fa
Feedback
ዝማሬ ዳዊት - Zemare Dawit

ዝማሬ ዳዊት - Zemare Dawit

رفتن به کانال در Telegram

የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምህሮና ስርዓትን የጠበቁ ትምህርቶች፣ ስንክሳር፣ መዝሙራትን ከነዜማቸው ለማግኘት ቻናላችንን ይጎብኙ። ለማንኛውም አስተያየት @Zimaredawitmessanger ላይ ቢያስቀምጡልን ይደርሰናል። ስለሚሰጡን ገንቢ ሃሳብ እናመሰግናለን። YouTube Page - https://bit.ly/2O1Z3d8 Facebook Page - https://www.fb.com/l/6lp1kJRRR

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام ዝማሬ ዳዊት - Zemare Dawit

کانال ዝማሬ ዳዊት - Zemare Dawit (@ortodoxmezmur) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 167 424 مشترک است و جایگاه 152 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 146 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 167 424 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 19 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -222 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 93 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 14.45% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 6.03% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 24 200 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 10 095 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 168 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምህሮና ስርዓትን የጠበቁ ትምህርቶች፣ ስንክሳር፣ መዝሙራትን ከነዜማቸው ለማግኘት ቻናላችንን ይጎብኙ። ለማንኛውም አስተያየት @Zimaredawitmessanger ላይ ቢያስቀምጡልን ይደርሰናል። ስለሚሰጡን ገንቢ ሃሳብ እናመሰግናለን። YouTube Page - https://bit.ly/2O1Z3d8 Facebook Page - https://www.fb.com/l/6lp1kJRRR

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 20 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

167 424
مشترکین
+9324 ساعت
+797 روز
-22230 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئن '26
ژوئن '26
+502
در 20 کانال‌ها
مه '26
+562
در 32 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+1 144
در 50 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+878
در 23 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+1 112
در 26 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+727
در 30 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+613
در 27 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+765
در 46 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+611
در 36 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+475
در 35 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+1 063
در 36 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+638
در 29 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+710
در 49 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+589
در 35 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+1 793
در 48 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+2 355
در 25 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+13 101
در 29 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+2 277
در 41 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+2 258
در 28 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+2 634
در 33 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+3 003
در 22 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+10 013
در 21 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+591
در 32 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+262
در 15 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+292
در 20 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+1 151
در 37 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+1 532
در 30 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+1 639
در 35 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+486
در 26 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+992
در 28 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+1 222
