🌔የቀልብ ዶክተር🌔 طبيب القلب📿
(إِنَّا فَتَحْنَا لَكَ فَتْحًا مُّبِينًا) #ጥቅማችን_ጀነት_ጥቅማችን_የአላህ_ውዴታ_ነው #ያስገኘንም_አላህ_እኛም_የርሱ_ባሮች_ሙስሊሞች_ነን👈 ዌብሳይት 👉 https://qalebdoctor.com ለህክምና 👉 @freeeeeeeeeeeere ወይም @UstazulQallb ያናግሩ #እያንዳንዱ_ቤት_እንገባለን_ኢንሻአሏህ! ☄️ #የውሾች_ጩሀት_የአንበሳውን_ጉዞ_አያስተጓጉልም
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام 🌔የቀልብ ዶክተር🌔 طبيب القلب📿
کانال 🌔የቀልብ ዶክተር🌔 طبيب القلب📿 (@qallbdoc) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 33 065 مشترک است و جایگاه 589 را در دسته پزشکی و رتبه 1 047 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 33 065 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 25 اوت, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -3 163 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -59 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 4.28% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 2.21% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 1 417 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 732 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 12 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“(إِنَّا فَتَحْنَا لَكَ فَتْحًا مُّبِينًا)
#ጥቅማችን_ጀነት_ጥቅማችን_የአላህ_ውዴታ_ነው #ያስገኘንም_አላህ_እኛም_የርሱ_ባሮች_ሙስሊሞች_ነን👈
ዌብሳይት 👉 https://qalebdoctor.com
ለህክምና
👉 @freeeeeeeeeeeere ወይም @UstazulQallb ያናግሩ
#እያንዳንዱ_ቤት_እንገባለን_ኢንሻአሏህ!
☄️ #የውሾች_ጩሀት_የአንበሳውን_ጉዞ_አያስ...”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 26 اوت, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته پزشکی تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 26 اوت | +6 | |||
| 25 اوت | 0 | |||
| 24 اوت | 0 | |||
| 23 اوت | 0 | |||
| 22 اوت | 0 | |||
| 21 اوت | 0 | |||
| 20 اوت | 0 | |||
| 19 اوت | 0 | |||
| 18 اوت | 0 | |||
| 17 اوت | 0 | |||
| 16 اوت | 0 | |||
| 15 اوت | 0 | |||
| 14 اوت | 0 | |||
| 13 اوت | 0 | |||
| 12 اوت | 0 | |||
| 11 اوت | 0 | |||
| 10 اوت | 0 | |||
| 09 اوت | 0 | |||
| 08 اوت | 0 | |||
| 07 اوت | 0 | |||
| 06 اوت | +1 | |||
| 05 اوت | 0 | |||
| 04 اوت | 0 | |||
| 03 اوت | 0 | |||
| 02 اوت | 0 | |||
| 01 اوت | 0 |
| 2 | 🎧 #የምሽት #ስንቅ #ለቀልባችን🎧
#የቀልብ #ዶክተር #የአፊያዎ #መንደር!
https://t.me/Qallbdoc https://t.me/dr_of_heart
#የእለቱ #መልዕክት👇👇👇
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴
በቀንና ማታ የምንሰግዳቸው የአምስቱ ሶላቶች ትሩፋት!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿أَرَأَيْتُمْ لو أنَّ نَهْرًا ببابِ أَحَدِكُمْ يَغْتَسِلُ منه كُلَّ يَومٍ خَمْسَ مَرّاتٍ، هلْ يَبْقى مِن دَرَنِهِ شيءٌ؟ قالوا: لا يَبْقى مِن دَرَنِهِ شيءٌ، قالَ: فَذلكَ مَثَلُ الصَّلَواتِ الخَمْسِ، يَمْحُو اللَّهُ بهِنَّ الخَطايا.﴾
“አንደኛችሁ ከደጃፉ የሚፈስ ወንዝ ቢኖርና በቀን አምስት ጊዜ ቢታጠብበት አንዳች እድፍ ይቀርበታልን እስቲ ንገሩኝ? ‘የለም ምንም እድፍ አይኖርበትም አሉ’ ሰሃቦች። ይህ እንግዲህ አላህ ኃጢአቶችን የሚያብስባቸው የአምስቱ ሶላቶች ምሳሌ ነው።”
🌴 ቡኻሪ (568) ሙስሊም (667) ዘግበውታል🌴🌴💡 | 121 |
| 3 | ነቢዩ ሙሐመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
«ሽንኩርት፣ ነጭ ሽንኩርት ወይም ኩራት (የሽንኩርት ዘር የሆነ ቅጠል) የበላ ሰው ወደ መስጊዳችን አይቅረብ፤ ምክንያቱም የአደም ልጆች በሚረበሹበት ነገር መላእክትም ይረበሻሉና።»
«ከዚህ ተክል (ነጭ ሽንኩርት) የበላ ሰው ወደ እኛ አይቅረብ፤ ከእኛም ጋር አብሮ አይስገድ።»
ነቢዩ ሙሐመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
"ቀይ ሽንኩርት፣ ነጭ ሽንኩርንና የመላእክትን ምቾት ለመጠበቅ ነው።
🌴ሪያዱ ሳሊሒን: 1703🌴
🌴ሰሒሕ ሙስሊም: 561🌴
#የቀልብ #ዶክተር #የአፊያዎ #መንደር
https://t.me/Qallbdoc
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴https://t.me/dr_of_heart | 249 |
| 4 | ⚡️⚡️⚡️⚡️ማስጠንቀቅያ
💡ለበርካታ አመታት በተካሄዱ ጥናቶች መሰረት በሀገራችን አዲስ ዘመን መለወጫ ብለው በሚቀበሉት ወር ላይ በተለይም ከጷግሜ አንስቶ ሷሂሮች ጠንቋዮች መተትን ማደስ መድገም ይጀምራሉ!
