ar
Feedback
Ethiopian Public Health Institute | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

Ethiopian Public Health Institute | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

الذهاب إلى القناة على Telegram

EPHI one of the oldest and known public health institutes in Africa. It is open 24/7 for public health emergency management through Emergency Operation Center. For any information and help call 8335 or send us a message through ephieoc@gmail.com

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Ethiopian Public Health Institute | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

تُعد قناة Ethiopian Public Health Institute | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (@ethphi) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 515 مشتركاً، محتلاً المرتبة 1 729 في فئة الطب والمرتبة 2 329 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 515 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 10 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 168، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 6، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 14.92‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 8.36‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 2 166 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 214 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
EPHI one of the oldest and known public health institutes in Africa. It is open 24/7 for public health emergency management through Emergency Operation Center. For any information and help call 8335 or send us a message through ephieoc@gmail.com

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 11 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الطب.

14 515
المشتركون
+624 ساعات
+267 أيام
+16830 أيام

جاري تحميل البيانات...

سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
يونيو '26
يونيو '26
+59
في 0 قنوات
مايو '26
+248
في 1 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+187
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '26
+104
في 1 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+51
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '26
+125
في 1 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+286
في 3 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+706
في 3 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+113
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+89
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+136
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+140
في 1 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+465
في 1 قنوات
Get PRO
مايو '25
+327
في 5 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+147
في 1 قنوات
Get PRO
مارس '25
+159
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+125
في 1 قنوات
Get PRO
يناير '25
+262
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+513
في 1 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+619
في 2 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+592
في 1 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+309
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+578
في 1 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+375
في 1 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+312
في 1 قنوات
Get PRO
مايو '24
+308
في 1 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+361
في 1 قنوات
Get PRO
مارس '24
+327
في 1 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+372
في 2 قنوات
Get PRO
يناير '24
+531
في 1 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+462
في 2 قنوات
Get PRO
نوفمبر '23
+129
في 1 قنوات
Get PRO
أكتوبر '23
+190
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '23
+106
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '23
+85
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '23
+73
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '23
+73
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '23
+52
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '23
+50
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '23
+84
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '23
+53
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '23
+64
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '22
+95
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '22
+86
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '22
+57
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '22
+67
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '22
+72
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '22
+60
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '22
+107
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '22
+105
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '22
+101
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '22
+72
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '22
+38
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '22
+67
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '21
+99
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '21
+30
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '21
+112
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '21
+133
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '21
+106
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '21
+107
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '21
+113
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '21
+76
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '21
+243
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '21
+319
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '21
+149
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '21
+3 714
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '20
+4 494
في 0 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
10 يونيو+12
09 يونيو+3
08 يونيو0
07 يونيو+6
06 يونيو+14
05 يونيو+2
04 يونيو+5
03 يونيو+4
02 يونيو0
01 يونيو+13
منشورات القناة
የጤና ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና የአፍሪካ ሲዲሲ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ዣን ካሴያ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትን ጎበኙ የጤና ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠሪያና መከላከል ማዕከል (Africa CDC) ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ዣን ካሴያ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትን ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ወቅት ክብርት ዶ/ር መቅደስ ዳባ እንደገለጹት፣ መንግሥት የሕብረተሰቡን ጤና ለማሻሻል የጤና ባለሙያዎችን አቅም በመገንባት፣ የጤና መረጃዎችን ዲጂታላይዝ በማድረግ እና የድንገተኛ ጤና አደጋዎችን ለመቆጣጠር የተለያዩ የዝግጁነት ሥራዎችን እያከናወነ ነው። በተለይም የኢቦላ ወረርሽኝን ለመከላከል የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከልን በማጠናከር በርካታ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ መሆናቸውን ገልጸዋል። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሳይ ሃይሉ በበኩላቸው፣ እንደገለጹት ኢንስቲትዩቱ ከ100 ዓመታት በላይ ታሪክ ያለው ተቋም ሲሆን በምርምር፣ በብሔራዊ የላቦራቶሪ አገልግሎት እና በሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከል ዘርፍ የልህቀት ማዕከል ሆኖ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መልካሙ አብቴ በበኩላቸው የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎችን አብራርተዋል። ዶ/ር ዣን ካሴያ በበኩላቸው በጉብኝቱ ወቅት የተመለከቷቸው የኢንስቲትዩቱ አገልግሎቶችና አቅሞች ውጤታማ መሆናቸውን መመልከታቸውን እና መደነቃቸውን ገልጸዋል። በቀጣይም በአፍሪካ ደረጃ የሕብረተሰብ ጤና ሥርዓቶችን ለማጠናከር ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ትብብር የበለጠ እንደሚያጠናክሩ አስታውቀዋል።

2
+6
لا يوجد نص...
