Ethiopian Public Health Institute | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት
EPHI one of the oldest and known public health institutes in Africa. It is open 24/7 for public health emergency management through Emergency Operation Center. For any information and help call 8335 or send us a message through ephieoc@gmail.com
Больше📈 Аналитический обзор Telegram-канала Ethiopian Public Health Institute | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት
Канал Ethiopian Public Health Institute | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (@ethphi) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 15 116 подписчиков, занимая 1 627 место в категории Медицина и 2 245 место в регионе Эфиопия.
📊 Показатели аудитории и динамика
С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 15 116 подписчиков.
Согласно последним данным от 25 июля, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 443, а за последние 24 часа — 9, при этом общий охват остаётся высоким.
- Статус верификации: Не верифицирован
- Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 15.87%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 8.53% реакций от общего числа подписчиков.
- Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 2 399 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 1 289 просмотров.
- Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 0.
📝 Описание и контентная политика
Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
“EPHI one of the oldest and known public health institutes in Africa. It is open 24/7 for public health emergency management through Emergency Operation Center.
For any information and help call 8335 or send us a message through ephieoc@gmail.com”
Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 26 июля, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Медицина.
Загрузка данных...
| Дата | Привлечение подписчиков | Упоминания | Каналы | |
| 25 июля | +9 | |||
| 24 июля | +13 | |||
| 23 июля | +33 | |||
| 22 июля | +12 | |||
| 21 июля | +9 | |||
| 20 июля | +15 | |||
| 19 июля | +19 | |||
| 18 июля | +20 | |||
| 17 июля | +12 | |||
| 16 июля | +21 | |||
| 15 июля | +5 | |||
| 14 июля | +10 | |||
| 13 июля | +13 | |||
| 12 июля | +9 | |||
| 11 июля | +28 | |||
| 10 июля | +5 | |||
| 09 июля | +20 | |||
| 08 июля | +31 | |||
| 07 июля | +7 | |||
| 06 июля | +28 | |||
| 05 июля | +7 | |||
| 04 июля | +6 | |||
| 03 июля | +22 | |||
| 02 июля | +11 | |||
| 01 июля | +13 |
| 2 | Нет текста... | 1 421 |
| 3 | Нет текста... | 1 335 |
| 4 | EPHI's Deputy Director General Dr. Melakamu Abte said the institute is striving to become a regional center of excellence in public health protection across Africa through continuous investment in workforce development.
He emphasized that maintaining a trained and battle-ready emergency workforce is essential for responding effectively to epidemics and other public health threats. According to Dr. Melakamu, the newly trained professionals are prepared to provide rapid response services not only in Ethiopia but also across the African continent whenever needed.
Addressing the ceremony, W/ro Neima Zeynu, Director of the Public Health Emergency Management, Preparedness, and Capacity Building Directorate at EPHI, said the practical curriculum delivered to the fourth cohort was developed based on accumulated field experience.
She stressed that public health emergency preparedness is not an option but a necessity, adding that EPHI will continue providing practical, hands-on training to strengthen the country's emergency response capacity.
The graduation ceremony was attended by Colonel Menahaylesh Tadele, Representative of the Defense Health Main Directorate and Head of Health Promotion and Disease Prevention; W/ro Munira Nasir, Representative of the Federal Police Main Health Directorate; and Dr. Senait Tekeste, Representative of the World Health Organization (WHO) Ethiopia.
