🌔የቀልብ ዶክተር🌔 طبيب القلب📿
(إِنَّا فَتَحْنَا لَكَ فَتْحًا مُّبِينًا) #ጥቅማችን_ጀነት_ጥቅማችን_የአላህ_ውዴታ_ነው #ያስገኘንም_አላህ_እኛም_የርሱ_ባሮች_ሙስሊሞች_ነን👈 ዌብሳይት 👉 https://qalebdoctor.com ለህክምና 👉 @freeeeeeeeeeeere ወይም @UstazulQallb ያናግሩ #እያንዳንዱ_ቤት_እንገባለን_ኢንሻአሏህ! ☄️ #የውሾች_ጩሀት_የአንበሳውን_ጉዞ_አያስተጓጉልም
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام 🌔የቀልብ ዶክተር🌔 طبيب القلب📿
کانال 🌔የቀልብ ዶክተር🌔 طبيب القلب📿 (@qallbdoc) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 31 184 مشترک است و جایگاه 630 را در دسته پزشکی و رتبه 1 123 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 31 184 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 14 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -2 729 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -224 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 4.47% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 2.44% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 1 397 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 764 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 11 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“(إِنَّا فَتَحْنَا لَكَ فَتْحًا مُّبِينًا)
#ጥቅማችን_ጀነት_ጥቅማችን_የአላህ_ውዴታ_ነው #ያስገኘንም_አላህ_እኛም_የርሱ_ባሮች_ሙስሊሞች_ነን👈
ዌብሳይት 👉 https://qalebdoctor.com
ለህክምና
👉 @freeeeeeeeeeeere ወይም @UstazulQallb ያናግሩ
#እያንዳንዱ_ቤት_እንገባለን_ኢንሻአሏህ!
☄️ #የውሾች_ጩሀት_የአንበሳውን_ጉዞ_አያስ...”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 15 سپتامبر, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته پزشکی تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 15 سپتامبر | 0 | |||
| 14 سپتامبر | 0 | |||
| 13 سپتامبر | 0 | |||
| 12 سپتامبر | 0 | |||
| 11 سپتامبر | 0 | |||
| 10 سپتامبر | 0 | |||
| 09 سپتامبر | 0 | |||
| 08 سپتامبر | +4 | |||
| 07 سپتامبر | 0 | |||
| 06 سپتامبر | 0 | |||
| 05 سپتامبر | 0 | |||
| 04 سپتامبر | 0 | |||
| 03 سپتامبر | 0 | |||
| 02 سپتامبر | 0 | |||
| 01 سپتامبر | +6 |
| 2 | 🏴
#ቪድዮውን_ሳያዩ_ለህክምና_እንዳይመጡ
🔸አዎ የዳኑ ሁሉ እየመሰከሩ ነው🔸
💡💡لا غالبَ إلا الله💡💡
💠ቻናላችንን ለኡማው ያስተዋውቁ 👇
⭐️ https://t.me/Qallbdoc
ህክምና ለማግኘት👇
https://t.me/freeeeeeeeeeeere
👆
ህክምና ለማግኘት👇
https://t.me/UstazulQallb
👆
ዌብሳይት (ድህረ ገፅ) 👇
📱 https://qalebdoctor.com | 454 |
| 3 | #በቤት_ውስጥ_ፍርሀት_ደስታ_ማጣት_አለ?
#እንግዲያውስ_ራሶን_ይፈትሹ!
✅በአንድ ቤት ውስጥ አስቸጋሪ ጅን መኖሩን በምን እናውቃለን!!
ከዶ/ር አቡ ፈርሃን መጣጥፍ ላይ የተወሰደ፡፡
ክፍል 1
በቤት ውስጥ አዲስ ተከራይ አዲስ ገዢ አዲስ ሰፈር ውስጥ የሚገቡ ሰዎች ብሎም በአካባቢያው ሩቅያህ የሚሰራባቸው ሰፈሮች ላይ ይህ አይነቱ ክስተት ይፈጠራል፡፡ ኢንሻአላዋኅ ከነኚህም ውስጥ የምናያቸው ይኞራሉ…..
