Let's Save Orthodoxy and humanity( ሰብእናንና ኦርቶዶክሳዊነትን እንታደግ)!!⁉️
رفتن به کانال در Telegram
ሰብእናንና የመንፈስ ልዕልናን ካዳበሩ ቤተሰቦች ጋር በመተባበር በሰብእናና በኦርቶዶክሳዊነት ላይ የሚፈጸምን(የተፈጸመን) ሥርዓታዊ፣መዋቅራዊ፣ሕጋዊ፣መናፍስታዊ፣ስነልቦናዊ ..ጥቃቶችንና አጥቂዎችን እንዲሁም ከጥቃት የመዳኛ መንገዶችን(መፍትሔ) የሚመለከትበት ቻናል ነው::
نمایش بیشتر1 496
مشترکین
-224 ساعت
+107 روز
+4730 روز
در حال بارگیری داده...
کانالهای مشابه
ابر برچسبها
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+57
در 5 کانالها
ژوئن '26
+153
در 12 کانالها
Get PRO
مه '26
+80
در 7 کانالها
Get PRO
آوریل '26
+80
در 9 کانالها
Get PRO
مارس '26
+51
در 6 کانالها
Get PRO
فوریه '26
+35
در 6 کانالها
Get PRO
ژانویه '26
+58
در 4 کانالها
Get PRO
دسامبر '25
+57
در 6 کانالها
Get PRO
نوامبر '25
+90
در 6 کانالها
Get PRO
اکتبر '25
+44
در 5 کانالها
Get PRO
سپتامبر '25
+23
در 4 کانالها
Get PRO
اوت '25
+63
در 5 کانالها
Get PRO
ژوئیه '25
+40
در 4 کانالها
Get PRO
ژوئن '25
+22
در 6 کانالها
Get PRO
مه '25
+47
در 3 کانالها
Get PRO
آوریل '25
+40
در 4 کانالها
Get PRO
مارس '25
+74
در 4 کانالها
Get PRO
فوریه '25
+58
در 5 کانالها
Get PRO
ژانویه '25
+48
در 3 کانالها
Get PRO
دسامبر '24
+78
در 4 کانالها
Get PRO
نوامبر '24
+102
در 3 کانالها
Get PRO
اکتبر '24
+59
در 3 کانالها
Get PRO
سپتامبر '24
+88
در 4 کانالها
Get PRO
اوت '24
+71
در 3 کانالها
Get PRO
ژوئیه '24
+28
در 3 کانالها
Get PRO
ژوئن '24
+33
در 2 کانالها
Get PRO
مه '24
+74
در 3 کانالها
Get PRO
آوریل '24
+58
در 4 کانالها
Get PRO
مارس '24
+113
در 3 کانالها
Get PRO
فوریه '24
+21
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '24
+26
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '23
+50
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '23
+37
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '23
+18
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '23
+13
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '23
+20
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '23
+34
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '23
+18
در 0 کانالها
Get PRO
مه '23
+21
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '23
+27
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '23
+26
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '23
+38
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '23
+52
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '22
+38
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '22
+35
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '22
+37
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '22
+54
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '22
+45
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '22
+38
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '22
+22
در 0 کانالها
Get PRO
مه '22
+27
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '22
+32
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '22
+47
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '22
+11
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '22
+22
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '21
+20
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '21
+25
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '21
+33
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '21
+32
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '21
+34
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '21
+53
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '21
+49
در 0 کانالها
Get PRO
مه '21
+35
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '21
+54
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '21
+51
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '21
+38
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '21
+52
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '20
+517
در 0 کانالها
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 22 ژوئیه | +7 | |||
| 21 ژوئیه | 0 | |||
| 20 ژوئیه | +1 | |||
| 19 ژوئیه | +1 | |||
| 18 ژوئیه | +4 | |||
| 17 ژوئیه | +1 | |||
| 16 ژوئیه | +3 | |||
| 15 ژوئیه | +6 | |||
| 14 ژوئیه | +5 | |||
| 13 ژوئیه | +2 | |||
| 12 ژوئیه | +2 | |||
| 11 ژوئیه | +1 | |||
| 10 ژوئیه | +1 | |||
| 09 ژوئیه | 0 | |||
| 08 ژوئیه | +2 | |||
| 07 ژوئیه | +1 | |||
| 06 ژوئیه | +2 | |||
| 05 ژوئیه | +10 | |||
