Murad Tadesse (Official Channel)☪️🇪🇹
ትክክለኛው ኢስላማዊ አስተምህሮ፦ 1) ከቁርኣን፣ 2) ከሐዲሥ፣ [በሰለፎች አረዳድ] 3) ከታማኝ ዑለማዎችና 4) ከትክክለኛ ቂያስ ተጠናቅሮ ይቀርብበታል። √ አዳዲስና ወቅታዊ ኢስላማዊ የሆኑ ጉዳዮችም ይዳሰሳሉ። √ አላማዬ በቻልኩት አቅም ያለውን የመረጃ ክፍተት መሙላት ነው። ማንኛውም አስተያዬት ሲኖራችሁ @MuradTadesseBot ላይ አስፍሩት። ስህተትም ባያችሁ ጊዜ አርሙኝ። ጀዛኩሙል`ሏህ ኸይራ!
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام Murad Tadesse (Official Channel)☪️🇪🇹
کانال Murad Tadesse (Official Channel)☪️🇪🇹 (@muradtadesse) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 117 856 مشترک است و جایگاه 271 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 257 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 117 856 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 04 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 103 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -9 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 23.17% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 16.72% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 27 306 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 19 700 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 296 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“ትክክለኛው ኢስላማዊ አስተምህሮ፦
1) ከቁርኣን፣
2) ከሐዲሥ፣ [በሰለፎች አረዳድ]
3) ከታማኝ ዑለማዎችና
4) ከትክክለኛ ቂያስ ተጠናቅሮ ይቀርብበታል።
√ አዳዲስና ወቅታዊ ኢስላማዊ የሆኑ ጉዳዮችም ይዳሰሳሉ።
√ አላማዬ በቻልኩት አቅም ያለውን የመረጃ ክፍተት መሙላት ነው።
ማንኛውም አስተያዬት ሲኖራችሁ @MuradTadesseBot ላይ አስፍሩት።
ስህተትም ባያችሁ ጊዜ አርሙኝ።
ጀዛኩሙል`ሏህ...”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 05 سپتامبر, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 05 سپتامبر | +2 | |||
| 04 سپتامبر | +8 | |||
| 03 سپتامبر | +16 | |||
| 02 سپتامبر | +6 | |||
| 01 سپتامبر | +3 |
| 2 | ጥሪ ለሙስሊሙ ኡማ!
(የሃይማኖቱ ጉዳይ ለሚያሳስበው ሃላፊነት ለሚሰማው ሙስሊም ሁሉ!)
~
በአዲስ አበባ እና በአንዳንድ የክልል ከተሞች አሕ^ባሾች ድምፃቸውን አጥፍተው በተጠናከረ መልኩ እየተንቀሳቀሱ ነው፡፡ አካሄዳቸውም ህፃናትን ከተለያዩ አካባቢዎች በመሰብሰብ ረዘም ላለ ጊዜ በማሰልጠን ስለሆነ አደጋውን ይበልጥ የከፋ ያደርገዋል፡፡ በቁርኣን ሒፍዝ ስም በሚሰበስቧቸው ልጆች ልቦና ውስጥ አደገኛ የሆነ መርዝ በመትከል ዐቂዳቸውን እየበከሉ ስለሆነ ወገናችንን ለመታደግ ከወላጆች ዘንድ አስፈላጊውን ግንዛቤ ልንፈጥር፣ የምንችለውን ሁሉ ልናደርግ ይገባናል፡፡