❌ በዚህ ሰአት እንደ ሰደድ በሽታ በርካቶች ይሰቃያሉ። አሏህ ከመረጣቸው በቀር።
‼️ይህን ግዜ ህክምና አድርጌያለሁ ድኛለሁ ብሎ ተዘናግቶ ለተቀመጠ ሙእሚን ሁሉ ማስጠንቀቅያ ነው‼️
⚠️አትዘናጉ በኢባዳቹ ላይ በርቱ። ኑ ኡስታዞቻችሁን በማናገር አሸንፉ!
✔️ይወቁ ለራስ ከምንም በላይ ቅድምያ መስጠት ከኢማን ነው።
🔻ሰደቃ ያብዙ
🔺እስቲግፋር ያብዙ
🔺ፋቲሀንና አመነረሱሉን እንዲሁም አያተል ኩርሲን ጥዋት ማታ በመቅራት በኢባዳ ላይ ይበርቱ‼️
❌አካባቢያችሁን ቤቶቻችሁን በቀንም በማታ በተጠንቀቅ ጠብቁ‼️
⚠️ሼር በማድረግ ወዳጅ ዘመዶን ያስጠንቅቁ⚠️
🔻ነገሮች ከከረሩ ግን ሳይቀደሙ ይቅደሙ🔻
📌አብሽሩ
🔸አዎ የዳኑ ሁሉ እየመሰከሩ ነው🔸
💠ቻናላችንን ለኡማው ያስተዋውቁ 👇
⭐️ https://t.me/Qallbdoc
ህክምና ለማግኘት👇
✈️https://t.me/freeeeeeeeeeeere
👆
ህክምና ለማግኘት👇
✈️https://t.me/UstazulQallb
👆 | 97 |
| 5 | عن عبد الله بن عُمر -رضي الله عنهما- عن رسول الله -صلى الله عليه وسلم- أنه قال: «اللَّهُمَّ ارحم الْمُحَلِّقِينَ. قالوا: والْمُقَصِّرِينَ يا رسول الله؟ قال: اللهم ارحم الْمُحَلِّقِينَ. قالوا: والْمُقَصِّرِينَ يا رسول الله؟ قال: اللهم ارحم الْمُحَلِّقِينَ. قالوا: والْمُقَصِّرِينَ يا رسول الله؟ قال: والْمُقَصِّرِينَ». متفق عليه
ከዐብደላህ ኢብኑ ዑመር (ረዲየሏሁ ዐንሁማ) እንደተዘገበው፣ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ፦
“አላህ ሆይ! ራሳቸውን የሚላጩትን ማርላቸው።”
ሰሓቦቹም፦ “የሚያሳጥሩትንስ ያ ረሱለላህ?” አሉ።
እሳቸውም፦ “አላህ ሆይ! ራሳቸውን የሚላጩትን ማርላቸው።” አሉ።
እነሱም እንደገና፦ “የሚያሳጥሩትንስ ያ ረሱለላህ?” አሉ።
እሳቸውም፦ “አላህ ሆይ! ራሳቸውን የሚላጩትን ማርላቸው።” አሉ።
ከዚያም ለአራተኛ ጊዜ ሲጠይቁ፦ “እና የሚያሳጥሩትንም (ማርላቸው)።” አሉ።
(ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል)
ትምህርቱ: በሐጅ ወይም ዑምራ መጨረሻ ራስን ሙሉ በሙሉ መላጨት (الحلق) ከመቆረጥ (التقصير) የበለጠ ፈድል እንዳለው ይጠቁማል። ስለዚህ ነቢዩ ﷺ ለሚላጩት ሶስት ጊዜ ዱዓ አደረጉላቸው።
⭐️ https://t.me/Qallbdoc
✨https://t.me/dr_of_heart | 528 |
| 6 | ሕይወቴን ያደፈረሰው ምስጢር!