در 47 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+725
در 28 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+225
در 19 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+1 307
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+279
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+425
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+493
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+751
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+1 505
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+332
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+1 312
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+802
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+456
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+214
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+164
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+276
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+742
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+360
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+235
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+209
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+1 529
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+323
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+160
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+266
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+229
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+668
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+917
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+502
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+3 491
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+1 305
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+452
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '21
+1 455
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '21
+5 707
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '21
+3 749
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '21
+2 802
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '21
+4 695
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '20
+174 539
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
20 ژوئن+7
19 ژوئن+95
18 ژوئن+36
17 ژوئن+6
16 ژوئن+14
15 ژوئن+9
14 ژوئن+34
13 ژوئن+40
12 ژوئن+24
11 ژوئن+12
10 ژوئن+15
09 ژوئن+23
08 ژوئن+48
07 ژوئن+47
06 ژوئن+14
05 ژوئن+18
04 ژوئن+24
03 ژوئن+5
02 ژوئن+10
01 ژوئن+21
پست‌های کانال
ሰኔ ፲፫ /13/
በዚችም ዕለት ለከበረ መልአክ አዲስ የምሥራች ነጋሪ ለሆነ የመላእክት አለቃ ገብርኤል በዓልን ያደርጉለት ዘንድ መምህራን በግብጽ አገር ለክርስቲያን ወገኖች ሥርዓት ሠሩላቸው ። ይህ የከበረ መልአክ የእስራአል ልጆች ከሰይጣን እጅ ስለመዳናቸውና ከምርኮም ስለ መመለሳቸው ነቢዩ ዳንኤል ወደ እግዚአብሔር በሚጸልይና በሚማልድ ጊዜ አስቀድሞ የተገለጠለትና ስለ ድኅነታቸውና ስለ ቤተ መቅደስም መታነፅ የነገረው ነውና ። ዳግመኛም ክብር ይግባውና ስለ ክርስቶስ መምጣትና መገደል ስለ ቤተ መቅደስም መፍረስ ከዚያም በኋላ ስለ ሐሳዊ መሲሕ መምጣት ነገረው ። ለመድኀን መምጣትም በሱባዔ የወሰናቸው ዘመናት በተፈጸሙ ጊዜ ይህ የከበረ መልአክ የመላእክት አለቃ ገብርኤል ከእግዚአብሔር ዘንድ ተልኮ ወደ ቅድስት ድንግል ወደ እመቤታችን ማርያም መጣ ዓለምን ስለ ማዳን የእግዚአብሔር ልጅ ከእርሷ ሰው ስለመሆኑ ነገራት ። ስለዚህም የበዓላቶቹን መታሰቢያ እንድናደርግ የቤተ ክርስቲያን መምህራን አባቶቻችን አዘዙን ። እኛም ከጠላታችን ሰይጣን እጅ ያድነን ዘንድ ለመንግሥቱም የተዘጋጀን ያደርገን ዘንድ ክብር ይግባውና በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ፊት ስለ እኛ እንዲማልድ እንለምነው ። ልዕልና ችሎታም ገንዘቡ ለሆነ ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን የዚህም የከበረ መልአክረድኤቱ ከእኛ ጋራ ይኑር ለዘላለሙ አሜን። ወስብሐት ለእግዚአብሔር ምንጭ:- መጽሐፈ ስንክሳር 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur

2