ከዚህ በተጨማሪ በህዝብ እንደተተፉ የገባቸው አሕ^ባሾች መልካቸውን ቀይረው በአንዳንድ አካባቢዎች በተብሊጎች ስም እየተንቀሳቀሱ ነው፡፡ ሰዎችን በኹሩጅ ከሰበሰቡ በኋላ ቀስ በቀስ የራሳቸውን ብልሹ ዐቂዳ ለማስረግ እየተጉ ነው፡፡
ስለሆነም ነገ አላህ ፊት ከመጠየቃችን በፊት ዛሬ ፈጥነን ነገሮችን በሚገባ ማጤን እና ዙሪያ ገባችንን ማስተዋል የግድ ይለናል፡፡ በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች በሚገኙ የተለያዩ የቁርኣን የሒፍዝ ማእከላት ልጆቻችሁን ያስገባችሁ ወላጆች ሁሉ፡ ነገ አላህ ፊት ከመጠየቃችሁ በፊት፣ የልጆቻችሁንም ዘላለማዊ ህይወት ከማበላሸታችሁ በፊት ከወዲሁ አስፈላጊውን እርምጃ ውሰዱ። ያስገባችሁበትን መርከዝ ምንነት በሚገባ አስረግጡ፡፡ ያለበለዚያ ነገ ብዙ መስዋእትነት ያስከፍለናል፡፡ ከዚያ በላይ ግን ለዘላለማዊ ፀፀት ይጥለናል፡፡ ከዐርሹ በላይ ያለው ጌታችን እንዲህ ይለናል፡-
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا قُوا أَنْفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًا وَقُودُهَا النَّاسُ وَالْحِجَارَةُ عَلَيْهَا مَلَائِكَةٌ غِلَاظٌ شِدَادٌ لَا يَعْصُونَ اللَّهَ مَا أَمَرَهُمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ
“እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነፍሶቻችሁንና ቤተሰቦቻችሁን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ደንጋዮች ከሆነችዋ (የጀሀነም) እሳት ጠብቁ፡፡ በርሷ ላይ ጨካኞች፣ ሃይለኞች የሆኑ መላእክት አልሉ፡፡ አላህን ያዘዛቸውን ነገር (በመጣስ) አያምፁትም፡፡ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሰራሉ፡፡” [አት-ተሕሪም፡ 6]
ነብዩም ﷺ እንዲህ ይላሉ፡-
(كُلُّكُمْ رَاعٍ وَكُلُّكُمْ مَسْؤول عَنْ رَعِيَّتِهِ، الإِمَامُ رَاعٍ وَمَسْؤولٌ عَنْ رَعِيَّتِهِ، وَالرَّجُلُ رَاعٍ فِي أَهْلِهِ وَهُوَ مَسْؤولٌ عَنْ رَعِيَّتِهِ، وَالْمَرْأَةُ رَاعِيَةٌ فِي بَيْتِ زَوْجِهَا وَمَسْؤولَةٌ عَنْ رَعِيَّتِهَا، وَالْخَادِمُ رَاعٍ فِي مَالِ سَيِّدِهِ ومَسْؤولٌ عَنْ رَعِيَّتِهِ، قَالَ: وَحَسِبْتُ أَنْ قَدْ قَالَ: وَالرَّجُلُ رَاعٍ فِي مَالِ أَبِيهِ وَمَسْؤولٌ عَنْ رَعِيَّتِهِ- وَكُلُّكُمْ رَاعٍ وَمَسْؤولٌ عَنْ رَعِيَّتِهِ)
“ሁላችሁም እረኞች ናችሁ፡፡ ሁላችሁም ስለ እረኝነታችሁ (ስለ ሃላፊነታችሁ) ተጠያቂ ናችሁ፡፡ መሪ እረኛ ነው፤ ስለ እረኝነቱም ተጠያቂ ነው፡፡ ወንዱ (ባል) በቤተሰቡ ላይ እረኛ ነው፤ ስለ እረኝነቱም ተጠያቂ ነው፡፡ ሴቷም በባሏ ቤት ውስጥ እረኛ ነች፤ ስለ እረኝነቷም ተጠያቂ ነች፡፡ አገልጋይም በአለቃው ንብረት ላይ ተጠያቂ ነው፤ ስለ እረኝነቱም ተጠያቂ ነው፡፡ ‘አንድ ሰው በአባቱ ንብረት ላይ ተጠያቂ ነው፤ ስለ እረኝነቱም ተጠያቂ ነው’ ያሉም ይመስለኛል ይላል ዘጋቢው፡፡ ሁላችሁም እረኞች ናችሁ፡፡ ሁላችሁም ስለ እረኝነታችሁ ተጠያቂ ናችሁ፡፡” [ቡኻሪና ሙስሊም]