1 030
3
በኢትዮጵያ የአዳዲስ ክትባቶች ትግበራ ግምገማ ዙሪያ የመረጃ ሰብሳቢዎች ስልጠና ተካሄደ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በክትባት የሚከላከሉ በሽታዎች ዲቪዥን አስተባባሪነት፣ Integrated Post-Introduction Evaluation (PIE) in Ethiopia የመረጃ ሰብሳቢዎች ስልጠና ከሰኔ 1-5 ቀን 2018 ዓ.ም. በኢንስቲትዩቱ የስልጠና ማዕከል ተካሂዷል። ስልጠናው በቅርቡ ወደ አገሪቱ የገቡ አዳዲስ ክትባቶችን አፈጻጸም በመገምገም የተገኙ ተሞክሮዎችንና ተግዳሮቶችን ለመለየት እና ለወደፊት የክትባት ፕሮግራሞች ማሻሻያ ግብዓት ለማግኘት ያለመ ነው። በመክፈቻው ላይ የተላላፊ በሽታዎች ምርምር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶ/ር ገመቹ ታደሰ የክትባት በሽታዎች ምርምር የአምስት ዓመት ስትራቴጂ መዘጋጀቱን በመግለጽ፣ ይህ ጥናት ከስትራቴጂው ቅድሚያ ከተሰጣቸው ተግባራት አንዱ መሆኑን ገልጸዋል። ለማንኛውም ጥናት የመረጃ ጥራት ወሳኝ በመሆኑ መረጃ ሰብሳቢዎች በኃላፊነትና በጥንቃቄ እንዲሰሩ አሳስበዋል። የጤና ሚኒስቴር የክትባት አገልግሎት ሃላፊ አቶ መልካሙ አያሌው በበኩላቸው፣ ጤና ሚኒስቴር ከአጋር ተቋማት ጋር በመተባበር የክትባት ሽፋንን ለማሳደግ እየሰራ መሆኑን ገልጸው፣ በቅርብ ጊዜ የገቡትን የሄፓታይተስ ቢ፣ የወባ እና የኩፍኝ ክትባቶች አፈጻጸም ለመገምገም የሚሰበሰበው መረጃ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው አስገንዝበዋል። የክትባት የሚከላከሉ በሽታዎች ምርምር ዲቪዥን ሃላፊ ዶ/ር ራጂሃ አቡበከር ደግሞ ተሳታፊዎች በስልጠናው ንቁ ተሳትፎ በማድረግ የመረጃ አሰባሰብ ሂደቱን በተገቢው ሁኔታ እንዲያከናውኑ ጥሪ አቅርበዋል። ከስልጠናው በኋላ ሰልጣኞቹ ለ15 ቀናት በተመረጡ ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች በመሰማራት የመስክ መረጃ ስብስብ ሥራ ያከናውናሉ።
1 646
4
+7
لا يوجد نص...
1 448
5
የአንትራክስ የላቦራቶሪ ምርመራን ወደ ክልሎች ለማስፋፋት የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከዚህ በፊት በማዕከል ደረጃ ብቻ ሲሰጥ የነበረውን የአንትራክስ ሞለኪውላር ላቦራቶሪ ምርመራ (Anthrax Molecular Laboratory) አገልግሎትን በሶስት የክልል ላቦራቶሪዎች ማለትም በአማራ የሕህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (ባህርዳር)፣ በትግራይ ጤና ምርምር ኢንስቲትዩት (መቀሌ)፣ በአርባምንጭ የሕብረተሰብ ጤና ላቦራቶሪ (አርባምንጭ) አገልግሎቱን ለማስጀመር የሚረዳ የናሙና አሰባሰብ፤ የሞለኪውላር (PCR) ምርመራ ዘዴዎችን፣ እንዲሁም የምርመራ ጥራት ማረጋገጫ ሂደቶችን ያካተተ ሥልጠና ከሲዲሲ-ኢትዮጵያ እና ከOSU-GOHI ጋር በመተባበር ከግንቦት 26 እስከ 29/2018 ዓ.ም ሰጠ። የኢንስቲትዩቱ የላቦራቶሪ አቅም ግንባታ ዳይሬክተር አቶ ዳንኤል መለሰ እንደገለጹት የዚህ ምርመራ መስፋፋት ዘርፈ ብዙ ጥቅሞች ያሉት ሲሆን፤ በዋናነትም የሞለኪውላር ላቦራቶሪዎችን በሀገር ደረጃ ለማስፋፋት ከተያዙ አቅዶች ውስጥ አንዱ እንደሆነና በሀገር ደረጃ እየተሰፋፋ ያለውን የአንትራክስ (አባ ሰንጋ) በሽታ ፈጥኖ ለመለየት እና ለመከላከል የነዚህ ላቦራቶሪዎች በክልል ደረጃ መጀመር ትልቅ ፋይዳ ይኖራቸዋል፡፡ አቶ ዳንኤል አያይዘውም ሥልጠናው ልምድ ባካበቱ የኢንስቲትዩቱ ባለሙያዎች እና በበይነ መረብ ከCDC- Atlanta የተሰጠ ሲሆን ስልጣኞችም የንድፈ ሃሳባዊ ዕውቀት እንዲሁም የሞለኪውላር ላቦራቶሪ የተግባር ልምምድ አድርገዋል፡፡ የሲዲሲ-ኢትዮጵያና የOSU-GOHI ተወካዮች በበኩላቸው ባሰተላለፋት መልዕክትም በዚህ ዘርፍ ቀጣይነት ያለው የተጠናከረ ድጋፍ እንደሚሰጡ መግለጻቸውን አቶ ዳንኤል ተናግረዋል።
1 777
6
+1
لا يوجد نص...