ልጁ ነኝ ልጁ ነኝ የሚካኤል ልጁ በቤቱ ያደኩኝ በደጁ የልቤ ብዬ የምጠራው ሚካኤል ለኔ አባቴ ነው የልቤ ብዬ የምጠራው ሚካኤል አዎ አባቴ ነው አዝ በክንፎቹ እኔን በእጁ ሰይፍ ይዟል ሚካኤል ሊረዳኝ ቆሟል እንዳስፈሪ እንደ ንጉሥ ሰራዊት በቀኜ ነው በቀንና በሌሊት ሚካኤል አባቴ ለዚህ እኮ ነው መመካቴ ሚካኤል አባቴ ጋሻ ክብሬ ነው ማለቴ ሚካኤል አባቴ ጎኔ ቆመህ እንዳቆምከኝ ሚካኤል አባቴ እኔ ለዓለም ምስክር ነኝ አዝ ልናገር ላውራ ላዚም ልዘምር ከፍ አርጌ ልመስክር መች ይረሳል ልጅነቴ ያሳደገኝ እቅፍ አርጎ በክንፎቹ የከለለኝ ሚካኤል አባቴ እስከዛሬ ያላልኩትን ሚካኤል አባቴ በልቤ ውስጥ ያኖርኩትን ሚካኤል አባቴ ዛሬ ላውራው በአደባባይ ሚካኤል አባቴ እረድቶኛል ከአባት በላይ አዝ ከተኛሁበት ከእንቅልፌ አንቅቶ ነጻ አወጣኝ እስሬን ፈቶ በጨለማ በወኅኒው ቤት በእስር አብሮኝ ነበር ጠባቂዬ ሚካኤል ሚካኤል አባቴ በክፋ ቀን ያለ ጎኔ ሚካኤል አባቴ ያልተለየኝ በድካሜ ሚካኤል አባቴ ሰው የሚወድ የማይንቅ ሚካኤል አባቴ በጌታ ፊት የሚያስታርቅ አዝ ብርቱና ኃያል ጽኑ ነው ስሙ ሚካኤል ሞገስ የሆነው ምን ይሆናል ሚካኤልን የያዘ ሰው ምግቡ መና ደመና ነው ሚጋርደው ሚካኤል አባቴ የአባቶቼ መንገድ መሪ ሚካኤል አባቴ በእኔም ሕይወት ተዓምር ሰሪ ሚካኤል አባቴ በመንገዴ ቀድሞ ፊቴ ሚካኤል አባቴ ይስበኛል ወደ ርስቴ ዘማሪ ዲያቆን አቤል መክብብ 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤️
12 685
3
ልጁ ነኝ ልጁ ነኝ የሚካኤል ልጁ በቤቱ ያደኩኝ በደጁ የልቤ ብዬ የምጠራው ሚካኤል ለኔ አባቴ ነው የልቤ ብዬ የምጠራው ሚካኤል አዎ አባቴ ነው አዝ በክንፎቹ እኔን በእጁ ሰይፍ ይዟል ሚካኤል ሊረዳኝ ቆሟል እንዳስፈሪ እንደ ንጉሥ ሰራዊት በቀኜ ነው በቀንና በሌሊት ሚካኤል አባቴ ለዚህ እኮ ነው መመካቴ ሚካኤል አባቴ ጋሻ ክብሬ ነው ማለቴ ሚካኤል አባቴ ጎኔ ቆመህ እንዳቆምከኝ ሚካኤል አባቴ እኔ ለዓለም ምስክር ነኝ አዝ ልናገር ላውራ ላዚም ልዘምር ከፍ አርጌ ልመስክር መች ይረሳል ልጅነቴ ያሳደገኝ እቅፍ አርጎ በክንፎቹ የከለለኝ ሚካኤል አባቴ እስከዛሬ ያላልኩትን ሚካኤል አባቴ በልቤ ውስጥ ያኖርኩትን ሚካኤል አባቴ ዛሬ ላውራው በአደባባይ ሚካኤል አባቴ እረድቶኛል ከአባት በላይ አዝ ከተኛሁበት ከእንቅልፌ አንቅቶ ነጻ አወጣኝ እስሬን ፈቶ በጨለማ በወኅኒው ቤት በእስር አብሮኝ ነበር ጠባቂዬ ሚካኤል ሚካኤል አባቴ በክፋ ቀን ያለ ጎኔ ሚካኤል አባቴ ያልተለየኝ በድካሜ ሚካኤል አባቴ ሰው የሚወድ የማይንቅ ሚካኤል አባቴ በጌታ ፊት የሚያስታርቅ አዝ ብርቱና ኃያል ጽኑ ነው ስሙ ሚካኤል ሞገስ የሆነው ምን ይሆናል ሚካኤልን የያዘ ሰው ምግቡ መና ደመና ነው ሚጋርደው ሚካኤል አባቴ የአባቶቼ መንገድ መሪ ሚካኤል አባቴ በእኔም ሕይወት ተዓምር ሰሪ ሚካኤል አባቴ በመንገዴ ቀድሞ ፊቴ ሚካኤል አባቴ ይስበኛል ወደ ርስቴ ዘማሪ ዲያቆን አቤል መክብብ 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤️
1
4
ሰኔ ፲፪ /12/ በዚች ዕለት የተባረከና የተመሰገነ በሰማያት ያለ ምሥጢርን ያየ የኢትዮጵያ ንጉሥ ላሊበላ የዕረፍቱ መታሰቢያ ሆነ። ይህንንም ቅዱስ ወላጆቹ በወለዱት ጊዜ እግዚአብሔርን በመፍራትና በበ
ሰኔ ፲፪ /12/ በዚች ዕለት የተባረከና የተመሰገነ በሰማያት ያለ ምሥጢርን ያየ የኢትዮጵያ ንጉሥ ላሊበላ የዕረፍቱ መታሰቢያ ሆነ። ይህንንም ቅዱስ ወላጆቹ በወለዱት ጊዜ እግዚአብሔርን በመፍራትና በበጎ ሥራ ሁሉ አሳደጉት ። አድጎ አካለ መጠን በአደረሰ ጊዜ ታላቅ ወንድሙ ንጉሥ ቀናበት መልእክተኞችንም ልኮ ወደርሱ አስመጣው ምክንያትም ሽቶ ከሦስት ሰዓት እስከ ሰባት ሰዓት እንዲገርፉት አዘዘ ። ከዚህም በኋላ በፊቱ እንዲአቆሙት አዘዘ በአቆሙትም ጊዜ የደረሰበት ጉዳት እንደሌለ አይተው ንጉሡና መኳንንቶቹ ሁሉ አደነቁ የእግዚአብሔር መልአክ ከግርፋት ሠውሮታልና ። ከዚህ በኋላም ወንድሙ ንጉሥ በአንተ ላይ ስለአደረግሁት ክፉ ሥራ ወንድሜ ሆይ ይቅር በለኝ ብሎ ለመነውና እርስ በርሳቸው ታረቁ ። ከዚህ በኋላም እግዚአብሔር መንግሥትን አወረሰው ። ክብር ይግባውና ጌታችንም የፍቅሩን ጽናት በአየ ጊዜ የእግዚአብሔር መልአክ ተገለጠለት ወደ እርሱም ወደ ሰማያት አወጣው ዐሥሩን አብያተ ክርስቲያንም እንዴት እንደሚሠራቸው አሳየው እነርሱም ሥራቸው የየራሳቸው የሆነ ልዩ ነው ተመልሶም መንፈስ ቅዱስ እንደአራቀቀው በአስደናቂ ጥበብ አነፃቸው ። እሊህንም አብያተ ክርስቲያናት አንፆ በፈጸመ ጊዜ መንግሥቱን ለወንድሙ ልጅ አወረሰ ። ከዚህም በኋላ ክብር ይግባውና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ እርሱ መቶ ብዙ ቃልኪዳን ገባለት ቅዱስ ላሊበላም ጌታችንን እያመሰገነ በምድርላይ ወድቆ ሰገደ ። ጌታችንም ሰላምታ ሰጥቶት በክብርና በምስጋና ወደ ሰማያት ዐረገ ። ከዚህም በኋላ ጥቂት ሕማም ታሞ በሰላም አረፈ። ወስብሐት ለእግዚአብሔር ምንጭ:- መጽሐፈ ስንክሳር 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤
13 008
5
ሥርዓተ ማኅሌት ዘሰኔ ሚካኤል "ሰኔ ፲፪" የማንኛውም ወርኃ በዓልና ክብረ በዓል ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ "ሥርዓተ ነግሥ" ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኃቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል። መልክዐ ሥላሴ ሰላም ለጒርኤክሙ ስቴ አንብአ ሰብእ ዘኀሠሠ: ብኡላነ ሞገስ ሥላሴ ኢታንድዩኒ ሞገሰ: እመትትኃየዩኒሰ ኢትኅድጉኒ ጽኑሰ: ሚካኤልኑ ለአውጽኦ ስጋየ ጌሠ: ወእመ አኮ ገብርኤል ወሀበኒ ነፍሰ። ዚቅ ኢይጽሕቅ ዘይመክሮ ወኢየኀሥሥ ዘይመክሮ: አልቦቱ ጥንት ወኢተፍጻሜት: ኢየኀልቅ መንግሥቱ ወአልቦ ዘይክል መዊዓ ኀይሉ: ወአልቦ ኁልቊ ለሠራዊተ መላእክት እለ ይትለአክዎ: አንተ ውእቱ አቡሃ ለጥበብ: ገባሬ ኲሉ ፍጥረት ወገባሪሃ ለሕግ። ነግሥ ሰላም ለልሳንከ መዝሙረ ቅዳሴ ዘነበልባል: ወለድምፀ ቃልከ ሐዋዝ ቀርነ መንግሥቱ ለቃል: ሞገሰ ክብሩ ሚካኤል ለተላፊኖስ ባዕል: አልቦ ዘይትማሰለከ በልማደ ምሕረት ወሳሕል: እንበለ ባህቲታ እኅትከ ማርያም ድንግል። ዚቅ አመ ይነፍህ ሚካኤል ቀርነ በደብረ መቅደስየ: አሜሃ ይትነሥኡ ሙታን: ይትፌሥሁ መላእክት በዕርገቱ: በፍሥሃ ወበሰላም አዕኮትዎ ለንጉሠ ስብሐት። መልክዐ ሚካኤል ሰላም ለዝክረ ስምከ ምስለ ስመ ልዑል ዘተሳተፈ: ወልደ ያሬድ ሄኖክ በከመ ፀሃፈ: ሶበ እጼውእ ስመከ ከሢትየ አፈ: ረዳኤ ምንዱባን ሚካኤል በከመ ታለምድ ዘልፈ: ለረዲኦትየ ነዓ ሠፊሐከ ክንፈ። ዚቅ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ዓቢተነ በመድኃኒትከ: ጸግወነ ንጸውዕ ስመከ: ኖላዊነ ኄር ትጉሕ ዘኢትነውም ሰላመከ ሀበነ። ወረብ ሀበነ ሰላመከ ንጸውዕ ስመከ/፪/ ዘኢትነውም ትጉሕ "ኖላዊነ ኄር"/፪//፪/ መልክዐ ሚካኤል ሰላም ለልሳንከ በነቢበ ጽርፈት ዘኢተኃበለ: በእንተ ስጋሁ ለሙሴ አመ ምስለ ሰይጣን ተበኃለ: ሚካኤል ክብርከ እምክብረ መላእክት ተልዕለ: ቀዊምየ ቅድመ ስዕልከ ሶበ አወትር ስዒለ: በብሂለ ኦሆ ፍጡነ አስምዓኒ ቃለ። ወረብ ቀዊምየ ቅድመ ስዕልከ ሶበ አወትር ስዒለ/፪/ "በብሂለ ኦሆ"/፪/ ፍጡነ አስምአኒ ቃለ/፪/ ዚቅ አመ ይነፍሕ ሚካኤል ቀርነ በደብረ መቅደስየ: አሜሃ ይትነሥኡ ሙታን: ይትፌሥሁ መላእክት በዕርገቱ: በፍሥሃ ወበሰላም አዕኮትዎ ለንጉሠ ስብሐት። መልክዐ ሚካኤል ሰላም ዕብል ለአስናኒከ ዘመንፈስ: ዘኢይረክቦን ጥረስ: ሚካኤል ረዳኢ ለእለ ውስተ ባሕር ወየብስ: እስመ ረሰይከ ካህነ ምሥዋኡ ክርስቶስ: መፍትው ሊተ ትተንብል ቀሲስ። ዚቅ ባሕራንኒ ይቤ ዘነገደ ባሕረ ምስሌሁ: ርኢክዎ ለሚካኤል ወስዕንኩ ጠይቆቶ: ዮም ሰማያዊ በምድር አስተርአየ። ወረብ ባሕራንኒ ይቤ ዘነገደ ባሕረ/፪/ ርኢክዎ ለሚካኤል ወስዕንኩ ጠይቆቶ ስዕንኩ/፪/ መልክዐ ሚካኤል ሰላም ለእስትንፋስከ ቁሱላነ ነፍስ ለአጥዕዮ: ዘይነፍሕ ፄና አንህዮ: ሚካኤል ነዓ ኲናተከ በተረስዮ: ለገቢር ከመ ቀዳሚ ለአርዌ አመፃ ደርብዮ: እስመ ኢኃደገ እንከ ዘትካት እከዮ። ዚቅ ወከሢቶ ረከበ ኀበ ይብል እዜንዎሙ ለነዳያን ፈነወኒ: ወእከስተ ሎሙ ግዕዛነ ለጼውዋን: ወእፈውስ ሎሙ ለቁሱላነ ልብ: ወእሰምዮ ለባሕራን ኅሩየ: ዝኬ ዘተነግረ በመዋዕለ ትካት: ለ፳ኤል ኅብስተ መና ዘአውረደ በገዳም: ወርእየቱ ከመ ተቅጻ ወከመ አያያተ መዓር ጥዑም ፈድፋደ። ወረብ "ወከሢቶ ረከበ"/፪/ ኀበ ይብል እዜንዎሙ ለነዳያን ፈነወኒ/፪/ ወእስብክ ሎሙ ግዕዛነ ለጼውዋን ወእስምዮ ለባሕራን ኅሩየ/፪/ መልክዐ ሚካኤል ሰላም ለአጻብኢከ መጽሐፈ እለ ለክዑ: ዕጒለ አባግዕ እምኖሎት በጊዜ ተመልዑ: ሚካኤል አንተ ለንጉሠ ነገሥት ካህነ ምሥዋኡ: አሣዕነ መድኃኒት ለእገርየ አጻብኢከ ይቅጽዑ: ከመ በፍናውየ የኀዝ ለሰላም ቅብዑ። ዚቅ ቅዱሳት አጻብኢከ ለጽሒፈ መጽሐፍ እለ ተቀንያ: ወብጹዓት አዕይንቲከ ምስጢረ መለኮት ዘርእያ: ሚካኤል መልአክ ወሐዋርያ። ወረብ ምስጢረ መለኮት ዘርእያ አዕይንቲከ/፪/ ሚካኤል መልአክ ወሐዋርያ "ሚካኤል መልአክ"/፪//፪/ መልክዐ ሚካኤል አምኃ ሰላም አቅረብኩ ለመልክዕከ ኲሉ: ለለአሐዱ አሐዱ ዘበበክፍሉ: ሚካኤል ክቡር ለልዑል መልአከ ኃይሉ: ተወኪፈከ አምኃየ እምኑኃ ሰማያት ዘላዕሉ: ዕሴተ ጸሎትየ ፈኑ ወአስብየ ድሉ። ዚቅ መልአከ ሰላምነ ሊቀ መላእክት ሚካኤል: ሰአል ወጸሊ በእንቲአነ: አዕርግ ጸሎተነ ቅድመ መንበሩ ለንጉሥ ዓቢይ። ወረብ መልአከ ሰላምነ/፬/ ሊቀ መላእክት ሚካኤል ሰአል በእንቲአነ/፪/ ምልጣን አመ ይሰቅልዎ አይሁድ ለእግዚእነ: ሚካኤል አርመመ ወገብርኤል ተደመ: ፀሐይ ጸልመ ወወርኅ ደመ ኮነ: ወሪዶ እመስቀሉ አብርሃ ለኲሉ። አመላለስ ወሪዶ እመስቀሉ/፪/ እመስቀሉ አብርሃ ለኲሉ/፬/ ወረብ አመ ይሰቅልዎ አይሁድ ለእግዚእነ/፪/ ሚካኤል አርመመ ወገብርኤል ተደመ/፪/ እስመ ለዓለም እምድኅረ ተንሥአ እሙታን ዓርገ ውስተ ሰማያት በስብሐት አምላከ ምሕረት: ወተቀብልዎ አዕላፋ አዕላፋት: ወሚካኤል ሊቀ መላእክት በንፍሐተ ቀርን እምኀበ እግዚአብሔር: ስብኩ ትንሣኤ ውስተ ኲሉ ምድር። ዓዲ (ወይም) እስመ ለዓለም ይቤሎሙ ኢየሱስ ለአርዳኢሁ: አዓርግ ሰማየ አቡየ ወአቡክሙ: ኀበ አምላኪየ ወአምላክክሙ: ዘንተ ይቤሎሙ ዓርገ ውስተ ሰማያት: ካዕበ ይመጽእ በዘዚአሁ ስብሐት: ሠርጎሙ ለሐዋርያት ብርሃኖሙ ለእለ ውስተ ጽልመት: መድኃኔ ነገሥት ክብሮሙ ለመላእክት ኖላዊሆሙ። አመላለስ በንፍሐተ ቀርን እምኀበ እግዚአብሔር/፪/ ስብኩ ትንሣኤ ውስተ ኲሉ ምድር/፪/ ኦ አምላከ ቅዱስ ሚካኤል ዕቀብ ሕይወተነ ወሥረይ ኀጢአተነ፤ አድኀነነ ወባልሐነ ከመ ኢይርከብ ኃይለ ላዕሌነ ዝንቱ ደዌ ዘኮነ በመዋዕሊነ፡፡ ክፍለነ እምበረከትከ ቅድስት፡ በጸሎተ ኲሎሙ ቅዱሳን እለ አሥመሩከ እምፍጥረተ ዓለም፡፡ ለወዳጅዎ ሼር ያድርጉ! 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤
14 541
6
​​​​​​ሰኔ 12 #የቅዱስ_ሚካኤል ዓመታዊ በዓል! እንኳን ለመልአኩ ቅዱስ ሚካኤል ለእናታችን ቅድስት አፎሚያ አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ። ሰኔ 12 ቅዱስ ሚካኤል እናታችን ቅድስት አፎሚያን ከጠላት ዲያብሎስ እጅ ያዳነበት ፣ እናታችን ቅድስት አፎሚያ እረፍቷ ነው ።እግዚአብሔር ከቅዱሱ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ፣ ከእናታችን ቅድስት አፎሚያ በረከት ተካፋይ ያድርገን ። 👉 በወርኃ ሠኔ መታሰቢያ ከሚደረግላቸው ቅዱሳን መካከል እግዚአብሔርን የሚፈራ የአስተራኒቆስ ሚስት የሆነች የቅድስት አፎምያን ታሪክ በአጭሩ እንዳስሳለን፡፡ ቅድስት አፎምያ በትዳር በነበረችባቸው ዘመናት እግዚአብሔርን ከሚወድ ባለቤቷ ጋር እግዚአብሔርን ስታገለግለው የኖረች ሴት ነበረች፡፡ በየወሩ በ29 ቀን የጌታችንን የልደቱን፣ ወር በገባ በ21 የእመቤታችንንና ወር በገባ በ12 የቅዱስ ሚካኤልን መታሰቢያ እያደረጉ ነዳያንን ይጎበኙ እንደነበር ታሪካቸው ይነግረናል፡፡ ባለቤቷ አስተራኒቆስ ከዚህ ዓለም የሚያርፍበት ጊዜ እንደደረሰ ባወቀ ጊዜ ይሰጡት የነበረውን ምጽዋት እና የሦስቱን በዓላት መታሰቢያ ማድረግ እንዳታስታጉል ከአደራ ጋር አዘዛት፡፡ እሷም የመልአኩን የቅዱስ ሚካኤልን ሥዕል ያሥልላት ዘንድ ባለቤቷን ጠይቃ አሠርቶ ሰጣት፡፡ በከበረ ቦታም አኖረችው፡፡ ባሏ ካረፈ በኋላ ያዘዛትን መንፈሳዊ ሥራ ከወትሮው አስበልጣ መሥራት ቀጠለች፡፡ የሰው ልጆች ጠላት የሆነው ሰይጣንም በመልካም አገልግሎት ስትበረታ ባያት ጊዜ ዝም ብሎ ሊተዋት አልወደደም፡፡ በመጀመሪያ ባል ሳታገባ ማገልገሏን ትታ፣ ሌላ ባል አግብታ፣ ልጅ ወልዳ እንድትኖር በብዙ ማባበል ጠየቃት፡፡ ባሏ መንግሥተ ሰማያትን ስለወረሰ ምንም ምጽዋት እንደማይሻ አስመስሎ ነገራት፡፡ ቅድስት አፎምያ ግን ዳግመኛ ትዳር ላለመመሥረት ቃል ኪዳን እንደገባች ርግብንና ዖፈ መንጢጥን አብነት አድርጋ፤ እነሱ እንኳ በሕይወት ዘመናቸው ከአንድ ባል ውጪ ሌላ ባል እንደማያውቁ በመጥቀስ አሳቡን እንደማትቀበለው ገለጸችለት፡፡ ሰይጣንም አስመሳይ መሆኑ አላዋጣ ሲለው ማንነቱን ቀይሮ ሊያንቃት ቢሞክር የእግዚአብሔርንና የቅዱስ ሚካኤልን ስም ጠርታ አባረረችው፡፡ እሱም ተመልሶ መጥቶ እንደሚያጠፋት ዝቶባት እንደአቧራ በኖ፤ እንደ ጢስም ተኖ ጠፋ፡፡ በሠኔ ፲፪ ቀን የቅዱስ ሚካኤልን መታሰቢያ እያዘጋጀች ሳለች ሰይጣን ብርሃናዊ መልአክ መስሎ መጣ፡፡ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል እንደሆነ ገልጾ የመጀመሪያውን የመሰለ ከንቱ ምክሩን አሰማምሮ አቀረበላት፡፡ አሳቡንም የእግዚአብሔር ፈቃድና አሳብ እንደሆነ አድርጎ ለማሳመን ሞከረ፡፡ ሰይጣን አስቀድሞ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን በገዳመ ቆሮንቶስ መጻሕፍትን እየጠቀሰ እንደተፈታተነው ሁሉ ቅድስት አፎምያንም ለማሳመንም አብርሃምን፣ ይስሐቅን፣ ያዕቆብን፣ ዳዊትን የመሳሰሉ ደጋግ አባቶችን ታሪክ እየጠቀሰ ወደ ትዳር እንድትገባ ደጋግሞ ወተወታት፡፡ ቅድስት አፎምያም በእግዚአብሔር ኃይል ጸንታ በቅዱስ ሚካኤልም ተራዳኢነት ታምና “የእግዚአብሔር መልአክ ከሆንክ መንፈሳዊ ማረጋገጫህ የሆነው የመስቀል ምልክት የታለ?” በማለት በምድራዊ ንጉሥና በጭፍራው መካከል የሚኖርን የጋራ መግባቢያ መንገድ ዋቢ አድርጋ ጠየቀችው፡፡ ለጊዜው “በኛ በመላእክት ዘንድ እንዲህ አይደለም” ብሎ ሊሸነግላትና አቋሟን ሊያስቀይራት ሞከረ፡፡ ከቤቷ ያለ የቅዱስ ሚካኤል ሥዕል ላይ ያለውን ምልክት አብራርታ የእሱ ግን ከዛ ጋር አንድነት እንደሌለው አረጋገጠችበት፡፡ ከቤቷ ላለው ለቅዱስ ሚካኤል ሥዕል እጅ እንዲነሣ ጠየቀችው፡፡ በዚህ ጊዜ መልኩ ወደ ትክክለኛ ማንነቱ ተለወጠና ጨለማ ለብሶ እየዛተ አነቃት፡፡ ቅድስት አፎምያም የከበረ መልአክ ቅዱስ ሚካኤልን “ድረስልኝ” እያለች በጠራችው ጊዜ መልአኩም ፈጥኖ በመድረስ ከሰይጣን እጅ አዳናት፡፡ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤልም ለሰይጣኑ ተገቢውን ቅጣት ሰጥቶ ቅድስት አፎምያን ባረካት፡፡ የዕረፍት ቀኗ በዚህ ቀን መሆኑን ነግሮ ቤቷን እንድታዘጋጅ አዘዛት፡፡ የበዓሉን ዝግጅት አከናውና ሥጋ ወደሙን ተቀብላ ኤጲስ ቆጶሱንና ካህናቱን እንደየመዓርጋቸው ጠርታ በቤቷ አክብራ ተቀበለቻቸው፡፡ ለነዳያንና ለጾም አዳሪዎች በኤጲስ ቆጶሱና በካህናቱ እጅ ገንዘቧን መጽውታ መንገዷን አሳመረች፡፡ ስለ ኃጢአቷ እንዲጸልዩላት ተማፅና በፊታቸው ተንበርክካ ጸለየች፡፡ ባሏ ያሠራላትን የቅዱስ ሚካኤልን ሥዕል አቅፋ ስማ ከተማጸነች በኋላ ሠኔ ፲፪ ቀን በሰላም ዐረፈች፡፡ ይህች የታመነች ቅድስት አፎምያ በሰላም እስክታርፍ ጊዜ ድረስ የተጓዘችበትን መንፈሳዊ ጎዳና አስተውለን ይሆን? አስቀድማ ከባሏ ጋር አንድ ሆና በታማኝነት ፈጣሪዋን አገለገለችው፡፡ በኋላም የባሏን ኑዛዜ አክብራ ምንም እንኳን ኃጢአት ባይሆንባትም በሁለተኛ ትዳር ራስዋን ማጠላለፍ አልፈለገችም፡፡ በጎ ሥራ አብልጣ በመሥራት እግዚአብሔርን ደስ ለማሰኘት ተፋጠነች እንጂ፡፡ ሰይጣን ልጅ አለመውለዷን ተጠቅሞ ያቀረበላትን የጋብቻ ጥያቄ ውድቅ በማድረግ “መንፈስን ሁሉ አትመኑ፤ መናፍስት ከእግዚአብሔር እንደሆኑ መርምሩ” ተብሎ በቅዱሳት መጻሕፍት የታዘዘውን መመሪያ ተጠቅማ ሰይጣንን በተወክሎ እግዚአብሔር ተቃውማ አሸነፈችው፡፡ የቅዱስ ሚካኤልን ርዳታ ያገኘችውና በሰላም ዐርፋ ወዳገለገለችው እግዚአብሔር በክብር የሔደችው በጽናት ተጋድላ ነው፡፡ ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን፤ እኛንም በጸሎቷ ይማረን፤ የቅዱስ ሚካኤል የረድኤቱ ኃይል ሁላችንንም ይጠብቀን፣ ለዘለዓለሙ አሜን፡፡ ለወዳጅዎ ሼር ያድርጉ! 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤
14 460
7
☦️በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን/፫☦️ 📌መንፈሳዊ ጥሪ🔊 ይህን የበረከት ጥሪ መቅረት አይደለም ማርፈድ ያስቆጫል❕❕ የ❹ኛ ዓመት የምስረታ በዓል 🌹 እንኳን አደረሳችሁ🌹
☦️በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን/፫☦️ 📌መንፈሳዊ ጥሪ🔊 ይህን የበረከት ጥሪ መቅረት አይደለም ማርፈድ ያስቆጫል❕❕ የ❹ኛ ዓመት የምስረታ በዓል 🌹 እንኳን አደረሳችሁ🌹                 " ናቢኦት " "በለመንኩት ጊዜ እግዚአብሔር ቅርቤ ነው " " መኑ ከመ አምላክ  " (ሚካኤል ፦ ማን እንደ አምላክ ) 📖ከሚካኤ በቀር ማንም የሚያፀናኝ የለም ትንቢተ ዳንኤል 📖10፥22📖 📌በሚል መሪ ቃል ከሰኔ 12፣13፣14 ጀምሮ ታላቅ መርሃ ግብር በማህበራችን ውስጥ ተዘጋጅቷል። 🛐🛐 🛐🛐ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ (መዝ 122÷1)* 🌟በዕለቱ ምን ይጠብቅዎታል❔ ​አስተማሪ መንፈሳዊ ትምህርቶች (ከታላላቅ መምህራን) ​ልዩ የመዝሙር ግብዣዎች (ከሚወዷቸው ዘማሪያን) ​የኪነ-ጥበብ ስራዎች እና ሌሎች አዳዲስ ዝግጅቶች❕ ​በዚህ በረከት በተሞላበት የምስረታ በዓል ላይ በመገኘት፣ በሊቃውንት ትምህርት እና በዘማሪያን መንፈሳዊ ዝማሬዎች ለመንፈስዎ ምግብ ይሁኑ። 💡በሰኔ 12~ 14የምስረታ በዓል ልዩ ጉባኤ ተዘጋጅቷል መቅረት አይታሰብም!! 💡ሰኔ 12 ፤ 13 ፤14 በቴሌግራም ግሩፓችን ውስጥ ከምሽቱ 2:00ሰዓት ጀምሮ 💎💎💎🌹💎💎💎💎💎 🛐🛐 🛐🛐✞ቤተ_ቅዱስ_ሚካኤል_በጎ አድርጎት መንፈሳዊ ማህበር ⛪ 🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷 የማኅበሩ ሊንክ Join ያድርጉ 📎👇👇👇 https://t.me/Bete_kidus_Michael_12 https://t.me/Bete_kidus_Michael_12 https://t.me/Bete_kidus_Michael_12
12 972
8
ቸሩ ሆይ ቸሩ ሆይ ቸሩ ሆይ ናና /2/ ቸሩ ሆይ አማኑኤል ናና የእሥራኤል መና ቸሩ ሆይ ናና ቸሩ ሆይ መድኃኔዓለም ናና አዝ ቸሩ ሆይ     ለዓይነ ስውር መሪ  ቸሩ ሆይ     ምርኩዝ መመኪያ ነህ     ቸሩ ሆይ     አንተን የሚመስል  ቸሩ ሆይ     ምንም ነገር የለም     ቸሩ ሆይ     ምሕረትና ፍቅርህ   ቸሩ ሆይ     ወሰን ወደር የለው     ቸሩ ሆይ     ሳንወድህ ወደኽን     ቸሩ ሆይ     ፈልገህ ጠራህን አዝ ቸሩ ሆይ     ሰምተህ እዳልሰማህ  ቸሩ ሆይ     አይተህ እንዳላየህ     ቸሩ ሆይ     ሁሉን ታልፈዋለህ   ቸሩ ሆይ     ፍቅራዊ አባት ነህ     ቸሩ ሆይ     አማኑኤል ጌታ      ቸሩ ሆይ     ቸሩ ፈጣሪያችን     ቸሩ ሆይ     ውለታህ ብዙ ነው    ቸሩ ሆይ     ለእኛ የዋልክልን አዝ ቸሩ ሆይ     በከብቶች ማደሪያ  ቸሩ ሆይ     በዚያች ትንሽ ግርግም     ቸሩ ሆይ     ተወልዶ አዳነን    ቸሩ ሆይ     ጌታ መድኃኔዓለም     ቸሩ ሆይ     እልል በሉ ሰዎች   ቸሩ ሆይ     አንድ ላይ ዘመሩ     ቸሩ ሆይ     ስብሃት ለእግዚአብሔር  ቸሩ ሆይ     በአርያም በሉ ዘማሪ ቀሲስ ምንዳዬ ብርሃኑ 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤️
13 887
9
+1
بدون متن...
