ch
Feedback
Ethiopian Public Health Institute | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

Ethiopian Public Health Institute | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

前往频道在 Telegram

EPHI one of the oldest and known public health institutes in Africa. It is open 24/7 for public health emergency management through Emergency Operation Center. For any information and help call 8335 or send us a message through ephieoc@gmail.com

显示更多

📈 Telegram 频道 Ethiopian Public Health Institute | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት 的分析概览

频道 Ethiopian Public Health Institute | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (@ethphi) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 14 742 名订阅者,在 医学 类别中位列第 1 688,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 290

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 14 742 名订阅者。

根据 30 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 270,过去 24 小时变化为 14,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 16.50%。内容发布后 24 小时内通常能获得 8.28% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 2 432 次浏览,首日通常累积 1 221 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 0

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
EPHI one of the oldest and known public health institutes in Africa. It is open 24/7 for public health emergency management through Emergency Operation Center. For any information and help call 8335 or send us a message through ephieoc@gmail.com

凭借高频更新(最新数据采集于 01 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 医学 类别中的关键影响点。

14 742
订阅者
+1424 小时
+1077
+27030

数据加载中...

标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
七月 '26
七月 '260
在0个频道中
六月 '26
+301
在1个频道中
Get PRO
五月 '26
+248
在1个频道中
Get PRO
四月 '26
+187
在0个频道中
Get PRO
三月 '26
+104
在1个频道中
Get PRO
二月 '26
+51
在0个频道中
Get PRO
一月 '26
+125
在1个频道中
Get PRO
十二月 '25
+286
在3个频道中
Get PRO
十一月 '25
+706
在3个频道中
Get PRO
十月 '25
+113
在0个频道中
Get PRO
九月 '25
+89
在0个频道中
Get PRO
八月 '25
+136
在0个频道中
Get PRO
七月 '25
+140
在1个频道中
Get PRO
六月 '25
+465
在1个频道中
Get PRO
五月 '25
+327
在5个频道中
Get PRO
四月 '25
+147
在1个频道中
Get PRO
三月 '25
+159
在0个频道中
Get PRO
二月 '25
+125
在1个频道中
Get PRO
一月 '25
+262
在0个频道中
Get PRO
十二月 '24
+513
在1个频道中
Get PRO
十一月 '24
+619
在2个频道中
Get PRO
十月 '24
+592
在1个频道中
Get PRO
九月 '24
+309
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+578
在1个频道中
Get PRO
七月 '24
+375
在1个频道中
Get PRO
六月 '24
+312
在1个频道中
Get PRO
五月 '24
+308
在1个频道中
Get PRO
四月 '24
+361
在1个频道中
Get PRO
三月 '24
+327
在1个频道中
Get PRO
二月 '24
+372
在2个频道中
Get PRO
一月 '24
+531
在1个频道中
Get PRO
十二月 '23
+462
在2个频道中
Get PRO
十一月 '23
+129
在1个频道中
Get PRO
十月 '23
+190
在0个频道中
Get PRO
九月 '23
+106
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+85
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+73
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+73
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+52
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+50
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+84
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+53
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+64
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+95
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+86
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+57
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+67
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+72
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+60
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+107
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+105
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+101
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+72
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+38
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+67
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+99
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+30
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+112
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+133
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+106
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+107
在0个频道中
Get PRO
六月 '21
+113
在0个频道中
Get PRO
五月 '21
+76
在0个频道中
Get PRO
四月 '21
+243
在0个频道中
Get PRO
三月 '21
+319
在0个频道中
Get PRO
二月 '21
+149
在0个频道中
Get PRO
一月 '21
+3 714
在0个频道中
Get PRO
十二月 '20
+4 494
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
01 七月0
频道帖子
2
没有文字...