ምልክቶቹ፡፡
1. #የብዙውን_ግዜ ምሽት ላይም ይሁን ቀን ላይ ቤት ውስጥ ኮቴ አይጠፋም፡፡ ልክ ሰው ልጅ እንደሚራመደው አይነት ኮቴዎች ሊኖሩ ይችላሉ፡፡
2. #ቀንን_ሰላም_ውለው ምሽት ላይ የሴት ልጅ ጩሀቶች ይኖራሉ፡፡ አደራ ይህም ከንፋስ ሊሆን ይችላልና ያን ማጣራት የግድ ነው፡፡ ንፋስ በተፈጥሮው ከሰፊ ቦታ ወደ ጠባብ ቦታ ሲወርድ ጩሀት የሚመስሉ ድምፆች ይሰማሉ፡፡ ይህን ጩሀት ለየት የሚያደርገው አልፎ አልፎ የሚመጣ ጭንቅላታችን ውስጥ ጭምር የሚሰማና በቀላሉ የሚሰማው ሰው የሚለየው ነው፡፡
3. #ልዩ_በሆነ_መልኩ የህፃናት እልቅሻ፡፡ ይህ የሚገርመውና በአጭሩ የሚለይ ነው፡፡ በጎረቤት ይቅርና በሰፈር ውስጥ አንድም አይነት ህፃን በማይኖርበት ስፍራ ላይ ለሊት ከእንቅልፍ የሚቀሰቅስ አይነት የህፃን ልጅ እልቅሻ እጅግም በጣም ከማስፈራቱ የተነሳ ወደ እብደት የሚስጠጋ ገጠመኝን ልናሳልፍ እንችላለን፡፡ ህፃኑ ልጅ በጣም እየጮሀ ያለቅሳል፡፡ በዛ ሰአት መውጣት እንኳ ያስፈራናል፡፡ አያተል ኩርሲን መቅራቱ ወድያው የተወደደ ነው፡፡
4. #ብቻም_ሆኑ_ቤት ውስጥ ሁሌም ቢሆን ጭቅጭቅ ነው፡፡ ምንም አይነት መስማማት አይፈጠርም፡፡ ነጋ ጠባ መጠላላት መራራቅ፡፡ ይህም የሲህርን አይነት ምልክቶችን ስለሚያሳይ ይበልጥ እርግጠኛ ምንሆነው ሌሎች ምልክቶች ሲኖሩና ቤት ውስጥ ሁሉም ስምምነት ሲያጡ ብቻ ነው፡፡
5. #ዶንቆር እንኳ ቢሆኑ ብቻዎን ቤት ሲሆኑ ድንገት ስም ይጣራል (ይሰማዎታል) ለርሶ ብቻ፡፡ ይህ ሸይጧን ብዙውን ግዜ የሴቶችን ብሎም ኢማናቸው ደከም ያሉ ወንዶችን ሳይቀር በስማቸው ይጣራል፡፡ እነኚህ ሰዎች አቤት ሊሉ ሲዞሩ ማንም የለም፡፡ ይህ አይነቱ ጥሪ ከቤት ውጭም ይፈጠራል፡፡ ቤት ውስጥም ይከሰታል፡፡ ለሊትም ስማቸው ሲጠራ በርግገው አቤት ብለው የሚነሱ አሉ፡፡
6. #ክፉ_የሆነ_የብቸኝነት ስሜት ቤት ውስጥ፡፡ ብዙ ሰው አለ፡፡ ጫወታ ሳቅ ሊኖር ይችላል ግን ሁሉም ብቸኝነት ይሰማዋል፡፡ ሁሉም ከሰው ጋር ሁኖ ሳይቀር ብቸኛ ነው፡፡ ውስጡ ባዶ ነው፡፡
7. #ተናጋሪ_ቅዝቃዜ፡፡ ይህ ቤት ወና በረዶ ይመስላል ፡፡ እሳት ቢነድበት በራሱ የሚሞቅ አይመስልም፡፡ ይህን ምክንያቱን ማወቅ አልቻልንም፡፡ ግና ጅኖች የሚደበቁበት ቤቶች በጣም በጣም ቀዝቃዛ ናቸው ብዙውን ግዜ፡፡
8. #ርካሽነት።ሴትም ይሁኑ ወንዶች ባለትዳርም ይሁኑ ያላገቡ በዚህ ቤት የሚኖሩ እድሜያቸው ዝቅም ይበል ከፍ በማስተርቤሽን የተጠቁ ናቸው፡፡ እራስን በራስ የማርካት ወሲባዊ ፊልሞችን በማየት ሱስ የተጠመዱ ናቸው፡፡
ህክምናውም ቁጥር 2 ምልክቶችም በቀልብ ዶክተር ቻናል ይቀጥላል፡፡
አዎ የዳኑ ሁሉ እየመሰከሩ ነው🔸
💡💡لا غالبَ إلا الله💡💡
💠ቻናላችንን ለኡማው ያስተዋውቁ 👇
⭐️ https://t.me/Qallbdoc
ህክምና ለማግኘት👇
✈️https://t.me/freeeeeeeeeeeere
👆
ህክምና ለማግኘት👇
✈️https://t.me/UstazulQallb
👆
ዌብሳይት (ድህረ ገፅ) 👇
📱 https://qalebdoctor.com | 515 |
| 4 | 🫰💵"ሰዎች ገንዘባቸውን በህጋዊ መንገድ ያግኙት ወይም በህገ-ወጥ መንገድ ግድ የማይሰጣቸውበት ጊዜ ይመጣል።"
https://t.me/Qallbdoc ┄💡┄┉✽»🌹
┄┉✽»🌹💡https://t.me/dr_of_heart | 507 |
| 5 | https://youtu.be/QqKyzg2lQC0 | 604 |
| 6 | يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا مَن يَرْتَدَّ مِنكُمْ عَن دِينِهِ فَسَوْفَ يَأْتِي اللَّهُ بِقَوْمٍ يُحِبُّهُمْ وَيُحِبُّونَهُ أَذِلَّةٍ عَلَى الْمُؤْمِنِينَ أَعِزَّةٍ عَلَى الْكَافِرِينَ يُجَاهِدُونَ فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَلَا يَخَافُونَ لَوْمَةَ لَائِمٍ ۚ ذَٰلِكَ فَضْلُ اللَّهِ يُؤْتِيهِ مَن يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ وَاسِعٌ عَلِيمٌ
እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከእናንተ ውስጥ ከሃይማኖቱ የሚመለስ ሰው አላህ (በእነርሱ ስፍራ) የሚወዳቸውንና የሚወዱትን፣ በምእመናን ላይ ትሑቶች፣ በከሓዲዎች ላይ ኀያላን የኾኑን በአላህ መንገድ የሚታገሉን የወቃሽን ወቀሳ የማይፈሩን ሕዝቦች በእርግጥ ያመጣል፡፡ ይኸ የአላህ ችሮታ ነው፤ ለሚሻው ሰው ይሰጠዋል፤ አላህም ችሮታው ሰፊ ዐዋቂ ነው፡፡
#የቀልብ #ዶክተር #የአፊያዎ #መንደር
https://t.me/Qallbdoc
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴https://t.me/dr_of_heart | 609 |
| 7 | عن عمر بن الخطاب رضي الله عنه قال: "إذا أقرَّ الرجل بولده طَرْفَةَ عين فليس له أن ينفيه".