ክፍል 7
ከገበያው አደጋ በኋላ የመንደሩ ሰዎች ስለ እኔ መጥፎ ወሬዎችን ማወራት ጀመሩ። የገጠር ሰው እንደመሆኑ መጠን እንዲህ ዓይነት ያልተለመዱ ክስተቶች ሲፈጠሩ በተለያዩ መንገዶች ይተረጉመዋል። አንዳንዶቹ «የወጣትነት በሽታ ነው» ሲሉ ሌሎች ደግሞ «መንፈስ ተከተላት» እያሉ በየቡና ስነ-ስርዓቱ ላይ ያወሩ ነበር።
እነዚህ ወሬዎች ወደ እናቴና አባቴ ጆሮ ሲደርሱ የቤታችን ሀዘን የበለጠ ከበደ። አንድ ስለኔ አፊያ ተጨንቀዋል ፡፡ በሌላ በኩል ደሞ የሚጥል በሽታ አላት ከተባለ ትዳር አይመጣም ብሎም አባቴ ፈራ፡፡ እንደው እናቴ እንደማትንከባከበኝ ምግብ ከልክላኝ እንደወደቅኩ ጭምር በቁጣ አውርቷል፡፡
አባቴ ከእርሻ ውሎ ሲመለስ ፊቱ ጠቁሮ ነበር። «በየሄድኩበት ቦታ ሰዎች ስለ ልጄ ያወራሉ ይህ ለቤተሰባችን ትልቅ ውርደት ነው ጥፋ ደሞ ያንቺ ነው ደህና እህል ብታበያተ ኑሮ ልፍስፍስ አትሆንም ነበር» ሲል እናቴ ላይ ይቆጣ ነበር።
እናቴ ደግሞ በዕንባ ተሞልታ «ልጃችን ታማለች እንጂ እኔ ምን አደረግኩ?» እያለች ትከራከር ነበር። በወላጆቼ መካከል የሚካሄደው ጭቅጭቅ በእኔ ምክንያት በመሆኑ ራሴን እጅግ እጠላ ጀመርኩ።
በክፍሌ ውስጥ ሆኜ የወላጆቼን ጭቅጭቅ ሳዳምጥ በውስጤ ትልቅ የበደለኝነት ስሜት ተሰማኝ። «ለምን እኔ? ለምን ይህ ሁሉ ችግር በእኔና በቤተሰቤ ላይ ይደርሳል?» እያልኩ አልቅስ ነበር። በዚያ ሰሞን ከቤት መውጣት ጨርሶ አቆምኩ ከመስኮት እንኳ ወደ ውጭ ማየት አስፈራኝ።
አንድ ቀን አመሻሽ ላይ የቅርብ ጓደኛዬ ፋጡማ ልትጠይቀኝ መጣች። በክፍሌ በር ላይ ቆማ በስጋት ትመለከተኝ ነበር። «ምን ሆነሻል? ለምን ከሁላችንም ተሸሸግሽ?» ስትል ጠየቀችኝ። እኔ ግን እውነቱን ልነግራት አልቻልኩም ምክንያቱም እኔ ራሴ በ እኔ ላይ እየሆነ ያለው ነገር ምን እንደሆነ አላውቅም ነበር።
ፋጡማ እጄን ስትይዘው በሰውነቴ ላይ ከባድ መንቀጥቀጥ ተከሰተ ያን ጊዜ ፋጡማ ደንግጣ እጃቸውን ወደኋላ ሰበሰበች ልጮህ ምንም አልቀራትም፡፡ የኔ ፍርሃት ይሁን ምን ገጠመኝ ይሁን አላወቅኩም ብቻ ፈርቼ ተንገፈገፍኩ...
#ፈጥነው_ይታከሙ_በቶሎ_ይዳኑ
🔸አዎ የዳኑ ሁሉ እየመሰከሩ ነው🔸
💡💡لا غالبَ إلا الله💡💡
💠ቻናላችንን ለኡማው ያስተዋውቁ 👇
⭐️ https://t.me/Qallbdoc
ህክምና ለማግኘት👇
https://t.me/freeeeeeeeeeeere
👆
ህክምና ለማግኘት👇
https://t.me/UstazulQallb
👆
ዌብሳይት (ድህረ ገፅ) 👇
📱 https://qalebdoctor.com | 816 |
| 7 | 🏴
#ቪድዮውን_ሳያዩ_ለህክምና_እንዳይመጡ
🔸አዎ የዳኑ ሁሉ እየመሰከሩ ነው🔸
💡💡لا غالبَ إلا الله💡💡
💠ቻናላችንን ለኡማው ያስተዋውቁ 👇
⭐️ https://t.me/Qallbdoc
ህክምና ለማግኘት👇
https://t.me/freeeeeeeeeeeere
👆
ህክምና ለማግኘት👇
https://t.me/UstazulQallb
👆
ዌብሳይት (ድህረ ገፅ) 👇
📱 https://qalebdoctor.com | 785 |
| 8 | #ብቸኝነት_ብኩንነት_ገንዘብ_ማጥፋት_በረካ_ማጣት_አስቸግሮታል ?
