ተዋሕዶን እንወቅ።
الذهاب إلى القناة على Telegram
አቡነ ዘበሰማያት ይትቀደስ ስምከ ሥረይ ለነ ኲሎ አበሳነ ኢታብአነ ውስተ መንሱት እግዚኦ አድኅነነ እምዕለት እኪት ወባልሐነ ውስተ መንሡት። ✝በከመ ምሕረትከ አምላክነ ወአኮ በከመ አበሳነ✝ የየእለቱን ስንክሳር፥ ውዳሴ ማርያም፥ ጸሎተ አርጋኖን፥ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮችን፥ የጻድቃንና የሰማዕታትን ገድል፥ የተለያዩ መንፈሳዊ ጥያቄዎችን፥ የድሮ እና አዳዲስ መዝሙራትን የሚያገኙበት ቻናል ነው። ይቀላቀሉን።
إظهار المزيد2 370
المشتركون
-124 ساعات
-107 أيام
+330 أيام
جاري تحميل البيانات...
القنوات المماثلة
سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
سبتمبر '26
سبتمبر '26
+18
في 0 قنوات
أغسطس '26
+53
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '26
+68
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '26
+50
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '26
+50
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+76
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '26
+26
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+34
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '26
+26
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+18
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+38
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+53
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+21
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+40
في 1 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+45
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+68
في 2 قنوات
Get PRO
مايو '25
+88
في 1 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+61
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '25
+79
في 2 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+88
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '25
+216
في 3 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+240
في 2 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+278
في 2 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+177
في 3 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+201
في 2 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+258
في 1 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+110
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+133
في 1 قنوات
Get PRO
مايو '24
+196
في 4 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+266
في 3 قنوات
Get PRO
مارس '24
+646
في 3 قنوات
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 10 سبتمبر | +2 | |||
| 09 سبتمبر | +1 | |||
| 08 سبتمبر | +1 | |||
| 07 سبتمبر | +2 | |||
| 06 سبتمبر | +1 | |||
| 05 سبتمبر | +2 | |||
| 04 سبتمبر | +2 | |||
| 03 سبتمبر | +1 | |||
| 02 سبتمبر | +4 | |||
| 01 سبتمبر | +2 |
منشورات القناة
Repost from ተግባራዊ ክርስትና
🌻 ዓመቱን ሙሉ ኖረው ይህችን ቀን ሳያዩ ትላንት የሞቱ አሉ ። የኖርነው ስለ ፈለግን ሳይሆን ስለ ተፈቀደልን ነው ። ይህች ቀን ከሰው የምትሰጥ ብትሆን ኖሮ ባላገኘናት ነበር ። እነዚያ የሞቱት በሞኝነት ፣ እኛ የቀረነው በብልጠት አይደለም ። በሕይወት መኖር የአንድ አምላክ ስጦታ ነው ። ያለፈውን ዓመት ስህተት አትድገሙት ። ያለ ፍቅር መውደድን ፣ ያለ እምነት መጸለይን ፣ ያለ ቸርነት መስጠትን ፣ ያለ መቅረዝ ጨለመብኝ ማለትን ፣ ያለ ንስሐ መልካም ቀን መመኘትን ወደ ኋላ ጣሉት ። ዛሬን አይሻገር ፣ ዘንድሮን አይለፍ ። ለማግኘት ማጣት ፣ ለመክበር መዋረድ ፣ ለመኖር መሞት ፣ ለማበብ መክሰም ፣ የእግዚአብሔርን ካሣ ለማግኘት በሰው መገፋት ወሳኝ መሆኑን አትርሱ ። 🌻
"እንዲሁ ምንም ሳልሠራ ዘመኔ ለሚያልፈው ለእኔም ጸልዩ ። እስከ ዛሬዋ ቀን ድረስ አብረን በፍቅር ስለ ቆየን አመሰግናችኋለሁ ። እንኳን ለዚህች ቀን አበቃን! ዓመቱን የሰላም ያድርግልን !"
JOIN @Applied_CHRISTIANITY
| 2 | "ማን ያውቃል ? አሁን እየሄድንበት ያለውን መከራ ፣ ሀዘን ፣ ስብራት ፣ ማጣት ነገ የት እንደሚያደርሱን ? ማን ያውቃል እነዚህ ቁስሎች ነገ ማንን እንደሚያክሙ ? የአሁኑ ሕይወታቹ ለነገ ሰዎች ፣ ለልጆቻቹ የምትነግሯቸው የሚያጽናና ታሪካቹ ነው ...አይዞን !"