1 665
3
የካውንት ዳውን 2030 ጉባኤ በአዲስ አበባ ተጀምሯል ---------------------- የዘላቂ ልማት ግቦችን (Sustainable Development Goals 2030 /SDG/) መነሻ በማድረግ በመላው አፍሪካ የሚገኙ የጤና መረጃዎችን፣ የእናቶች እና የህፃናት ጤና አፈጻጸምን ለመገምገም የተዘጋጀው “ካውንትዳውን 2030” (Countdown 2030) የተሰኘው አህጉራዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ። በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በተዘጋጀው በዚህ መድረክ ላይ ከ36 የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ የጤና ሚኒስቴር የስራ ኃላፊዎች፣ የፖሊሲ አውጪዎች፣ ተመራማሪዎች እና የአለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ። ጉባኤውን በንግግር የከፈቱት የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፣ ኢትዮጵያ በእናቶችና ህፃናት ጤና ላይ ያስመዘገበችውን ፈጣን ለውጥ አብራርተዋል። ሚኒስትሯ እንደገለጹት፣ ሀገሪቱ ባደረገችው የተቀናጀ ጥረት የእናቶች ሞት ምጣኔን በ100 ሺህ በህይወት ከሚወልዱ ህፃናት ውስጥ ወደ 141 ዝቅ ማድረግ የቻለች ሲሆን፣ ይህም በአህጉር ደረጃ ካሉ ምርጥ ተሞክሮዎች አንዱ ነው። አዲስ አበባ የአፍሪካ ህብረት እና የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠሪያና መከላከል ማዕከል (Africa-CDC) መቀመጫ መሆኗ፣ አህጉራዊ ድንበር ዘለል የጤና ስጋቶችንና ወረርሽኞችን በጋራ ለመከላከል ምቹ ሁኔታ መፍጠሩንም አክለዋል። የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሳይ ኃይሉ በበኩላቸው፣ ኢንስቲትዩቱ ጥራት ያለው መረጃ በማመንጨትና እንደ ማርበርግ ቫይረስ በሽታ እና ኤምፖክስ ያሉ አደገኛ በሽታዎችን በፍጥነት በመለየት ረገድ የዳበረ አቅም እንዳለው ገልጸው ይህም አፍሪካውያን በራሳቸው አቅም ሀገር-በቀል የጤና መረጃ ባለቤትነት በመሸጋገር ላይ እንደሚገኙ ማሳያ መሆኑንና ይህም ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ገልጸዋል። በተጨማሪም ዶ/ር መሳይ በሳምንቱ ውስጥ የሚከናወኑት የቴክኒክ ስራዎች በመረጃ ትንተና ላይ የዘመኑ መገልገያዎችን እና ዘዴዎችን በመጠቀም የቴክኒክ ክህሎትን ማሳደግ፣ ጥራት ያላቸው የትንታኔ ሪፖርቶችን ማውጣት፣ የአገልግሎት ተደራሽነትን በመፈተሽና ተሞክሮዎችን በመካፈል በሀገራት መካከል ያለውን ትብብር ማጠናከር እና መረጃዎች ከፖሊሲ ግብአትነት ወደ ተግባር መተርጎማቸውን ማረጋገጥ ከጉባኤው አላማዎች ዋና ዋናዎቹ እንደሆኑ በዝርዝር አብራርተዋል። የ“ካውንትዳውን 2030” ዳይሬክተር ዶ/ር ቼኪህ ፋይ፣ ይህ ስብስብ የቴክኒክ ትንታኔን ከአመራር ቁርጠኝነት ጋር ያቀናጀ መሆኑን ገልጸው፣ ዋናው ዓላማው የተሻለ መረጃን ወደተሻለ የፖሊሲ ውሳኔና ውጤት መቀየር እንደሆነ አስገንዝበዋል። ጉባኤው እስከ ሳምንቱ መጨረሻ የሚቀጥል ሲሆን፣ ሀገራት እስከ 2030 በቀሩት ጥቂት ዓመታት ውስጥ በጤናው ዘርፍ ሊያከናውኗቸው በሚገቡ ስልታዊ ኢንቨስትመንቶች ላይ የጋራ መግባባት ይደርሳሉ ተብሎ ይጠበቃል።
1 665
4
በማስረጃ ላይ የተመሰረተ ውሳኔ አሰጣጥ ለሕብረተሰብ ጤና ወሳኝ መሆ ኑ ተገልጿል:: በመረጃ ላይ የተመሰረተ ውሳኔ አሰጣጥ (Evidence-Informed Decision-Making – EIDM) ጉባኤ በአድዋ ሙዚየም አዳራሽ እየተካሄደ ሲሆን የጤና ስርዓቶችን በዕውቀት፣ በማስረጃና በትብብር ማጠናከር የወቅቱ ቁልፍ አጀንዳ መሆኑ ተገለጸ። በጉባኤው መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ኃይሉ፣ ጉባኤው የጤና ስርዓቶችን በዕውቀት፣ በማስረጃና በትብብር ለማጠናከር ያለውን የጋራ ቁርጠኝነት የሚያንፀባርቅ መድረክ መሆኑን ገልጸዋል። ዶክተር መሳይ አክለው እንዳሉት፣ ኢንስቲትዩቱ ከ1924ዓ.ም ጀምሮ በርካታ የሕብረተሰብ ጤና ስራዎችን ሲሰራ እንደነበር አስታውሰው ኢንስቲትዩቱ የላቦራቶሪ አገልግሎቶችን በሀገር አቀፍ ደረጃ በማስፋፋት፣ በሥነ-ምግብ ጥናት፣ በሕብረተሰብ ጤና ክትትል፣ በድንገተኛ የጤና አደጋ ዝግጅትና ምላሽ ዘርፎች ጉልህ ሚና በመጫወት የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ስርዓት ዋነኛ ምሰሶ ሆኖ መቆየቱንም ተናግረዋል። በአሁኑ ወቅትም በሀገር ደረጃ አንጋፋ ተቋም በመሆን በአፍሪካ ደረጃም የልህቀት ማእከል መሆኑን ገልጸዋል። የዘንድሮው ጉባኤ ከኢንስቲትዩቱ ተልዕኮና ስትራቴጂያዊ እቅድ ጋር በቅርበት የተሳሰረ መሆኑን የገለጹት ዶክተር መሳይ፣ ኢንስቲትዩቱ ከተለያዩ ምንጮች የጤናና ከጤና ጋር ተያያዥ መረጃዎችን በመሰብሰብ ብሔራዊ የጤና መረጃ አስተዳደርና ቅመራ ትንተና ማዕከል የማቋቋምና የማስተዳደር ኃላፊነት እንደተሰጠው አስታውሰዋል። በተጨማሪም ብሔራዊ የጤና መረጃ አስተዳደርና ቅመራ ትንተና ማዕከሉ የጤና መረጃዎችን በመሰብሰብ ብቻ ሳይሆን በማደራጀት፣ በደህንነት በመጠበቅ በማስተዳደርና ወደ ተግባራዊ ማስረጃ በመቀየር ለውሳኔ አሰጣጥ እንደሚያገለግል ገልጸዋል። በተለይም የሰው፣ የእንስሳትና የአካባቢ ጤናን በሚያስተሳስረው የ"አንድ ጤና" አቀራረብ ውስጥ የዲጂታል ማከማቻዎች የተለያዩ ማስረጃዎች የሚገናኙባቸው ወሳኝ ስፍራዎች መሆናቸውን ጠቁመዋል። የብሔራዊ የጤና መረጃ አስተዳደርና ትንተና ማዕከል ዳይሬክተር ዶክተር ትዕግስት ሹመት በበኩላቸው፣ አውደ ጥናቱ መረጃን ለጤና ፖሊሲ ግብዓት፣ማስረጃ ተኮር ውሳኔ አሰጣጥ እንዴት መጠቀም እንደሚቻል ላይ ያተኮረ መሆኑን ገልጸዋል። እንደ ዶክተር ትዕግስት ማብራሪያ፣ ኢንስቲትዩቱ በአሁኑ ወቅት ከ600 በላይ የሚሆኑ የጤና እና ጤና ነክ መረጃዎችን በመሰብሰብ፣ በማደራጀትና በማከማቸት ለሀገራዊ የጤና ውሳኔዎች ግብዓት እያደረገ ይገኛል። እነዚህ መረጃዎች በሽታዎችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር፣ የጤና ፖሊሲዎችን ለመቅረጽ እና በማስረጃ ላይ የተመሰረቱ ውሳኔዎችን ለማሳለጥ ጥቅም ላይ እየዋሉ ነው። ዶክተር ትግስት አክለውም፣ ከኮቪድ-19 ወረርሽኝ ጀምሮ የተደራጁ የጤና መረጃዎች የተለያዩ የጤና ስጋቶችን እና ወረርሽኞችን ለመቆጣጠር በተደረጉ ትንተናዎች እና ምላሾች ውስጥ በቀጥታ አስተዋጽኦ እንዳበረከቱ ገልጸዋል። የመረጃ ልውውጥና ትብብርን ለማጠናከር ከ195 በላይ የመንግሥት፣ የግል፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማትና ዩኒቨርሲቲዎች በመረጃ አሰባሰብ ላይ እንዳሉና መረጃ ልውውጥ ዙሪያ የተቀናጀ ትብብር ማድረግ እንዳለባቸውም አሳስበዋል። ተናጋሪዎቹ በጋራ ያስተላለፉት መልዕክት፣ የተጣራና የተደራጀ መረጃን ወደ ተግባራዊ ማስረጃ በመቀየር በጤና ዘርፍ የሚሰጡ ውሳኔዎች በታማኝ መረጃ ላይ እንዲመሰረቱ ማድረግ የጤና ሥርዓቱን ለማጠናከር ወሳኝ መሆኑን ነው። በጉባኤው ከጤና ሚኒስቴር፣ ከኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (EPHI)፣ ከአርማወር ሀንሰን የምርምር ተቋም (AHRI)፣ ከጤና ሚኒስቴር ስር ካሉ ኤጀንሲዎች፣ ከፌዴራል ሆስፒታሎች፣ ከዩኒቨርሲቲዎችና ከአጋር ተቋማት የተውጣጡ ተመራማሪዎች፣ ፖሊሲ አውጭዎች፣ የፕሮግራም መሪዎችና ከፍተኛ የጤና ባለሙያዎች ተሳትፈዋል። The 2026 Evidence-Informed Decision-Making (EIDM) Conference officially opened in Addis Ababa at the Adwa Victory Memorial Museum Hall, bringing together health leaders, policymakers, researchers, and stakeholders to strengthen the use of evidence in Ethiopia’s health system. The conference aims to promote data-driven decision-making and foster collaboration among institutions working to improve public health outcomes across the country. Opening the event, Ethiopian Public Health Institute (EPHI) Director General Dr. Mesay Hailu said the conference reflects a shared commitment to advancing health systems through knowledge, innovation, evidence, and partnership. He noted that EPHI has grown into a nationally respected institution and a continental center of excellence, making significant contributions in vaccine production, laboratory services, nutrition research, public health surveillance, and emergency preparedness. Dr. Mesay added that the conference aligns with EPHI’s mandate to manage the National Health Data Management and Analytics Center, which transforms health data into actionable evidence for policymaking and planning. National Health Data Management and Analytics Center Director Dr. Tigist Shumete said the conference focuses on leveraging data to support health policy development, knowledge management, and evidence-informed decisions. She highlighted that the Institute currently manages health-related data from more than 600 institutions and sources, helping to guide disease prevention, policy formulation, and national health planning. Dr. Tigist called for stronger collaboration among over 195 public institutions, private organizations, NGOs, and universities, while participants emphasized that converting high-quality data into actionable evidence is essential for building a more responsive and resilient health system in Ethiopia.