#እንግዲያውስ_ቶሎ_እራሶን_ይፈትሹ
🟡 የፀባይ መቀያየርና ሲህር🟡
🖋በዶክተር ኢብን አስለም!
የአላህ ሰላምና እዝነት በናንተ ላይ ይሁን! ዛሬ በዶክተር ኢብን አስለም አስተምህሮት፣ የፀባይ መቀያየር ከሲህርና ከጅን ጥቃት ጋር ያለውን ግንኙነት እናያለን። ይህን ማወቃችሁ የሲህርን ምልክቶች ለይታችሁ ትክክለኛ ህክምና እንድትከታተሉ ይረዳችኋል።
ከምልክቶቹ ውስጥ ዋና ዋናዎቹን እንይ፦
1. #የማይታመን_መሆን። ሲስቅና ሲጫወት የነበረ ሰው ድንገት እሳት ይጎርሳል፤ ይናደዳል። ከባለቤትዎ ጋር በሰላም እያወሩ በቅፅበት መነጫነጭና ማበድ ይጀምራል። ይህ ሸይጧን ሰዉን ሲቆጣጠረው የሚፈጠር የሲህር መለያ ስለሆነ፣ በዚህ ሰዓት አብረው አይበሳጩ/አይጨቃጨቁ።
2 #ቀስፎ_መያዝ። የህመም ወይም የድካም ሳይሆን፣ የንዴት ቁና ቁና መተንፈስ ይታያል። ባል ወይም ሚስት ያለምንም ምክንያት አኩርፈው ይውላሉ፣ ያድራሉ፤ ግራ ያጋባሉ።
3 #ልበ_ስስ መሆን። የእርስዎን መበሳጨትና ማልቀስ ሲያዩ ውስጣቸው ይረካል። ያለምንም መነሻ ከመሬት ተነስተው የሚያኮርፉና የሚናደዱ ከሆነ ይህ የሲህር መገለጫ ነው።
4. #ብኩንነት_ድንገት ኮምፕሌን (ቅሬታ) ማቅረብ። "ይህን አላደረግክልኝም/አላደረግሽልኝም" እያሉ ነጋ ጠባ መጨቃጨቅ። ይህ ግን የሲህር ምልክት አይደለም፤ የሰዎች ተፈጥሯዊ ቅሬታ ስለሆነ በመነጋገር መፍታት ይገባል።
5 #ዶካኪ_ፀባይ። ንፅህናን አለመጠበቅ (ለምሳሌ ገላን አለመታጠብ)። ይህ በራሱ የሲህር ምልክት አይደለም፤ ከጭንቀት ወይም ከስራ መደራረብ ሊመጣ ይችላል። ነገር ግን ከሌሎች የሲህር ምልክቶች ጋር ከተደራረበ እንደ ተጨማሪ ምልክት ሊታይ ይችላል።
6. #ክፉ_ሱሶች ላይ ጥገኛ መሆን። ሱስ ከወጣትነት ወይም ከብቸኝነት ጋር ተያይዞ የመጣ ከሆነ ከሲህር ላይሆን ይችላል። ነገር ግን ድንገት የመጣና ከአእምሮ መላሸቅ ጋር የተያያዘ ሱስ ከሆነ፣ ግልፅ የሲህር ምልክት ነው።
7. #ተራ_መሆን ጊዜን በእንቶ ፈንቶ ሶሻል ሚዲያ ላይ ማጥፋት። ይህ ከሲህር ሊሆንም ላይሆንም ይችላል። አንዳንዶች ሶሻል ሚዲያን እራሱን የቻለ ሲህር ነው ሲሉ፣ ሌሎች ደግሞ አሰራሩ ስለሚታወቅ ሲህር አይደለም ይላሉ። ይህንን ለአንባቢው ፍርድ ትተነዋል።
8 #ርኩስ_ቦታዎች (ምሳሌ ሽንት ቤት) ረጅም ሰዓት መቀመጥ። ይህ ለሰገራ ብቻ ሳይሆን ሞባይል ይዞ ወይም በባዶ ሀሳብ ተውጦ ረጅም ሰዓት ማሳለፍን ያካትታል። ይህ አይነቱ ፀባይ ከሲህርና ከጅን ጥቃት ጋር በቀጥታ ስለሚያያዝ ሊታረም ይገባል።
‹‹ወሰን ገላ፣ ጨንገሬ፣ አባ መላ›› - መጥፎ ጅኖችን አዛዦችና የሸይጧን ሰረገላን ተቆጣጣሪ ጠንቋዮች ሴራ! አላህ ይጠብቀን። ወሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏህ።
#ሲህር #ሩቅያ #ቀልብ_ዶክተር #የፀባይ_መቀያየር #ትዳር #ኢስላማዊ_ህክምና #ጅን