ከዑመር ኢብን አል-ኸጣብ (ረድየላሁ ዐንሁ) እንደተዘገበው፦
"አንድ ሰው ልጁ መሆኑን ለአንድ ቅጽበት እንኳን ካመነ (ካረጋገጠ)፣ ከዚያ በኋላ እሱን ልጄ አይደለም ብሎ ሊክደው አይችልም።"
(በአል-በይሀቂ ተዘግቧል)።
አጭር ማብራሪያ፦ አንድ አባት አንድን ልጅ የራሱ ልጅ መሆኑን አምኖ ካረጋገጠ፣ ያንን እውቅና በኋላ በቀላሉ ሊሽረው ወይም ልጁን ሊክደው አይችልም። ይህ የልጅን ዘር፣ መብት እና ክብር ለመጠበቅ የተቀመጠ መርህ ነው።
⭐️https://t.me/Qallbdoc💡💡💡💡💡💡💡💡💡💡💡💡✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨https://t.me/dr_of_he | 638 |
| 8 | ሕይወቴን ያደፈረሰው ምስጢር!
ክፍል 27
ከሼኹ መሄድ በ2ተኛው ቀን ምሽት በከባድ ሕልም ተቃጥዬ ባነንኩ። በሕልሜ ውስጥ ያ ጥቁር ጥላ ደግሞ መጥቶ «ሼኹ ሊያድንሽ አይችልም እኛ አሁንም እዚህ ነን!» ሲል አየሁ።
ከእንቅልፌ ስነቃ በደረቴ ላይ እንደገና ያ ከባድ ጫና ተሰማኝ። መተንፈስ አቀተኝ ሰውነቴም መረበሽ ጀመረ። «ያ አላህ! እባክህ እርዳኝ!» ብዬ በአእምሮዬ መጮህ ጀመርኩ።
ከአልጋዬ ተነስቼ ውዱእ ለማድረግ ወደ ውጭ ወጣሁ። የሌሊቱ ቅዝቃዜ ፊቴን ሲመታው ትንሽ ተረጋጋሁ። በመስጂዱ በኩል የሱቢህ አዛን ሲካሄድ ሰማሁ። በዚህ ጊዜ ግን ከዚህ ቀደሙ የተለየ ነገር ተከሰተ የአዛኑ ድምፅ ሲሰማ አልፈራሁም ይልቁንም ወደ ድምፁ ለመጠጋት ፍላጎት ተሰማኝ።
ወደ ክፍሌ ተመልሼ ስጋጃዬን አነጠፍኩ። በእንባ ተሞልቼ ሶላቴን መስገድ ጀመርኩ። በሱጁድ ውስጥ ሆኜ «ያ አላህ! ከዚህ ፈተና አውጣኝ እምነቴን አጠናክርልኝ!» ብዬ አልቀስኩ። ያን ጊዜ በልቤ ውስጥ አዲስ የጽናት መንፈስ ተወለደ፡፡
ከዚያች ምሽት በኋላ በእኔ ውስጥ ትልቅ የባህሪና የመንፈስ ለውጥ መታየት ጀመረ። ቀደም ሲል ለፍርሃትና ለተስፋ መቁረጥ እጅ የምሰጥ የነበርኩት ልጅ አሁን ግን ለመታገልና ለመቋቋም ወሰንኩ።
በየቀኑ ጠዋትና ማታ የሚቀሩትን የዚክር (የአላህ ማስታወሻ) ቃላት ማንበብ ጀመርኩ። አያተል ኩርሲይን ደጋግሜ እቀራ ነበር። ሕመሙ ሲመጣብኝ እንኳ ከመሬት ላይ ተደፍቼ ማልቀስ አቆምኩ በዚያ ፋንታ አላህን ማስታወስ ጀመርኩ።
እናቴ የእኔን ጥንካሬ ስታይ በደስታ ተሞላች። «ልጄ አላህ ጥንካሬን እየሰጠሽ ነው» አለችኝ። አባቴም ወደ እኔ ቀርቦ እጄን ያዘና። «ልጄ... ላደረግኩት መጥፎ ነገር ይቅርታ አድርጊልኝ እኔ በጭንቀት ውስጥ ስለነበርኩ ነው» አለኝ።
የአባቴ ይቅርታ መጠየቅ ልቤን አሞቀው። አባቴን አቅፌ «አባቴ ምንም አይደለም አላህ ሁላችንንም ይማረን» አልኩት። በቤታችን ውስጥ ያለው እምነትና ፍቅር እንደገና ተመለሰ ነገር ግን የመንደሩ ሰዎች ግልምጫ አሁንም አልቆመም ነበር፡፡