2 927
5
+4
没有文字...
2 290
6
ለድንገተኛ የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ዓመታዊ የመድኃኒት ፈላጐትና አቅርቦትን የተመለከተ ዓውደ ጥናት በመካሄድ ላይ ይገኛል ---------------- የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የቅድመ ዝግጁነትና አቅም ግንባታ ዳይሬክቶሬት ብሔራዊ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቢከሰቱ ሊኖር የሚችለውን የመድኃኒት ፍላጐትና አቅርቦት በመተንበይ (National Public Health Emergency Supply Forecasting Annual Exercise) ከኢንስቲትዩቱ፣ ከተለያዩ ተቋማት እና ከአጋር ድርጅት ባለሙያዎች ጋር በጋራ በመሆን ዓመታዊ የልምምድ አውደ ጥናት በቢሾፍቱ ከተማ በማካሄድ ላይ ይገኛል። አዉደ ጥናቱ ጠንካራ የሆነ የግብአት አቀርቦት ከብሔራዊ እስከ ወረዳ ድረስ ማንኛውም ሊከሰቱ ለሚችሉ የተፈጥሮና ሰዉ ሰራሽ አደጋዎች (natural disaster, humanitarian crisis, infectious disease outbreak) ያልተቆራረጠ የመድኃኒት አቅርቦትና ፈጣን የሆነ ምላሽ መስጠት ለማስቻል ያለመ መሆኑን ከመድረኩ ተመላክቷል። የኢንስቲትዩቱ የቅድመ ዝግጁነትና አቅም ግንባታ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ/ሮ ነዒማ ዘይኑ እንደገለፁት በበጀት ዓመቱ ለመስራት ከታቀዱ ተግባራት መካከል አንዱ ይህ ዓመታዊ የግብአት ፍላጎት ትንቢያ ሲሆን ወቅቱም የሚቀጥለዉን በጀት ዓመት ዕቅድ የሚታቀድበት እንደመሆኑ በመገባደድ ላይ ያለውን እንዲሁም ወቅታዊ የበሽታዎች ወረርሽኝ ስርጭት መረጃዎችን በመጠቀም ሊከሰቱ ይችላሉ ተብለዉ ለሚገመቱ ወረርሽኞች የሚዉሉ ግብአቶችን ለማቀድ የተዘጋጀ መድረክ ነው፡፡ ወ/ሮ ነዒማ አያይዘውም የአቅርቦት ሰንሰለቱን ለማጠናከርና ቀጣይነት ያለዉ ምላሽ ለመስጠት የሚጠቅም በመሆኑ ከተለያዩ አጋር ድርጅቶች ጋር በመሆን እየተሰራ ያለ ስራ ሲሆን ይህ ስራ በየአመቱ አቅም የመጨመርና የቅድመ ዝግጁነት አቅምን ለማጎልበትም እንደሚረዳ አስረድተዋል፡፡
2 751
7
+6
没有文字...
2 826
8
NDMC Conducts HDSS Report Writing Workshop The National Data Management Centre (NDMC) of the Ethiopian Public Health Institute (EPHI), in collaboration with the London School of Hygiene & Tropical Medicine (LSHTM), successfully organized a three-day Health and Demographic Surveillance System (HDSS) Report Writing Workshop from June 15 to 17, 2026. The main objective of the workshop was to support participants in finalizing high-quality annual HDSS reports using a harmonized reporting framework. This framework promotes consistency and comparability across HDSS sites and strengthens the use of evidence for health policy and planning. The workshop also emphasized the development of concise one-page briefs to effectively communicate key findings to technical experts and policymakers. Dr. Tigist Shumet, Director of NDMC encouraged participants to take full advantage of the opportunity to enhance the quality of their reports and strengthen their report-writing skills. The workshop brought together participants from seven Ethiopian universities—Jimma, Arba Minch, Addis Ababa, Mekelle, Gondar, Hawassa, and Haramaya Universities—all of which operate Health and Demographic Surveillance System (HDSS) sites in the country. The workshop was conducted as part of the Strengthening Ethiopian Surveys and Analytics (SESA) project, funded by the Gates Foundation, which aims to strengthen the generation and use of policy-relevant evidence in reproductive, maternal, neonatal, child, and adolescent health and nutrition (RMNCAH+N). Mr. Yoseph Zeru from the Ministry of Health’s Strategic Affairs Lead Executive Office attended the closing session and commended the collaborative efforts of NDMC-EPHI, LSHTM, and the seven HDSS universities under the SESA-HDSS program in strengthening HDSS data analytics and report-writing capacity. He highlighted the importance of high-quality, standardized reports in supporting evidence-informed decision-making within the health sector. Participants of the workshop  expressed strong appreciation for the workshop, noting that the harmonized reporting framework and peer-learning approach would significantly improve the quality, consisteny, and usefulness of HDSS annual reports. Many participants described the workshop as a valuable platform for strengthening collaboration and promoting standardized reporting practices across HDSS sites in Ethiopia.
2 373
9
+2
没有文字...