Certificates of recognition were presented to all 89 graduates in acknowledgment of their successful completion of the intensive training program, marking another important step in Ethiopia's efforts to build a resilient and self-sustaining public health emergency workforce. | 1 969 |
| 5 | ኢትዮጵያ በራሷ አቅም ጥራት ያለውን የአደጋ ጊዜ ፈጣን ምላሽ የሰው ኃይል ልማት በተቋማዊ መልኩ ለማጠንከር እያስመዘገበች ያለው ውጤት ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ፡፡
Ethiopia Strengthens Public Health Emergency Workforce Capacity Through Autonomous Training
--------------------------------------
የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር፣ የቅድመ ዝግጁነትና አቅም ግንባታ ዳይሬክቶሬት የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ችግሮች ሲከሰቱ ፈጣን ምልሽ መስጠት የሚችሉ ከፌዴራል፣ ከሁሉም ክልሎች እና ከተማ አሰተዳደር ለተውጣጡ ባለሙያዎች ለአራተኛ ዙር የአፍሪካ የበጎ ፈቃደኞች የጤና ኮርፕስ (AVOHC SURGE) ቡድን በማሰልጠን ሀምሌ 15/2018 ዓ.ም በሐዋሳ ከተማ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሳይ ኃይሉ በተገኙበት አስመረቀ፡፡
የስልጠናው ዋና ዓላማ በአገር አቀፍ፣ በአፍሪካ ብሎም በዓለም አቀፍ ደረጃ ያሉትን የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ከመከሰታቸው አስቀድሞ እንዲሁም ሲከሰቱ ጥራት ባለው መልኩ የዝግጁነት፣ የቅኝት እና ፈጣን ምልሽ ሰጪ ባለሙዎችን አቅም ለመገንባት ነው፡፡
ዶ/ር መሳይ ኃይሉ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር በምርቃ ስነ-ስረዓቱ ላይ ተገኝተው ባስተላላፉት መልዕክት እንደገለጹት ከ24 ሰዓት እስከ 48 ባሉት ሰዓታት ውስጥ ለመሰማራት እና ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል የሰው ኃይል በስልጠና እየተገነባ መሆኑን፣ ይህም ኢትዮጵያ በራሷ አቅም ጥራት ያለውን የአደጋ ጊዜ የሰው ኃይል ልማትን በተቋማዊ መልኩ ለማጠንከር ያስመዘገበችውን ከፍተኛ እድገት የሚያሳይ መሆኑን ጠቁመው፣ ስኬቱም የአገሪቱ መንግስት የሕብረተሰብ ጤና የሰው ኃይልን ማጠንከር ለአገራዊ የጤና ደህንነት መሰረታዊ ምሶሶ አድርጎ የወሰደውን የማይናወጥ ቁርጠኝነት በግልጽ የሚያሳይ ነው በለዋል፡፡
ዋና ዳይሬክተሩ አያይዘውው ተመራቂዎች ከዛሬ ጀምሮ ብሔራዊ የአደጋ ጊዜ ምላሽ ሰጪ ቡድን ሮስተር እንደተቀላቀላችሁ በደስታ እያበሰርኩ ባገኛችሁት እውቀት መሰረት የሚጠበቅባችሁን ሀገራዊ ኃላፊነት በአግባቡ እንደትወጡ በአጽንኦት አሳስባለሁ ሲሉ መልክታችውን አስተላልፈዋል፡፡
ዶ/ር መልካሙ አብቴ የኢንስቲትዩቱ ም/ዋና ዳይሬክተር በበኩላቸው ኢንስቲትዩቱ በአፍሪካ የሕብረተሰቡን ጤና በማስጠበቅ በኩል የልህቀት ማዕከል ለመሆን ዓላማ አድርጎ እሰራ መሆኑን ጠቅስው፣ ለዚህም ራዕይ መሳካት የጤና ባለሙያዎችን በስልጠና ማገንባት አንዱና ዋናው መሆኑን፣ ሁል ጊዜ ዝግጁ የሆነ የሰለጠነ የሰው ኃይል በማዘጋጀት ለሚከሰቱ የተለያዩ ወረርሽኖች ምላሽ መስጠት አስፈላጊ በመሆኑ በተግባር የተፈተነ በርካታ የሰው ኃይል ዝግጁ ማድረግ ተችሏል፡፡ ይህም ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በአፍሪካ ደረጃ ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የሚችል የጤና ባለሙያ መሆኑን ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
