Ethiopian Public Health Institute | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት
EPHI one of the oldest and known public health institutes in Africa. It is open 24/7 for public health emergency management through Emergency Operation Center. For any information and help call 8335 or send us a message through ephieoc@gmail.com
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام Ethiopian Public Health Institute | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት
کانال Ethiopian Public Health Institute | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (@ethphi) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 15 732 مشترک است و جایگاه 1 557 را در دسته پزشکی و رتبه 2 171 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 15 732 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 25 اوت, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 601 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 17 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 13.89% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.45% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 2 185 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 1 329 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“EPHI one of the oldest and known public health institutes in Africa. It is open 24/7 for public health emergency management through Emergency Operation Center.
For any information and help call 8335 or send us a message through ephieoc@gmail.com”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 26 اوت, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته پزشکی تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 25 اوت | +17 | |||
| 24 اوت | +7 | |||
| 23 اوت | 0 | |||
| 22 اوت | +2 | |||
| 21 اوت | +11 | |||
| 20 اوت | +11 | |||
| 19 اوت | +6 | |||
| 18 اوت | +6 | |||
| 17 اوت | +12 | |||
| 16 اوت | 0 | |||
| 15 اوت | +7 | |||
| 14 اوت | +14 | |||
| 13 اوت | +33 | |||
| 12 اوت | +16 | |||
| 11 اوت | +26 | |||
| 10 اوت | +24 | |||
| 09 اوت | +8 | |||
| 08 اوت | +13 | |||
| 07 اوت | +20 | |||
| 06 اوت | +2 | |||
| 05 اوت | +28 | |||
| 04 اوت | +15 | |||
| 03 اوت | +17 | |||
| 02 اوت | +18 | |||
| 01 اوت | +36 |
| 2 | بدون متن... | 1 948 |
| 3 | بدون متن... | 1 801 |
| 4 | የጤና መረጃን አስመልክቶ ከሕብረተሰቡ የሚሰጡ ጥቆማዎችን ተገቢ ምላሽ ለመስጠት ወቅታዊ የጤና መረጃዎችን ተደራሽነት ማረጋገጥ ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ
Health information sharing and timely responses to community feedback is said to be crucial
------------------------------
የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የቅድመ ማስጠንቀቂያና ቅኝት ዳይሬክቶሬት የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ስጋት ተግባቦትና የማህበረሰብ ተሳትፎ ዲቪዥን ከዩኒሴፍ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር የሕብረተሰብ ጤና አደጋ መከላከልና ምላሽ አሰጣጥ ላይ ያለውን የማሕበረሰብ አቀፍ የዲጂታል የመረጃ ልውውጥ ሥርዓትን ለማሻሻል የሚያስችል የጋራ መልዕክት መለዋወጫ ስልት ለማዘጋጀት ከነሀሴ 6 እስከ 8/2018 ዓ.ም በአዳማ ከተማ አውደ ጥናት አካሄደ፡፡