አዎ የዳኑ ሁሉ እየመሰከሩ ነው🔸
💡💡لا غالبَ إلا الله💡💡
💠ቻናላችንን ለኡማው ያስተዋውቁ 👇
⭐️ https://t.me/Qallbdoc
ህክምና ለማግኘት👇
✈️https://t.me/freeeeeeeeeeeere
👆
ህክምና ለማግኘት👇
✈️https://t.me/UstazulQallb
👆
ዌብሳይት (ድህረ ገፅ) 👇
📱 https://qalebdoctor.com | 785 |
| 9 | https://youtu.be/9C586q7WU_s?si=wJe20i-b8TiH1HxL | 733 |
| 10 | https://youtu.be/J4PClTtU09s | 810 |
| 11 | ከአቡ ሁረይራ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንደተወራው የአሏህ መልክተኛ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፦
"ታማኝነት በጠፋ ጊዜ የትንሳኤን ሰዓት ተጠባበቅ።"
"የአሏህ መልክተኛ ሆይ! መጥፋቷ (መባከኗ) እንዴት ነው?" ተብለው ተጠየቁ።
እርሳቸውም፦ "ስልጣንና ኃላፊነት ለማይገባው ሰው በተሰጠ ጊዜ የትንሳኤን ሰዓት ተጠባበቅ" አሉ።
🌴[ሶሒሕ አል-ቡኻሪ: 6496]🌴
ዋና መልዕክት፦ ምስሉ እንደሚያሳየው በሀገርና በማህበረሰብ ውስጥ ሙስና፣ የዋጋ ንረት (ኢንፍሌሽን)፣ የብድር እዳ፣ ህገ-ወጥነት እና የደህንነት ማጣት የሚከሰቱት ኃላፊነትና ስልጣን ብቃቱ ለሌላቸው እና ለማይገባቸው ሰዎች አሳልፎ በመስጠት ታማኝነት ሲጓደል ነው።
#የቀልብ #ዶክተር #የአፊያዎ #መንደር
https://t.me/Qallbdoc
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴https://t.me/dr_of_heart | 763 |
| 12 | عن أبي هريرة -رضي الله عنه- مرفوعاً: «الفِطرة خَمْسٌ: الخِتَان, والاسْتِحدَاد, وقَصُّ الشَّارِب, وتَقلِيمُ الأَظفَارِ, ونَتْفُ الإِبِط». متفق عليه
ከአቡ ሁረይራ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ዘገባ እንደሚለው፣ ነቢዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
“ፊጥራ (የተፈጥሮ ንጽህና) አምስት ነገሮች ናቸው፦
✨መገረዝ (ኺታን)
✨የብልት አካባቢ ፀጉርን መላጨት (ኢስቲሕዳድ)
✨ጢም ላይ ያለውን ሹፌር (በላይኛው ከንፈር ላይ የሚበቅለው ፀጉር መላጨት )
✨ጥፍር መቁረጥ
✨የብብት ፀጉርን መንቀል።”
(ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል)
ትርጉሙ: እነዚህ ነገሮች እስልምና የሚያበረታታቸው የንጽህናና የተፈጥሮ ሥርዓቶች ናቸው።
⭐️ https://t.me/Qallbdoc
✨https://t.me/dr_of_heart | 810 |
| 13 | ሕይወቴን ያደፈረሰው ምስጢር!