ወ/ሮ ነኢማ ዘይኑ የኢንስቲትዩት የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር፣ የቅድመ ዝግጁነትና አቅም ግንባታ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ስልጠናውን አስመልክቶ እንደተናገሩት በርካታ ልምዶችን መሰረት ባደረገ መልኩ ለአራተኛ ዙር ባለሙያዎችን በጥልቀትና በብቃት ማስልጠን መቻሉን ገልጸው፣ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ዝግጁነት ጉዳይ የፍላጎት ሳይሆን የግዴታ በመሆኑ በቀጣይም በተግባር ላይ የተመሰረተ የባለሙያዎች ስልጠና የሚቀጥል መሆኑን ጠቁመዋል፡፡
ኮሎኔል መናኃይሎሽ ታደለ የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ ተወካይና የጤና ማበረታቻና የበሽታ መከላከል መምሪያ ኃላፊ፣ ወ/ሮ ሙኒራ ናስር የፌዴራል ፖሊስ ዋና ጤና መምሪያ ተወካይ እና ዶ/ር ሰናይ ተከስተ የዓለም ጤና ድርጅት በኢትዮጰያ ተወካይ በምረቃ ፕሮግራሙ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን ከተለያዩ የጤና ሴክተር ተውጣጥተው የአራተኛውን ዙር ስልጠና ለአንድ ወር ተከታትለው ያጠናቀቁ 89 ባለሙያዎች የእውቅና ሰርተፍኬት ተሰጥቷቸዋል፡፡
Ethiopia Strengthens Public Health Emergency Workforce Capacity Through Autonomous Training
Ethiopia has achieved another milestone in strengthening its public health emergency workforce through a nationally led initiative aimed at enhancing preparedness and rapid response to disease outbreaks and other public health emergencies.
The Ethiopian Public Health Institute (EPHI) graduated 89 health professionals who successfully completed a one-month intensive training under the fourth cohort of the African Volunteer Health Corps (AVoHC SURGE) initiative. The graduates, drawn from federal institutions, regional states, and city administrations, have been equipped to serve as rapid responders during public health emergencies.
The training program was designed to build high-quality capacity in emergency preparedness, surveillance, and rapid response, enabling Ethiopia to respond more effectively to public health emergencies at the national, continental, and global levels.
Speaking at the graduation ceremony, Dr. Mesay Hailu, Director General of EPHI, said the institute is working to establish a highly competent emergency workforce capable of deploying within 24 to 48 hours of a public health emergency.