የአውደ ጥናቱ ዋና ዓላማ የመንግስት ተቋማትን፣ የማህበረሰብ ተወካዮችን እና አጋሮችን በማሳተፍ አገልግሎት የሚሰጥበትን ሞዴል በጋራ በመፍጠር፣ የተቀናጀ እና ፈጣን የአደጋ ስጋት መረጃ መልዕክት መለዋወጫ ደረጃዎችን የያዘ የመተግበሪያ ፍኖተ-ካርታ (roadmap) ለማዘጋጀት ያለመ ነው።
ዶ/ር መልካሙ አብቴ የኢንስቲትዩቱ ም/ዋና ዳይሬክተር የምክክር አውደ ጥናቱን የመክፈቻ ንግግር ባደረጉበት ወቅት እንደተናገሩት የሚዘጋጀው የሕብረተሰብ ጤና አደጋ መረጃዎችን ለማሻሻል የሚያስችል የመልዕክት መለዋወጫ ፍኖተ ካርታ ኢንስቲትዩታችን ቀደም ሲል በተቋሙ እንዲለሙ በማድረግ ወደ ትግበራ ከገቡ ዲጅታል መተግበሪያዎች ጋር ተመጋጋቢ እንዲሆን በማደረግ፣ በተለይም ማህበረሰቡ የሚሰጣቸዉን ጥቆማዎችና አስተያየቶች በፍጥነት ምላሽ ለመስጠትና ወቅቱ በሚጠይቀዉ ደረጃ የጤና መረጃዎችን ተደራሽ ለማድረግ ወሳኝ ሚና የሚጫወት መሆኑን አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል፡፡
አቶ ይበይን ሙሉአልም የኢንስቲትዩቱ የቅድመ ማስጠንቀቂያና ቅኝት ዳይሬክቶሬት ተወካይ አውደ ጥናቱን አስመልክቶ ማብራሪ ሰጥተዋል፡፡ የዩኒሴፍ ኢትዮጵያ የድንገተኛ አደጋዎች እና ክትባት ማናጀር ዶ/ር ሻሂራ ማልም በበኩላቸው የኢንስቲትዩቱ ከፍተኛ አመራሮች የመረጃ ልውውጥን ለማሻሻል የሰጡት ልዩ ትኩረት አድናቆት የሚገባው መሆኑን ገልጸው፣ ዩኒሴፍ የሚያበለጽገውን የማሕበረሰብ አቀፍ የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ማዕከል ያደረገ የመረጃ ልውውጥ እና ግብረመልስ ሥርዓት በአጭር ጊዜ ወደ ትግበራ እንዲለወጥ ለማደረግ ለሚደረገው ጥረት አስፈላጊውን ድጋፍ በመስጠት በትኩረት እንደሚሠሩ አረጋግጠዋል።
ወቅታዊ መረጃ ልውውጥ ስረዓት ላይ የተደረገ የጥናት ውጤት በመድረኩ ቀርቦ ውይይት የተደረገ ሲሆን በጥናቱ ውጤት መሰረት ዲዛይን ተዘጋጅቶ፣ በትግበራ ወቅት ስለሚኖረው ውጤታማነት የመረጃ ልውውጥ ስርዓቱን ሙከራ ተደርጎ ወደ ትግበራ ለመለወጥ የ90 ቀናት የትግበራ ፍኖተ ካርታ በማዘጋጀት አውደ-ጥናቱ ተጠናቋል፡፡
Health information sharing and timely responses to community feedback is said to be crucial
----------------------------
It was stated that ensuring access to up-to-date health information is crucial in order to provide appropriate responses to public comments and rumours related to health.
The Ethiopia Health Society’s Community Health Risk Communication and Community Participation Directorate, in collaboration with UNICEF Ethiopia, conducted a workshop from August 6 to 8 2026 to develop a joint engagement strategy and prepare a roadmap for improving the community-wide digital information exchange system related to preventing and responding to community health risks.
The main objective of the workshop was to create, through the participation of government institutions, community representatives, and partners, an integrated and fast risk-information message exchange roadmap/application framework that includes steps for implementation.
Dr. Melkamu Abte, the Deputy Director General of the Institute, stated during the opening remarks of the workshop that the message-exchange roadmap to enhance community health risk communications will be made compatible with digital applications already underway or planned within the Institute, and that it will play an important role in quickly responding to the advice and comments the community provides, as well as making health information accessible at the appropriate time and in line with what is required.
Yibeyin Mulualem, a representative from the Institute’s Early Warning and Surveillance Directorate, also provided explanations regarding the workshop.