የእኔ ሁኔታ ትንሽ መሻሻል ማሳየቱ የመንደሩን ሰዎች ትኩረት ስቧል። አንዳንዶቹ «እንዴት በድንገት ተሻላት? ምናልባት ሌላ አዋቂ ዘንድ ሄዳ ይሆን?» እያሉ አዳዲስ ወሬዎችን ማወራት ጀመሩ።
በተለይም ጎረቤታችን አልተደሰቱም ነበር። ወደ ቤታችን መጥተው እናቴን «ይህ ልጅቷ ላይ ያለው ነገር ለጊዜው የተቀመጠ ነው እንጂ አልወጣም እኔ ወደማውቀው ሰው ካልወሰዳችኋት እንደገና ያገረሽባታል» ብለው ለማስፈራራት ሞከሩ።
እናቴ ግን በዚህ ጊዜ በጽናት መለሰችላቸው። «እኛ አላህንና የእሱን ቃል ይዘናል ከዚህ በኋላ ወደ ምንም ዓይነት ጥንቆላ አንሄድም!» አለች። የእናቴ ጥንካሬ ጎረቤቶቼን ቢያሳፍራቸውም በቁጣ ተነስተው «በኋላ ችግር ሲመጣ እኛን አትውቀሱ!» ብለው ወጥተው ሄዱ። ምን ማለት እንደሆነ አልገባኝም እኔም በመስኮት በኩል እያየኋቸው «አላህ ከሁሉም በላይ በቂችን ነው» ብዬ አሰብኩ...
#ፈጥነው_ይታከሙ_በቶሎ_ይዳኑ
🔸አዎ የዳኑ ሁሉ እየመሰከሩ ነው🔸
💡💡لا غالبَ إلا الله💡💡
💠ቻናላችንን ለኡማው ያስተዋውቁ 👇
⭐️ https://t.me/Qallbdoc
ህክምና ለማግኘት👇
https://t.me/freeeeeeeeeeeere
👆
ህክምና ለማግኘት👇
https://t.me/UstazulQallb
👆
ዌብሳይት (ድህረ ገፅ) 👇
📱 https://qalebdoctor.com | 949 |
| 9 | 🏴
#ቪድዮውን_ሳያዩ_ለህክምና_እንዳይመጡ
🔸አዎ የዳኑ ሁሉ እየመሰከሩ ነው🔸
💡💡لا غالبَ إلا الله💡💡
💠ቻናላችንን ለኡማው ያስተዋውቁ 👇
⭐️ https://t.me/Qallbdoc
ህክምና ለማግኘት👇
https://t.me/freeeeeeeeeeeere
👆
ህክምና ለማግኘት👇
https://t.me/UstazulQallb
👆
ዌብሳይት (ድህረ ገፅ) 👇
📱 https://qalebdoctor.com | 906 |
| 10 | ወደ እብደት የሚወስዶት መተት ቢሰራቦት እንዴት ያቃሉ!?
#ቶሎ_እራሶን_ይፈትሹ!
✅ማሰብያን የሚቆጣጠሩ የሲህር ምልክቶች‼️
በኡስታዝ ዶክተር አቡ ፈርሃን፡፡
ክፍል 2
አልሃምዱሊላህ እነሆ አሏህም ብሎ እዚህ ደርሰናል፡፡ አላህ ምንግዜም አሸናፊ ነው፡፡ ከአላህም ጋር የተዋደደ የርሱንም ጥበቃ የሚሻ ሰው በሙሉ በርሱ መንገድ ላይ ቀጥ ለጥ እስካለ ድረስ አሸናፊ ነው፡፡ እነሆ እናንተም የሚታይባችሁን ምልክቶች ቁብ በመስጠት እራሳችሁን በቁርአን አሸናፊ አድርጉ፡፡
1 .#ቀይ_እንኳ_ቢሆኑ_የፊት መጥቆር፡፡
ፊታቸው እጅግ በጣም ከሰል ይሆናል፡፡ ይህም ለተመልካች የሆነ ችግር መኖሩን ያውቃል ይረዳል፡፡ በዚህም ወቅት እጅግ በጣም ሰው አስተያየት ለቤተሰብ ይበዛል፡፡
2. #ልክ_ሰው_በአንዳች ነገር ሲስቅ ‹‹በኔ ነው የምትስቁት››
ብሎ ማሰብ፡፡ ሰው ሲያወራ በኔ ላይ ነው ሚመክሩት ብሎ ማሰብ ሰው ሲያዩ እኔን እየተከለታተለኝ ነው ብሎ ማሰብ፡፡ ይህ ለእብደት ሩብ ጉዳይ የቀረው ሁኔታ አስቸኳይ ወደ ሩቅያህ መጠጋት ያለበት ጉዳይ ነው፡፡