| 04 ژوئیه | +2 | |||
| 03 ژوئیه | +1 | |||
| 02 ژوئیه | +1 | |||
| 01 ژوئیه | +4 |
پستهای کانال
| 2 | የብልፅግናው አገዛዝ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በደቡብ ወሎ ሐገረ ስብከት የዓባይ ቅድስት አርሴማ ገዳም ላይ ዛሬ ሐምሌ 15 /2018 ዓ/ም በፈፀመው የሰው አልባ አውሮፕላን ድብደባ በርካታ መናንያን መነኮሳት ለሕይወተ ሕልፈት እና ለከባድ የአካል ጉዳት ተዳርገዋል።
መረብ ሚዲያ | 202 |
| 3 | ✍️ዓባይ ከመርጡለ ማርያም ወደ መካና ሰላም በሚወስደው መንገድ ከወንዙ ከሁለቱ ዳርቻ ሁለት የበርሀው ግርማ ሞገስ የበረሀው ከዋክብት ሁለት ገዳማት አሉ ።
►አንዷ በምሥራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት ስር የምትተዳደረው የቅዱስ ገብርኤል ገዳም ነው። ►ሁለተኘዋ ደግሞ የሰማዕቷ የቅድስት አርሴማ ገዳም ናት (በደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ስር ያለችዋ ) ።
►በነዚህ ገዳማት የበቁ መናንያን በጸሎት የሚተጉ አበው ወእማት የሚኖሩበት ምስካበ ቅዱሳን የሆነ ለዐይን የሚማርክ ለሕሊና ረፍትን የሚሰጥ ቅዱስ ቦታ ነው።
►ከዐመት አንድ ቀን ጳጉሜን ሥስት የመላአኩ ሩፉኤልን የጎጃም የእና የወሎ ሕዝበ ክርስቲያን በድምቀት የምናከብረበት ድንቅ ቦታ ነው።✍️ሱባዔ የምንይዝበት የጸጥታ እና የእርጋት ቦታ ነው።
✍️የከተማው ጫጫታ እና ዋይዋይት እረፍት ሲነሳን የምንረጋጋበት ቅዱስ ቦታ ነው
✍️ዛሬ ግን ያሁሉ ነገር በመናንያን ደም ጨቀየ እኒያ ተግተው ለሀገር እና ለህዝብ የሚጸልዩ እናቶች ባላሰቡት ነገር በሚጸልዩላት ሀገር ሰላሟ በሚያሳስባቸው እንቅልፍ በሚነሳቸው የሀገራቸው ልጆች በድሮን አረር ተጠበሱ መጸለያቸውም ወደመ በቃ
►የናቋት ዓለም እያሳደደች ተከተለቻቸው እነርሱ ግን ሰላም ለኢትዮጵያ እያሉ ነፍሳቸው ከስጋቸው ተለየች✍️ለእኔማ ሲከፋኝም ሲደላኝም መሸሸጊያዬ አማካሪየ መካሪዎቸም ነበሩ ።
መልእክት
►ሁሉንም ነገር ለማድረግ የኦርቶዶክሳውያን ደም መስዋዕት መሆን አለበት የተባለ ይመስል ብልጽግና ከመጣ ጀምሮ የእኛ ደም ያልፈሰሰበት ቦታ የለም ።
►ይልቁንም አድማሱን በማስፋት ይኼው ገዳማትን አድባራትን ካህናትን ዲያቆናትን መነኮሳትን መነኮሳይትን ምዕመናንን በየአገኘው አጋጣሚ እንዲህ ይጨፈጭፋል።
ብልጽግናንን የሚደግፍም ሆነ የብልጽግና አካል አርቶዶክስ ተዋሕዶ ካለ ዓለም ላይ ያለው ይሁዳ እርሱ ነው በቃ ይኼው ነው | 52 |
| 4 | አሳዛኝ_ዜና‼️
ቤተ ክርስቲያኗ በድሮን ነደደች ካህናት እና መነኮሳት ተገደሉ።
ኦህዴዳዊ ጨፍጫፊው ፋሽስት አገዛዝ አብይ አህመድ በምዕራብ ወሎ መካነ ሰላም ዓባይ በረሃ ውስጥ በምትገኝው አርሴማ አንድነት ገዳም ላይ ድሮን በመጣል መነኮሳት የድሮን ሰለባ ሁነዋል።
ሀምሌ 15/11/2018 በዛሬው ዕለት በገዳሙ ላይ በተጣለው ድሮን መናኝ መነኮሳት ተጨፍጭፈዋል ።💔
@etiopianism | 1 105 |
| 5 | የኤሊ ዝምታ
በካህናት ታሪክ ውስጥ ኤሊ የረጅም ዘመን አገልጋይ ነው ።
በእግሩ ልጆችን የተካ የሙሴ ሥርዓት እንዳይቋረጥ በእጅጉ የደከመ ነው
- 40 ዘመን መንግሥትም ካህንም ሆኖ ሕዝቡን የመራ ጠንካራ ሰው ነው 🙏🙏
የዘመኑ መጨረሻ ግን በጥሩ አልተቋጨም ።
መጽሐፍ
"ወሬ ነጋሪውም የቃል ኪዳኑን ታቦት መማረክ በነገረው ጊዜ ዔሊ በቅጽሩ በር አጠገብ ከተቀመጠበት ወንበር ላይ ተገልብጦ ወደ ኋላው ወደቀ፤ እርሱም ሽማግሌ ከመሆኑም በላይ በውፍረቱ ግዙፍ ስለ ነበር ከአወዳደቁ የተነሣ አንገቱ ተሰብሮ ሞተ፤ ዔሊም በእስራኤል መሪ ሆኖ የቈየበት ዘመን አርባ ዓመት ነበር።" ይላል
— 1ኛ ሳሙ 4:18
በዘመኑ መጨረሻ ላገኘው አሳዛኝ ታሪክ ምክንያቱ ልጆቹ ነበሩ ። የልጆቹ ከአበው ሥርዓት መውጣት በቤተመቅደሱ ዙሪያ የሠሩት ነውር /ከሴቶች ጋራ መዳራት ሳይቀር / ነው
ጌታ ግን - ልጆቹን እንዲመክር የጠፋውን ሥርዓት እንዲያስመልስ ደጋግሞ ለካህኑ ዔሊ ነግሮታል ።
ኤሊም መጠነኛ ምክር ከመምከር ውጭ ጠንከር ያለ ለጥፋታቸው ተመጣጣኝ ርምጃ በልጆቹ ላይ አልወሰደም ነበር
ይሄ ዝምታ ነው ለሀገሩም ለመቅደሱም ጥፋትን ያመጣው 1 ሳሙ ም 4-20
በዚህ አንጻር ፩ ጉዳይ እንይ
ነገረ አበው መነኮሳትን በተመለከተ በርካታ ጥያቄዎች ሲነሱ
በርካታ ትችት
በርካታ ተገቢ የሆኑ ጥያቄዎች
ሌላም ሌላም አስተያየት በከበረው ምንኩስናችን ላይ ሲሰነዘርበት እየሰማን ነው ።
ማን ነው ለዚህ ነገር መቋጫ የሚሰጠው .?
አሁን ላይ ምንኩስናው አልታመመም .?
ምንኩስናችን ከተማ ገብቶ አልጋ ከያዘስ ስንት ጊዜ ሆ ነው .? ማን ነው የሚያክመው .?
ኤሊስ እንደ አባት ልጆቹን መምከር ሥርዓት ማዝያዝ የለበትም .? ጥሩ ጥሩ ገቢ ያላቸው ለመውደቅ ቅርባቅርብ የሆኑ አድባራት ላይ ልጆቹን መሾሙ ልጆቹን ይጠቅማል .?
ለኤሊ ዝምታው ይጠቅመዋል .?
«ታምሜ አልጠየቃችሁኝም» ። በሚለው የጌታ ቃል እንዳይፈረድብን የታመመ ምንኩስናችንን ልንጠይቀው ይገባል ።
የሕይወት ዜና ወንጌልን ለዓለም ያደረሱ መነኮሳት ስም« ቀሚስ በለበሱ ሰዎች -ሐሣሥያነ ሲመት » ምክንያት ስማቸው በክፉ ሊጠራ አይገባውም ።
➡ ከቤተመቅደስ የለቀቀው ክብር ይመለስ ዘንድ “ፍቅረ ሲመት- ፍቅረ ንዋይ” ያፈናቀላቸው ሰዎች ወደ ቦታቸው ይመለሱ ።
ኤሊ ሆይ ዝምታ አይጠቅምም ፍረድ
ነቢየ ልዑል አዳሙ | 107 |
| 6 | بدون متن... | 151 |
| 7 | ዘግይቶ የደረሰኝ መረጃ ነው
የኦርቶዶክሳውያን መታረጃ ቄራ በሆነችው በአርሲ ምድር ጉና ወረዳ በቀን 08/11/2018 ዓ.ም አቶ ዘየደ ሙልጌታ የተባሉ የ70 ዓመት አዛውንት በበልግ አጨዳ ላይ እንዳሉ በመንግሥት መዋቅር ድጋፍ በሚደረግላቸው በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች ተግድለዋል ከብቶቻቸው በሙሉ ተወስደውባቸዋል። | 108 |
| 8 | ❝አንተ በደልን የማትወድ፟ አምላክ ነህና ።
ክፉ ከአንተ ጋራ አያድርም።በከንቱ የሚመኩ በዐይኖችህ ፊት አይኖሩም ።ክፉ አድራጊዎችን ሁሉ ጠላህ ።ሐሰትን የሚናገሩትን ታጠፋቸዋለህ ።ደም አፍሳሹንና ሸንጋዩን ሰው እግዚአብሔር ይጸየፋል።❞መዝ 5:4-6
https://c.org/QnvbXPW6LF
❝ In the last three months, more than 144 people have been slaughered, believers massacred in their homes and Churches razed in a surge of ethnic and religious attacks.❞
Hoollie McKay | 315 |
| 9 | ❝አንተ በደልን የማትወድ፟ አምላክ ነህና ።
ክፉ ከአንተ ጋራ አያድርም።በከንቱ የሚመኩ በዐይኖችህ ፊት አይኖሩም ።ክፉ አድራጊዎችን ሁሉ ጠላህ ።ሐሰትን የሚናገሩትን ታጠፋቸዋለህ ።ደም አፍሳሹንና ሸንጋዩን ሰው እግዚአብሔር ይጸየፋል።❞መዝ 5:4-6
https://c.org/QnvbXPW6LF
❝ In the last three months, more than 144 people have been slaughered, believers massacred in their homes and Churches razed in a surge of ethnic and religious attacks.❞
Hoollie McKay | 1 |
| 10 | #አስተያየት የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ብቻውን ሀገራዊ ችግሮችን ይፈታልን?