2 007
10
የአሜሪካ ኤምባሲ ምክትል የሚሽን ኃላፊ ካትሪን ሮድሪጌዝ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትን ጎበኙ የአሜሪካ ኤምባሲ ምክትል የተልዕኮ ኃላፊ ካትሪን ሮድሪጌዝ በኢትዮጵያና በአሜሪካ መካከል በሕብረተሰብ ጤና ዙሪያ የሚደረገው ትብብር የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋ ስጋቶች አስቀድሞ ለመከላከል እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን በኢንስቲትዩቱ በመገኘት ጎብኝተዋል:: የተከበሩ ካትሪን ሮድሪጌዝ በጉብኝታቸው ወቅትም እንደተናገሩት በአሜሪካ የበሽታ ቁጥጥር እና መከላከል ማዕከል ( US CDC) የሚደገፉ ፕሮግራሞች ኢትዮጵያውያንንና አሜሪካውያንን እንደ የኢቦላ ወረርሽኝ ካሉ አዳዲስ የጤና ስጋቶች ለመጠበቅ እየሰሩ መሄኑን ተናግረው ትብብሩ በዚህ ብቻ ሳይወሰን በዓለም አቀፍ የጤና ደህንነት፣ በኤችአይቪ/ኤድስ፣ በክትባት፣ በላቦራቶሪ ሥርዓት እና በድንገተኛ ጤና ምላሽ ዘርፎች ጭምር እንደሆነ ተናግረዋል:: የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሳይ ሀይሉ በበኩላቸው የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በሕብረተሰብ ድንገተኛ የጤና አደጋዎችን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር ፣የብሄራዊ ላብራቶሪ የአቅም ግንባታ ላይ፣ እንዲሁም በሕብረተሰብ ጤና ምርምር ዘርፍ በትኩረት እየሰራ መሆኑን ተናግረው የብሄራዊ የጤና መረጃ እና የአንድ ጤና ላይም ትርጉም ያለው ለውጥ ማምጣቱን አስረድተዋል:: በአሜሪካ እና በኢትዮጵያ መካከል የሚደረጉ ትብብሮች የላቦራቶሪ ምርመራ ፣ የድንገተኛ የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ምላሽ ሥርዓቶችን እና የጥናትና ምርምር ስራዎችን በማጠናከር የሀገራትን አቅም በማጎልበት ረገድ ሚናቸው ከፍተኛ በመሆኑ ትብብሩ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል::በኢንስቱትዩቱ የተደረገው ጉብኝትም የትብብሩን ደረጃ የሚያሳይ በመሆኑ ለአሜሪካ መንግስትና ሕዝብ ምስጋናቸውን አቅርበዋል:: https://ephi.gov.et/የአሜሪካ-ኤምባሲ-ምክትል-የሚሽን-ኃላፊ-ካ/ The Ethiopian Public Health Institute (EPHI) was pleased to welcome Ms. Catherine Rodriguez, Deputy Chief of Mission of the U.S. Embassy in Ethiopia, for a visit to the Institute to observe the longstanding partnership between Ethiopia and the United States in strengthening public health and health security. During the visit, Ms. Rodriguez discussed with Dr. Mesay Hailu, the Director General of the EPHI, and witnessed the impact of collaborative efforts in disease surveillance, laboratory diagnostics, emergency preparedness and response, immunization, HIV/AIDS, and broader global health security initiatives. The discussions also highlighted the joint commitment to preventing, detecting, and responding to emerging public health threats, including Ebola, Marburg, mpox, cholera, measles, polio, malaria, tuberculosis, and HIV. The visit reaffirmed the strong partnership between EPHI, the U.S. Government, and the U.S. Centers for Disease Control and Prevention (CDC) in building resilient public health systems and enhancing national and regional capacity to protect communities from current and future health threats. EPHI values the continued collaboration with its partners and remains committed to advancing public health excellence for a healthier and safer Ethiopia. https://ephi.gov.et/የአሜሪካ-ኤምባሲ-ምክትል-የሚሽን-ኃላፊ-ካ/
2 170
11
+8
没有文字...
2 049
12
የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የፓንደሚክ ፈንድ የቦርድ ተባባሪ ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ __ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የፓንደሚክ ፈንድ የበላይ ቦርድ ተባባሪ ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል። የፓንደሚክ ፈንድ ዝቅተኛና መካከለኛ ገቢ ያላቸዉ አገራትን አቅም በመገንባት ድንገተኛ የጤና አደጋ ክስተቶችን ለመከላከል፣ ለመለየትና ፈጣን ምላሽ ለመስጠት እንዲቻል በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የተቋቋመ መሊቲላተራል ፋይናንሲንግ አሰራር ሲሆን ሚኒስትሯ በአዲሱ ኃላፊነታቸው ዓለም አቀፍ አጋርነቶች እንዲጠናክር እና አገራት ወረርሽኞችን ለመከላከል ለሚያደርጉት ኢንቨስትመንት የሚሰጠውን ድጋፍ በበላይነት በመምራት ለዉጥ እንደሚያመጡ ፈንዱ ያለዉን እምነት ገልጸዋል፡፡ ዶ/ር መቅደስ ኃላፊነቱን የተረከቡት ከሩዋንዳ ጤና ሚኒስትር ከሆኑት ከዶ/ር ሳቢን ንሳንዚማና ሲሆን፣ ሚኒስትሯ ባስተላለፉት መልዕክት የህብረተሰባችንን ህይወት መታደግ የሚችልና የዓለምን የጤና ደህንነት ዋስትናን የሚያረጋግጥ ጠንካራ የጤና ስርዓት በመገንባት ለትዉልድ ማስተላለፍ አለብን ብለዋል።
3 214
13
没有文字...