The study findings conducted on the existing information sharing system were presented at the forum and discussed. Based on the study results, the design was prepared, and a 90-day implementation roadmap was developed to transition the information exchange system into practice by testing its effectiveness during implementation. | 3 423 |
| 5 | بدون متن... | 2 325 |
| 6 | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የጤና ዘርፍ ሪፎርምን በተግባር ለማስፈጸም የጋራ ግንዛቤ ፈጠረ
የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የጤና ዘርፍ ሪፎርምን በተመለከተ ለኢንስቲትዩቱ አመራርና ሠራተኞች የጋራ ግንዛቤ ለመፍጠር የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አካሂዷል።
በመድረኩ የጤና ዘርፍ ሪፎርሙ የዝግጅት፣ የትግበራ፣ የማፅናትና የኢንተርፕሬነርሺፕ የሥራ አቅጣጫዎች ላይ በማተኮር የጤና ሥርዓቱን የበለጠ ፍትሐዊ፣ ቀልጣፋ፣ ተደራሽና በዲጂታል ሥርዓት የታገዘ ለማድረግ የታቀደ መሆኑ የገለፁት የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሳይ ኃይሉ የጤና ዘርፍ ሪፎርሙ የጤና ሥርዓቱን ለማዘመን፣ ያሉ ክፍተቶችን ለይቶ ለመሙላትና ተቋማት ከዘመናዊ የዲጂታል ሥርዓት ጋር ተጣጥመው ተወዳዳሪና ውጤታማ እንዲሆኑ ወሳኝ ነው ብለዋል።
ዶ/ር መሳይ ሠራተኞች የሥራ ዝርዝራቸውንና የብቃት መስፈርታቸውን በግልጽ በመረዳት ለሚመጣው የብቃት ምዘና መዘጋጀት፣ ከአሉቧልታ ይልቅ ትክክለኛ መረጃን መከተልና ሪፎርሙን በጋራ በመረዳት በተግባር ማስፈጸም እንደሚገባ አሳስበዋል።
የጤና ሚኒስቴር የሰው ሀብት ብቃትና አስተዳደር ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሀብታሙ ደምሴ ሰነዱን ሲያቀርቡ፣ የሪፎርሙን የብቃት ማዕቀፍ፣ የሥራ ዝርዝርና የዲጂታል እና መሶብ አገልግሎቶች አቅጣጫዎችን አብራርተዋል።
በመድረኩ የሪፎርሙ ዋና ዓላማ የጤና አገልግሎትን ማሻሻል፣ ብቃት ያለውና ተነሳሽነት ያለው የጤና ዘርፍ የሰው ኃይል መገንባት፣ የጤና ዲጂታላይዜሽንን ማጠናከር፣ ሀገር በቀል የጤና ግብዓቶችን ማሳደግና ዘላቂ የፋይናንስ ምንጭ በማሳለጥ የጤና ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ መሆኑ ተጠቁሟል።
በተጨማሪም ሠራተኞች ያነሷቸውን ግልጽ ያልሆኑ ጉዳዮችና ጥያቄዎች በተመለከተ ማብራሪያና ምላሽ ተሰጥቷል። ይህም በሪፎርሙ ዓላማ፣ አቅጣጫ፣ ትግበራና በሠራተኞች ሚና ዙሪያ የጋራ ግንዛቤ እንዲፈጠር አስችሏል።
በመጨረሻም እስካሁን የተገኙ ስኬቶችን በማፅናት፣ የተቋማዊ አሠራርንና የፖሊሲ ማዕቀፎችን በማጠናከር፣ ብቃትን፣ ጥራትን፣ ብዝሃነትንና አካታችነትን በማስቀደም የሪፎርሙን ዓላማ ወደ ተግባር ለማሸጋገር የኢንስቲትዩቱ አመራርና ሠራተኞች የጋራ ኃላፊነት እንዳለባቸው ተገልጿል። | 3 157 |
| 7 | بدون متن... | 3 593 |