"This achievement clearly demonstrates Ethiopia's significant progress in strengthening its institutional capacity for emergency human resource development," Dr. Mesay said. "It reflects the government's unwavering commitment to recognizing public health workforce development as a foundational pillar for national health security."
He welcomed the graduates to the National Emergency Response Roster and encouraged them to serve the country with professionalism, commitment, and the knowledge and skills they acquired during the training. | 1 883 |
| 6 | Нет текста... | 1 736 |
| 7 | የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዘዳንት አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የተመሰረተበትን 100ኛ ዓመት የአልማዝ ኢዩቤልዩ በዓል ላይ ያደረጉት የመክፈቻ ንግግር
📲 እኛን ለመከታተል / Follow us:
• Facebook:- https://web.facebook.com/EPHIET
• LinkedIn:- https://www.linkedin.com/company/ethiopian-public-health-institute
• Telegram:- https://t.me/EthPHI
#EPHI #EPHI100Years #PublicHealth #Ethiopia #Africa #HealthResearch #CentennialCelebration #DrMesayHailu #EthiopianPublicHealthInstitute | 2 170 |
| 8 | "ታላቁ ስኬታችን ያለፈው ታሪካችን ብቻ ሳይሆን፣ በጋራ የምንገነባው የወደፊት እጣ ፈንታችንም ነው" ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ
የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት 100ኛ ዓመት ክብረ በዓልና 5ኛው የሕብረተሰብ ጤና ሳይንሳዊ ኮንግረስ በሳይንስ፣ በፈጠራ እና የወደፊት ራዕይን በሚያመላክት መርሀግብር ተጠናቀቀ
የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት 100ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን እና 5ኛውን የሕብረተሰብ ጤና ሳይንሳዊ ኮንግረስ ከሀምሌ 9 እስከ 11 ቀን 2018 ዓ.ም. በድምቀት አክብሮ አጠናቋል። በማጠቃለያ መርሃ ግብሩ ላይ የመንግሥት ኃላፊዎች፣ የኢንስቲትዩቱ አመራሮች፣ ተመራማሪዎች፣ የአጋር ድርጅቶች ተወካዮችና የጤና ዘርፍ ባለሙያዎች የተገኙ ሲሆን፣ የኢንስቲትዩቱ ያለፉት 100 ዓመታት ስኬቶች ከመዘከራቸው በተጨማሪ የቀጣዩ 100 ዓመት ራዕይ በስፋት ተቀምጧል።
የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ በመዝጊያ ንግግራቸው፣ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በሕብረተሰቡ ጤና ፣ በጤና ምርምር፣ በላቦራቶሪ አቅም ግንባታ፣ በወረርሽኝ ቅድመ መከላከልና ቁጥጥር፣ እንዲሁም በሀገራዊ የጤና ደህንነት ሥርዓት ግንባታ ኢትዮጵያን ለዓለም ያስተዋወቀ ተቋም መሆኑን ገልጸዋል። ተቋሙ በጤናው ዘርፍ የልህቀት ማዕከል በመሆን የኢትዮጵያ፣ የአፍሪካና የዓለም ኩራት መሆኑንም አስረድተዋል።
ዶ/ር ደረጀ አክለውም፣ የኢንስቲትዩቱ ታላቁና አጓጊው የሥራ ምዕራፍ ገና ወደፊት እንደሚጻፍ በመግለጽ፣ ቀጣዩ 100 ዓመት ጉዞ በአራት ዋና መርሆዎች ላይ መመስረት እንዳለበት አስገንዝበዋል። እነዚህም መቀናጀት ፣ መፍጠን ፣ ፈጠራ እና መዝለል መሆናቸውን ጠቅሰው፣ እየተባባሱ የሚሄዱ እንደ ፀረ-ተህዋሲያን መድኃኒት መቋቋም (AMR)፣ ድንገተኛ ወረርሽኞች እና የአየር ንብረት ለውጥ ያሉ ተግዳሮቶችን ለመቋቋም በፈጠራ፣ በምርምር እና በቴክኖሎጂ የተደገፈ ፈጣን አሰራር እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል።