2 836
14
3ኛው ዙር የመሰረታዊ ፊልድ ኢፒዲሞሎጂ (Frontline-FETP- VPD Track) ሰልጣኝ የጤና ባለሙያዎች ተመረቁ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (EPHI) የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ማዕከል የቅድመ ዝግጁነትና አቅም ግንባታ ዳይሬክቶሬት ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ከተለያዩ ክልሎች ከሚገኙ የወረዳ ጤና ተቋማት የተውጣጡና ለ3 ወራት መሰረታዊ የፊልድ ኢፒዲሞሎጂ (Frontline-FETP-VPD Track) ስልጠና ሲከታተሉ የቆዩ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር እና የክትባት መርሃ ግብር (Expanded Program on Immunization /EPI) ባለሙያዎች ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም ተመረቁ። የስልጠናው ዋና ዓላማ የጤና ባለሙያዎችን የእውቀትና የክህሎት አቅም በማሳደግ፣ በክትባት የምንከላከላቸውን በሽታዎች የቅኝት እና የልየታ ስራዎችን በማከናወን ፈጣን ምላሽ በመስጠት የሕብረተሰቡን ጤና የማስጠበቅ ተግባራትን ውጤታማ ለማድረግ ነው፡፡ ዶ/ር መልካሙ አብቴ የኢንስቲትቱ ም/ዋና ዳይሬክተር በምርቃት ስነ-ሥርዓቱ ላይ ተገኝተው እንደገለጹት ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር እነዚህን መሰል በርካታ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን ተቁመው፣ በመሰረታዊ ፊልድ ኢፒዲሞሎጂ ስልጠና የጤና ባለሙያዎችን አቅም ማሳደግና በማጎልበት በቀጣይ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል፡፡ ኢንስቲትዩቱን የልህቀት ማዕከል ከማድረግ ጎን ለጎን የባለሙያዎችን አቅም ከፍ በማድረግና የሁሉንም ቅንጅታዊ ስራዎች በማሳደግ ለሌሎች አገራት ተምሳሊት የሆነ ውጤታማ ስራ ለማስመዝገብ ከፍተኛ ትኩረት መሰጠቱን ገልፀዋል። ም/ዋና ዳይሬክተሩም አያይዘው ተመራቂዎች ያገኙትን እውቀት፣ ክህሎት እና ልምድ በመጠቀም በጋራና በቅንጅት ሕብረተሰቡ ዘንድ ሊደርስ የሚችል ከፍተኛ ለውጥ ማሳየት የሚችል ተግባር ማከናወን እንደሚገባቸውና፣ ለዚህም የኢንስቲትዩቱ ድጋፍ እና ቁርጠኝነት ትልቅ መሆኑን ተናግረዋል:: ወ/ሮ ነኢማ ዘይኑ የኢንስቲትዩቱ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ማዕከል የቅድመ ዝግጁነትና አቅም ግንባታ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ለተመራቂዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር እና የክትባት መርሃ ግብር ባለሙዎች በቅንጅት የሰለጠኑበት የስልጠና ፕሮግራም በአይነቱ ለየት ያለና የመጀመሪያ መሆኑን እንዲሁም ባለሙያዎች ያአገኙትን እውቀትና ግንዛቤ በመጠቀም የተሰጣቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ ማሳሰቢያ ሰጥተዋል፡፡ የኢንስቲትዩቱ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ማዕከል ባለሙያ እና የስልጠናው አስተባባሪ አቶ ጃፋር ከዛሊ በበኩላቸው ለሶስት ወራት የአቅም ግንባታ ስልጠና የተከታተሉት የጤና ባለሙያዎች በክትባት የምንከላከላቸው በሽታዎች አስመልክቶ የቅኝት፣ የልየታ እና ፈጣን ምላሽ አሰጣጥ ላይ የተሻለ የእውቀት፣ የክሕሎትና የግንዛቤ አቅምን እንዲያጎለብቱ ስልጠናው በጥልቀት መሰጠቱን ተናግረዋል፡፡ አቶ ደግሰው ደርሶ ጤና ጥበቃ የክትባት አገልግሎት ተወካይና ዶ/ር ታጠቅ ቦጋለ የአፍሪካ ቀንድ አገራት የአፍኔት(AFENET) ድርጅት ሪጂናል አስተባባሪ ስልጠናውን አስመልክቶ የየራሳቸውን መልእክት ያስተላለፉ ሲሆን አፍሪካ ሲዲሲ (US Centers for Disease Control and Prevention/CDC) እና አፍኔት (African Field Epidemiology Network /AFENET) የቴክኔክና የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን ከስልጠናው አስተባባሪ መረዳት ተችሏል፡፡ ሰልጣኝ ባለሙያዎቹ በበኩላቸው በስራ ቦታቸው የተሰጧቸውን የፊልድ ፕሮጀክቶች አጠናቀው በጽሁፍና በግንባር ገለጻ (Presentation) አማካኝነት መገምገማቸውን ጠቅሰው፣ ስልጠናው በተሰማሩበት የሥራ ዘርፍ ውጤታማ ሥራዎችን ለማስመዝገብና ለሕብረተሰቡ የሚሰጡትን የዕለት ከዕለት የጤና አገልግሎቶች በተሻለ መንገድ ተግባራዊ ለማድረግ ከፍተኛ አቅም እንደፈጠረላቸው ገልጸዋል። በአጠቃላይ ስልጠናውን በብቃት ተከታትለው ያጠናቀቁና በአማካይ 70 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ያስመዘገቡ 14 የኮርሱ ተሳታፊ የጤና ባለሙያዎች የእውቅና ሰርተፍኬት ተበርክቶላቸዋል።
3 574
15
+1
没有文字...