በአሸናፊ ዲዲሞስ፣ ጠበቃ እና የህግ አማካሪ
"በዓለም አቀፍ የሰላም ግንባታ እና የሽግግር ፍትሕ ጥናቶች እንደሚያሳዩት ከረጅም ጊዜ ግጭት ወይም ከሥር የሰደደ የፖለቲካ ቀውስ በኋላ የሚካሄድ ሀገራዊ ምክክር አስፈላጊ መሣሪያ ቢሆንም ብቸኛው መፍትሔ አይደለም። የተባበሩት መንግስታት የሽግግር ፍትሕ መመሪያዎች እና የአፍሪካ ህብረት የ2019 የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ እንደሚያስረዱት፣ ዘላቂ ሰላም የሚገነባው በምክክር ብቻ ሳይሆን በእውነት ማውጣት፣ ተጠያቂነት ማረጋገጥ፣ ለተጎጂዎች ካሳ መስጠት፣ ተቋማዊ ማሻሻያዎችን ማካሄድ እና እርቅን ማስፈን በአንድነት ሲተገበሩ ነው"
ሙሉ አስተያየቱን ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/8cb | 310 |
| 11 | 👆👆👆
(2) ርስትን በሚመለከት፦
👉 በትርክት ላይ የተመሠረተ ወይንም በጎሣ ፖለቲካ ስሌት የሚፈጠሩ የመሬትና የተፈጥሮ ሃብታት ነጠቃና ድልድል፣ እንደ አውሮፓው የአፍሪካ ቅርምት የበርሊን ኮነፈረንስ ሕወሃትና በኦነግ የጋራ ሤራ አገርን በጣሊያን ወራሪ መንፈስ በጎሣ የመሸንሸን፣ በአንድ አገር ውስጥ መጤና ነባር የሚል ትርክት መፍጠርና ታሪክን በመቶዎች ዓመታት ብቻ የመጉመድ፣ ቀጥሎም የማፈናቀል፣ የመውርስ ሂደት (ለምሳሌ ከዲሬ ሼክ ሁሴን (አኔሬዎስ ገዳም) ጀምሮ እውነቱ ተነግሮ ቀዳሚ ባለቤቱና የዛሬው ባለቤቶች ተማምነው ለወደፊት የተዘገብ ታሪክ፣ አብሮ የመኖር ወሳኝ ድምዳሜና ስምምነት፣ ሕጋዊና ታሪካዊ ብያኔዎችን በመስጠት የግጭ፣ የመገፋፋትና የመካሰስ ሂደት እንዲቋረጥ፤
👉 ከኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን የተነተቁ የግዳማት፣ የአድባባያ አግለግሎት ቦታዎች ተቆጥረው እንዲመለሱ ብቻ ሳይሆን፣ የአግር እኩል ባለቤትነትን በሚያረጋግጥ ሕጋዊ ማኅቀፍ ቤተ ክርስቲያን የልጆቿን ሃይማኖቶአዊ አገልግሎት እንደ ልጆቿ ብዛት፣ እንደ እምነቱ ሥርዓትና ስተምህሮ ፍላጎት መሬትን በልማና ሳይሆን በታወቅ ሕግ የምታገኝበትና የምታስተዳድርበት ሥርዓት ማበጀት፤
(3) ፍትሕን በሚመልከት፦
👉 ለ38 ዓመታት እንዲመክክንና የመዋለድ ፍጥነቱ እንዲቀንስ፣ በሤራ ለአርብ ገርድ እንዲሆን እየተመለመለ የተሸጠው የኦርቶዶክስ ክርስቲያን ወላድ ሴቶች ጉዳይ፣ በመንግሥት መዋቅር የተፈናቀለው ክርስቲያን፣ በሥርዓትና በፖለቲካ ሕይወቱን እንዲያጣ ከጎዴ እስከ ማርያም ደንጎላት፣ ከሚሴና በሻሻ፣ አርሲና ቡራዩ፣ አዲስበብባና ኮፈሌ ወዘተ ተቆጥሮ ተጥያቂነት፣ ካሣ፣ የወደፊት የደኅነነት ዋስትና ሥርዓት ጉዳይ፣
👉 በብልጽግና መንግሥት ቀጥተኛ ጣልቃ ገብነት እና በሕወሃት የተራዘም ሤራ በቅዱስ ሲኖዶስ ላይ የሚደረገው ተጽእኖ፣ የጎሣ ጳጳሳት መሾም፣ የሳዊሮስ በአብይ ወታድሮች ታጅቦ ሻሸመኔ ላይ ፍጅት መፈጸም ጉዳይ፤ የመንግሥት በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ጉዳይ ቀጥተኛ ጣልቃ ገብነት፣ የገዳማት "ነፍሰ ገዳይ ማሰልጠኛ ናቸው" ሐሰተኛ ክስና እርሱን ተከትሎ መንኮሳት መረሸን ጉዳይ፤
👉 የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥትና ኦፒዲኦ በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ላይ "አማራ/ነፍጥኛ" በሚል ኮድ ያካሄዱት የ38 ዓመታት ሁለገብ ጥቃት ጉዳይ፤
👉 በአብይ ጦር እና መዋቅር በሸዋ፣ በወሎ፣ በጎጃም፣ በወለጋ፣ በአርሲ፣ በሐረርጌ፣ በኦጋዴን፣ በትግራይ፣ በጎንደርና ባሌ በገዳማት፣ አድባራት፣ ካህናት፣ የአብነት ትምህርት ቤቶች ላይ የደረሱ ማቃጥል፣ ማፍልስ፣ ጭፍጨፋና ስም ማጥፋት፣ ይርስት ነጥቃ ጉዳይ፤
👉 በኦጋዴን በሕወሃት ጄኔራሎችና በክልሉ ምክር ቤት መሪነት በኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ ሰለትከአሄደው ዘር የማጽዳት ወንጀል ጉዳይ፤
የአገራዊ ምክክር አጀንዳዎች ተጠቃለው የፒዲኦ/ብልጽግናና የጽንፈኛ ዉሃብያ የጋራ አጀንዳ አለምሆናቸውን፣ ሌላውንም ወገን ማካተታቸውን ይመስክር ነበር። አሁን ግን እኛ የለንበትም።
(ፋንታሁን ዋቄ)
ብሎግ፦.https://ethiopiaorthodoxchristian.blogspot.com/.