14 690
10
የቤተክርስቲያናችንን የነገ ተስፋ በጋራ እንገንባ! ⛪️ ይህ መጠይቅ ወላጆች፣ ወጣቶች፣ ታዳጊዎች፣ መምህራን እና የአመራር አካላት ልምድና ሃሳባቸውን የሚሰጡበት ክፍት መድረክ ነው። የምንሰጠው ሃሳብ ልጆቻችን እምነታቸውን በፈጠራና በእውቀት እንዲያሳድጉ ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል። እባክዎ ይሄን የጉግል ፎርም በመሙላት እና ለሌሎችም በማጋራት የትውልድ ግንባታ አሻራዎን ያኑሩ።👇 🔗 የመጠይቁን ሊንክ፦ [ የፎርም ሊንክ ] ለትብብራችሁ አስቀድመን በልዑል እግዚአብሔር ስም እናመሰግናለን።
13 515
11
ሰኔ ፲፩ /11/ በዚችው ቀን በጦርነት ድል አድራጊው ከቤተ መንግሥት ወገን የሆነ የመላእክት አርአያ ያለው የከበረ ሰማዕት ገላውዴዎስ የተጋድሎው ፍጻሜ ነው ። ይህ ቅዱስ ምድራዊ መንግሥትንና የዚህን
ሰኔ ፲፩ /11/ በዚችው ቀን በጦርነት ድል አድራጊው ከቤተ መንግሥት ወገን የሆነ የመላእክት አርአያ ያለው የከበረ ሰማዕት ገላውዴዎስ የተጋድሎው ፍጻሜ ነው ። ይህ ቅዱስ ምድራዊ መንግሥትንና የዚህን ዓለም ክብር የናቀ ነበረ መልካም ገድልንም ተጋደለ ። የማይጠፋ ሰማያዊ መንግሥትንና የማያልቅ ክብርንም ወረሰ ። የዚህም ቅዱስ የአባቱ ስም አብጥልዎስ ነው እርሱም ለሮም ንጉሥ ለኑማርያኖስ ወንድሙ ነው መልኩም እንደ እስራኤል ያዕቆብ ልጅ እንደ ዮሴፍ እጅግ ውብ ነበር ። ዲዮቅልጢአኖስም ሊሸነግለው ቢሞክር አልደሳካለትም በመጨረሻም ከወዳጁ ፊቅጦር ጋር ወደ ግብፅ ንጉስ እንዲሸነግላቸው ላካቸው። ወደ እንዴናው ገዥ ወደ አርያኖስም በደረሰ ጊዜ አርያኖስ አይቶ ደነገጠ ተነሥቶም እጁን ሳመው እንዲህም ብሎ ለመነው ። ጌታዬ ገላውዴዎስ ሆይ ይህን ሥራ አትሥራ የንጉሥንም ትዕዛዝ አትተላለፍ ። ቅዱስ ገላውዴዎስም እንዲህ ሲል መለሰለት ንጉሥ ያዘዘህን ልትፈፅም እንጂ በነገርህ ልታስተኝ አልተላክሁም አለው ። መኰንኑም እስከሚቆጣ ድረስ እንዲህ እርስበርሳቸው ይነጋገሩ ነበር በመኰንኑም እጅ ጦር ነበረ ቅዱስ ገላውዴዎስንም ወጋው ነፍሱንም ክብርይግባውና በጌታችን እጅ ሰጠ በመንግሥተ ሰማያትም የሰማዕትነት አክሊልን ተቀበለ ። ወስብሐት ለእግዚአብሔር ምንጭ:- መጽሐፈ ስንክሳር 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤
13 988
12
ሰኔ ፲ /10/ በዚች ዕለት ለክርስቲያን ወገኖች በዓለሙ ሁሉ ታላቅ ደስታ ሆነ መላእክትም በሰማያት ደስ ተሰኙባት። በዚች ቀን ዕውነተኛ ምእመን ከሆነ ከንጉሥ ቈስጠንጢኖስ ዘንድ የጣዖት ቤቶች እንዲዘ
ሰኔ ፲ /10/ በዚች ዕለት ለክርስቲያን ወገኖች በዓለሙ ሁሉ ታላቅ ደስታ ሆነ መላእክትም በሰማያት ደስ ተሰኙባት። በዚች ቀን ዕውነተኛ ምእመን ከሆነ ከንጉሥ ቈስጠንጢኖስ ዘንድ የጣዖት ቤቶች እንዲዘጉ አብያተ ክርስቲያናትም እንዲከፈቱ ትእዛዝ ወጥቷልና። ደስታን የተመላች ያች መልእክት ወደ እስክንድርያ ከተማ እንደ በዛሬዋ ቀን በደረሰች ጊዜ ፈጽሞ ደስ ተሰኙ ወደ ግብጽ አውራጃዎችም ሁሉ ላኳት ምእመናን ሁሉ ስለ ቤተ ክርስቲያን ክብር ከፍ ከፍ ማለት ደስ አላቸው። የጣዖታት ቤቶችንም ዘጓቸው አብያተ ክርስቲያናትንም ከፈቱአቸው እንደ ዛሬም በዚች ዕለት በዓል አደረጉ ይኸውም ቈስጠንጢኖስ በነገሠ በዐሥራ አንድ ዓመቱ ነበር እለእስክንድሮስም ሊቀ ጵጵስና በተሾመባት በመጀመሪያ ዓመት ነበር። ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን በእኛ ላይም ይቅርታውና ቸርነቱ ይደረግልን ለዘላለሙ አሜን። ወስብሐት ለእግዚአብሔር ምንጭ:- መጽሐፈ ስንክሳር 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤
16 182
13
የቅዱስ ዳዊት ማብራሪያ ተጀምሯል ግቡ ክርስቲያን የሆነ ሁሉ ሊጸልየው የሚገባው እና የጸሎቶች ሁሉ በኩር የሆነው በውስጡ ብዙ ምስጢራትን የያዘው የቅዱስ ዳዊትን መዝሙር ማብራሪያ በጽርሐ ጽዮን ግቡና ተማሩ። መ/ር ነቢዩ ኤልያስ ለመማር፦ https://t.me/Terha_Tsion ለመጠየቅ፦https://t.me/Terhatsion
15 493
14
ሞተሃልና ስለኔ ሞተሃልና ስለኔ ምንም ሳይኖርብህ ጥፋት ተከሰህ ተወቅሰህ በጲላጦስ ፊት ኢየሱስ አምላከ ምሕረት ስብሐት ለከ አዝ የአንተ መንገላታት ሁልጊዜ ያሳዝነኛል ሲወራ በመስቀል ላይ ሆነህ ያየኸው መከራ ኢየሱስ የህይወት እንጀራ ስብሐት ለከ አዝ ስለአላወቁ አንተን የዓለም መድኃኒት መሆንክን መቱት በጭካኔ ብርሃን ፊትህን አፌዙብህ ከጌታችን ስብሐት ለከ አዝ ይቻለው ነበር ማጥፋት ክፉ አድራጊዎችን ያን እለት ግን እሱ ለእነሱ ለመነ ድህነት ኢየሱስ አምላከ ምሕረት ስብሐት ለከ አዝ መሐሪ ጌታ አሁንም እንደ ቸርነትህ ብዛት የእኛን በደል ሁሉ ሳትመለከት አድነን ከዳግም ሞት ስብሐት ለከ አዝ በደምህ አድነን እኛን ከክፉ መከራ አውጣን ኃጢአታችንን አስተስርይልን ኢየሱስ መድኃኒታችን ስብሐት ለከ ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ ወ/ቂርቆስ 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤️
17 983
15