3 .#ብዙ_ግዜ_ከተቀመጡበት አይነሱም፡፡
ይህ ሚን አጃኢበቲሂ ታካሚ ቤታችሁ ኑሮ ብታዩ በተርግጠኝት ታውቃላችሁ፡፡ ከጸባያቸው መለዋወጥ በተጨማሪ አንድ ቦታ ላይ ተቀምጠው ሶስት ሳምንት ሊሞላቸው ይችላል፡፡ ከዚያ ቦታ ሰው ጎትቶ ካላነሳቸው አይነሱም፡፡ ሰውነታቸው ቆስሎ እስኪተላ ድረስ ከቦታቸው ላይ አይነሱም፡፡
4. #ዶክተር_ቢመክራቸው_እንኳ የአመጋገብ ስርአታቸው መበላሸት፡፡
ይህም ምግብ እየተመገቡ በፊት የሚወዱት ምግብ ተሰርቶ አንድ ጉርሻ እንኳን አይበሉም፡፡ በተቃራኒው አፈር መብላት ቆሻሸ መብላት ካልሲ የተለበሰ መመገብን ይወዳሉ፡፡ አንዳንዴም መጥፎ ነገርን ተመግበው ልታገኟቸው ይችላሉ፡
5. #ክፉ_በተባለ ደረጃ_የወሲብ_ፍላጎት_መቀነስ እጅግ በጣም መቀነስ፡፡
ይህ በብዙውን ግዜ በሴቶች ላይ ያይላል፡፡ ውስጣቸው ጭራሽ የወሲብ ፍላጎት ይሞታል፡፡ ባል በየግዜው ስሞታ የሞያሰማውም በዚሁ ላይ ነው፡፡
6. #ተፈጥሮአዊ_ግዴታን እላያቸው ላይ መጠቃቀም መጀመር፡፡
ይህ በመሃል በቀልድ ዝም እየተባለ ይመጣና እዚህ እስቴጅ ላይ ሲደርሱ ደህና ነበረችኮ ወደሚለው ቀልድ ይመጣል፡፡ በፈስ መልክ እላያቸው ላይ ይጸዳዳሉ፡፡ እነርሱ መበላሸታቸውን ቢያዩ እንኳ ከመለቃለቅ ይልቅ እንዳይነካቸው ያደርጋሉ፡፡ ሰው ወደነርሱ ሲቀርብ ነብር ይሆናሉ፡፡ ይህን የማያደርጉና ዝም የሚሉ ከሆነ ደግሞ የበሽታውን እጅግ ስር መስደድ አመላካች ነው፡፡
#ርእሱን_በተመለከተ_እንዲሁም በጅንም ይሁን በሲህሬ ልክፍት ለደረሰባችሁ በሙሉ፡፡ በቀልብ ዶክተር የቴሌግራም አድራሻ ቻናል ውስጥ በመግባት የኡስታዞችን ወይም የዶክተሮችን አድራሻ በመውሰድና ምልክቶቻችሁን በማስረዳት ህክምናችሁን መከታተል ትችላላችሁ፡፡
🔸አዎ የዳኑ ሁሉ እየመሰከሩ ነው🔸
💡💡لا غالبَ إلا الله💡💡
💠ቻናላችንን ለኡማው ያስተዋውቁ 👇
⭐️ https://t.me/Qallbdoc
ህክምና ለማግኘት👇
✈️https://t.me/freeeeeeeeeeeere
👆
ህክምና ለማግኘት👇
✈️https://t.me/UstazulQallb
👆
ዌብሳይት (ድህረ ገፅ) 👇
📱 https://qalebdoctor.comom | 864 |
| 11 | ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿وَإِيَّاكُمْ وَالْغُلُوَّ فِي الدِّينِ فَإِنَّمَا أَهْلَكَ مَنْ كَانَ قَبْلَكُمُ الْغُلُوُّ فِي الدين﴾
“በሃይማኖት ላይ ድንበር ማለፍን ተጠንቀቁ! ከናንተ በፊት የነበሩትን ያጠፋቸው በሃይማኖት ላይ ድንበር ማለፍ ነውና።”
🌴 ኢብኑ ማጃህ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል፡ 3029🌴
#የቀልብ #ዶክተር #የአፊያዎ #መንደር!