ስለዚህ ከተጠያቂነት ለመዳን፣ እራሳችንን እና ወገናችንን ለማትረፍ ሃላፊነታችንን እንወጣ፡፡ ወገን ለወገኑ ደራሽ ነው፡፡ አላህ በዲናችን የመጣውን ፈተና ያንሳልን፡፡ የተሻለውንም ይምረጥልን፡፡ ኣሚን፡፡ ይህን መልእክት በሰፊው በማሰራጨት የምንችላትን እናድርግ፡፡ የአላህ ፈቃዱ ከሆነ የሚጠቀምበት ሰው ይኖራል፡፡
=
©: ኢብኑ ሙነወር | 19 778 |
| 3 | የ15ኛ ዙር ተጓዦቻችን የመዲና መዛራት በሁለት ባስ ተጓዦች፣ በነ ኡስታዝ ሰዓድ ጂላሉና ኡስታዝ ጀማል መሪነት እየተካሄደ ነው። | 5 630 |
| 4 | ልዩ እድል‼
ከመስከረም 07–17 (September 17–27) ዑምራህ ማድረግ ለምትፈልጉ፤ እስከ ነገ ቅሳሜ ማታ ለምትመዘገቡ 138 ሺህ ብር አለላችሁ።
ለመመዝገብ፦ የፓስፖርታችሁን ፎቶ በሚከተሉት አድራሻዎቻችን ላኩልን፦
🎁 ቴሌግራም፦ @ZadTravel
🎁 ለመደወል: 0985222666
🎁 ዋትስአፕ፦ 0986111333 | 21 740 |
| 5 | ጁሙዓን የት ሃገር፣ የት መስጅድ ሰገዳችሁ? ኹጥባው ስለምን ነበር? ለሌሎችም እንዲጠቅም ከሰማችሁት ውስጥ የኹጥባውን ጭብጥ በአጭር አስፍሩት። | 20 814 |
| 6 | بدون متن... | 21 551 |
| 7 | የማለዳ ስንቅ ለቀልብዎ❤️
[Part: ③③∅⑤]👌
#ቁርኣን | 19 890 |
| 8 | የምሽት ስንቅ ለቀልብዎ❤️
[Part: ③③∅④]👌
#ቁርኣን | 19 350 |
| 9 | بدون متن... | 22 694 |
| 10 | አዲቢ ኒሳእ ቢኒሳእ¡ | 22 823 |
| 11 | 🤲 | 22 082 |
| 12 | አላህ መሃሪ ነው‼ | 22 487 |
| 13 | የመጀመሪያም የመጨረሻም ሟች አይደለሽም¡ | 21 506 |
| 14 | የማለዳ ስንቅ ለቀልብዎ❤️
[Part: ③③∅③]👌
#ቁርኣን | 20 525 |
| 15 | የምሽት ስንቅ ለቀልብዎ❤️
[Part: ③③∅②]👌
#ቁርኣን | 21 730 |
| 16 | ▪️157 days to go... Ya Allah, let us reach Ramadan. 🌙 | 24 210 |
| 17 | የማለዳ ስንቅ ለቀልብዎ❤️
[Part: ③③∅①]👌
#ቁርኣን | 25 025 |
| 18 | የምሽት ስንቅ ለቀልብዎ❤️
[Part: ③③∅∅]👌
#ቁርኣን | 24 623 |
| 19 | አንድን ወጣት እንዲያገባ ያገዘው ሰው፤ እስኪ ቂያም ቀን ድረስ አጅር አለው።
ኢብኑ ዑሠይሚን
(በሉ ባለ ሃብቶች፣ ተፍ ተፍ በሉና ላጤዎችን ዳሯቸው።) | 28 382 |
| 20 | በነገራችን ላይ… ጭንቅላት የተሰጠን ለማሰቢያ ነው። ከውዱ ነቢይ ﷺ እና ከዛ ምርጥ ትውልድ በኋላ ፍፁም አርዓያ የምናደርገው የለም።
እንኳንስ በዚህ በሶሻል ሚዲያ የፊትና ዘመን ያሉ ተራ ወጣቶችን፣ ታላላቅ መሻይኽ የሚባሉትን ራሱ ፍፁም አድርገን ማሰብና ጭፍን ሞደል አድርጎ መውሰድ ተገቢ አይደለም።
አንዳንዶች ሚዲያ ያገነናቸው አላዋቂ ናቸው፣ አንዳንዶች ቢያውቁም፤ ነፍስያና ሸይጧንን ጨምሮ በብዙ ፋክተሮች ያወቁትን መተግበር የተሳናቸው ደካሞች ናቸው።
በዚህ ወቅት ማድረግ ያለብህ፤ ትክክለኛን እውቀት መማር፣ የተማርከውን በቻልከው አቅም መተግበር፣ ከተከለከልከው ሙሉ በሙሉ መራቅ እንጂ፤ ራሱ ያስተማረህ ኡስታዝ ያስተማረህን መርህ ሲጥስ ብትመለከተው እንኳ፤ ከአቋምህ ሽብርክ ልትል አይገባም። ይህን ካደረግክ ቀድሞም ተማርክ እንጂ ዕውቀቱ ወደ ውስጥህ አልገባም ማለት ነው።
ዕውቀቱን ተከተል እንጂ ዕውቀቱን ያስተማሩህን ሰዎች አትከተል። ሰውን ከተመለከትክ ተስፋ ትቆርጣለህ። ጙረባእ ትሆናለህ። በጙረባእነትህ ደግሞ ግፋበት።
طوبى للغرباء! | 30 340 |