1 530
7
የዓለም የምግብ ደህንነት ቀን በኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ተከብሮ ውሏል። ​በኢንስቲትዩቱ የስነ-ምግብ፣ አካባቢ ጤና እና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ዳይሬክቶሬት ስር የሚገኘው የምግብ ደህንነት ምርምር ዲቪዥን፣ የዓለም የምግብ ደህንነት ቀንን ምክንያት በማድረግ ከ70 በላይ ለሚሆኑ የኢንስቲትዩቱ ካፌቴሪያና ኬተሪንግ አገልግሎት ሰራተኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጥቷል። ስልጠናው በምግብ ደህንነት መርሆዎች፣ በግል ንፅህና፣ በደህንነቱ የተጠበቀ የምግብ አያያዝ እና በምግብ ወለድ በሽታዎች መከላከል ዙሪያ ያተኮረ ነበር። ​በዕለቱ መልዕክት ያስተላለፉት የምግብ ደህንነት ምርምር ዲቪዥን ኃላፊ አቶ ዋቅቶላ ጎበና ፣ የምግብ ደህንነትን ማረጋገጥ የሁሉም የጋራ ኃላፊነት መሆኑንና ሳይንስን መሰረት ያደረገ አሰራርን በመከተል በምግብ አማካኝነት የሚመጡ በሽታዎችን መከላከል እንደሚቻል ገልጸዋል። ​ከፍተኛ ተመራማሪው ዶ/ር ተስፋዬ ለገሰ በበኩላቸው፣ ትክክለኛ የእጅ ንፅህና፣ ዘመናዊ የምግብ ማከማቻ እና ጥንቃቄ የተሞላበት አያያዝ ልምዶች አብዛኞቹን በምግብ የሚተላለፉ በሽታዎችን ለመግታት ወሳኝ መሆናቸውን አስገንዝበዋል። ​የኢንስቲትዩቱ የካፍቴሪያ እና ኬተሪንግ አገጋግሎት ሀላፊ አቶ ያረድ ፋንታው በበኩላቸው ሰራተኞች በስልጠናው ያገኟቸውን ሳይንሳዊ እውቀቶች በዕለት ተዕለት ስራቸው ላይ በተግባር ማዋል እንዳለባቸው ተናግረው በስልጠና የተገኘውን እውቀት በተግባር እንደሚያውሉት ተናግረዋል።
1 692
8
+3
لا يوجد نص...
1 544
9
+9
لا يوجد نص...
1 727
10
የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ባለሙያዎች የኢቦላ በሽታ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያስችል በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተግባር ልምምድ (Simulation exercise) አካሄዱ፡፡ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ማዕከል በተጓዦችና ድንበር ጤና ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ (DRC) እና በዩጋንዳ አገራት የተከሰተውን የኢቦላ ቫይረስ ወረርሽኝ ለመከላከል ዝግጁነት ለማጠናከር ይቻል ዘንድ በሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር የመግቢያና መውጫ የጤና ቁጥጥር ባለሙያዎች በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ የጤና ልየታ፣ የቁጥጥር፣የቅኝት ስራዎች ላይ ትኩረት ያደረገ ተግባራዊ ልምምድ አካሄዱ፡፡ የተግባር ልምምዱ (Simulation exercise) ዋና ዓላማ የግብዓትና የሰው ኃይል ዝግጁነት ክፍተት በመለየት በሽታው ወደ አገር እንዳይገባ የመከላከል እንዲሁም በሽታው ቢከሰት እንኳን የመከላከል እና የምላሽ ስራዎች በምን ያህል ደረጃ ውጤታማ ይሆናሉ፣ ምን ጠንካራ ጎኖች አሉ፣ ክፍተቶችስ ምን ይመስላሉ የሚሉትን በመለየት በቀጣይ መስተካከል ያለባቸውን በማስተካከል ጠንካራ ዝግጁነትን ለማረጋገጥ ነው፡፡ ዶ/ር መቅደስ ዳባ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር በተግባር ልምምዱ የማጠቃለያ ግምገማ ፕሮግራም ላይ ተገኝተው እንደገለጹት የኢቦላ ቫይረስ ወረርሽኝ ከተገለጸበት ጊዜ አንስቶ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በጋራ ሲሰራ መቆየቱን እና የተግባር ልምምድ መካሄዱ ትልቅ ተግባር መሆኑን አድንቀው፣ ከዚህ በፊት የነበሩትን ልምዶችና አሁን የተገኘውን እውቀት መሰረት በማድረግ በቀጣይ እስከ ታችኛው የጤና ተቋምና የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ባለሙያዎች በማውረድ ሁሉም ዝግጁ እንዲሆን ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመው፤ አገራችንን፣ ቤተሰባችንን፣ ሕብረተሰባችንን ከማንኛውም የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ችግሮች በመጠበቅና በመታደግ ለትውልድ የሚሻገር ስራ በመስራት ኃላፊነታችንን ልንወጣ ይገባል ሲሉ ማሳሰቢያ ሰጥተዋል፡፡ ዶ/ር መሳይ ኃይሉ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተግኝተው በተግባር ልምምዱ ወቅት እንደገለጹት ኢቦላ ቫይረስ ወረርሽኝ በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ (DRC) እና በዩጋንዳ አገራት ከተከሰተ ጊዜ ጀምሮ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከልን ጥብቅ የሆነ የቅኝትና የልየታ ስራ እንዲሰራ የተደረገ መሆኑን፣ በኢትዮጵያ ባሉ በአየርም ሆነ በየብስ በሚገኙ የመግቢያና መውጫ በሮች በኩል በሽታው ከተከሰተባቸው አገራት የሚመጡ ተጓዦችን የተላላፊ በሽታዎች ቁጥጥርና ቅኝት ስራዎችን ተጠናክረው እየተሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ ማንኛውንም የተላላፊ ወረርሽኝ በሽታ ናሙናዎች ለመመርመር የሚያስችል የሪፈረንስ እና የሪፈራል የላቦራቶሪ ዝግጁነት መጠናቀቁን አብራርተዋል፡፡ ዋና ዳይሬክተሩ አያይዘውም በኢትዮጵያ የኢቦላ ቫይረስ ተጠርጣሪ የሌለና በሽታውም ወደ ሀገር ያልገባ መሆኑን አረጋግጠው፣ በሽታው ሊከሰት ቢችል እንኳን ፈጣን ምላሽ መስጠት የሚያስችል የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ባለሙዎች የተግባር ልምምድ በማድረግ የክህሎት እና የብቃት ደረጃቸውን ያሳደጉ በመሆኑ በበሽታው የተጠረጠረ ሰው ቢገኝ ወደ ሌሎች ሰዎች በሽታውን ሳያስተላልፍ በተዘጋጁ የለይቶ ማቆያ ቦታዎች በመውሰድ አስፈላጊውን ህክምና የሚሰጥ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ ሕብረተሰቡ ከጤና ሚኒስቴር እና ከኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሚሰጡ መልዕክቶችን በሚገባ በመከታተል ተግባራዊ እንዲያደርግ ማሳሰቢያ ሰጥተዋል፡፡ ዶ/ር መልካሙ አብቴ የኢንስቲትዩቱ ም/ዋና ዳይሬክተር በበኩላቸው የኢቦላ ቫይረስ በሽታ ለመከላከልና ዝግጅትን ከማጠናከር አንጻር ወረርሽኙ ከተከሰተባቸው አገራት አውሮፕላን ወደ አገራችን በረራ ከማድረጉ አስቀድሞ እያንዳንዱ ተሳፈሪ የጤና መረጃ ከመሙላት (e-THDF) አንስቶ እስከ መጨረሻው መደረግ የሚገባቸውን የቅኝት፣ የልየታ እና ክትትል ስራዎች በሚገባ እየተሰሩ መሆናቸውን ጠቅሰው፣ በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ የተካሄደው የጤና ባለሙያዎች የተግባር ልምምድ ወረርሽኙን በመከላከል ደረጃ ያሉትን ጠንካራ ጎኖች ለማስቀጠል፣ ክፍቶችን ደግሞ በማረምና በማስተካከል በዝግጁነት በኩል ያሉ ተግባራት አስተማማኝ መሆናቸውን ለማረጋገጥ የተከናወነ መሆኑን ሰፊ ገለጻ አድርገዋል፡፡ አቶ ተመስገን ለሚ የኢንስቲትዩቱ የተጓዦችና ድንበር ጤና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የኢቦላ ቫይረስ ምንነት ሲያስረዱ እንደገለጹት በአሁኑ ወቅት በ DRC እና Uganda አገራት የተከሰተው የኢቦላ በሽታ Bundibugyo Ebola Virus አማካኝነት የሚመጣ እጅግ ከባድና ለህልፈተ ህይወት የሚዳርግ ተላላፊ በሽታ ሲሆን በሽታው ፈጣን ህክምና ካላገኘ የሞት ምጣኔው እስከ 90% ሊደርስ የሚችል በጣም አደገኛ ወረርሽኝ መሆኑን፣ ምልክቶቹም ድንገተኛ ትኩሳት፣ ከፍተኛ የጡንቻና የራስ ምታት፣ የጉሮሮ መቁሰል፣ ማስመለስ፣ ተቅማጥ እና ከውስጥና ከውጭ አካላት የሚወጣ የደም መፍሰስ (Hemorrhage) የመሳሰሉት ምልክቶች መሆናቸውን ጠቁመው በሽታው ወደ አገር እንዳይገባ በሁሉም የዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያዎች እና የየብስ መግቢና መውጫ በሮች ላይ በተለይም በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ከፍተኛ የክትትልና የቁጥጥር ስራዎች ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር አስፈላጊውን ሁሉ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ አቶ ከበበው በቀለ በአትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት የቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዳይሬክተር የሕረተሰቡን ጤንነት ከማስጠበቅ አንጻር አየር መንገዱ እየሰራ ያለውን በተመለከተ ሲገልጹ የአደጋ ጊዜ የምላሽ ዝግጁነት ተግባራትን አንዱ የስራችን ክፍል በማድረግ እቅድ ወጥቶ፣ አፈጻጸሙንም በየጊዜው እየተገመገመ መሆኑንና የህብረተሰቡን ጤና ችግር የሚፈጥሩ ተላላፊ በሽታዎችንም ከመከላከልና ከመቆጣጠር አንጻር ከኢትዮጰያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር በቅንጅት አስፈላጊውን ስራ ሁሉ እየተሰራ መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ባለሙያዎች በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ምናባዊ የሆነ የኢቦላ ተጠርጣሪ ሰው በማዘጋጀት በሽታው ከተከሰተባቸው አገራት ጀምሮ መረጃዎችን በማዘጋጀት እስከ ለይቶ ማቆያ ድረስ መደረግ ያለባቸውን አስፈላጊ ተግባራት ሁሉ ያካተተ የተግባር ልምምድ ያካሄዱ ሲሆን በልምምዱ ወቅት የነበሩ ጠንካራ ጎኖች እና ክፍተቶችን ተለይተው የማስተካከያ አቅጣጫዎች ተሰጥተዋል፡፡ የቦሌ አለም አቀፍ ኤርፖርት ባለድርሻ አካላት የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት፥ የኢትዮጵያ አየር መንገድ፥ NISS, Immigration, Customs, Federal Police, እንዲሁም አጋር ድርጅቶች፡ የዓለም ጤና ድርጅት (WHO)፣ የአሜሪካ በሽታዎች መከላከል ማዕከል (US CDC) ፣ የዓለም የፍልሰተኞች ድርጅት (IOM) ፥ UK HSA እና ሌሎችም የተግባር ልምመዱ ላይ በአካል በመገኘት የገንዘብ ፥የእውቀት እና የክህሎት ድጋፍ አድርገዋል፡፡
1 932
11
+3
لا يوجد نص...
1 910
12
+9
لا يوجد نص...
2 081
13
ለሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ምላሽ ለማስጣት አስፈላጊ የሆኑ የግብዓቶች ዝርዝር መመሪያ ማጠናቀቂያ አውደ ጥናት ታካሄደ ኢትዮጵያ ውስጥ ማንኛውም ዓይነት የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋ በሚከሰትበት ጊዜ ፈጣን፣ የተቃነጀ እንዲሁም ሕይወት አድን ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች የግብአቶች ዝርዝር መመሪያ ለማጠናቀቂያ አውደ ጥናት (ወርክሾፕ) ከግንቦት 18 - 22, 2018 ዓ.ም ተካሂዷል። በኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ዝግጁነት ዳይሬክቶሬት የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ግብአቶች አቅርቦት አስተዳደር ዲቪዥን አስተባባሪ አቶ ቢቂላ ዲሪባ እንደገለጹት፤ አሁን ላይ እየተዘጋጀ ያለው የግብአት ዝርዝር መመሪያ ድንገተኛ አደጋዎች ከመከሰቱ በፊት የሚደረግ የቅድመ ዝግጁነት ስራ አካል ነው። ዋናው ዓላማው አደጋ ከመከሰቱ በፊት ለእያንዳንዱ የድንገተኛ አደጋዎች ምላሽ ምን ዓይነት ግብአቶች እንደሚያስፈልጉ አስቀድሞ መለየት፣ ሀገር አቀፍ ደረጃ ያለው ወጥ መመሪያ ማውጣት እንዲሁም የአቅርቦት ሰንሰለት ዘላቂነትን ማረጋገጥ ነው። አስተባባሪው አክለውም፥ ይህ ወጥ የሆነ አሰራር መዘርጋቱ ሊከሰቱ ለሚችሉ አደጋዎች ምላሽ መስጠ የሚያስችል ጠንካራ፣ ተቋማዊ እና ዘላቂ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ግብአቶች አቅርቦት ሥርዓት መገንባት ነው። አውደ ጥናቱ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ግብአቶች አቅርቦት ሥርዓትን ለማዘመን፣ የግብአት ድግግሞሽ እና ብክነትን ለመቀነስ፣ ወጥ የሆነ የምላሽ ሂደት እንዲኖር ለማድረግ እንደሚረዳ ተሳታፊዎች አጽንኦት ሰጥተዋል። በተጨማሪም መመሪያው ተቋማት አንድ አይነት የምላሽ አሰጣጥ እንዲከተሉ በማድረግ ቅንጅታዊ አሠራር ለመፍጠር እንደሚረዳ ተመላክቷል። በአውደ ጥናቱ ከጤና ሚኒስቴር፣ ከሕብረተሰብ ጤና እንስቲትዩት፣ ከኢትዮጵያ መድሃኒት አቅርቦት አገልግሎት፣ ከኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን፣ WHO፣ Project Hope፣ JSI፣ UKHSA፣ CHAI፣ ከክልሎች እና ከሆስፒታሎች የተውጣጡ፣ በቀጥታ የስራው ባለድርሻ የሆኑ አካላት ተሳትፈዋል። ይህ መመሪያ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ግብአቶች ዝግጁነትን የሥራ ባህል ለማድረግ መሠረታዊ ሚና እንደሚጫወት ይጠበቃል።
3 792
14
+7
لا يوجد نص...