| 8 | በድንገተኛ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ወቅት የመሠረታዊ የጤና አገልግሎቶችን ቀጣይነት ለማረጋገጥ የተዘጋጀውን መመሪያ ለማጽደቅ ወርክሾፕ ተካሄደ
-----------------------------
በድንገተኛ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ወቅት የመሠረታዊ የጤና አገልግሎቶችን ቀጣይነት ለማረጋገጥ የተዘጋጀውን መመሪያ ለማጽደቅ እና ለማሰራጨት የሚያስችል የሦስት ቀን ወርክሾፕ ከነሐሴ 4 እስከ 6/2018 ዓ.ም ተካሂዷል።
በወርክሾፑ የጤና ሚኒስቴር፣ የክልል ጤና ቢሮዎች፣ የክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩቶች፣ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዳይሬክቶሬቶች፣ አጋር ድርጅቶች እና የዓለም ጤና ድርጅት ተወካዮች ተሳትፈዋል።
የወርክሾፑን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሳይ ኃይሉ በድንገተኛ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ወቅት ሕብረተሰቡ መሠረታዊ የጤና አገልግሎቶችን እንዲያገኝ ማረጋገጥ የጤና ሥርዓቱ ዋነኛ ተግባር መሆን እንዳለበት አስገንዝበዋል።
ኢትዮጵያ በተለያዩ ወቅቶች የተለያዩ ውስብስብ የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎችን እየተጋፈጠች መሆኗን ያነሱት ዶ/ር መሳይ፣ ከእነዚህም መካከል እንደ ኮቪድ-19፣ ኤምፖክስ፣ ማርበርግ፣ ወባ እና ኩፍኝ ያሉ ወረርሽኞች፣ እንዲሁም ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር የተያያዙ ክስተቶችን ለአብነት አንስተዋል።
በእነዚህ የአደጋ ጊዜያት የጤና ሥርዓቱ ውጤታማ ምላሽ ለመስጠት ከፍተኛ የቅንጅት ሥራ ማከናወኑን ጠቁመው፣ ከተከናወኑት የዝግጁነትና የምላሽ ሥራዎች ጠቃሚ ልምዶችን መውሰድ መቻሉን ገልጸዋል። ከተገኙ ልምዶች በመማር የጤና ሥርዓቱን ቀጣይነትና የመቋቋም አቅም የበለጠ ማጠናከር እንደሚገባ ገልጸዋል።
እንደ ዶ/ር መሳይ ገለጻ፣ የአደጋ ሁኔታዎች በጤና ሥርዓቱ ላይ ተጨማሪ ጫና ቢፈጥሩም፣ በቅድመ ዝግጁነት፣ በተቀናጀ ምላሽና በጠንካራ ተቋማዊ አሠራር ወሳኝ የጤና አገልግሎቶችን ማስቀጠል ይቻላል። ይህንንም ለማረጋገጥ የኢንስቲትዩቱ ፣ የጤና ተቋማት፣ የአጋር ድርጅቶችና የሌሎች ባለድርሻዎች በትብብር መስራት ወሳኝ ነው።
በተለይም ጠንካራ የጤና ተቋማትን መገንባት፣ የጤና ባለሙያዎችን አቅምና ደህንነት ማጠናከር፣ አስፈላጊ መድኃኒቶችና የጤና ግብዓቶች በበቂ ሁኔታ መኖራቸውን ማረጋገጥ፣ የሪፈራል ሥርዓትን ማጠናከርና አማራጭ የአገልግሎት አሰጣጥ ዘዴዎችን ማቀናጀት የጤና ሥርዓቱን የመቋቋም አቅም የሚያጠናክሩ ቁልፍ ተግባራት መሆናቸውን ዶ/ር መሳይ አብራርተዋል::
የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መልካሙ አብቴ በበኩላቸው፣ በወረርሽኝ ወይም በሌላ ድንገተኛ አደጋ ወቅት ትኩረት ወደ አደጋው ምላሽ ብቻ በማድረግ መሠረታዊ የጤና አገልግሎቶች እንዳይቋረጡ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ ገልጸዋል። እንደ ዶ/ር መልካሙ ገለጻ፣ የመሠረታዊ ጤና አገልግሎቶች ሲቋረጡ ችግሩ ራሱ ወደ ሌላ የጤና አደጋ ሊቀየር ይችላል። ስለዚህ በግጭት፣ በወረርሽኝና በሌሎች የአደጋ ሁኔታዎች ወቅት መሠረታዊ የጤና አገልግሎቶች ቀጣይነት እንዲኖራቸው መመሪያው የተዘጋጀ መሆኑን ገልጸዋል።