🕊 ናዛዚ | Nazazi
JOIN @Applied_CHRISTIANITY | 175 |
| 3 | "አደራ አደራ መኖርን ምረጡ የእግዚአብሔር ስራው ፣ የዚህ ሁሉ ትርምስ ዓላማ ፣ ለምን ቆይ ? ብለን ጌታችንን የጨቀጨቅንበትን ጥያቄ ፣ የሁሉ ነገር መልስ በ መኖር ነውና የሚመለሰው መኖርን ምረጡ ...ሕይወት ሲታክታቹ " መኖር ደጉ " እያላቹ ግፉ ! መኖርን የመረጠ እግዚአብሔርን በሕይወቱ ያያል ።"
🕊 ናዛዚ | Nazazi
JOIN @Applied_CHRISTIANITY | 225 |
| 4 | ከነሐሴ 29 እስከ መስከረም 3 በሆላንድ ፓርክ ለሚካሄደው «የምድር ጌጥ ኢትዮጵያ» ታላቅ መርሃ ግብር የታተሙ ቲኬቶች በእጄ ይገኛሉ!
ቦታ: ሆላንድ ፓርክ (ከሆላንድ ኤምባሲ ጎን)
ዋጋ: 500 ብር
📩 ቲኬት ለመግዛት አሁኑኑ በ @amedomesfin DM ያድርጉልኝ! | 489 |
| 5 | ሰላም እንዴት ናችሁ ?
እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ። በእውነቱ በዚህ መልኩ ባልጽፍ እመርጥ ነበር ሆኖም ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ ውስጥ ስለገባን ነውና በእርግጥ ልጁ እንዲህ እንድጽፍ አይፈልግም ብቻ ግን አንድ የእኛ ቲም አካል የሆነ ልጅ በጽኑ ታሟልና ለህክምና ብዙ ገንዘብ አስፈልጎታል። በሚኒ ባስ ዕርዱን እያለን ከምንወጣ የቻላችሁትን ያህል ብታግዙን በልዑል እግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።
በዚህ አካውንት -> 1000750539697
Lwam Gebregeorgis Tesfay | 579 |
| 6 | ሁለተኛ ዕትም ነሐሴ 8 የፊታችን አርብ ይወጣል አስቀድ በ @Agenttheosophia ማዘዝ ትችላላችሁ | 730 |
| 7 | ለጥቂት ደቂቃ አቁመው ያንብቡት፤ ሕይወትን የሚቀይር ጥሪ ነው! 🙏
ሰላም ለእናንተ ይሁን ውድ የሀገሬ ልጆች፣
እኔ የዩኒቨርስቲ ተማሪ ነኝ። ዛሬ ይህንን መልእክት የምጽፍላችሁ ችግሬን ለሰው ከመናገር እና ከመለመን ይልቅ እግዚአብሔር በሰጠኝ እውቀት ሰርቼ አባቴን ለመደገፍ እና ትምህርቴን ላለማቋረጥ በመታገል ላይ ስለሆንኩ ነው።
አባቴ በጽኑ ታሞ አልጋ ላይ በመውደቁ ምክንያት ስራ አቁሟል። እኔ ደግሞ ትምህርቴን ማቋረጥም ሆነ የሰውን እጅ ማየት አልፈለግሁም። ይልቁንም እግዚአብሔር በሰጠኝ ጥልቅ የግእዝ ቋንቋ እውቀት ሰዎችን ማስተማር እና በዚያውም አባቴን መርዳት እንደምችል አመንኩ።
✨ የትምህርቱ አላማ፡
ለእናንተ፡ ታሪካችንን፣ ጥንታዊ እውቀታችንን እና የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነታችንን በምርምርና በጥልቀት ለመረዳት እንዲችሉ የግእዝን ቋንቋ ሰዋስው (Grammar)፣ ንባብ እና ንግግር (Speaking) በጥራት ማስተማር።
ለእኔ፡ ከእጅ ወደ አፍ የሆነውን የህክምና ወጪ በመሸፈን አባቴን መታደግ እና የዩኒቨርስቲ ትምህርቴን ሳይቋረጥ መቀጠል።
📚 የምናስተምረው ትምህርት፡
ሙሉ የግእዝ ሰዋስው (Grammar)
የንባብ ስልቶችና ልምምድ (Reading)
የንግግር እና የቃላት ጥናት (Speaking)
💰 ክፍያ፡ መማር ለሚፈልጉ ሁሉ ቀላል እንዲሆን በጣም አነስተኛ ክፍያ ነው በወር 200 ብር ብቻ።
ወዳጆቼ!