ቴሌግራም፦ https://t.me/Fantahun_Wakie
ዩቲዩብ፦ https://www.youtube.com/@finoteretuan-2/
ዩቲዩብ፦ https://www.youtube.com/@Memherfantahunwake | 283 |
| 12 | (ይቀጠለ)👆👆👆
(1) በሕወሃት፣ በኦነግ፣ ብጽንፈኛ ዉሃብያዎች፣ በአድዋ ቁስለኛ ወራሪዎች ደብዛው እንዲጠፋ ከ50 ዓመታት በላይ የተዘተመበትን ኢትዮጵያዊነት፣ ነባር የስነ-መንግሥት እና የሕዝብ ታሪክ፣ በተለይ ኦርቶዶክሳዊነት እና አማራ የተባለውን ክፍለ-ሕዝብና የእርሱን እሤቶች የሚካሩ ነገዶች ሁሉ ላይ የሚካሄደውን ጥቃት ሕጋዊ ማድረግ፤
(2) የኢትዮጵያን ታሪክ በኦነጋዊ የ150 አመታት ትርክት፣ "የአገር ባለቤትነት" ጥያቄ በሚል ሽፋን ሌላውን አገርና ታሪካ የማሳጣት ነውረኛ እና ኢሰባዊ ፋሽስታዊ ዘመቻ፣ ዘር የማጽዳት ሙከራዎችን ሕጋዊ ማድረግ፤
(3) በአብይ አህመድ ስሌት፣ በሕወሃት የ50 ዓመታት ድካም፣ በሮማኖ ቻውስካን እና ሄንሪ ኪሲንጀር ኢትዮጵያን የማጥፋት ምክር መሠረት ኢትዮጵያን ወደ ትናንሽ አገር ለመክፋፈል ቀላል እንዲሆን ሕዝብን የምታስተሳስር፣ ታሪክን ሰንዳ ያኖረች፣ ኢትዮጵያዊ ስበናና ማኅበረሰብ የገንባት ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን አገራዊ ሚና ማሣጣት፤
(4) አማራን መምታት፣
(5) ጽንፈኞችን በነባር እስልምና ላይ ማንገሥ ኢትዮጵያን አረባዊ ማድረግ፣
(6) ታላላቅ የሚባሉ የትግራይና የኦሮምያ ሪፐብሊኮችን ለመመሥረት የጋራ ምልክቶችን "ከነጠላ ትርክት ወደ ህብረ-ትርክት" ማሻገር በሚል የጎሣ ፖለቲካኞች ስንኩል እና አፍራሽ የባዕድ ሤራ ማስፈጸሚያ ፖለቲካ ቀመር መሠረት ኢትዮጵያን የማጥፋቱን ሂደት ሕጋዊ ማድረግ፤
(7) ከ30 ዓመታት የወያኔ-ኦፒዲኦ/ኢሓዴግ የዘር ማጥፋት ፕሮጄክት ቀጣይ የሆነውን የብልጽግና መንግሥት ወንጀል ለማደባበስና ሂደቱን ሕጋዊ ለማድረግ --- ናቸው።
በአጭሩ፦
ምክክሩ ለኢትዮጵያ ሰላም፣ ልሕዝቦቿ ውሕደት፣ ለጠፋው ታሪክ እርምት፣ ለተፈጸምው ግፍና እልቂት ፍትሕና ካሳ፣ ለተፈናቀልው መልሶ መቋቋም አያመጣም። በአንጻሩ የሕወሃት እና የኦነጋውያንን አገር የማፍረስ ሂደታዊ እድገት አዲስ ደረጃ ነው። በአምጽና በየድርጅቱ የደረግ የነበረውን አገር አገር የማፍርስ ፕሮጄክ መንግሥታዊና ሕጋዊ ማኅቀፍ ከመሥጠት አያልፍም።
አጀንዳዎችን ስንመለከትና ተሳታፊዎቹን ራስ ገዝነትና በህሊና የመመራት ሁኔታ አጠራጣሪ መሆኑ፣ በአብይ ቁጥጥር ሥር መሆኑ የክርስቲያን ዘር የማጥፋት ግቡ አገር አፍርሶ የትግራይና የኦሮምያ ሪፐብሊኮችን የመፍጠር የሂደት አንጓ ነው።
አጀንዳዎቹ በሙሉ ያለንበትን መከራና የጎሣ ነጻ አውጭዎችን፣ የጽንፈኞችን ትርክትና ድምጽ የተሸክም እንጂ የኢትዮጵያን ሕዝብ በተለይ ኦርቶዶክሳውያንን አይመለከትም ብቻ ሳይሆን ጎጂሽቸው እንደሚሆን አያስጠርጥርም።
የሐሰት ትርክትን የ የአብይ አህመድና የጽንፈኛ ዉሀብያን ፍላጎቶችን እንደ ድሪቶ ከምሮ "አገራዊ አጀንዳ" በሚል ከሰው ልጆች ውርደትና እልቂት፣ ከታሪክ ድለዛና ቀጣይ የመጠፋፋት ብልጽግናዊ ሴራ የከፋና ወንጀልን የመቀደስ፤ ፍተሕን የመቅበርና ወንጀለኛ ተቋማትን የማንጻት የክፋት ሁሉ ቁንጮ ነው።
ኦርቶዶክሳዊውን ማኅበረሰብ የሚወክል በሌለበት፣ በኦርቶዶክስ ስም በግል የሕይወት ስብራትና ነውር የሚሳቀቁ፣ መንግሥት መረጃ ይዞባቸው እንደ እቃ የሚጫወትባቸው፤ በጸራራ ፀሐይ በጅምላ የተጨፈጭፉ የጥምቀት ልጆችን እንኳ መረጃ ለመዘገብ እና ለዓለም ለማጋለጥ እምቢኝ ያሉ የወንጀለኛ ተባባሪ ሙሰኞች፣ እውነትን የሚፈሩ የሐሰት መኖኮሳትና ጳጳሳት በምክክሩ ውስጥ መጎለት ውጤቱ አደገኛ ነው።
እየተካሄደ ያለው ክርስቲያንን በሁለንተናው የማሳነስ ከተቻለ የማጥፋት መንግሥታዊ ወንጀል ሳይሞግትና አጀንዳ አድርጎ ሳያቀርብ ጠላቶቹ በቀመሩት አጀንዳ ዙሪያ እንደ ጥምብ አንሳ መሥፈር የካባና የወርቅ ሽልማት ለወንጀለኞችና ታሪክ ሸቃጭ ቁማርተኞች እያድለ ቅዱስ ገጽታ ሲሰጥ ከኖሩ ሰዎች ምን ይጠብቃል? መሳተፋቸው በግልጽ ሞታችንና ስደታችንን፣ የታሪካችን በሐሰት መጠልሸትና ከአንድ እንደ ጠላት ተፈርጆ ከሚጠቃው የማርኛ ተናጋሪ ክፍለ-ሕዝብ ጋር በማቆራኘት አብሮ ሁለቱንም ሲያጠቃ የኖረ ሥርዓት፣ ሕገ መንግሥቱን እከላከላልሁ በሎ ፕሪቶሪያ ድርስ አሜሪካንን ጋብዞ በአንድ አገር ሕዝቦች መካክለ ወርዳና አውራጃ የሚያቃርጥ፣ ሕግ አስከብራለሁ ብሎ ከአርበ መግደያ እየተዋሰ ፍጅት ከሚፈጽም መሪጋ ተባብሮ ቀኖና ሐዋርያትን ከሚሽር ቡድን የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች አጀንዳ እና የቤተ ክርስቲያን ፍላጎት ውክልና ያገኛል ብሎ መጠበቅ አላዋቂነት ብቻ ሳይሆን ከቁም ሬሶች ብቻ የሚጠበቅ ነው።
ተሳትፎው እንደተለመደው በጅምላ የሚገደለውን ክስቲያን ለሚብስ እልቂት አደንዝዞ እና አፈሰዝዞ በባዶ ተስፋ ማቆየት ይሆናል።
ይህን የሁላችንንም ሽፍጥና አድርባይነት፦
እኛ በአካለ-ሥጋ የቆምነው ነገር ግን ከክርስትና ከመራቃችን የተነሳ ለእውነት ክርስቶስ፣ ለቤተ ክርስቲያን ልዕልና፣ ለፍተህ እና ለክብረ ሰብእ መሟገት ብንፈራም በእምነት ጸንተው ሰማዕት የሆኑት የአርሲ፣ የወለጋ፣ የከሚሴ፣ የሐረርጌ፣ የጅማ፣ የባሌ፣ የኦጋዴን፣ የጉምዝ ሰማዕታት ከላይ ሆነው ይፋረዳሉ።
እውነትን በድግስና በፕሮፓጋንዳ መቅበር አይቻልም።.