በተጨማሪም የአደጋ ጊዜ የማሀበረሰብ ግንዛቤና ተሳትፎ አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመው፣ ማኅበረሰቡ በአደጋ ጊዜ ምን ማድረግ እንዳለበት፣ ራሱን ከጤና አደጋዎች እንዴት መጠበቅ እንደሚችልና መቼ የጤና ተቋም መጎብኘት እንዳለበት ማስተማር እንደሚገባ አስረድተዋል።
የኢንስቲትዩቱ የጤና አደጋ ቁጥጥርና የቅድመ ዝግጁነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ/ሮ ነኢማ ዘይኑ በበኩላቸ መመሪያው ከአደጋ መከሰት በኋላ ብቻ ሳይሆን ከወረርሽኝ ወይም ከሌላ አደጋ መጀመሪያ ጀምሮ መሠረታዊ የጤና አገልግሎቶች በምን መንገድ መቀጠል እንደሚችሉ የሚያመላክት ተግባራዊ ማዕቀፍ ለመሆን እንደተዘጋጀ ያስረዱ ሲሆን መመሪያው በተግባር ሊውል የሚችል እንዲሆን ከተሳታፊዎች የሚቀርቡ አስተያየቶችና የሥራ ልምዶች በመመሪያው የመጨረሻ ሰነድ ውስጥ እንደሚካተቱ ገልጸዋል።
አቶ እስራኤል አታሮ፣ በጤና ሚኒስቴር የማኅበረሰብ ተሳትፎና የመጀመሪያ ደረጃ ጤና እንክብካቤ መሪ ሥራ አስፈጻሚ፣ በወርክሾፑ ባስተላሊፉት መልዕክት የተሳታፊዎችን በጋራ መሥራትና የትብብር መንፈስ ላይ አጽንኦት የሰጡ ሲሆን በመተባበር አስፈላጊዎቹን የጤና አገልግሎቶች (essential services) ማስቀጠል እንደሚገባ ገልጸዋል። ይህንንም ለማረጋገጥ በጋራ መሥራትና በተቀናጀ መንገድ መንቀሳቀስ የሁሉም ኃላፊነት መሆኑን አስገንዝበዋል።
የውይይቱ ዋና ዓላማ በአደጋ ወቅት እንደ የእናቶችና ሕፃናት ጤና፣ ክትባት እና ሌሎች ወሳኝ የጤና አገልግሎቶች እንዳይቋረጡ ሊወሰዱ የሚገቡ እርምጃዎችን በግልጽ ማስቀመጥ ሲሆን ከተሳታፊዎች የሚገኙ ግብዓቶችና ምክረ ሐሳቦች ተካተው በድንገተኛ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ወቅት የመሠረታዊ የጤና አገልግሎቶችን ቀጣይነት ማረጋገጥ የሚያስችል ተግባራዊና ጠንካራ መመሪያ ለማጽደቅ ያለመ ነው። | 2 774 |
| 9 | بدون متن... | 2 199 |
| 10 | The Ethiopian Public Health Institute (EPHI) is honored to receive the following congratulatory message as part of its 100th-year celebration from the U.S. Embassy in Ethiopia.
https://www.facebook.com/share/v/18SsGEdk8Y/ | 3 511 |
| 11 | ኢንስቲትዩቱ ከጤና ሚኒስቴር፣ለጋሸ ድርጅቶች እና ከአጋር ድርጅቶች ጋር በክትባት በምንከላከላችዉ በሽታዎች ቅኝኝትና ምላሽ ሥራዎችን ቅንጅት ለማጠናከር የቴክኒክ ውይይት አካሄደ አ
የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ሚኒስቴር፣ለጋሽ ደርጅቶች እና ከአጋር ተቋማት ጋር በጋራ የሚያከናውኗቸውን በክትባት የምንከለከላቸውን በሽታዎች ቅኝት፣ የጤና መረጃ አስተዳደር እና የወረርሽኝ ምላሽ ሥራዎችን የተቀናጀ አሰራር ለማጠናከር ያለመ የቴክኒክ ውይይት አካሂዷል።