https://t.me/Qallbdoc https://t.me/dr_of_heart
| 827 |
| 12 | ነቢዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
«ወደ ጠንቋይ/ጠቋሪ (ዐራፍ) ሄዶ ስለ ማንኛውም ነገር የጠየቀ ሰው፣ የአርባ ሌሊት (ቀናት) ሶላቱ ተቀባይነት የለውም።»
(ሰሒሕ ሙስሊም፡ 2230)
📌 ዋና መልዕክት እና ማብራሪያ
ጠንቋይ መሄድን መከልከል፡ ሐዲሱ ወደ ጠንቋዮች፣ መተተኞች ወይም የወደፊቱን እና የሩቅ ነገርን እናውቃለን ወደሚሉ ሰዎች (ዐራፍ) መሄድ በኢስላም በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን ያስገነዝባል።የቅጣቱ ክብደት፡ አንድ ሰው ዝም ብሎ ለመጠየቅ ብቻ እንኳን ቢሄድ እና በልቡ ባያምነውም፣ ትልቅ ወንጀል በመሆኑ ምክንያት የ-40 ቀናት ሶላቱ (የአምልኮ ስራው) ምንዳ ወይም ዋጋ እንደማይኖረው ያስጠነቅቃል።በምስሉ ላይ ያለው ስዕል፡ አንድ ሙስሊም ሰውዬ ወደ ጠንቋይ/ሟርተኛ ጠረጴዛ ሲቃረብ ነገር ግን እጁን በማሳየት "አይሆንም" ብሎ ሲከለክል እና ሲመለስ ያሳያል። ይህም ከዚህ መጥፎ ተግባር መራቅን በምስል ይገልጻል።
#የቀልብ #ዶክተር #የአፊያዎ #መንደር
https://t.me/Qallbdoc
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴https://t.me/dr_of_heart | 778 |
| 13 | عن عمر بن الخطاب -رضي الله عنه- قال: قال رسول الله ﷺ: «إذا أقبل الليل من هَهُنا، وأدبر النهار من ههنا، فقد أفطر الصائم». متفق عليه.
ከዑመር ቢን አል-ኸጣብ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) ተዘግቧል፤ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ፦
"ሌሊት ከምሥራቅ አቅጣጫ ስትመጣ፣ ቀንም ወደ ምዕራብ አቅጣጫ ሲሄድ (ሲያበቃ)፣ ጸሐይም ስትጠልቅ፣ ጾመኛው ጾሙን አፍጥሯል።"
ይህ ሐዲስ የሚያሳየው የጾም ማብቂያ ጊዜ ፀሐይ ስትጠልቅ መሆኑን ነው። ፀሐይ ከአድማስ በታች እንደገባች በተረጋገጠ ጊዜ ጾመኛው ማፍጠር ይችላል፤ ጨለማ እስኪበዛ ድረስ መጠበቅ አያስፈልግም። ይህም ሱና ነው።
⭐️https://t.me/Qallbdoc❤️💡💡💡💡💡💡💡💡💡💡💡✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨https://t.me/dr_of_he | 898 |
| 14 | ሕይወቴን ያደፈረሰው ምስጢር!
ክፍል 26
ሼኽ ዐብዱራሕማን ውዱእ አድርገው በስጋጃው ላይ ተቀመጡ። እኔም በእናቴ አቅራቢያ ተቀመጥኩ። ሼኹ «አሁን አላህን እያሰባችሁ በረጋ መንፈስ አዳምጡ ምንም ዓይነት ፍርሃት አይደርስባችሁም» አሉ።
ሼኹ የቁርአን አንቀጾችን—ሱረቱል ፋቲሃን፣ አያተል ኩርሲይንና የሱረቱል በቀራህ የመጨረሻዎቹን አንቀጾች—በሚያምርና በረጋ ድምፅ ማንበብ ጀመሩ። የሼኹ ድምፅ ክፍሉን ሲሞላው በውስጤ እንደገና ያ ያልተለመደ የጭንቀትና የመንቀጥቀጥ ስሜት መጣ።
ሰውነቴ ማብጥና መንቀጥቀጥ ጀመረ ድምፄን አውጥቼ መጮህ ፈለግኩ። ነገር ግን ሼኽ ዐብዱራሕማን ንባባቸውን አላቆሙም ይልቁንም ድምፃቸውን ከፍ አድርገው በጥንካሬ ቀሩ። እጃቸውንም አንስተው «ያ አላህ! የዚህችን ልጅ ሕመም አስወግድላት!» ብለው ዱዓ አደረጉ።
ለጥቂት ደቂቃዎች በውስጤ ትልቅ ትግል ተካሄደ። በውስጤ ያለው ጥቁር ነገር ሊወጣ እንደሚታገል ያህል ተሰማኝ። ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ በድንገት ከባድ ላብ ወጣኝና መሬት ላይ ተረጋግቼ ተቀመጥኩ። ለመጀመሪያ ጊዜ ከወራት በኋላ በልቤ ውስጥ ትልቅ ሰላምና ቅዝቃዜ ተሰማኝ...