እኔ በእግዚአብሔር ስም፣ ስለ ድንግል ማርያም ብዬ የምጠይቃችሁ ትልቅ ትብብር አለ፡
ራሳችሁ መማር ካልቻላችሁ እንኳን ሊንኩን ለሌሎች ማጋራት (Share ማድረግ)።
መማር የሚፈልጉ ወዳጆቻችሁን፣ ቤተሰቦቻችሁን ወይም ልጆቻችሁን በመጠቆም ተማሪ እንድታፈሩልኝ።
በስራዬ አግዙኝ፤ ከመለመን እና ከመቸገር ታደጉኝ!
📌 ለመመዝገብ እና ትምህርቱን ለመቀላቀል፡
🔗 የቴሌግራም ሊንክ፡ https://t.me/HiyawLissan
📞 ስልክ ቁጥር፡ 0943910036
(እባካችሁ ይህን መልእክት ለሌሎች በማጋራት የታመመውን አባቴን እንድታክም እና ትምህርቴን እንድቀጥል በጎ ፈቃዳችሁ ይሁን!) | 784 |
| 8 | ✉️ "" ተሸክሞህ ይሄዳል ! ""
JOIN @Applied_CHRISTIANITY | 528 |
| 9 | ✝ ወደ ክርስቶስ መገስገስ
የማወቅ ጥማትህ እግዚአብሔርን ለማወቅ የማይፈልግ ከሆነ ከንቱ ነው ፡፡ ስለ ምድር አውቀህ ስለ ሰማይ ዝንጉ ከሆንህ ፣ ስለሚጠፋው እንቅልፍ አጥተህ ስለማይጠፋው ከደነዘዝህ በእውነት ከንቱ ነህ ፡፡ የሚያውቀህን አምላክ ትተህ የማያውቁህን ዝነኞች ስታስስ መዋል ፣ ገና ፈሳሽ ሳለህ ሳትረጋ ያወቀህን ጌታ ገሸሽ ብለህ የካዱህን ስታስብ መኖር ፣ ወላጆችህ ሳያዩህ በዓይነ ምሕረት ያየህን እግዚአብሔር አለማየት ፣ ዓለም ሳይፈጠር የመረጠህን ምርጫህ አለማድረግ በእውነት ከንቱ ነው ፡፡
"ደስታ የሌለው እውቀት ፣ ዕረፍት የሌለው ጥበብ እግዚአብሔርን ማወቅ የሌለበት ነው ፡፡"
JOIN @Applied_CHRISTIANITY | 472 |
| 10 | ሰላም ለእናንተ ይሁን ?
እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ ዛሬ ምሽት 3፡00 ሰዓት ትምህር ይኖረናል ። በመዘግየታችን ይቅርታ እንጠይቃለን !ለሌሎች በማጋራት አገልግሎቱን እንደግፍ ።
- ለመሆኑ ከመማርና ከአገልግሎት የቱ ይበልጣል ? የቱስ ይቀድማል ? የቱስ ይጠቅማል ? በዋናነት ወደ ቤተ ክርስቲያን የምንመጣው ለአገልግሎት ወይስ ለትምህርት ?