እውነተኛ ምክክር እና እውነተኛ ተወካይ ቢኖረን ኖሮ የሚከተሉትን ቁልፍ አጀንዳዎች ከማያነሳ የምክክር ኮምሽንና ጉባኤ ጋር የሚተባበር ቤት ክህነትና ሲኖዶስ አይኖርም ነበር ብቻ ሳይሆን ኦርቶዶክሳውያን አንድ ሆነው እንዲቃወሙት ጥሪ ያስተላልፋል፣ ለዓለም ማኅበረ ስብም ይህንን አዲስ የአደጋ መንገድ ያጋልጣል፦
(1) ታሪከን የሚመልከት አጀንዳ፦
👉. የሐሰት ትርክቶች በገለልተኛና በማስረጃ፣ በአርኪዮሎጂና በጥንት አገር በቀል (በወራሪ የአውሮፓ ሊቃውንት ተጣመው የተጻፉትን ሳይጨም) ይስተካከል፤
👉 በኦነግና በሕወሃት፣ በጽንፈኛ ዉሃብያ፣ በአድዋ ድል የቆሰሉና አገር አሳሽ ወይንም ሚሽነሪ ተብለው ሕዝቡን ለመክፋፈል የፈጠሯቸው ትርክቶች፣ የሰጧቸው ትምሀርቶች በዝርዝር ተቆጠረው ሳይንሳዊ ምላሽ እና መስተካከል እንዲደረግባቸው፣
👉 በግራኝ አህመድ ወረራ፣ በኦሮሞ የመስፋፋት ጉዞ፣ በዮዲት ጉዲት ወረራ፣ በማርክሲስት አብዮት፣ በዘር ናጻ አውጭዎች የ38 ዓመታት የውስጥ ነውጥ የደረሰው የማኅበረሰብ ታሪክ መዛባት፣ በሂደቱ በጋራ ያዳበርናቸው አዎንታዊና አሉታዊ የውህደትና የመሰንጠቅ ምልክቶች፣ የበላይ ለመሆን በተለያዩ ወገኖች በሐሰት ተፈብርከው በትውልዱ ላይ የተጫኑ ትርክቶች፣ አገራዊ የታሪክ አዘጋገብን አተናን ዘዴዎች እንዲመረመሩ፣ አስተዳደራዊ ጥፋትን ለቋንቋና ለሃይማኖት ወገን የማሸከሙን የሕወሃት፣ የኦነግና ይጽንፈኛ ዉሃብያ አካሄድ አውዳሚነት ለአንዴና ለመጨረሻ ግዜ እልባት መሥጠት፤👇👇👇 | 269 |
| 13 | ❝አቤቱ ፥ምሕረትህንና ቸርነትህን ዐስብ ፥ከጥንት ዠምሮ ናቸውና።❞መዝ 25:6
ያልፈረማችሁ ፈርሙ፤የፈረማችሁ አጋሩ 👇
https://c.org/QnvbXPW6LF
❝ In the last three months, more than 144 people have been slaughered, believers massacred in their homes and Churches razed in a surge of ethnic and religious attacks.❞
Hoollie McKay | 101 |
| 14 | #ኢራቅ #ሸር(repost)
#የነነዌ_ሸለቆ_የጥበቃ_ሃይል (NPU)፦ ጥንታዊውን የክርስቲያኖች ምድር ከአይሲስ ጥፋት የታደገው የክንድ ብርታት! 🛡️⚔️
እ.ኤ.አ. በ2014 መካከለኛው ምስራቅ በአይሲስ (ISIS) የጭካኔ ማዕበል ሲታመስ፣ ዓለም ሁሉ በድንጋጤ ሲመለከት፣ የታሪክና የእምነት መፍለቂያ የሆነችው የኢራቅ ነነዌ ሸለቆ የጨለማ መጋረጃ ተጋርጦባት ነበር። ጥንታውያን የሶርያ ኦርቶዶክስ፣ የከለዳውያን እና የአሦራውያን ክርስቲያኖች ከቀያቸው ተፈናቀሉ፤ አብያተ ክርስቲያናት ፈረሱ፣ መስቀሎች ወረዱ።
ነገር ግን ተስፋ መቁረጥ የጀግኖቹ የአሦራውያንና የባቢሎናውያን ዘሮች ምርጫ አልነበረም። ታሪክን የቀየረ፣ የክርስቲያኑን ክብር ያስመለሰ አንድ ታላቅ ወታደራዊ ኃይል በዚያ የፈተና ዘመን ተወለደ። እርሱም "የነነዌ ሸለቆ የጥበቃ ሃይል" (Nineveh Plain Protection Units - NPU) ነው።
ይህ ጽሑፍ የዚህን ድንቅ የክርስቲያን ጦር ምሥረታ፣ ተጋድሎና የድል ታሪክ በሰፊው ይተርካል።
1. የNPU ምሥረታ፦ ከጭንቅ የወጣ የቁርጠኝነት ጥሪ
እ.ኤ.አ. በነሐሴ 2014 አይሲስ የነነዌን ሸለቆ ከተሞች (እንደ ቃራቆሽ፣ ባርቴላ፣ አልቆሽ እና ከረምሌሽ ያሉትን የክርስቲያን ማዕከላት) ሲወርር፣ ከ200,000 በላይ ክርስቲያኖች በሌሊት ወደ ኩርዲስታን ተሰደዱ። በወቅቱ የነበሩት የኢራቅ መደበኛ ሰራዊትም ሆኑ የኩርድ ፔሽመርጋ ታጣቂዎች ክርስቲያኖቹን ጥለዋቸው ፈረጠጡ።
ማህበረሰቡ አንድ መራራ እውነት ተረዳ፦ "እኛ ራሳችንን በራሳችን ካልጠበቅን፣ ማንም ሊጠብቀን አይመጣም!"