2 686
15
በኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ደህንነትን ለማጠናከር የሚያስችል የአንድ ጤና የቴክኒክ የሥራ ቡድኖች ማነቃቂያ አውደጥናት ተካሄደ:: የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በብሔራዊ የአንድ ጤና (One Health) ሴክሬታሪያት አማካኝነት በኢትዮጵያን ያሉ የጤና ስጋቶችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የዝግጁነትና ምላሽ አቅም ለማጠናከር ያለመ የቴክኒክ የሥራ ቡድኖች (TWGs) ማነቃቂያ ወርክሾፕ ከግንቦት 20–21 ቀን 2018 ዓ. ም አካሂዳል ። በአውደጥናቱ የመንግሥት ተቋማትን፣ የልማት አጋሮችን እና ሌሎች ባለድርሻ አካላትን በአንድ ጤና አቀራረብ በማሰባሰብ ከአስተዳደር፣ ከቅንጅት፣ ከተጠያቂነት እና ዘላቂነት ጋር የተያያዙ ችግሮች ላይ ተወያይቷል። በዝግጅቱ ላይ የብሔራዊ የአንድ ጤና ጽህፈት ቤት ሀላፊ ዶ/ር ፈይሳ ረጋሳ የሰው፣ የእንስሳት እና የአካባቢ ጤና ሥርዓቶችን በተቀናጀ መንገድ ማጠናከር እንደሚያስፈልግ አስገንዝበዋል። “ዋና ግባችን ለጊዜው ለሚከሰቱ የጤና ችግሮች መፍትሄ ከመስጠት ይልቅ፣ ከወረርሽኞች ውጪም በየዕለቱ የሚሰራ እና ለረጅም ጊዜ የሚዘልቅ ጠንካራ የሥራ ሥርዓት መገንባት ነው” ብለዋል። የአውደ ጥናቱ ቁልፍ ውጤቶች የመመሪያ ሰነዶችን (Terms of Reference - TORs) በማሻሻል የሥራ ኃላፊነቶችንና የሪፖርት ማቅረቢያ መዋቅሮችን ግልጽ ማድረግ፣ የተጠያቂነት ሥርዓቶችን ማጠናከር፣ እንዲሁም ለቴክኒክ የሥራ ቡድኖች ቋሚ ሰብሳቢዎችና ምክትል ሰብሳቢዎችን በመሾም እና መደበኛ የመግባቢያ መድረኮችን በመፍጠር እንደገና ማነቃቃትን ያካትታሉ። በአውደ ጥናቱ ከጤና ሚኒስቴር፣ ከሕብረተሰብ ጤና እንስቲትዩት ከግብርና ሚኒስቴር፣ ከአካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን፣ ከኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን እንዲሁም እንደ FAO፣ Resolve to Save Lives፣ UKHSA፣ JSI፣ Core Group Partners Project፣ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር እና Project HOPE ያሉ አለማቀፍ አጋሮች ተሳትፈውበታል:: ተሳታፊዎች በሰው፣ በእንስሳት እና በአካባቢ ጤና መስኮች መካከል የሚከሰቱ አዳዲስ የጤና ስጋቶችን ለመቋቋም በቅጽበት የመረጃ ልውውጥን ማሻሻል፣ ሀብት ማሰባሰብ እና የተቀናጀ ምላሽ መስጠትን ለማጠናከር ቃል ገብተዋል። ይህ የተሳካ አውደጥናት የአንድ ጤና አቀራረብን በኢትዮጵያ ውስጥ ተቋማዊ ለማድረግ እና የዘርፎች መካከል ትብብርን ለሰዎች፣ ለእንስሳት እና ለአካባቢው ጤና መደበኛ የሥራ ባህል ለማድረግ አስፈላጊ መሆኑ ታይቶበታል:: EPHI Concludes One Health TWGs Revitalization Workshop to Strengthen Ethiopia’s Health Security The Ethiopian Public Health Institute (EPHI), through the National One Health Secretariat, has successfully concluded a two-day Technical Working Groups (TWGs) Revitalization Workshop held from May 28–29, 2026, aimed at strengthening Ethiopia’s preparedness and response to interconnected health threats. The workshop brought together government institutions, development partners, and stakeholders to address challenges related to governance, coordination, accountability, and the sustainability of the One Health approach. Speaking at the event, Dr. Feyisa Regassa, Chairperson of the National One Health Secretariat, emphasized the need to integrate human, animal, and environmental health systems. “Our ultimate objective is to pivot away from temporary fixes and build a resilient, everyday operational mechanism that endures well beyond active outbreaks,” he said. Key achievements of the workshop included refining draft Terms of Reference (TORs) to clarify mandates and reporting structures, strengthening accountability mechanisms, and revitalizing Technical Working Groups through the appointment of dedicated chairs and co-chairs and the establishment of regular communication platforms. The workshop also reinforced collaboration among key stakeholders, including the Ministry of Health, Ministry of Agriculture, Environmental Protection Authority, Ethiopian Wildlife Conservation Authority, and international partners such as FAO, Resolve to Save Lives, UKHSA, JSI, core group partners project , Ethiopia Red Cross Society and Project HOPE. Participants committed to enhancing real-time information sharing, resource mobilization, and coordinated responses to emerging health threats at the human-animal-environment interface. The successful workshop marks an important step toward institutionalizing the One Health approach in Ethiopia, making cross-sector collaboration a routine practice for protecting the health of people, animals, and the environment.