Join Live Stream - https://t.me/Applied_CHRISTIANITY?livestream | 456 |
| 11 | ✝ "" እስቲ ልሞክረው ፣ ምን ያደርጋል ብለን የገባንበት ኃጢአት ብዙ ነው ።
JOIN @Applied_CHRISTIANITY | 503 |
| 12 | "የማያልፈው ምንድነው? ከተባለ መልሱ ፦ የእግዚአብሔር መንግሥት ነው ።" | 545 |
| 13 | አምላከ ብርሀን በኦሮምኛ መጥታለች
@Waaqa_Ifaa
በየቀኑ ከቤተክርስቲያንን አምልኮ መፃህፍት ቀንጭበን ወደናንተ እናደርሳለን ፤ ቤተክርስቲያን እንዴት ባለ ፍቅር ሙሽራዋን እንደምታልከው አብረን እናያለን።
አልጫ ህይወታችንን በአምልኮ ጣዕም እናጣፍጥ ዘንድ እንጋብዛለን ፤
ለኦሮምኛ ተናጋሪዎች Share በማድረግ ተባበሩን | 609 |
| 14 | አቤል ይባላል የግቢ ጉባኤያችን አባልና የ12ኛ ክፍል ተማሪ ነው። አሁን ግን እንደምትመለከቱት አደጋ አጋጥሞት የእኛን እርዳታ ይፈልጋልና የምንችለውን ያህል ከላይ በተጠቀሱት አካውንቶች በመላክ እናግዘው።
ማጋራትም እርዳታ ነውና ይህን ፖስት ለምናውቃቸው ሰዎች በማድረስ እነርሱም እንዲያግዙ እናድርግ | 698 |
| 15 | እንኳን አደረሳችሁ 🕊
የ3 ዓመቱ ሕፃን የእናቱን የእምነት ጉድለት በጸሎት አራቀላት በእጁም ይዟት ወደ ሕይወት መራት እናቱም “ልጄ ሆይ አንተ ከእንግዲህ አባቴ ነህ እኔም ልጅህ ነኝ ፤ ያች የተወለድክባት ዕለት ቀኗ የተባረከችና የተቀደሰች ናት” አለችው ። ከፍላቱ የተነሣ እንደ ነጎድጎድ የሚያስፈራ የነበረው እንደ ማለዳ ውርጭ ቀዘቀዘላቸው ከእግዚአብሔር የታዘዘ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ገብርኤል ከሰማይ ወርዶ የእሳቱን ኃይል አቀዝቅዞታልና ።
JOIN @Applied_CHRISTIANITY | 555 |
| 16 | "" ለምን ተኝተሃል ? "" /ዮና 1÷6/ ( ዝክረ ቅዱስ ዮናስ ነቢይ )
[ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ]
JOIN @Applied_CHRISTIANITY | 531 |
| 17 | ✝ እግዚአብሔር የሌለበት !
እግዚአብሔርን ማወቅ መሠረት መሆኑን ረስተህ ችላ አልከው ። ዛሬ ሁሉን ጨብጠህ ደስታ የምታጣው መሠረት የሌለው ቤት ስለሠራህ ነው ። እግዚአብሔርን ነፍገህ ለልጅህ ምድራዊ እውቀትን ብቻ ሰጠኸው ፣ ልጅህን ግን አጣኸው ። ያንተ ስም እንዳይሰደብ ብቻ ልጅህን በሥነ ሥርዓት አስጨነቅኸው ፣ ነጻ ሲወጣ ግን የታመቀ ኃጢአቱን በሁሉ ፊት አፈነዳው ። እግዚአብሔርን ማወቅና ማፍቀር ብታስተምረው ልጅህ እስከ ሞትህ ድረስ ያንተ ይሆን ነበር ። ከእግዚአብሔር ነጥሎ ልጅን ከእውቀት ጋር ብቻ መሸሸግ የሚያፈስ ጣራ ውስጥ እንደ ማስጠለል ነው ። ዛሬ እግዚአብሔርን ማወቅ ከትምህርት ቤቶች ውስጥ እንዲወጣ ተደረገ ። ለራሱ ጌታ መሆን አቅቶት ይኸው ትውልድ ወደቀ ። ስለ እግዚአብሔር መናገር ፈሪ ፣ አፈረ ። ቤተ ክርስቲያን ትውልድ ማሰሪያ ነው ፣ ሃይማኖትም አደንዛዥ ዕፅ ነው ተባለ ፣ ይኸው አሁን በምድር ላይ ካሉ አራዊቶች በጥቂት የሚለዩ ልጆችን አፈራን ።
እግዚአብሔር ማወቅ ፀሐይ ነው ፣ ምድራዊ እውቀት ግን የቀን ሻማ ነው ። አለባበስህ ተስተካክሎ ኑሮህ ከተዘባረቀ ፣ ሥልጣኔ ገብቶህ የሕይወት ውል ከጠፋህ ፣ ብዙ ደርጅቶችን እያስተዳደርህ ቤትህ ከሸፈተብህ ፣ አገር እየገዛህ መንፈስህ ካመጸብህ መፍትሔው እግዚአብሔርን አሁንም አሁንም ማወቅ ብቻ ነው ። እግዚአብሔርን ማወቅ በራሱ ደስታ አይሆንህም ፣ በእግዚአብሔር እንደ ታወቅህ ስታውቅ ግን ለዘላለም እረፍት ይሰማሀል ።
ወዳጄ ዝም ብለህ ተማር !