ከሩቅያው በኋላ ዓይኖቼን ስከፍት ክፍሉ በሌላ ብርሃን የተሞላ ይመስለኝ ነበር። የአባቴና የእናቴ ፊት በፍቅርና በእንባ ተሞልቶ ነበር። እናቴ አቀፈችኝ። «ልጄ... ለውጥ አለሽ ተሻለሽ?» ስትል ጠየቀችኝ።
እኔም በደከመ ቢሆንም በረጋ ድምፅ «አዎ የተሸለኝ መሰለኝ እኔንጃ... ግን አሁን በልቤ ውስጥ ሰላም አለ» ብዬ መለስኩላት። ይህ መልሴ እናቴንና አባቴን በደስታ ዕንባ አራሰባቸው። ላለፉት በርካታ ወራት በቤታችን ውስጥ ያልተሰማ ደስታ ተፈጠረ።
ሼኽ ዐብዱራሕማን ፈገግ ብለው «ይህ የፈውስ መጀመሪያ ነው ነገር ግን መንገዱ ገና አልተጠናቀቀም። በየቀኑ አላህን ማስታወስ ሶላትን በጊዜው መስገድና ቁርአን ማንበብ አለባችሁ» አሉ።
ሼኹ ያን ቀን ምሽት ከቤታችን ከመሄዳቸው በፊት በርካታ የመንፈሳዊ ጥንካሬ ምክሮችን ሰጡን። አላህ ያላዘዘውን መንገድ ወደ ጠንቋዮችና ባህላዊ አዋቂዎች መሄድን በመተው በእውነተኛው የእስልምና መንገድ ላይ እንድንፀና አዘዙን። ነገር ግን የፈተናው መንገድ በቀላሉ የሚያበቃ አልነበረም፡፡
በማግስቱ ጠዋት ሼኽ ዐብዱራሕማን ወደ ሌላ መንደር ለመሄድ ተነሱ። ከመሄዳቸው በፊት ወደ እኔ መጥተው «ልጄ ሸይጣን ሰዎችን በቀላሉ አይተውም። እንደገና ሊፈትንሽ ይችላል ነገር ግን አትፈሪ። አላህ ከ እሱ አጋንንት ሁሉ ይበልጣል» አሉኝ።
እኔም በእሳቸው ምክር ላይ ጥብቅ ለመሆን ቃል ገባሁ። ሼኹ ከሄዱ በኋላ በቤታችን ውስጥ ያለው አየር የተረጋጋ ይመስል ነበር። ታናሽ ወንድሜም ከሕመሙ ድኖ ከአልጋው ተነሳ። በእኛ መካከል ያለው ፍቅር መልሶ ማበብ ጀመረ።
ነገር ግን በውስጤ አሁንም ትንሽ ስጋት ነበር። «ሼኹ ከሄዱ በኋላ እንደገና ያ ሕመም ይመለስ ይሆን?» ብዬ እሰጋ ነበር። ይህ ስጋት ሙሉ በሙሉ አልተሳሳተም ነበር ምክንያቱም በሄዱ በ2ተኛው ቀን ምሽት ያ ያልተለመደ የሌሊት ድምፅ እንደገና ወደ መስኮቴ መጣ...
#ፈጥነው_ይታከሙ_በቶሎ_ይዳኑ
🔸አዎ የዳኑ ሁሉ እየመሰከሩ ነው🔸
💡💡لا غالبَ إلا الله💡💡
💠ቻናላችንን ለኡማው ያስተዋውቁ 👇
⭐️ https://t.me/Qallbdoc
ህክምና ለማግኘት👇
https://t.me/freeeeeeeeeeeere
👆
ህክምና ለማግኘት👇
https://t.me/UstazulQallb
👆
ዌብሳይት (ድህረ ገፅ) 👇
📱 https://qalebdoctor.com | 1 086 |
| 15 | https://youtu.be/OfSU-ja63fM | 1 008 |
| 16 | 🚫ማሰብያን የሚቆጣጠሩ የሲህር ምልክቶች🚫
በኡስታዝ ዶክተር አቡ ፈርሃን (ክፍል 1)
አልሃምዱሊላህ! አላህ ምንግዜም አሸናፊ ነው፡፡ ከፈጣሪ ጋር የተዋደደና ጥበቃውን የሻ ሰው፣ በእርሱ መንገድ ላይ እስካለ ድረስ አሸናፊ ነው፡፡ እናንተም የሚታይባችሁን ምልክቶች ልብ በማለት፣ እራሳችሁን በቁርአን አሸናፊ አድርጉ፡፡
ዋነኛ ምልክቶቹ፦
1.#ቀን_ማታ የሙድ መለወጥ፦ እጅግ ድብርትንና የዝልፍልፍነት ስሜትን ያስከትላል። ይህ ስሜት ብቻውን በአንድ ክፍል ውስጥ አስሮ ሊያውላቸው ይችላል፡፡
2. #ልብ_ብለው ትኩረት ማድረግ አለመቻል፦ በአንድ ነገር ላይ (ለምሳሌ ትምህርት ወይም ወሬ) አትኩሮት ማድረግ ይሳናቸዋል። ትኩረታቸው ወዲያው ስለሚበታተን ይህ ሁኔታ ያስጨንቃቸዋል።
3. #ዶክተር_ዘንድ በቀላሉ የሚታወቅ፦ ትንፋሽ ማጠር ወይም ቶሎ ቶሎ መተንፈስ። የአንድ ሰው መደበኛ ትንፋሽ በደቂቃ ከ 12-20 ሲሆን፣ እነርሱ ግን እስከ 30 ድረስ ሊተነፍሱ ይችላሉ (ይህ ህፃናትን አይጨምርም)፡፡
4. #ክፉ_ፍራቻና ጸጸት፦ ነገሮችን ከመጠን በላይ መፍራት ወይም ካለፈ ነገር ጋር በተያያዘ ከፍተኛ ጸጸት መሰማት። የዛሬ አምስት ዓመት የተፈጠረን ነገር እንደ አዲስ በማሰብ አልቅሰው አፉታን ይጠይቃሉ፤ እንዲሁም ሰውን፣ ቢላዋን ወይም ዱላን አብዝተው ሊፈሩ ይችላሉ።