ክፍል 6፦
ከዚያች አስፈሪ ምሽት በኋላ በነጋው በገጠሩ አካባቢ የተለመደው የበጋ ሃሩር መንደሯን ወጥሮት ነበር። የፀሐይ ብርሃን መሬቱን ሲያቃጥለው የመንደሩ አየር በሙሉ በሙቀት ተሞልቷል። በእኔ ውስጥ ግን ምንም ዓይነት ሙቀት አይሰማኝም ነበር ይልቁንም አጥንቴ ድረስ የሚዘልቅ ከባድ የቅዝቃዜ ስሜት ይወረኝ ነበር።
ድሮም ወበቅ ወይም ደስ የማይል ሙቀት አልወዱም የታወቀ ነው ፡፡ ግን የማልወደው ሙቀቱን ስለማልችል እንጂ ለሌላ አይደለም፡፡ አሁን ደግሞ ሙቀት አለ ሰውነቴ ግን በቃ በጣም ይቀዘቅዛል፡፡
እናቴ በጠዋት ተነስታ «ልጄ ዛሬ የገበያ ቀን ነው አብረን ወጥተን የምግብ እህልና ቅመም መግዛት አለብን» አለችኝ። እናቴን እምቢ ለማለት አልፈለግኩም ነገር ግን ወደ ገበያው ቦታ መሄድ ታላቅ ፍርሃት ይፈጥርብኝ ነበር።
ተያይዘን ወደ ገበያው ቦታ አመራን። መንገዱ በሰዎች በከብቶችና በጋሪዎች ተሞልቷል የሰዎች ጫጫታና የንግድ ድራማ አካባቢውን አድምቆታል። ከዚህ ቀደም የገበያ ቀን ለእኔ የደስታና የመዝናኛ ጊዜያችን ነበር። አሁን ግን የሰዎች ድምፅ በምላሴ ላይ እንደ ከባድ እሾህ ይወጋኝ ነበር። በመካከላቸው ስጓዝ እያንዳንዱ ሰው ወደ እኔ እያየ በሹክሹክታ የሚያወራ ይመስለኝ ጀመር።
በገበያው መሃል ቆመን ቅመም እየገዛን ሳለን በድንገት አእምሮዬ ውስጥ ከባድ ድንጋጤ ተከሰተ። አካባቢው በሙሉ የጨለመብኝ መሰለኝ የሰዎቹ ድምፅ ርቆ የሚሄድ ያህል ራቀኝ። እናቴ እጄን ይዛ «ምን ሆንሽ ልጄ? ፊትሽ ነጣኮ!» ስትል ጮኸች። እኔ ግን መልስ መስጠት አልቻልኩም እግሮቼ ሊሸከሙኝ አልቻሉም።
በገበያው መሃል መሬት ላይ ተደፋሁ። ሰዎች በእኔ ላይ ተሰበሰቡ አንዳንዶቹ «ውኃ አምጡላት!» ሲሉ ሌሎች ደግሞ «ምን ያዛት?» እያሉ ይጨነቁ ነበር። እኔ ግን በዚያ ቅጽበት በዙሪያዬ ያሉትን ሰዎች ፊት ማየት አልቻልኩም በዚያ ፋንታ በጥቁር ጥላ የተሸፈኑ በርካታ ምስሎችን ብቻ አያለሁ።
ያን ቀን ከገበያ ወደ ቤት የተመለስኩት በሰዎች ተደግፌ ነበር ነገር ግን ያ ክስተት የመንደሩ ሰዎች ስለ እኔ ልዩ ነገር ማወራት እንዲጀምሩ ምክንያት ሆነ...
#ፈጥነው_ይታከሙ_በቶሎ_ይዳኑ
🔸አዎ የዳኑ ሁሉ እየመሰከሩ ነው🔸
💡💡لا غالبَ إلا الله💡💡
💠ቻናላችንን ለኡማው ያስተዋውቁ 👇
⭐️ https://t.me/Qallbdoc
ህክምና ለማግኘት👇
https://t.me/freeeeeeeeeeeere
👆
ህክምና ለማግኘት👇
https://t.me/UstazulQallb
👆
ዌብሳይት (ድህረ ገፅ) 👇
📱 https://qalebdoctor.com | 1 030 |
| 14 | 🏴
#ቪድዮውን_ሳያዩ_ለህክምና_እንዳይመጡ
🔸አዎ የዳኑ ሁሉ እየመሰከሩ ነው🔸
💡💡لا غالبَ إلا الله💡💡
💠ቻናላችንን ለኡማው ያስተዋውቁ 👇
⭐️ https://t.me/Qallbdoc
ህክምና ለማግኘት👇
https://t.me/freeeeeeeeeeeere
👆
ህክምና ለማግኘት👇
https://t.me/UstazulQallb
👆
ዌብሳይት (ድህረ ገፅ) 👇
📱 https://qalebdoctor.com | 952 |
| 15 | የስንፈተ ወሲብ ሲህሮች፡፡
🔋 🔋 🔋
አዎ ይህ የብዙ ግዜ መነጋገርያችን ነው፡፡ ይሁንና ብዙ ግዜ መነጋገርያ የሆነበት ብቸኛ ምክንያትም ጥቃቱ የጋራ በመሆኑና በዚህም የብዙ ሰዎች ቤተሰብ እየተበተነ በመምጣቱ ነው፡፡ ከድሃው አንስቶ እስከ ሃብታሙ ድረስ ስቃዩን የሚያይበት ይሀው የስንፈተ ወሲብ ችግር በመድሀኒት በአለማዊ ህክምና ቢፈታ ኑሮ ሱብሃን ስንቱ በሻረ ነበር፡፡ እነኛ ከጌታቸው መንገድ ያፈነገጡ ሷሂሮች በሚያዛቸው ጅኖች የወንዶቹ ብልቶቻቸውና ማጅራቶቻቸው ሲያዙ ሱቶቹ ደግሞ በጡቶቻቸው እና በመቀመጫዎቻቸው ላይ ድግምትን በማኖር ህብረተሰብንም በመበከል ላይ ይገኛሉ ይህም በአላህ ተአምር እንጂ የነኚህ ጥፋት በምንም ተአምር አይቀለበስም፡፡
ምልክቶቻቸው በወንዶች ላይ፡፡
1. #የጀርባ መሀል ላይ ቅስፍ አድርጎ የመያዝ ህመም