- .....እንዴት #አደራችሁ ?
- .....እንዴት #አረፈዳችሁ ?
- .....እንዴት #ዋላችሁ ?
- .....እንዴት #አመሻችሁ ?
JOIN @Applied_CHRISTIANITY | 679 |
| 18 | ምናልባት . . .
"አቤቱ ፡ ወደ ፡ ፈተና ፡ አታግባን ፡ ከክፉ ፡ ሁሉ ፡ አድነን ፡ እንጂ ፡ መንግሥት ፡ የአንተ ፡ ናትና ፡ ኃይል ፣ ክብር ፣ ምስጋና ፡ ለዘለዓለሙ ።" አሜን ፫
JOIN @Applied_CHRISTIANITY | 569 |
| 19 | ✝ እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ !
"" ለመሆኑ ! በኃጢአት ለመውደቃችን ፣ ከቤተ ክርስቲያን (ከአገልግሎት) ለመራቃችን እና ለግድ የለሽነታችን ተጠያቂው ማን ነው ? ""
ዛሬ ማታ 3፡00 ሰዓት ይጠብቁን !
JOIN @Applied_CHRISTIANITY | 504 |
| 20 | ✥ ቅዱስ ዻውሎስ ሐዋርያ
የቤተ ክርስቲያን መብራቷ ቅዱስ ዻውሎስን እንደ ምን ባለ አማርኛ እንገልጠዋለን? ስለ እርሱ መናገርና መጻፍ የሚችልስ እንደ ምን ያለ ሰው ነው? የዓለምን ነገር ሲጽፍ በኖረ እጄስ እንደ ምን እጽፈዋለሁ? ይልቁኑስ የርሱን 14ቱን መልዕክታትና ግብረ ሐዋርያትን መመልከቱ ሳይሻል አይቀርም ።
ቅዱስ ዻውሎስ ከነገደ ብንያም ሳውል የሚባል የጠርሴስ ሰው ሲሆን ምሑረ ኦሪት: ቀናተኛና ፈሪሳዊ ነበር ። ጌታ በደማስቆ ጐዳና ጠርቶ በ3 ቀናት ልዩነት ምርጥ ዕቃ አደረገው ። ይህ የሆነው በ42 ዓ.ም ጌታ ባረገ በ8ኛው ዓመት ነበር ። ከዚያማ ብርሃን ሆኖ አበራ ፣ ጨው ሆኖ አጣፈጠ ።
ከኢየሩሳሌም እስከ ሮም ከእንግሊዝ እስከ እልዋሪቆን (የዓለም መጨረሻ) ወንጌልን ሰበከ ። ስለ ወንጌል ተደበደበ ፣ ታሠረ ፣ በእሳት ተቃጠለ ። በድንጋይ ተወገረ በጦር ተወጋ ። ባፍም በመጣፍም ብሎ አገለገለ ። በየቦታውም ድንቅ ድንቅ ተአምራትን ሠራ ። ለ25 ዓመታት ቀንና ሌሊት ያለ መታከት ወንጌልን ሰበከ ።
እርሱን የመሰሉ ፣ እርሱንም ያከሉ ብዙ አርድእትን አፍርቶ በ67 ዓ/ም በኔሮን ቄሳር ትእዛዝ አንገቱ ተቆርጧል ። ከ14ቱ መልዕክታቱ ባሻገር ቅዱስ ሉቃስ ወንጌልን ሲጽፍ አግዞታል ። ልክ ቅዱስ ዼጥሮስ ማርቆስን እንዳገዘው ማለት ነው ።
« ወስብሐት ለእግዚአብሔር »
- .....እንዴት #አደራችሁ ?
- .....እንዴት #አረፈዳችሁ ?
- .....እንዴት #ዋላችሁ ?
- .....እንዴት #አመሻችሁ ?
JOIN @Applied_CHRISTIANITY | 633 |