በዚሁ ዓመት መገባደጃ ላይ በ"አሦር ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ" (Assyrian Democratic Movement) አነሳሽነት NPU በይፋ ተመሠረተ። የሶርያ ኦርቶዶክስና የሌሎች አብያተ ክርስቲያናት ወጣቶች፣ ምሁራን፣ ነጋዴዎችና ገበሬዎች የነበሩ ሳይሉ የእምነትና የሀገር ፍቅር ጥሪ አድርገውላቸው ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፖች ጎረፉ።
2. ማሰልጠኛና ትጥቅ፦ በባዶ እጅ የተጀመረው ተጋድሎ
NPU ሲመሠረት መንገዱ አልጋ በአልጋ አልነበረም። መጀመሪያ ላይ ከባድ መሳሪያ ቀርቶ በቂ ጠመንጃ እንኳ አልነበራቸውም።
የወታደራዊ ስልጠና፦ ታጣቂዎቹ በኢራቅ ሰራዊት የቀድሞ ክርስቲያን ጀነራሎችና መኮንኖች አማካኝነት ጥብቅ ወታደራዊ፣ የሽምቅ ውጊያና የከተማ ውስጥ ውጊያ ስልጠናዎችን ወሰዱ።
የትጥቅ አቅርቦት፦ በአሜሪካና በአውሮፓ የሚኖሩ በስደት ላይ ያሉ የአሦራውያንና ሶርያውያን ዳያስፖራዎች ገንዘብ በማሰባሰብ ለሰራዊቱ ዩኒፎርም፣ ጥይትና ቀላል መሳሪያዎችን ገዙላቸው። በኋላ ላይ የኢራቅ ማዕከላዊ መንግሥት የNPUን ታማኝነትና ዲሲፕሊን አይቶ በይፋ እውቅና በመስጠት መሳሪያና ደሞዝ ማቅረብ ጀመረ።
3. ወሳኙ ምዕራፍ፦ የነነዌን ምድር ከአይሲስ የማስለቀቅ ዘመቻ ⚔️
እ.ኤ.አ. ከ2015 እስከ 2017 በተደረጉት ታላላቅ የምስራቅና ሰሜን ኢራቅ ነጻ የማውጣት ዘመቻዎች ላይ NPU የፊት መስመር ተሰላፊ ነበር። የሰራዊቱ ተዋጊዎች ተራ ወታደሮች አልነበሩም፤ የሚዋጉት ለቤተክርስቲያናቸው፣ ለቀደሙት አባቶቻቸው አጥንትና ለልጆቻቸው የወደፊት ዕጣ ፈንታ በመሆኑ ሞትን አይፈሩም ነበር።
የባርቴላ እና የቃራቆሽ (Bakhdida) ዘመቻ፦ እነዚህ ከተሞች የኢራቅ ክርስቲያኖች እምብርት ናቸው። NPU ከኢራቅ የፀረ-ሽብር ግብረ-ኃይል ጋር በመሆን አይሲስ በከፍተኛ ሁኔታ መሽጎበት የነበረውን ምሽግ ሰባብሮ በመግባት ከተሞቹን ነጻ አወጣ።
መስቀሉን መልሶ መትከል፦ የNPU ወታደሮች ከተሞቹን ነጻ ባወጡ ማግስት መጀመሪያ ያደረጉት ነገር፣ በአይሲስ የወደሙትን የአብያተ ክርስቲያናት ጉልላቶች ላይ በመውጣት፣ ከእንጨትና ከብረት የሠሩትን መስቀል በታላቅ እልልታና መዝሙር መልሰው መትከል ነበር። ያ ምስል በወቅቱ የዓለምን መገናኛ ብዙኃን ትኩረት የሳበና ለዓለም ክርስቲያኖች ሁሉ ኩራት የሆነ ክስተት ነበር።
4. NPUን ልዩ የሚያደርገው ምንድን ነው? (ወታደራዊ ዲሲፕሊን)
በኢራቅ ውስጥ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሚሊሻዎችና የታጠቁ ቡድኖች አሉ። ነገር ግን NPU ከሁሉም የሚለይበት የራሱ ባህሪያት አሉት፦
ፍጹም ዲሲፕሊን፦ በተቆጣጠራቸው አካባቢዎች ላይ ምንም ዓይነት የሰብዓዊ መብት ጥሰት፣ ዘረፋ ወይም በንጹሃን ላይ በቀል አልፈጸመም።
የአካባቢው ህዝብ እምነት፦ የነነዌ ሸለቆ ነዋሪዎች የኩርድ ታጣቂዎችንም ሆነ የሺዓ ሚሊሻዎችን አይታመኑም ነበር። ፍጹም ሰላምና ዋስትና ያገኙት የራሳቸው ልጆች የሆኑት የNPU ወታደሮች ከተሞቹን መጠበቅ ሲጀምሩ ነው።
የመንግሥት እውቅና፦ NPU በሕግ የኢራቅ መከላከያ ሚኒስቴር አካል ሆኖ የተዋቀረ በመሆኑ፣ ሕገ-ወጥ ሚሊሻ ሳይሆን ሕጋዊ የሕዝብ ጥበቃ ኃይል ነው።
5. ወቅታዊ ሁኔታ እና የተጋረጡ ተግዳሮቶች
አይሲስ በወታደራዊ መንገድ ከተሸነፈ በኋላ፣ የNPU ሚና ከመዋጋት ወደ "ሰላም ማስከበርና መልሶ ማቋቋም" ተሸጋግሯል። በእነርሱ ጥበቃ ስር በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ክርስቲያን ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው ተመልሰው ሕይወታቸውን በሰላም መምራት ጀምረዋል።
ይሁን እንጂ ዛሬም ፈተናው አላበቃም፦
የጂኦፖለቲካ ፉክክር፦ የነነዌ ሸለቆ በኩርዲስታን ክልላዊ መንግሥትና በበግዳድ ማዕከላዊ መንግሥት መካከል የይገባኛል ጥያቄ ያለበት ቦታ በመሆኑ፣ NPU በሁለቱ ኃይሎች መካከል ያለውን ሚዛን ጠብቆ የክርስቲያኑን መብት ለማስከበር ከፍተኛ የፖለቲካና ወታደራዊ ጥበብ እየተጠቀመ ይገኛል።
የሕዝብ ስብጥር ለውጥ (Demographic Change)፦ ሌሎች አካባቢው የሌላቸው ማህበረሰቦች ወደ ክርስቲያን መንደሮች በስፋት እየፈለሱ በመሆኑ፣ NPU የቦታውን ስነ-ሕዝባዊና ታሪካዊ ክርስቲያናዊ ማንነት ለመጠበቅ ሌት ተቀን እየሠራ ነው።
📌 ማጠቃለያ