2 502
16
+9
没有文字...
3 393
17
ውጤታማ ተግባቦት ለጠንካራ የጤና ስርዓት ግንባታ _ "ውጤታማ ተግባቦት ለጠንካራ የጤና ስርዓት ግንባታ" በሚል መሪ ቃል ለጤናው ዘርፍ አመራሮችና ኮሙኒኬሽን ኃላፊዎች የተዘጋጀ የውጤታማ ተግባቦት ስልጠና በአፍርካ ሊደርሽፕ የልህቀት ማእከል እየተሰጠ ይገኛል። የጤናው ዘርፍ ውሳኔ ከመስጠት ባለፈ ትልቁ ኃላፊነት የተግባቦት ስራ መሆኑን በመድረኩ የመክፈቻ ንግግራቸው ያስረዱት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፤ በተለይም በአሁኑ ወቅት የተግባቦት ስራ ከምንጊዜውም በላይ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል። ውጤታማ ተግባቦት ለአመራር ከክህሎትም በላይ ውጤታማ መሣሪያው መሆኑን ያስረዱት ዶ/ር መቅደስ፤ የዘርፉ አመራሮች ከአውደ ጥናቱ ያገኙትን እውቀት በስራቸው ለሚገኙ ሰራተኞች እና ባለሙያዎች በማጋራት ክህሎታቸውን እንዲገነቡ የተዘጋጀ ስልጠና መሆኑን ተናግረዋል። ማህበረሰባችንን ከተሳሳተ መረጃ የምንጠብቅበት አቅማችን የተግባቦት ስራችን በመሆኑ ከስልጠናዉ የሚገኘውን እውቀት ተግባራዊ በማድረግ ለማህበረሰባችን ወቅታዊ እና ትክክለኛ መረጃ የማድረስ ክህሎታችንን መገንባት ያስፈልጋል ብለዋል። እየተቀያየረ ባለው አለምአቀፍ እና ሃገራዊ ሁኔታዎች ውስጥ ከሁኔታዎች ጋር የሚስማማ የተግባቦት ስራ አስፈላጊ መሆኑንም ዶ/ር መቅደስ አክለዋል። የጤና ደህንነት ተግባራት እራሱን የቻለ ዲሲፕሊን መሆኑን ያስረዱት የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገ‍ልግሎት ሚኒስትር ክብርት እናትአለም መለሠ፤ የጤናው ዘርፍ በእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ህይወት ውስጥ አሻራውን የሚያኖር በመሆኑ አመራሩ ለተግባቦት ትኩረት ማድረግ አለበት ብለዋል። የሃገራችን ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ከማህበረሰባችን ጤና ጋር በቀጥታ የሚገናኝ በመሆኑ ለማህበረተሰቡ የሚሰጠው የጤና አገልግሎት በተግባቦት ስራ መደገፍ አለበት ብለዋል። የስልጠናዉ ዓላማ የጤናው ዘርፍ አመራር የዘርፉን የህዝብ ግንኙነት እና የጤና ኮሙኒኬሽን መሰረታዊ ህሳቤና ክህሎት ከማግኘት ባሻገር አመራሩ የሀገረመንግስትና ብሄረ መንግስት ግንባታ ዉስጥ የድርሻዉን መወጣት አጠናክሮ እንዲቀጥል ታሳቢ በማድረግ የተዘጋጀ መሆኑን በጤና ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት እና ጤና ኮሚኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ ር ተገኔ ረጋሣ ገልፀዋል። ስልጠናዉ ጤና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ሲሆን “ገዢ ትርክትና የአመራር ሚና” ላይ በዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል የህዝብና ዓለም አቀፍ ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር በሆኑት ዶ/ር ቢቂላ ሁርሳ ቀርበዉ በቡድን ዉይይት እየተደረገ ይገኛል።
3 728
18
+9
没有文字...
2 998
19
没有文字...