5. #ተራራቂ_መሆን፦ ከቤተሰብ፣ ከጓደኛና ከማህበረሰቡ መራቅና መገለል። ይህ ሁኔታ ወደ እብደት ይወስዳል ተብሎ ስለሚታሰብ ወደ ስነ-አእምሮ ህክምና ከመሄዳቸው በፊት፣ ወደ ሩቅያህ ቢመጡ ኮምፕሊኬሽኖችን ይቀንሳል (መድሃኒት የጀመሩ ግን ማቋረጥ የለባቸውም)፡፡
6. #ርካሽ_ለሆኑ ነገሮች ተገዢ መሆን፦ ድንገት ለሲጃራ፣ ለጫት ወይም ለአልኮል ሱስ መጋለጥ። መቼና እንዴት እንደጀመሩት ባይታወቅም በቀላሉ የሱስ ተገዢ ይሆናሉ፡፡
በጅንም ይሁን በሲህር ልክፍት ለደረሰባችሁ በሙሉ፤ በቀልብ ዶክተር ቻናል በመግባት የኡስታዞችን አድራሻ በመውሰድ ህክምናችሁን መከታተል ትችላላችሁ፡፡
#ሲህር #አእምሮ #ሩቃ #መንፈሳዊ_ህክምና #ቀልብ_ዶክተር #ቁርአን #አላህ #ጥንቆላ #ኢትዮጵያ #Ethiopia #SpiritualHealing #QallbDoc
አዎ የዳኑ ሁሉ እየመሰከሩ ነው🔸
💡💡لا غالبَ إلا الله💡💡
💠ቻናላችንን ለኡማው ያስተዋውቁ 👇
⭐️ https://t.me/Qallbdoc
ህክምና ለማግኘት👇
✈️https://t.me/freeeeeeeeeeeere
👆
ህክምና ለማግኘት👇
✈️https://t.me/UstazulQallb
👆
ዌብሳይት (ድህረ ገፅ) 👇
📱 https://qalebdoctor.com | 1 067 |
| 17 | 🔥ፍም እሳት እንደመጨበጥ…
ረሱል እንዲህ ብለዋል፦
“በሰዎች ላይ ትዕግስትን የሚጠይቅ ዘመን ይመጣል። አንድ ሰው ዲኑ ላይ ፀንቶ (ታግሶ) መቆየት ፍም እሳት እንደመጨበጥ የሚሆንበት።”
https://t.me/Qallbdoc ┄┄┉┉✽»🌹
┄┄┉┉✽»🌹https://t.me/dr_of_heart | 951 |
| 18 | https://youtu.be/OfSU-ja63fM | 1 047 |
| 19 | የሏህ መላክተኛ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ "የዐስር ሰላት ያመለጠተው ሰው፤ ቤተሰቡንና ንብረቱን ሁሉ እንዳጣ (እንደተዘረፈ) ሰው ነው"።
— ሰሒሕ አል-ቡኻሪ 552 [2, 3]
💡 ዋናው መልዕክትና ማብራሪያ
ከባድ ማስጠንቀቂያ፦ የዐስር ሰላትን ሆን ብሎ ማሳለፍ, በዱንያ (በዚህች ዓለም) ላይ ለአንድ ሰው በጣም ውድ የሆኑትን ቤተሰቡንና ሀብቱን በአንድ ጊዜ ከማጣት ጋር ተመስሏል። ይህ የሚያሳየው ሰላቱን ማሳለፍ በዲን ረገድ ምን ያህል ታላቅ መክሰር እንደሆነ ነው።
#የቀልብ #ዶክተር #የአፊያዎ #መንደር
https://t.me/Qallbdoc
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴https://t.me/dr_of_heart | 964 |
| 20 | عن أبي سعيد الخُدْرِي -رضي الله عنه- مرفوعاً: «إذا أَتَى أحَدُكُم أهله ثم أرَاد أن يَعود فَلْيَتَوَضَّأْ بينهما وضُوءًا». وفي رواية الحاكم: «فإنه أَنْشَطُ لِلْعَوْد». رواه مسلم، والرواية الثانية عند الحاكم.
ከአቡ ሰዒድ አልኩድሪ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) እንደተዘገበው፣ ነቢዩ ﷺ
እንዲህ ብለዋል፦
«አንዳችሁ ከሚስቱ ጋር ግንኙነት ካደረገ በኋላ እንደገና ሊመለስ (ግንኙነቱን ሊደግም) ቢፈልግ፣ በሁለቱ መካከል ውዱእ ያድርግ።»
በሌላ ዘገባ ውስጥ፦
«ምክንያቱም ይህ ለዳግመኛ መመለስ የበለጠ ንቁና ብርቱ ያደርገዋል።»
(ሙስሊም ዘግበውታል፤ ሁለተኛው ዘገባ ደግሞ በሐኪም ዘንድ ተዘግቧል።)
አጭር ትምህርት: ባልና ሚስት ግንኙነትን ካደረጉ በኋላ እንደገና ለመድገም ከፈለጉ፣ መካከላቸው ውዱእ ማድረግ ሱና ነው፤ ይህም ንጽህናንና ንቃትን ያበረታታል።
⭐️https://t.me/Qallbdoc💡💡💡💡💡💡💡💡💡💡💡⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨https://t.me/dr_of_he | 1 022 |