የነነዌ ሸለቆ የጥበቃ ሃይል (NPU) ታሪክ፣ ክርስቲያኖች በመከራና በጭቆና ውስጥ ሲሆኑ ተሰዶ መጥፋት ብቻ ሳይሆን፣ መብትንና ታሪክን ለማስከበር ቆርጦ መነሳትም ሌላው አማራጭ መሆኑን ያሳየ ታላቅ ማሳያ ነው። እነዚህ ጀግኖች ባይኖሩ ኖሮ፣ ዛሬ በኢራቅ ምድር የኦርቶዶክስና የሌሎች ጥንታውያን አብያተ ክርስቲያናት ቃጭል ድምፅ ጨርሶ ላይሰማ ይችል ነበር።
ለእምነታቸው፣ ለታሪካቸውና ለቅዱሱ ምድር ሲሉ የቆሙትን እነዚህን የክርስቲያን ጀግኖች ታሪካቸውን ሁልጊዜም እናስታውሳለን! ☦️🛡️
ከደብረ ታቦር ፬ቱ ጉባዔያት ምስክር...ገጽ የተገኘ | 157 |
| 15 | የሐረርጌ ሰማዕታት እንዘከራለን። ሐምሌ 25. | 76 |
| 16 | ❝ጠላቶቼ እንደ በዙ እይ ፥ የግፍም ጥል ጠልተውኛል።ነፍሴን ጠብቅና አድነኝ ።አንተን ታምኛለሁና አልፈር ።❞መዝ 25:19-20
ያልፈረማችሁ ፈርሙ፤የፈረማችሁ አጋሩ 👇
https://c.org/QnvbXPW6LF
❝ In the last three months, more than 144 people have been slaughered, believers massacred in their homes and Churches razed in a surge of ethnic and religious attacks.❞
Hoollie McKay | 200 |
| 17 | የሃይማኖት የወገኖቻችንን በእምነታቸው ብቻ እየተፈጸመባቸው የሚገኘውን ማፈናቀል፣ ማሳደድና የጅምላ ጭፍጨፋ በማኅበራዊ ሚዲያ እየሰማን እና ሻማ እያበራን መቀጠል ነውር ነው። ኃጢአትም ነው።
ተግባርን በአምሳሉ ከፈጠረው ከሰው ልጅ የሚሻው እግዚአብሔር ይህንን መንግሥታዊና ሥርዔታዊ ዘር የማጥፋት ሂደት ማስቆም የክርስቲያኖች ሁሉ መንፈሳዊ።፣ ሞራላዊ፣ ሰብአዊና ሕጋዊ ግዴታ ነው።
ግድታዎቻችንን ለመወጣት አንድ ቋሚ እና አሰባሳቢ፣ በእምነታችን አስተምህሮ ላይ የተመሠረተ ሁኔታ በመፍጠር በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ የበረከትንም ሥራ የማያሠራን አንድ #የሰማዕታት መታሰቢያ ቀን መጀመር ጥሩ አማራጭ ነው።
በዚህ ታሳቢ መሠረት #ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. ተመርጧል። በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ምሽት 3 ሰዓት በቱንቢ፣ ዋቄ መወያያ እና በማግሥቱ ዘመድ ቲቪ በሳተላይት እንገናኝ።
የሰማዕታት መረጃዎችን በዚሁ ገጽ ላይ ለጥፉልን። እናወሳቸዋለን። | 145 |
| 18 | #3 አጀንዳ Ethiopian National Dialogue Commission/የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የአክራሪ እስልምና መዋቅር ታከክ አካላትና የሚዲያ ሽ*ርን በሚመለከት በቂ መረጃና የእንቅስቃሴ ማሳያ በመኖሩ የቀረውን የሀገር ሰላም ለመጠበቅ ሊታሰብበት የሚገባ አሳሳቢ ጉዳይ እንደሆነ እንዲያዝ።
ለማሳያነት
«ተስፋ ማስቆረጥ፦ አሉታዊ ታሪኮችንና ተሞክሮዎችን መደጋገም፣ ተስፋ አስቆራጭ መረጃዎችን ማሰራጨት።
የፈጠራ ችሎታን ማዳከም፦ ሰዎችን በሀዘን ስሜት ውስጥ ማቆየት፣ በጭንቀትና በበታችነት ስሜት ውስጥ መዝፈቅ።» Ahmedin Jebel
============================
በስውር እንዲህ አይነት ስልጠናዎችን በማሰልጠንና በማደራጀት በግልጽ የመንግስት ደጋፊ ሆኖ በመቅረብ ፍትሕና እኩልነትን ፈላጊ መስሎ መጠጋት ቀድሞ የታቀደ የጥ*ት ስልት ነው። አጋጣሚዎችን ሁሉ እያስመሰሉ በመጠቀም አቅምን ማደራጀትና ጠ*ት ያሉትን የማዳከም መመሪያ ነው።
ማሳሰቢያ:- ይህ ጽሑፍ ነባሩንና ሰላም ወዳዱን በ peaceful co-existence የሚያምነውን እየኖረ ያለውን እስላም አይመለከትም።ይልቁንም ለነሱም ጭምር ስጋት እየሆነ ስለመጣው radicalism ጉዳይ ነው።
# Muslim #This is Christian Assyria
#Ethiopian Broadcasting Corporation
# Ethiopian Reporter
Human Rights Watch Amnesty International | 230 |
| 19 | ❝ማዳን የእግዚአብሔር ነው ፥
በረከትህም በሕዝብህ ላይ ነው።❞
መዝ 3:8
ያልፈረማችሁ ፈርሙ፤የፈረማችሁ አጋሩ 👇
https://c.org/QnvbXPW6LF
❝ In the last three months, more than 144 people have been slaughered, believers massacred in their homes and Churches razed in a surge of ethnic and religious attacks.❞
Hoollie McKay | 163 |
| 20 | የውሀብያ ድብቁ አጀንዳ በኢትዮጲያ!!