ውይይቱ በየደረጃው የቅንጅትና የትብብር ሥርዓትን በማጠናከር የሕብረተሰቡን ጤና ለመጠበቅ፣ የሀብት አጠቃቀምን ለማሻሻል፣ የሥራ ድግግሞሽን ለመቀነስ እና በመረጃ ላይ የተመሰረተ የፖሊሲና የውሳኔ አሰጣጥን ለማጠናከር ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
በውይይቱ ወቅት በክትባት የምንከለከላቸው በሽታዎች በተለይም በፖሊዮና በኩፍኝ ሁኔታ፣ በመደበኛ የክትባት አገልግሎት (EPI)፣በኩፍኝ የሞዴሊንግ ሥራዎች፣ እንዲሁም በተቋማቱ መካከል የቅንጅትና የትብብር ሥርዓትን የሚመራ የአሰራር ማዕቀፍ (Terms of Reference) ላይ ሰፊ ውይይት ተካሂዷል።
በኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ብሔራዊ የጤና መረጃ አስተዳደር፣ ቅመራና ትንተና ማዕከል ተጠባባቂ ዳይሬክተር ዶ/ር ትግስት ሹመት እንደገለጹት፣በኩፍኝ፣ በፖሊዮና በሌሎች በክትባት ልንከላከልው በምንችላቸው በሽታዎችላይ የሚከናወኑ የቅኝት፣ የጤና መረጃ አስተዳደር፣ የሞዴሊንግና የትንተና ሥራዎችን በጋራ ማቀናጀት ለፖሊሲ ቀረፃ፣ ለውሳኔ አሰጣጥእና ለፕሮግራሞች ውጤታማ አፈጻጸም ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው ገልጸዋል።
እንዲሁም ኢንስቲትዩቱ ያለውን የጤና መረጃ፣የበሽታ ቅኝት፣ የወረርሽኝ ዝግጁነትና ምላሽ ልምድ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመጋራት በመረጃ ላይ የተመሰረቱ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች እንዲቀረጹ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት አስረድተዋል።
በጤናሚኒስቴር የክትባት አገልግሎት ዴስክ ኃላፊ አቶ መልካሙ አያሌው በበኩላቸው፣ ቀደም ሲል የነበረውን የቅንጅት አሰራር በማጠናከር ሀብትን በብቃት መጠቀም፣ የሥራ ድግግሞሽን መቀነስ፣ አጋር ተቋማትን በአንድ ማዕቀፍ ማሰባሰብ እና ወጪ ቆጣቢ፣ ውጤታማና አካታች የጤና አገልግሎት ሥርዓት መገንባት የዚህ ቅንጅታዊ አሰራር ዋና ዓላማ መሆኑን ገልጸዋል።
በኢንስቲትዩቱ የተላላፊ በሽታዎች ወረርሽኝ ምላሽ ዲቪዥን ኃላፊ አቶ በላይነህ ኮከቤ በበኩላቸው፣ ውይይቱ ቅንጅትና ትብብርን በተቋማዊ አሰራር ላይ ተመስርቶ የመረጃ መጋራትን፣ የጋራ እቅድ ዝግጅትን፣ ክትትልንና ግምገማን እንደሚያጠናክር ገልጸዋል።
በተጨማሪም ከፌደራል እስከ ወረዳ ወጥ የሆነ የቅንጅትና የትብብር ሥርዓት በማጠናከር በክትባት ለምንከላከላች ዉበሽታዎች ወረርሽኝ ፈጣንና ውጤታማ ምላሽ የሚሰጥ አገራዊ አሰራር በመገንባት ረገድ ከፍተኛ ፋይዳ እንደሚኖረው ገልጸዋል።
በፕሮጀክት ሆፕ እገዛ በተካሄደው በዚህ ውይይት ላይ የተላያዩ ለጋሽ እና አገር ድርጅቶች የተገኙ ሲሆን ከፌደራል እስከ ወረዳ ድረስ ወጥ የሆነ የቅንጅትና የትብብር ሥርዓት በመዘርጋት፣ በማጠናከርና በክትባት በምንከላከላችዉ በሽታዎች ወረርሽኝ ፈጣንና ውጤታማ ምላሽ የሚሰጥ አገራዊ አሰራር በማጠናከር ረገድ የበኩላቸውን አስተዋጾ እንደሚያደርጉ ገልጸዋል።
በመጨረሻም ተሳታፊዎቹ በመረጃ መጋራት፣ላይ በተመሰረተ የውሳኔ አሰጣጥ፣ በጋራ እቅድ እና በተጠናከረ የተቋማት ትብብር የሚመራው ይህ አሰራር የአገሪቱን የክትባት አገልግሎት፣ በክትባት የምንከላከላችዉን በሽታዎችቅኝት፣ የወረርሽኝ ቅድመ ዝግጅትና ምላሽ ሥርዓትን በማጠናከር የሕብረተሰቡን ጤና ለመጠበቅ የላቀ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ገልጸዋል። | 4 549 |