2 608
20
የኢቦላ ቫይረስ በሽታ ወረርሽኝ ዝግጁነትና ምላሽን ለመፈተሽ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከላት የተግባር ልምምድ (functional simulation exercise) አካሄዱ EPHI), Conducts National Functional Simulation Exercise to Boost Ebola Preparedness and Response Capacity የተግባር ልምምዱ በብሔራዊ እና በ12 ክልሎች በሚገኙ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከላት በአካል እና በበይነ መረብ ቅንጅት በሀገር አቀፍ ደረጃ የተካሄደ ሲሆን ዋና ዓላማውም በሕብረተሰብ ጤና አደጋ ማስተባበሪያ ስርዓት ውስጥ ያለውን የቅድመ ማስጠንቀቂያ እና የቅኝት አቅምን ለመፈተሽ፣ የዝግጁነት ዕቅዶች ተግባራዊ መሆናቸውን ለመለየት፣ ከክልሎች፣ ከአጋር አካላት እና ከሌሎች ዘርፎች ጋር ያለውን ቅንጅታዊ ትብብር ለመገምገም፣ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከል ከሌሎች ማዕከላት ጋር ያለውን የመገናኛ ስርዓትን በሚገባ ለማየት እንዲሁም ባጋጠሙ ክፍተቶችም ላይ እርማት በማድረግ የተጠናከረ ዝግጁነትን ለማረጋገጥ ነው። ዶ/ር መሳይ ኃይሉ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር በተግባር ልምምዱ መክፈቻ ፕሮግራሙ ላይ ተገኝተው እንደተናገሩት የኢቦላ ቫይረስ ወረርሽኝ በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ (DRC) እና በዩጋንዳ አገራት መከሰቱ ከታወቀበት ቀን ጀምሮ የብሄራዊ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከል በልዩ ትኩረት ተዘጋጅቶ በርካታ ስራዎችን ማከናወኑን እና በየብስ መግቢያና መውጫ በሮች እንዲሁም በዓለም አቀፍ አየር ማረፊያዎች ጠንካራ የሆነ የቅኝትና የክትትል ስራዎችን እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ዋና ዳይሬክተሩ አያይዘውም የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ስርዓቱን ከማዘመን ባሻገር የጤና ደህንነት ስራችንን ጠንካራ ለማድረግ ይቻል ዘንድ የተግባር ልምምድ በማድረግ ዝግጁነትን በሚገባ በማረጋገጥ ለሚከሰቱ ማንኛውም የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ችግሮች ሁሉ ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የሚቻልበትን አቅም ለመገንባት መሆኑን ገልጸዉ ለዚህም በኢንስቲትዩቱ አመራር በኩል ከፍተኛ ቁርጠኝነት መኖሩን ጠቅሰዋል፡፡ ዶ/ር መልካሙ አብቴ የኢንስቲትዩቱ ም/ዋና ዳይሬክተር በበኩላቸው እየተካሄደ ያለው የተግባር ልምምድ የኢቦላ ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል በሚደረግው ከፍተኛ የዝግጅት ወቅት መሆኑ ልምምዱ ከሌላው ጊዜ የሚለይ መሆኑን ጠቁመው፣ ከብሔራዊ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከል እስከ ክልል ድረስ የዝግጁነት አቅማችንን የምንፈትሽበት እና ክፍተቶችን ለመለየት ጠቀሜታዉ የጎላ ሲሆን በቀጣይ በሁሉም ክልል ተግባራዊ የሚደረግ ይሆናል ብለዋል፡፡ ወ/ት ኤቢሴ አቦሴ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከል አስተባባሪ አጠቃላይ የተግባር ልምምዱን አስመልክቶ እንደ ተናገሩት ከአጋር ድርጅቶች ጋር በመተባበር የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋ (PHE) ባለሙያዎች በፌዴራልና በክልል ደረጃ በተደራጁ 7 ቴክኒካል እና ዋና ዋና ዓላማዎችን መሰረት በማድረግ በአካል እና በበይነ መረብ በተቀናጀ መልኩ የዝግጁነት አቅምን ለመፈተሽ ለ3 ቀናት የተካሄደ ልምምድ መሆኑን ገልፀዉ የነበረው የተግባር ልምምድም እጅግ ውጤታማ እንደነበር አስረድተዋል፡፡ Ethiopian Public Health Institute (EPHI), Conducts National Functional Simulation Exercise to Boost Ebola Preparedness and Response Capacity The Ethiopian Public Health Institute (EPHI), through the national Public Health Emergency Operation Center (PHEOC), has successfully conducted a comprehensive functional simulation exercise aimed at testing preparedness and response capabilities for a potential Ebola Virus Disease (EVD) outbreak. Coordinated at the national level, the exercise brought together an extensive network of stakeholders, partners, and 12 subnational PHEOCs representing various regions and city administrations, all participating actively from their respective operation centers. The primary objective of this coordinated effort was to rigorously evaluate the country's early warning systems, surveillance capacities within the Public Health Emergency Management (PHEM) structure, and the operational readiness of existing contingency plans and procedures. Beyond internal readiness, the simulation placed a heavy emphasis on multi-sectoral collaboration and seamless communication during a public health emergency. Key focus areas included assessing coordination with regional health bureaus and partners, testing cross-border communication and surveillance at Points of Entry (PoE), and evaluating inter-PHEOC communication networks essential for rapid decision-making. By analyzing information-sharing systems and reviewing critical response measures across major response pillars, the exercise successfully identified system strengths and operational gaps, ensuring a more resilient, synchronized, and timely defense against potential health threats at both national and subnational levels.
3 512