*****
ውሀብያዎች መንግስት በሰሜኑና በሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች (በፋኖ፣ በህወሃትና በክልል ግጭቶች) መወጠሩን እንደ ወርቃማ እድል ተጠቅመውበታል። በአሁኑ ሰዓት በየከተሞቹ ዋነኛ የመንግስት ደጋፊ መስለው ከፊት የሚሰለፉት እነሱ ናቸው፤ ነገር ግን ጀርባውን ሲያዞር አሁን ያለውን ገዥውን ፓርቲና መንግስት ሰንጥቆ ለመጣልና የራሳቸውን እስላማዊ መንግስት ለመመስረት በቱርክና ግብፅ ሀገሮች በጀት የታገዘ የጥላቻ ስልጠና በስልጤ፣ በአርሲ፣በወለጋ፣ በአዲስ አበባና በአማራ ክልል በከፍተኛ ደረጃ እያካሄዱ ይገኛሉ።
የኢትዮጵያ ህዝብ ሆይ! ቆመህ የምትመለከተው ጥፋት ወደ ደጃፍህ ብቻ ሳይሆን ወደ ሳሎንህ ገብቷል! ዛሬ ሀገራችን በታሪኳ አይታው በማታውቀው፣ ምድርን በሚያናውጥና ማህበረሰብን ፈጽሞ በሚያጠፋ እጅግ አሰቃቂ የህልውና አደጋ አፋፍ ላይ ትገኛለች። እያወራን ያለነው ስለ ተራ የፖለቲካ ትኩሳት ወይም ስለ ቀላል ውጥረት አይደለም፤ እያወራን ያለነው መላዋን ኢትዮጵያን በአንድ ጀንበር አመድ አድርጎ ለመበተን በሃይማኖት ስም ስለተዘጋጀውና አሁን መጋረጃው ስለተቀደደው አስደንጋጭ የጥፋት ድግስ ነው።
አሁን ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤትን (የፌደራሉን መጅሊስ) ስልጣን በበላይነት የተቆጣጠረው የውሀብያው ፅንፈኛ ቡድን እና ግንባር ቀደም መሪዎቹ እነ አህመዲን ጀበል፣ ኡስታዝ አቡበከር አህመድ፣ ሙጂብ አሚኖ እና ታሪኮችን በማጣመም የሚታወቀው አብዱጀሊል አሊ ከጀርባ ሆነው ሀገርን የሚያፈርስ ታላቅ ፈንጂ እየቀበሩ ይገኛሉ። ቀን ቀን በቤተመንግስትና በብሔራዊ ምክክር ኮሚሽን አዳራሾች ውስጥ ስለ ሰላም፣ ስለ ፍቅርና ስለ ብሔራዊ መግባባት እያወሩ የሚውሉት እነዚህ አካላት፣ በሌሊት ግን በምስጢራዊ መስጊዶችና በተለያዩ የሶሻል ሚድያ አማራጮች የዋትሳፕ፣ የቴሌግራም እና የድብቅ ስልጠና መድረኮች ላይ ተቃዋሚዎቻቸውንና መላውን የሀገሪቱን መዋቅር "ደረጃ በደረጃ እንዴት ማጥፋትና ማፍረስ" እንደሚቻል እጅግ ዘግናኝና አስፈሪ ስልጠናዎችን ለተከታዮቻቸው ሲሰጡ ያድራሉ።
የዚህን አሰቃቂ ሴራ አስፈሪነትና ፍጹም የክፋት ጥግ ፍንትው አድርገው የሚያሳዩትና ከስልጠና ሞጁላቸው ላይ በምስል የተጋለጡት መመሪያዎች የሚከተሉት ናቸው፦
1 "ከዋናዎቹ ጀምሮ ሰዎቻቸውን በቅደም ተከተል ኢላማ በማድረግ ማጥቃት" በሚል መመሪያ የስልጠና ሰነዳቸው በቀጥታ በሃይማኖትና በብሔር ለይቶ ሰዎችን የማጥፋትና የማጥቃት ስልት ይተልማል።
2 "በአንድነት የያዟቸውን እምነት፣ አስተሳሰብና ስሜትን ኢላማ በማድረግ" መላውን ህዝብ በስነ-ልቦና ጦርነት የማደንዘዝ እና እርስ በእርስ የማጋጨት እኩይ እቅድ ይነድፋሉ።
3 "የማሰናከያ ተግባራት" በሚለው አስፈሪ ሰነዳቸው ስር፦
በግለሰብ ደረጃ፦ ግለሰቦች ተደራጅተው ቡድን እንዳይፈጥሩ ማቀብ።
4 በቡድን ደረጃ፦ ቡድኖችን መበተንና በማህበረሰቡ ላይ ተጽዕኖ እንዳያሳድሩ ማድረግ።በማህበረሰብ ደረጃ፦ ማህበረሰቡን ወደ ትናንሽ ቡድኖች መከፋፈልና በሀገር አቀፍ ደረጃ ተጽዕኖ እንዳይኖረው አድርጎ ማዳከም።
5 በሀገር ደረጃ፦ የሀገሪቱን ህዝቦች ወደ ማህበረሰቦች መከፋፈልና አንድነታቸውን ማሳጣት! ሀገሪቱ በራሷ ተጽዕኖ ፈጣሪ እንዳትሆን ሙሉ በሙሉ ሽባ ማድረግ!
6 "የማጥቃት ፕሮፓጋንዳ ግቦች" በሚለው ሰነዳቸው ስር ደግሞ ማህበረሰቡን ፍጹም ፍርሀትና ድንጋጤ ውስጥ የሚከቱ 18 መርዛማ ነጥቦችን ዘርዝረዋል፤ እነሱም፦ በወጥመድ ውስጥ መክተት፣ ማዋረድ፣ ፍርሀትን መፍጠር፣ ጥርጣሬን መዝራት፣ ተስፋ ማስቆረጥ፣ ማዳከም፣ አቅምን ማሳጣት፣ ማደናቀፍ፣ ግራ ማጋባት፣ ማጨናነቅ እና ችግራቸውን ማባባስ ናቸው።
የማጠቃለያው የሰለባነት ትርክታቸውም መንግስትና ሚዲያው በፅንፈኛ ኦርቶዶክስና አማራ ቁጥጥር ስር ነው በሚል ሀሰተኛ ፍርጃ፣ እስካሁን የነበረውን የሚዲያ ቅኝት ወደ "ተቋማዊ ማጥቃት" በመቀየር በተለይም በመዝናኛው ዘርፍ ስውር የስነ-ልቦና ወረራ ማካሄድ እንደሆነ በጥቁርና ነጭ አስቀምጠዋል።
ይህ የሃይማኖት ጉዳይ አይደለም! ይህ ኢትዮጵያን ወደ በሚተን የደም እሳት ውስጥ ለመክተት፣ የአብሮነት እሴቶቻችንን ፈጽሞ ለማውደም የታቀደ እጅግ አስፈሪ ጂኦፖለቲካዊ ሴራ ነው። ዛሬ ካልነቃንና ይህንን የውሀብያ መጅሊስ እኩይ አጀንዳ ካላፈራረስን፣ ነገ የምንቆምባት ምድር አፈር ሆና ትበናለች!
መንግስት በራሱ ውጥረቶች ምክንያት ዝምታን ቢመርጥም፣ የሀገር ባለቤት ግን ህዝብ ነው። ፅንፈኞችና አታላዮች ሀገርን ወደ አመድነት ከመቀየራቸው በፊት፣ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ በአንድነት ተነስተህ ይህንን የመርዝ እቅድ አጋልጠው፣ አክሽፈው፣ አፈር ከድሜም አብላው! ዛሬ ካልጮህንና ካልተከላከልን፣ ነገ በሀገራችን ፍርስራሽ ላይ የምናፈሰው እንባ ዋጋ አይኖረውም!ለዘመናት የኖረውን የእርስ በእርስ ትስስር ጠብቆ ማቆየት የሁላችንም የጋራ ኃላፊነት ነው። ጥርጣሬዎችንና ስጋቶችን በህጋዊ መዋቅሮች፣ በእውነተኛ ውይይትና በማስረጃዎች ላይ ተመስርቶ መፍታት እንጂ፣ የጥላቻና የፍርሃት ድባብ መፍጠር ለማንም ወገን ሰላምን አያመጣም።
Kombolcha insider | 143 |