2. #ቀንም ማታ የማይለቅ እራስ ምታት መኖር ይህ በክኒን አይጠፋም፡፡
3. #ልዩ በሆነ መልኩ የወሲብ ፍላጎት ከነ አካቴው መጥፋት
4. #ብዙ ግዜ ሚስቶቻቸውን ከነ አካቴው መጥላት አለባበሳቸውን ጠረኖቻቸውን መጥላት፡፡
5. #ዶካኪ ባህሪ ። ሱሶች ውስጥ ሳያውቁት መዘፈቅ፡፡
6. #ክርክሩ ድረስ አይወጠርም። ብልቶቻቸው ለሊት በእንቅልፍ ልቦቻቸው ስር ሳሉ እንጂ እራሳቸውን በሚያውቁበት ወቅት አይወጠርም፡፡
7. #ተራ የማይባል የብልቶቻቸው መጠን ከቀን ወደ ቀን እየቀጨጨ እያጠረ መምጣት፡፡
8. #ርብሽ የሚያረግ ባህሪ። ብልቶቻቸው ወሲብን በሚያስቡበት ወቅት ፈፅሞ ይከዳቸዋል፡፡ መወጠርም አይጀምርም ፡፡ ይሁንና ድንገት ቢመጣ እንኳን ወዲያው ተሸናፊዎች ሁነው ይዋረዳሉ፡፡
9. #ከትዳር ይርቃሉ፡፡ የበታችነት ስሜት ይሰማቸዋል፡፡ የማይረቡና በዚህ አለም ማንም የማይፈልጋቸው ሰዎች ሁነው ይሰማቸዋል፡፡
10. #ተቆጪ ተናዳጅ ተሳዳቢ ተማቺ ይሆናሉ በሚስቶቻቸው ላይ ጉልበተኛ ይሆናሉ፡፡
11. #ሚስቶቻቸውን መጠራጠር ይጀምራሉ፡፡ የሚስቶቻቸውንም ስነልቦና መቆጣጠር ይፈልጋሉ፡፡
እነኚህ ምልክቶች ውስጥ ከ 3 በላይ ምልክቶች ከታዩ ወንዶች በአፋጣኝ ወደ ህክምናችን ይምጡ፡፡ ሴቶችም በባሎቻቸው ላይ ይህን ምልክት ሲያዩ ማናገርና ለባሎቻቸው እነርሱ ህክምና ማድረግ ይቻላቸዋል፡፡ አሏህም ባሎችን ለሚስቶች ሚስቶችን ለባሎች ውህድ አደረገ ልብሶቻቸውም ሲሆኑ አንዱ ለአንዱ የሚያደርገውን ከፍቅር የመነጨ መረዳዳት ጀሊሉ ወደደ.
አዎ የዳኑ ሁሉ እየመሰከሩ ነው🔸
💡💡لا غالبَ إلا الله💡💡
💠ቻናላችንን ለኡማው ያስተዋውቁ 👇
⭐️ https://t.me/Qallbdoc
ህክምና ለማግኘት👇
✈️https://t.me/freeeeeeeeeeeere
👆
ህክምና ለማግኘት👇
✈️https://t.me/UstazulQallb
👆
ዌብሳይት (ድህረ ገፅ) 👇
📱 https://qalebdoctor.com | 976 |
| 16 | 📿😓በኡመታቸው) ላይ በነዚህ ዘመናት የሚደርሰውን ፈተናና መዘዝ በመመልከት ሲያለቅሱ ነበር
https://t.me/Qallbdoc💡┄┉✽»🌹
┄┉✽»🌹💡https://t.me/dr_of_heart | 892 |
| 17 | የነቢዩ ሙሐመድ (ﷺ) ሐዲስ (ቲርሚዚ: 3334)
عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ: «إِنَّ الْعَبْدَ إِذَا أَخْطَأَ خَطِيئَةً نُكِتَتْ فِي قَلْبِهِ نُكْتَةٌ سَوْدَاءُ، فَإِذَا هُوَ نَزَعَ وَاسْتَغْفَرَ وَتَابَ سُقِلَ قَلْبُهُ، وَإِنْ عَادَ زِيدَ فِيهَا حَتَّى تَعْلُوَ قَلْبَهُ»
የአሏህ መልእክተኛ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ «አንድ ባሪያ (ሰው) ወንጀልን በሚሰራ ጊዜ በልቡ ላይ ጥቁር ነጥብ ታርፍበታለች። ከወንጀሉ ከተቆጠበ፣ ምሕረትን ከለመነና (ወደ አሏህ) ከተመለሰ (ተውበት ካደረገ) ልቡ ይበራል (ይጠራል።) ነገር ግን ወደ ወንጀሉ ከተመለሰ፣ ልቡን ሙሉ በሙሉ እስክትሸፍነው ድረስ ጥቁረቱ እየጨመረ ይሄዳል
።
»
#የቀልብ #ዶክተር #የአፊያዎ #መንደር
https://t.me/Qallbdoc
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴https://t.me/dr_of_heart | 779 |
| 18 | 🎧 #የምሽት#ስንቅ #ለቀልብዎ 🎧
📖📖 ቁርዓን📖📖
#የቀልብ #ዶክተር #የአፊያዎ #መንደር
https://t.me/Qallbdoc
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴https://t.me/dr_of_heart | 768 |
| 19 | ⚡️⚡️⚡️⚡️ማስጠንቀቅያ
💡ለበርካታ አመታት በተካሄዱ ጥናቶች መሰረት በሀገራችን አዲስ ዘመን መለወጫ ብለው በሚቀበሉት ወር ላይ በተለይም ከጷግሜ አንስቶ ሷሂሮች ጠንቋዮች መተትን ማደስ መድገም ይጀምራሉ!