2 840
16
+6
لا يوجد نص...
2 973
17
የምርምር ስነምግባር፣ የጥናታዊ ፅሁፎች ቅድመ ምርምር ግምገማና እዉቅና አሰጣጥ ቦርድ አሰራር እና የ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጥናታዊ ፅሁፎች መቀበያ ደህረ ገፅ ትዉዉቅና ስልጠና ተሰጠ፡፡ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የምርምር ሥነ-ምግባር እና ህትመት መከታተያ ጽ/ቤት ከግንቦት 20 አስከ 22/2018 ዓ.ም የምርምር ጽሁፍ ስነ ምግባርን አስመልክቶ ባዘጋጀው የምርምር ጽሁፎች ጋር የተያያዙ የሥነ ምግባር ጉዳዮችን አንስቶ የተወያየ እንዲሁም አገልግሎቱን በማዘመንና ዲጂታላይዝ በማድረግ የግምገማ ሂደቱን የሚከወንበትን ድረ-ገጽንም አስተዋዉቋል። የኢንስቲትዩቱ የምርምር ሥነ-ምግባር እና ህትመት ጽ/ቤት ዳይሬክተር ዶ/ር ማህደር ሚሊዮን በመድረኩ ላይ ጽ/ቤታቸው የተለያዩ የምርምር ጽሑፎች ከኢንስቲትዩቱም ሆነ ከሌሎች አጋር ተቋማት የሚመጡን የምርምር ስነምግባር ፋቃድ ጥያቄ በመገምገም ወደ ሥራ የሚያስገባ ጽ/ቤት መሆኑን ጠቅሰዉ በክልሎች ለሚገኙ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩቶችና ጤና ቢሮዎች ለሚገኙ ባለሙያዎች የምርምር ጽሁፍን ሥነ-ምግባር አስመልክቶ የተዘጋጀ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና መሆኑን አብራርተዋል:: የስልጠናው አላማም ከጽህፈት ቤታቸው ጋር በጋራ የሚሰራ ቦርድ (IRB) ፕሮፖዛሎችን የሚገመግምና አጽድቆ ምርምሮችን ወደ ሥራ እንዲገቡ የሚያደርግ ቦርድ ያላቸው ተቋማት ለሌሎች ልምድ የሚያካፍሉበት እና የሌላቸው ደግሞ የሚያቋቁሙበትን ሁኔታ መነሻ እውቀት እንዲቀስሙ ለማስቻል ሲሆን በመድረኩ ተቋማዊ የምርምር ጽሁፎች የግምገማ ቦርድ (Institutional Review Board) የሌላቸው የክልል የሕብረተሰብ ጤና ተቋማት የምርምር ስነምግባር መክታተያ ቦርዱ ማቋቋም የሚችሉባቸው ሁኔታዎች ላይም ምክክር ተካሂዷል:: በምክክር መድረኩ አዳዲስ ከሥነ ምግባር የተያያዙ ጉዳዮችን ዲጂታላይዝ በማድረግ የምርምር ፍቃድ ጽሑፎችንና ጥያቄ የሚላኩትም ድህረ ገፅ የሚተዋውቅበት መድረክ እንደሆነ ገልጸዋል። የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናው በመስኩ በሙያ ልምዳቸው እና እውቀታቸው ከፍተኛ ልምድ ባካበቱ ባለሙያዎችና ተመራማሪዎች የተሰጠ ሲሆን የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች፣ የክልል ጤና ቢሮዎች እና የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩቶች ተመራማሪ ባለሙያዎች ተሳትፈውበታልየኢንስቲትዩቱ የምርምርሥነ-ምግባር እና ህትመት ጽ/ቤቱ ከተቋቋመ ጀምሮ በርካታ የምርምር ፁሑፎችን ገምግሞ ፍቃድ የሰጠና የአለም አቀፍ የምርምር ግምገማና ፍቃድ አሰጣጥ ስርዓትን በመከተል ከStratgic initiative for Developing Capacity in Ethical Review ( SIDCER) በ 2023 እ.ኢ.አ እዉቅና የተሰጠዉ ተቋም መሆኑ ይታወሳል::
2 197
18
+1
لا يوجد نص...