| 12 | بدون متن... | 2 922 |
| 13 | بدون متن... | 3 796 |
| 14 | ከአምስት ዓመት በታች ሕፃናት ላይ የሚከሰቱ በሽታዎችን ለመከላከል የሚያግዝ የጥናትና ሥልጠና መድረክ በመካሄድ ላይ
--------------------------------------
የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከአምስት ዓመት በታች ሕፃናት ላይ የሳንባ ምች፣ የማጅራት ገትርና ሌሎች በሽታዎችን ሊያስከትል በሚችለው Streptococcus pneumoniae ባክቴሪያ ዙሪያ የሚካሄድ የጥናትና ሥልጠና መድረክ አስጀመረ።
የኢንስቲትዩቱ ተላላፊ የሆኑ በሽታዎች ምርምር ዳይሬክቶሬት ያዘጋጀው መድረኩ፣ ከሀምሌ 29 እስከ ነሀሴ 2/2018 ዓ.ም ለአራት ቀናት በኢንስቲትዩቱ የሥልጠና ማዕከል መሰብሰቢያ አዳራሽ በመካሄድ ላይ ያለ ሲሆን፣ ከተመረጡ የክልል ጤና ተቋማት የተውጣጡ ባለሙያዎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
በኢንስቲትዩቱ ተላላፊ የሆኑ በሽታዎች ምርምር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶ/ር ገመቹ ታደሰ፣ ፕሮጀክቱ የሚያስገኘው ዓላማና ጥቅም እጅግ ትልቅ መሆኑን ገልጸው፣ መረጃዎች እንደሚያመላክቱት በመድረኩ የሚሳተፉት ባለሙያዎች የመጡባቸው አካባቢዎች የበሽታው ስርጭት ከፍተኛ እንደመሆኑ ባለሙያዎቹ ጥሪውን ተቀብለው በዚህ መድረክ ላይ መገኘታቸው በሽታውን ለመከላከል በጋራ ለሚደረገው ጥረት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ገልጸዋል፡፡
የጥናቱን ዋና ዓላማዎች ያብራሩት ዶ/ር ቅድስት ዘኤልያስ በበኩላቸው፣ ጥናቱ በአሁኑ ወቅት ለሕፃናት እየተሰጠ ያለው ክትባት ምን ያህል ውጤታማ እንደሆነና በበሽታው ላይ የመከላከል አቅም መፍጠሩን ለመገምገም ያግዛል ብለዋል። ጥናቱ በተለይም በኢትዮጵያ የባክቴሪያው የሴሮታይፕ (Serotype) ዓይነት ለመለየት፣ በመዘዋወር ላይ ያለውን የባክቴሪያዉ ሴሮታይፕ በአሁኑ ወቅት በሚሰጠው ክትባት ውስጥ መካተቱን ለማረጋገጥ፣ እንዲሁም የመድኃኒት መላመድ (Antimicrobial Resistance) መጠንና የዘረመል (Genomic) ሁኔታዎችን መመርመር ላይ ያተኩራል።
ባለሙያዋ እንዳስረዱት፣ የጥናቱ ውጤት በሀገሪቱ እየተሰጠ ያለው ክትባት ያለውን ውጤታማነት ለመገምገም ከማስቻሉም በላይ፣ በቀጣይ የተሻሉና አማራጭ የክትባት ዓይነቶችን ለመጠቀም የሚያግዝ ጠቃሚ ሳይንሳዊ መረጃ ያመነጫል።
የጥናትና ሥልጠና መድረኩ በተለይም በሕፃናት ላይ የሚከሰቱ ከStreptococcus pneumoniae ጋር ተያይዘው የሚመጡ በሽታዎችን በተሻለ ለመረዳት፣ የክትባት ውጤታማነትን ለመገምገምና በቀጣይ የበሽታ መከላከል ሥራዎችን ለማጠናከር የሚያግዝ መረጃ ለማመንጨት ያለመ ነው። | 3 514 |
| 15 | بدون متن... | 2 568 |
| 16 | بدون متن... | 1 |
| 17 | بدون متن... | 1 |
| 18 | بدون متن... | 1 |
| 19 | بدون متن... | 1 |
| 20 | بدون متن... | 1 |