ሰኔ ፱ /9/ በዚችም ዕለት ቅዱስ ሉክያኖስ ከሌሎች አራት ሰማዕታት ጋራ ሰማዕት ሆነ። ይህም ቅዱስ አስቀድሞ የጣዖት ካህን ነበረ የሰማዕታትንም መከራቸውን በእሳት ሲአቃጥሏቸውና ሕዋሳታቸውን ሲቆራርጧ
ሰኔ ፱ /9/ በዚችም ዕለት ቅዱስ ሉክያኖስ ከሌሎች አራት ሰማዕታት ጋራ ሰማዕት ሆነ። ይህም ቅዱስ አስቀድሞ የጣዖት ካህን ነበረ የሰማዕታትንም መከራቸውን በእሳት ሲአቃጥሏቸውና ሕዋሳታቸውን ሲቆራርጧቸው ሲሰቅሏቸው ከእሳት ምድጃ ውስጥም ሲጥሏቸው ምንም ምን ጉዳት እንዳልደረሰባቸው በአየ ጊዜ ከዚህ ሥራ የተነሣ አደነቀ ክብር ይግባውና በጌታችን አመነ ያገለግላቸው የነበሩ ጣዖታት ከእሳት ቢጥሏቸው ፈጥነው ይቃጠላሉ እንጂ ይህን ሥራ ሊሠሩ እንደማይችሉ ተረድቷልና። ከዚህ በኋላም በንጉሥ ፊት እኔ ክርስቲያን ነኝ ብሎ ተናገረ። ንጉሡም ወደርሱ አቅርቦ ጣዖት ማምለክን እንዳይተው መከረውና ብዙ ቃል ኪዳኖችን ገባላት። እርሱ ግን አልሰማውም ሥቃዩንም አልፈራም ከዚህም በኋላ ንጉሡ ጽኑዕ ሥቃይን ሊአሠቃየው ጀመረ ዘቅዝቀው እንዲሰቅሉት መንጋጋውንም በደንጊያ እንዲሰብሩት ታላቅ ግርፋትንም እንዲገርፉት አዘዘ። ከዚህ በኋላም አራት ክርስቲያን እሥረኞች ቀረቡና ከእርሱ ጋራ አቆሟቸው ንጉሡም ለአማልክት ዕጣን ዕጠኑ ይህ ካልሆነ ግን ታላቅ ሥቃይን አሠቃያችኋለሁ አላቸው። እነርሱም ለስሕተቱ አልታዘዙለትም በላያቸውም ተቆጥቶ በእሳት ምድጃ ውስጥ ጨመራቸው ያንጊዜ ዝናብ ዘነበ እሳቱንም አጠፋው። ቅዱስ ሉክዮስን ግን እንደ አምላክህ እሰቅልሃለሁ ብሎ በዕንጨት መስቀል ላይ እንዲሰቅሉት አዘዘ በረጃጅም ችንካሮችም ሥጋውን ሁሉ ቸነከሩት ነፍሱንም በእግዚአብሔር እጅ ሰጠ። እነዚያን አራቱን ሰዎችም ራሶቻቸውን በሰይፍ እንዲቆርጡ አዘዘና ቆረጡአቸው የሰማዕትነትንም አክሊል በመንግሥተ ሰማያት ተቀበሉ። ወስብሐት ለእግዚአብሔር ምንጭ:- መጽሐፈ ስንክሳር 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤
16 269
16
​​ከአንተ ባላውቅም በገነተ አበው (The Paradise of Fathers) መጽሐፍ ላይ ይህ ታሪክ ተጽፎአል:: አንድ መነኩሴ በበአቱ ቁጭ ብሎ መጽሐፍ ቅዱስን ሲያነብ አንድ ቃል ሊገባው አልቻለም:: ለመረዳት በጣም ሲያስቸግረው "ይኼን ቃልስ እንዲገልጽልኝ ወደ እግዚአብሔር መጸለይ አለብኝ" ብሎ ወሰነ:: ነቢያቱ ያደርጉት እንደነበረውም እግዚአብሔር የቃሉን ፍቺ እስኪገልጽለት ድረስ መጾምና መጸለይ ጀመረ:: ነገር ግን ለሰባ ሳምንታት ያህል እየጾመ ቢጠባበቅም ምንም ነገር ሊገለጽለት አልቻለም:: በየሳምንቱ መጨረሻ ቃሉን ደግሞ ሲያነበውም የበለጠ እየተወሳሰበበት ሔደ እንጂ ጨርሶ ሊገባው አልቻለም:: በመጨረሻም ተስፋ ቆረጠ:: ስለዚህ ሌላ መነኩሴ ጋር ሔዶ ስለዚህ ቃል ትርጉም ሊጠይቀው ወሰነ:: በአቱን ዘግቶ መንገድ ሊጀምር ሲዞር ግን የእግዚአብሔር መልአክ በፊቱ ቆሞ ታየው:: "አይዞህ አትፍራ የፈለግኸውን የቃሉን ትርጉም ልገልጽልህ ከእግዚአብሔር ዘንድ ተልኬያለሁ" አለው:: መነኩሴው ግራ ገባው "የጌታ መልአክ ሆይ ሰባ ሳምንት ሙሉ እየጾምሁ እንዲገልጥልኝ ስለምን ቆይቼ ምንም መልስ አላገኘሁም:: አሁን ተስፋ ስቆርጥ እግዚአብሔር ስለምን መለሰልኝ?" አለ በፍርሃት ውስጥ ሆኖ "እግዚአብሔር ሰባ ሳምንታት ከጾምኸው ጾም ይልቅ ወንድምህን ለመጠየቅ በመሔድ ያሳየኸውን ትሕትና ተቀብሎታል" አለው:: አላዋቂ መስሎ መታየትን ያህል የምንፈራው ነገር የለም:: "አላውቀውም አንተ ንገረኝ" ከማለት ይልቅ ብዙ ሰው ሞት ይመርጣል:: ትንሽ ተምሬያለሁ የሚል ሰውማ ጥያቄ መጠየቅ ዲግሪውን ማቃጠል ይሆንበታል:: የብዙዎቻችን ትሕትና የሚፈቅድልን ሰዓት ለመጠየቅ ብቻ ነው:: "ከአንተ አላውቅም ..." ብለው የሚጀምሩ ዐረፍተ ነገሮች ራሱ ልብ ብለን ከሰማናቸው ይዘታቸው "ከእኔ አታውቅም" ነው:: የእውቀታችንን ውስንነት ለማመን የሚከብደን በሥጋችን ውስጥ ያለችው ለባዊት ነፍሳችን በሥጋዊ እውቀት ራስዋን መገደብ ስለምትቸገርም ነው:: እንደ ቅዱስ ጳውሎስ "አሁን ከእውቀት ከፍዬ አውቃለሁ" ብሎ የእውቀትን ውስንነት ማመን ግን ዕረፍት ይሠጣል:: 1ቆሮ. 13:12 በመንፈሳዊው ዓለም እንዲህ ሲሆን ደግሞ ይበልጥ አሳዛኝ እውነታ ነው:: አላውቀውም አላነበብኩትም አልሰማሁትም ከማለት ይልቅ ሁሉን አዋቂ ሆኖ ለመገኘት ስንል የምንበላቸው ዕፀ በለሶች ብዙ ናቸው:: "ብዙ የማውቀው ነበረ ሰዓት ገደበኝ እንጂ" ብሎ ውስን እውቀቱን ባሕር ለማድረግ የሚደክምና ሰዎች ከተናገረው ከጻፈው በላይ አድርገው እንዲያስቡት የሚገፋፋ ሰው የሚወለደው ካላዋቂነት ፍርሃት ውስጥ ነው:: በጥቂት ንባብ ውስጥ ራስን በጥልቅ ምሁር ዓይን ማየትና "እኔ የማውቀው ማወቄን ነው" ማለት የአላዋቂነት ፍርሃት የሚወልዳቸው ኢሶቅራጥሶች መርሕ ነው:: ከሌላው በታች አላዋቂ መስሎ መታየትን እንፈራለን:: ስለዚህ ሌላውን ከመጠየቅና እንደ ጃንደረባው "የሚመራኝ ሳይኖር እንዴት ይቻለኛል?" "ነቢዩ ይኼን ስለማን ተናግሮታል?" ብሎ ከመማር ይልቅ በራሳችን ለመረዳት ብንሟሟት እንመርጣለን:: ብዙ "የእምነት" denominations የተፈጠሩትም ሌላውን ከመጠየቅ ሞትን በሚመርጡ ትዕቢተኞችና "እንደገባኝና እንደተረዳሁት" በሚል አስተሳሰባቸው እንደነበር ታሪክ ያስረዳናል:: "ነገር ግን እያንዳንዱ ባልንጀራው ከራሱ ይልቅ እንዲሻል በትሕትና ይቍጠር" ፊልጵ. 2:3 ወስብሐት ለእግዚአብሔር ምንጭ፦ የኤፌሶን ወንዝ 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤️
