነ በቅንዐቱ ፣ በአስተዋይነቱም መሠረተ ቤተ ክርስቲያን ተብሏል ። ለሐዋርያትም አለቃቸው ሆኗል ። (ማቴ 16÷17 ፣ ዮሐ 21÷15) ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በተያዘባት ሌሊት ለሰራው ስሕተት ንስሃ ገብቶ ምሳሌም ሆኗል ። ቅዱስ ዼጥሮስ እንደ እረኝነቱ ሐዋርያትን ጠብቆ ለጸጋ መንፈስ ቅዱስ ሲያበቃ ከበዓለ ሃምሳ በሁዋላም ለሁሉም ሃገረ ስብከት አካፍሏል ። ምንም የርሱ ክፍል ሮሜ ብትሆንም አርድእትን ስለ ማጽናት በሁሉም አሕጉራት ዙሯል ። በስተእርጅናው ብዙ መከራዎችን ተቀብሏል ። አሕዛብ ግብራቸው እንደ እንስሳ ነውና በአባታችን ላይ ቀልደዋል ። እርሱ ግን ሁሉንም ታግሷል ። የቅዱሱን ታሪክ ለመናገር ከመብዛቱ የተነሳ ይከብዳልና ልቡና ያለው ሰው ሊቃውንትን ሊጠይቅ እንደሚገባ እመክራለሁ ። ቅዱስ ዼጥሮስ መልካሙን ገድል ተጋድሎ በ66 ዓ.ም የኔሮን ቄሳር ወታደሮች ሲሰቅሉት ለመናቸው ። "እባካችሁን? እኔ እንደ ጌታየ ሆኜ መሰቀል አይገባኝም" አላቸው ። እነሱም ዘቅዝቀው ሰቅለው ገድለውታል ። በበጐ እረኝነቱም የማታልፈውን ርስት ከነመክፈቻዋ ተቀብሏል ። በሰማዕትነት ሲያርፍም ዕድሜው ወደ 88 አካባብ ደርሶ ነበር ። JOIN @Applied_CHRISTIANITY
436
19
✝ ጌታ ሆይ አስተምረኝ ! ✥ ክፍል 1 ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ዳዊት በመዝሙሩ መላልሶ ከሚለምነው ልመና አንዱ " አስተምረኝ " የሚል ነው ። " አቤቱ መንገድህን አስተምረኝ ፧ ፍለጋህንም አስተምረኝ ። በእውነትህ ምራኝ አስተምረኝም ።" /መዝ 24÷1-7/ እውቀትን በተፈጥሮ ፣ በልምድ ፣ በትምህርት ፣ በጉዳት እናገኛል ። እግዚአብሔር አእምሮን የፈጠረው እንድናውቅ ስለፈለገ ነው ። መማርን መጥላት አእምሮ የተባለው ትልቅ መሣሪያ ያለ ሥራ እንዲሆን ማድረግ ነው ። ጡንቻ ያለ ሥራ እንደሚሟሽሽ አእምሮም ያለ እውቀት እየሟሸሸ ይመጣል ። ሰዎች መልካሙን ነገር ለማወቅ ካልፈለጉ በክፉ እውቀት እየሰለጠኑ ይመጣሉ ። መልካሙን ማወቅ ክፉውን በተግባር ላለማወቅ ይረዳል ። ቀናችንን አዲስና የሚያስደስት ማድረግ የምንችለው ትላንት የማናውቀውን ዛሬ ማወቅ ፣ መማር ስንጀምር ነው ። ሰው መኖሩን የሚወደው በአዲስ እውቀት ቀኑን እስከ ጀመረ ድረስ ነው ። የዓለማችን ትልልቅ ፈላስፎችና አዋቂዎች እንኳ አእምሮአቸውን ከመቶ ሁለት እጅ ብቻ ተጠቅመዋል ይባላል ። ተመልከት አእምሮ ብዙ ያልተሰራበት መሣሪያ ነው ። ዛሬ በእፍኝ እውቀት አእምሮአችን የሞላ የሚመስለን በጣም የምንገርም ሰዎች አለን ። መማር ስለ መረጃ ሳይሆን ስለ መፍትሔ የሚያስብ ነው ። መፍትሔው ያለው ደግሞ ችግሩን በደንብ በማወቅ ውስጥ ነው ። አዋቂ ሰው ሁሉን እንዳላወቀ ይገባዋል ። ስለዚህ በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ ለመማር ዝግጁ ሆኖ ይጠብቃል ። ..... ይቀጥላል - .....እንዴት #አደራችሁ ? - .....እንዴት #አረፈዳችሁ ? - .....እንዴት #ዋላችሁ ? - .....እንዴት #አመሻችሁ ? JOIN @Applied_CHRISTIANITY
499
20
ራእየ ኒፎን ገጽ 59 የይቅርታ ፏፏቴ የርኅራኄ ባለጠጋ የሆንክ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ! ፊትህን ከእኔ አትመልስ፤ ማረኝ፤ ይቅርም በለኝ ፡፡ ጌታ ሆይ “አላውቅህም አትበለኝ !' ጌታ ሆይ እስከዛ
ራእየ ኒፎን ገጽ 59 የይቅርታ ፏፏቴ የርኅራኄ ባለጠጋ የሆንክ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ! ፊትህን ከእኔ አትመልስ፤ ማረኝ፤ ይቅርም በለኝ ፡፡ ጌታ ሆይ “አላውቅህም አትበለኝ !' ጌታ ሆይ እስከዛሬ የት ነበርክ?' ብለህም አትቆጣብኝ ፡፡ በኃጢአት የቆሸሽሁ ፧ በበደል እንደ ጢስ የጠቆርሁ ፤ ሕግህን በመተላለፍ የበሰበስሁ ፤ ፍቅርህን በመርሳት የተዋረድሁ ፤ በርኵሰት የሽተትሁ ፤ በዲያብሎስ ምክር የጠፋሁ ፤ ሰዎች በሚሠሩት አስነዋሪ ሥራም ዋነኛ የሆንኩ የማልጠቅም ትቢያና ጉድፍ ልጅህን አትናቀኝ ፤ ከፊትህም አፍሬ አልመለስ ፡፡ መምህሬ ሆይ ! ከእኔ አትራቅ ፤ ራራልኝ ፤ አድነኝም ፡፡ ሰው ወዳጅ ሆይ “አንተ የኃጢአተኛን በንስሐ ከክፉ መንገዱ መመለሱን እንጂ መጥፋቱን እንደማትሻ' አውቃለሁና ተመልሰህ እስክትረዳኝና ምሕረትህን እስካገኝ አላርፍም ፡፡" - .....እንዴት #አደራችሁ ? - .....እንዴት #አረፈዳችሁ ? - .....እንዴት #ዋላችሁ ? - .....እንዴት #አመሻችሁ ? JOIN @Applied_CHRISTIANITY
689