❌ በዚህ ሰአት እንደ ሰደድ በሽታ በርካቶች ይሰቃያሉ። አሏህ ከመረጣቸው በቀር።
‼️ይህን ግዜ ህክምና አድርጌያለሁ ድኛለሁ ብሎ ተዘናግቶ ለተቀመጠ ሙእሚን ሁሉ ማስጠንቀቅያ ነው‼️
⚠️አትዘናጉ በኢባዳቹ ላይ በርቱ። ኑ ኡስታዞቻችሁን በማናገር አሸንፉ!
✔️ይወቁ ለራስ ከምንም በላይ ቅድምያ መስጠት ከኢማን ነው።
🔻ሰደቃ ያብዙ
🔺እስቲግፋር ያብዙ
🔺ፋቲሀንና አመነረሱሉን እንዲሁም አያተል ኩርሲን ጥዋት ማታ በመቅራት በኢባዳ ላይ ይበርቱ‼️
❌አካባቢያችሁን ቤቶቻችሁን በቀንም በማታ በተጠንቀቅ ጠብቁ‼️
⚠️ሼር በማድረግ ወዳጅ ዘመዶን ያስጠንቅቁ⚠️
🔻ነገሮች ከከረሩ ግን ሳይቀደሙ ይቅደሙ🔻
📌አብሽሩ
🔸አዎ የዳኑ ሁሉ እየመሰከሩ ነው🔸
💠ቻናላችንን ለኡማው ያስተዋውቁ 👇
⭐️ https://t.me/Qallbdoc
ህክምና ለማግኘት👇
✈️https://t.me/freeeeeeeeeeeere
👆
ህክምና ለማግኘት👇
✈️https://t.me/UstazulQallb
👆 | 303 |
| 20 | عن أبي هريرة -رضي الله عنه- مرفوعاً: «العَجْمَاءُ جُبَارٌ، والبئر جُبارٌ، وَالمَعْدِنُ جُبارٌ، وفي الرِّكَازِ الْخُمْسُ». رواه البخاري والعجماء البهيمة ان اتلفت شئا فليس علي صاحبها ضمان. ومن وقع في بئر فمات فليس علي صاحب البئر ضمان. والركاز هو المركوز (المغروز) في الأرض وهو دفن الجاهلية
ከአቡ ሁረይራ (ረዐ) እንደተዘገበው፣ ነቢዩ ﷺ እንዲህ አሉ፦
“እንስሳ በራሱ ምክንያት ጉዳት ቢያደርስ ካሳ የለበትም፤ ጉድጓድም እንዲሁ ነው፤ ማዕድንም እንዲሁ ነው፤ በሪካዝ (የጃሂሊያ ዘመን የተቀበረ ሀብት) ውስጥ ግን አንድ አምስተኛ (20%) ይከፈላል።” (ቡኻሪና ሙስሊም)
ማብራሪያ፦
العجماء ማለት እንስሳ ነው። እንስሳው በራሱ አንድን ነገር ቢያበላሽ በባለቤቱ ላይ ካሳ አይጠየቅም (ባለቤቱ ቸል ካላለ ማለት ነው)።
አንድ ሰው በጉድጓድ ውስጥ ወድቆ ቢሞት፣ በጉድጓዱ ባለቤት ላይ ካሳ አይኖርም (የቸልተኝነት ጉዳይ ካልተገኘ)።
ሪካዝ ማለት በምድር ውስጥ የተቀበረ የጃሂሊያ (ከእስልምና በፊት) ሀብት ነው። ይህን ያገኘ ሰው 20% (አንድ አምስተኛ) ያወጣል።
⭐️ https://t.me/Qallbdoc
✨https://t.me/dr_of_heart | 941 |