17 055
17
📖 የፈለጋችሁትን ንኩት ✅አሌክስ አብርሃም ✅አለማየሁ ገላጋይ ✅ምህረት ደበበ ✅አብይ ይልማ ✅ሮዳስ ታደሰ ✅እዮብ ማሞ ✅ሀዲስ አለማየሁ ✅ስብሃት ገ/እግዚአብሔር ✅በዓሉ ግርማ ✅አለማየሁ ዋሴ ✅ይስ
📖 የፈለጋችሁትን ንኩት ✅አሌክስ አብርሃም ✅አለማየሁ ገላጋይ ✅ምህረት ደበበ ✅አብይ ይልማ ✅ሮዳስ ታደሰ ✅እዮብ ማሞ ✅ሀዲስ አለማየሁ ✅ስብሃት ገ/እግዚአብሔር ✅በዓሉ ግርማ ✅አለማየሁ ዋሴ ✅ይስማከ ወርቁ ✅ፍስሀ ያዜ ካሳ ✅ሲድኒ ሽልደን ✅አዘርግ ✅የፍልስፍና መፅሐፍ ✅የስለላ መፃሕፍት ✅የቢዝነስ መፅሐፍ ✅የታሪክ መፅሐፍ ✈️ሌሎችንም መፃሕፍቶች ለማግኘት 👉 @Yemesahft_Alem
10 675
18
📖 የፈለጋችሁትን ንኩት ✅አሌክስ አብርሃም ✅አለማየሁ ገላጋይ ✅ምህረት ደበበ ✅አብይ ይልማ ✅ሮዳስ ታደሰ ✅እዮብ ማሞ ✅ሀዲስ አለማየሁ ✅ስብሃት ገ/እግዚአብሔር ✅በዓሉ ግርማ ✅አለማየሁ ዋሴ ✅ይስ
📖 የፈለጋችሁትን ንኩት ✅አሌክስ አብርሃም ✅አለማየሁ ገላጋይ ✅ምህረት ደበበ ✅አብይ ይልማ ✅ሮዳስ ታደሰ ✅እዮብ ማሞ ✅ሀዲስ አለማየሁ ✅ስብሃት ገ/እግዚአብሔር ✅በዓሉ ግርማ ✅አለማየሁ ዋሴ ✅ይስማከ ወርቁ ✅ፍስሀ ያዜ ካሳ ✅ሲድኒ ሽልደን ✅አዘርግ ✅የፍልስፍና መፅሐፍ ✅የስለላ መፃሕፍት ✅የቢዝነስ መፅሐፍ ✅የታሪክ መፅሐፍ ✈️ሌሎችንም መፃሕፍቶች ለማግኘት 👉 @Yemesahft_Alem
1
19
ታላቅ በሆነው    ታላቅ በሆነው እምነትሽ ታመንኩኝ     ካለሽበት ገስግሼ መጣሁኝ     እናቴ ክብርሽን አንግሼ     ቆምኩኝ እንደ ህፃን ታድሼ     እናቴ ቅድስት አርሴማ     ዝናሽ ለአለም ተሰማ   አዝ ስመጣ ባልጋ ነበረ     ተስፋዬም የተሰበረ     በእምነትሽ በጠበልሽ     ሰው ሆኜ ቆምኩኝ ደጅሽ    ልናገር ዝናሽን ላውራ     ይደነቅ የአምላክሽ ስራ     ተጋድሎሽ የእምነትሽ ፅናት     ሆኖኛል የእምነቴ መብራት     አዝ ደምግባት ከንቱ ብለሽ     ለሰማይ ክብር የታጨሽ     የእምነቴ ሐሰረ ፍኖት     በምልጃሽ አለሁኝ በህይወት  የልቡን ለነገረሽ     ፈጥኖ ይደርሳል መልስሽ     ዘንባባሽ ህይወት ይዘራል     የጠራሽ ማን አፍሮ ያውቃል     አዝ እርዳታሽ የደረሰለት     ያመጣል የልቡን ስለት     ላመኑሽ ፈውስሽ ቅርብ ነው     ባንቺ አፍሮ የሄደ ማነው የልቡን ለነገረሽ     ፈጥኖ ይደርሳል መልስሽ     ዘንባባሽ ህይወት ይዘራል     የጠራሽ ማን አፍሮ ያውቃል       አዝ ስመጣ ባልጋ ነበረ     ተስፋዬም የተሰበረ     በእምነትሽ በፀበልሽ     ሰው ሆኜ ቆምኩኝ ደጅሽ     ልናገር ዝናሽን ላውራ     ይደነቅ የአምላክሽ ስራ     ተጋድሎሽ የእምነትሽ ፅናት     ሆኖኛል የእምነቴ መብራት።       ዘማሪት ሲስተር ሊድያ ታደሠ 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤️
17 789
20
ሰኔ ፰ /8/ በዚች ቀን አምላክን የወለደች በሁለት ወገን ድንግል የሆነች የእመቤታችን ማርያም የታወቀችው በውኃ ምንጭ ዘንድ ያለች የቤተ ክርስቲያንዋ ቅዳሴ ነው። እርሱም ክብር ይግባውና ጌታችን ኢየ
ሰኔ ፰ /8/ በዚች ቀን አምላክን የወለደች በሁለት ወገን ድንግል የሆነች የእመቤታችን ማርያም የታወቀችው በውኃ ምንጭ ዘንድ ያለች የቤተ ክርስቲያንዋ ቅዳሴ ነው። እርሱም ክብር ይግባውና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእርሷ ጋር ወደ ግብጽ አገር ተሰዶ ሲመለስ ያፈለቀው የተባረከ መታጠቢያ ነው። ይህም እንዲህ ነው ለጻድቁ ዮሴፍ የእግዚአብሔር መልአክ በሕልም ተገልጾለት ሕፃኑንና እናቱን ይዘህ ወደ ግብጽ አገር ሒድ አለው። ዮሴፍም ነቅቶ ተነሣ ክብር ይግባውና ሕፃኑን ጌታችንን እናቱንና እኅቷ ሰሎሜን ይዞ ወደ ግብጽ አገር ሔዱ በዚያም በውስጧ ባሉ በብዙ አገሮች እየዞሩ ሦስት ዓመት ከስድስት ወር ኖሩ። ሄሮድስም ከሞተ በኋላ የእግዚአብሔር መልአክ ለዮሴፍ ሁለተኛ ተገለጠለት ወደ እስራኤልም አገር ሕፃኑንና እናቱን ይዞ እንዲመለስ አዘዘው። በሚመለሱም ጊዜ ወደ መዓልቃ ደረሱ ከዚያም ወደ መጣርያ አገር ደረሱ ይቺም ክብር ይግባውና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ውኃ ያፈለቀባትና የመታጠቢያ ቦታ የሆነች ናት እርሷም እስከ ዛሬ አለች ሰዎችም ከአገሩ ሁሉ ከየነገዱ ሁሉ መጥተው አምላክን ወደ ወለደችና በድንጋሌ ሥጋ በድንጋሌ ነፍስ ወደ ጸናች ቅድስት ድንግል እመቤታችን ማርያም ይለምናሉ ከተባረከውም የውኃ ምንጭ ታጥበው ከደዌያቸው ሁሉ ይድናሉ በዛሬዪቱ ቀን ከከበረች ቤተ ክርስቲያንም ይባረካሉ። እርሷን እመቤታችንን ለመረጣትና ለወደዳት በሥጋም እናቱ ላደረጋት ስለርሷም ዘመድ ለሆነንና ወደርሱ ላቀረበን ወራሾቹም ላደረገን ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን ለዘላለሙ አሜን። ወስብሐት ለእግዚአብሔር ምንጭ:- መጽሐፈ ስንክሳር 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤
19 824