1 840
19
+9
لا يوجد نص...
2 187
20
የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር መረጃዎችን ከመነሻቸው በጤና ተቋማት አገልግሎት ለሚሰጡ የጤና ባለሙያዎችን አቅም በመገንባት የጤና መረጃዎችን ጥራት ማስጠበቅ እንደሚቻል ተገለጸ፡፡ የኢትዮጰያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቅኝትና ቅድመ ማስጠንቀቂያ ዳይሬክቶሬት የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቅኝትና በሽታ ኢንተለጀንስ ዲቪዥን የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ተግባራትን ለማከናወን በመረጃ መነሻነት አገልግሎት በሚሰጡ የጤና ተቋማት ላይ ለሚስሩ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ባለሙያዎች የመረጃ ጥራትን አስመልክቶ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ፡፡ የስልጠናው ዋና ዓላማ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ መረጃዎችን ጥራትና ወቅታዊነት ለማስጠበቅ መረጃዎችን ከመነሻቸው ከጤና ተቋማት በደረጃ ለሚመለከተው አካል ተደራሽ ለማድረግ፣ ባለሙያዎች ጥራት ያላቸውን መረጃዎች የማሰባሰብ፣ የማደራጀት ፣ የመተንተንና መተንተን በየደረጃው ለእቅድ፡ ለውሳኔ መጠቀም እና ሪፖርት የማድረግ ተግባራትን ለማሻሻል የሚያስችል የአቅም ግንባታ ስልጠና ነው፡፡ አቶ ደረጄ መሬ የኢንስቲትዩቱ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቅኝት ባለሙያና የስልጠናው አስተባባሪ ለጤና ባለሙያዎች የተሰጠውን የአቅም ግንባታ ስልጠና አስመልክቶ እንደገለጹት የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ማዕከልን የልህቀት ማዕከል ከማድረግ አንጻር በሀገር አቀፍ ደረጃ መረጃን በማዘመን እና ዲጂታላይዝ የማድረጉ ጉዳይ በርካታ ስራ የተሰራ በመሆኑ አመርቂ ውጤት እተመዘገበ ይገኛል ብለዋል፡፡ የመረጃ ጥራትን ለማስጠበቅ መረጃዎች ከሚነሱበት በጤና ተቋማት እንደ ሀገር የመረጃ አሰባሰብ፣ አያያዝ፥ ጥራት አጠባበቅና ለውሳኔ መጠቀም የቅድመ አስፈላጊነት ጥናት በማደረግ፥ ከባላድርሻ አካላት ጋር በመወያየት እና የቅድመ የአፈጸም መመሪያዎችን በማጠናቀቅ ለተመረጡ ተቋማት በኦሮሚያ፤ በአዲስ አባባ፣ በድሬዳዋ፣ በሲዳማ፣ በማእክላዊ ኢትዮጲያ አና በደቡብ ኢትዮጲያ የፓይለት/የሙክራ/ትግበራ እየተስራ መሆኑንና የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ስራ ላይ ለሚሰሩ ለተመረጡ ሆስፒታል እና ጤና ጣቢያ ባለሙያዎች ልዩ ትኩረት በመስጠት የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ከመሆኑም በላይ በቀጣይ በአገር አቀፍ ደረጃ ስልጠናውን ተደራሽ ለማድረግ ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን አቶ ደረጄ አያይዘው አብራርተዋል፡፡ የመረጃ አሰባሰብ፣ አደረጃጀት፣ጥራት አጠባበቅን፣ መረጃዎችን በኤክሴል እና በDHI2 እንዴት እንደሚያዝ፣ እንዴት እንደሚተነተንና ሪፖርት እንደሚደረግ አጠቃላይ በጤና ተቋማት መደረግ ስለሚገባቸው የመረጃ ጥራት ስራዎች በስፋትና በጥልቀት ስልጠና የተሰጠ ሲሆን የጤና ባለሙያዎችም ባገኙት እውቀት እና ክሕሎት በመጠቀም ከጤና ተቋማት ተሰብስበው የሚወጡ መረጃዎች ተአማኒነተቸው፣ ወቅታዊነታቸው፣ አደረጃጀታቸውና ምሉእነታቸው እንዱሁም በሚፈለገው ደረጃ ጥራታቸው የተጠበቀ መረጃዎች ለሚመለከታቸው ማመንጨት፣ መያዝ፣ መጠቀም እና ማጋራት ባለድርሻ አካላትና ለውሳኔ ሰጪ ተደራሽ በማድረግ ተገቢውን የምላሽ ስራ ይሳለጣል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
3 656