በመድረኩ የጤና ሚኒስቴር በኢንስቲትዩቱ የዘመናት ጉዞ ላበረከተው የላቀ አመራር፣ ቁርጠኛ ድጋፍና አጋርነት ከኢንስቲትዩቱ ልዩ እውቅና ተሰጥቶታል።
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሳይ ሀይሉ በበኩላቸው፣ 100ኛውን ዓመት ማክበር ታሪካዊ እድልና ትልቅ ኩራት መሆኑን ገልጸው፣ ተቋሙ በአንድነት፣ በትጋትና በፍቅር ለ100 ዓመታት የገነባውን ታሪክ በቀጣዮቹ 100 ዓመታት የበለጠ ከፍታ ለማድረስ ከአመራሩ እስከ ሠራተኛው ድረስ ቁርጠኞች መሆናቸውን አስታውቀዋል። ከመንግስት የተሰጡ ተልእኮዎችን ኢንስቲትዩቱ በብቃት እየፈጸመ እንዳለ የገለጹት ዋና ዳይሬክተሩ የልህቀት ማእከል ለመሆን የተያዘው ራእይም እየተሳካ መሆኑን አስረድተዋል:: ባለፈት መቶ ዓመታት የተመዘገቡ ውጤቶችምን እንደ ግብዓት በመውሰድ ለተሻለ የሕብረተስብ ጤና እንደሚሰራ ገልጸዋል::
የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ጌታቸው ቶሌራ በበኩላቸው፣ የኢንስቲትዩቱ የወደፊት እድገት ከዲጂታል ሽግግርና ከአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) አጠቃቀም ጋር በቅርበት የተያያዘ መሆኑን ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ታዬ ግርማ በበኩላቸው፣ የAI ቴክኖሎጂ አጀማመር፣ እድገትና በጤናው ዘርፍ እየፈጠረ ያለውን ለውጥ በዝርዝር አቅርበዋል። የAI አጠቃቀም በበሽታ ቅድመ ትንበያ፣ በምርምር፣ በመረጃ ትንተና እና በውሳኔ አሰጣጥ ውጤታማነትን በማሳደግ ጠቃሚ ሚና እየተጫወተ መሆኑን ገልጸዋል።
በሳይንሳዊ ኮንግረሱ ወቅት የተለያዩ የምርምር ውጤቶች የቀረቡ ሲሆን፣ የጤና ሥርዓቱን ውጤታማነት የሚመለከቱ ጥናቶች በአቶ አሸንፍ ታደለ እና በካናዳ የማክማስተር ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር ዳዊት ወልዳይ ቀርበው፣ በማስረጃ ላይ የተመሰረተ ውሳኔ አሰጣጥና የመረጃ ምንጮችን ማጠናከር ላይ ሰፊ ውይይት ተካሂዷል።
በዚሁ ወቅት የኢንስቲትዩቱ አዲስ ብራንድ እና 100 ዓመት ታሪክን የሚያስቃኝ መጽሐፍ ተመርቀው ለእንግዶች የተበረከቱ ሲሆን፣ የኢንስቲትዩቱን የ100 ዓመት ጉዞ የሚያሳይ ዘጋቢ ፊልምም ቀርቧል።
በማጠቃለያው የ100ኛ ዓመት በዓልንና 5ኛውን የሳይንሳዊ ኮንግረስ በስኬት ላጠናቀቁ አዘጋጅ ኮሚቴዎች፣ ተመራማሪዎች፣ የአጋር ድርጅቶች ተወካዮችና ለበዓሉ ስኬት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ባለሙያዎች የእውቅና ሽልማት ተሰጥቷል።
ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ ንግግራቸውን ሲያጠቃልሉ፣ "ታላቁ ስኬታችን ያለፈው ታሪካችን ብቻ ሳይሆን፣ በጋራ የምንገነባው የወደፊት እጣ ፈንታችን ነው" በማለት አጽንኦት ሰጥተው ተናግረው፣ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ቀጣዩ 100 ዓመት ጉዞ ከዛሬ ጀምሮ በሳይንስ፣ በፈጠራ፣ በቴክኖሎጂ እና በጠንካራ ትብብር እንደሚቀጥል አስታውቀዋል።
https://ephi.gov.et/ታላቁ-ስኬታችን-ያለፈው-ታሪካችን-ብቻ-ሳይ/ | 2 333 |
| 9 | Нет текста... | 2 088 |
| 10 | Нет текста... | 2 269 |
| 11 | የዶ/ር ጌታቸው ቶሌራ፣ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር እና የመቶኛ ዓመት የምስረታ በዓልና የአምስተኛው ዓመታዊ ሳይንሳዊ ኮንግረስ አዘጋጅ ኮሚቴ ሰብሳቢ መልዕክት
---------------------------
የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት መቶኛ ዓመት የምስረታ በዓል እና አምስተኛው ዓመታዊ ሳይንሳዊ ኮንግረስ ከሐምሌ 9 ቀን እስከ 11 / 2018 ዓ.ም. ድረስ በከፍተኛ ድምቀት በመከበር ላይ ይገኛል።
የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲዮቱ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ጤና እና ደህንነት ላለፈው መቶ ዓመታት በታማኝነት የዘለቀ አገልግሎትን በርካታ ስኬቶችን አስመዝግቧል።
ለአብነት ያህልም የምርምር ውጤቶቻችን ከ175 ወደ 14,475 የጥናት ጽሑፎች አድገዋል : ከ40 በላይ የክልል የሪፈራል ላቦራቶሪዎችን መስርተን ህዝባችንን ባለበት ቦታ መድረስ ችለናል። ወደ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትነት ያደጉ 8 የክልል ላቦራቶሪዎች ተመስርተዋል። ለልዮ ልዮ ወረርሽኞች ፈጣን ምላሽ ሠጥተናል። የፊልድ ኢፒዲሞሎጂ ላብራቶሪ የስልጠና ፕሮግራም ባሉ መርሃ ግብሮች በመላው ሀገሪቷ የሚገኙ ከ40,000 በላይ የጤና ባለሙያዎችን ማሰልጠን ችለናል። እነዚህን አመርቂ ስራዎች ከልዮ ልዮ መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑና እንዲሁም አጋራችን ከሆኑ ከአለም ዓቀፍ ተቋማት ጋር ለማከናወን በመቻላችን ታላቅ ደስታ ይሰማናል። በዚህ አጋጣሚ በአንድ መቶ ዓመት ጉዞአችን አብራችሁ ለነበራችሁ እና ለመላው ህብረተሰባችንን በአዘጋጅ ኮሚቴው ስም እንኳን አደረሳችሁ አደረሰን ለማለት እወዳለሁ ።
ዶ/ር ጌታቸው ቶሌራ
የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር እና የመቶኛ ዓመት የምስረታ በዓልና የአምስተኛው ዓመታዊ ሳይንሳዊ ኮንግረስ አዘጋጅ ኮሚቴ ሰብሳቢ | 3 114 |
| 12 | Нет текста... | 2 545 |
| 13 | ኢንስቲትዩቱ በ100 ዓመታት ጉዞው በሕብረተሰብ ጤና፣ በምግብ ሳይንስና በሥነ-ምግብ ዘርፍ የላቀ አስተዋፅኦ ማበርከቱ ተገለፅ።
የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በአንድ ምዕተ ዓመት ጉዞው ውስጥ የሀገሪቱን የጤና ሥርዓት በማጠናከር ብሎም ሁሉን አቀፍ የጤና አገልግሎት ለማዳረስ የተደረገውን ጉዞ በመደገፍ ረገድ እንዲሁም በምግብ ሳይንስና በሥነ-ምግብ ምርምር ዘርፍ ከፍተኛ ስኬቶችን ማስመዝገቡ ተገለጸ።
ይህ የተገለጸው በዛሬው ዕለት በተከናወነው በአምስተኛው የሕብረተሰብ ጤና ሳይንሳዊ ጉባኤ ለማክበር በተዘጋጀው መርሃ ግብር ላይ ነው።
በመድረኩ ላይ ሁሉን አቀፍ የጤና ሽፋን ለማሳካት በሚደረገው ጉዞ የመሰረታዊ ጤና እንክብካቤ ሚናን በተመለከተ እንዲሁም ከምግብ ወደ ንጥረ ምግብ በሚል የአንድ ምዕተ ዓመት የሳይንስ፣ ፖሊሲና የሕብረተሰብ ጤና ስኬቶች በሚል ርዕስ ጥናታዊ ጽሑፎች ቀርበዋል።
በታዋቂዎቹ ምሁራን በፕ/ር ጌትነት ምትኬ እና በዶ/ር ሲሳይ ሲናሞ ጥናታዊ ፅሁፎቹ የቀረቡ ሲሆን የመድረኩን ውይይትቱን ዶ/ር መሰረት ዘላለም መርተዋል። በቀረቡት ጥናታዊ ፅሁፎች ላይ ሠፋ ያለ ውይይት የተካካሄደባቸው ሲሆን ኢንስቲትዩቱ ባለፉት 100 ዓመታት ያስመዘገባቸው ታሪካዊ ስኬቶች እና ትሩፋቶች በሳይንሳዊ ማስረጃ ተደግፈው የቀረቡ ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ ለወደፊቱ የሕብረተሰብ ጤና ስራዎችን የሚያግዙ ሳይንሳዊ ምክረ ሐሳቦችም ቀርበዋል።
የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ጌታቸው ቶሌራ አቅራቢዎቹ ላቀረቧቸው ጥናታዊ ፅሁፎች አመስግነው ፅሁፎቹም ወደፊት ለሚዘጋጁ ፖሊሊዎች ግብዓት እንደሚሆኑ ገልፀዋል።
በጉባኤው የተሳተፉ የሳይንስ ኮሚቴ አባላት፣ ተመራማሪዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና ሌሎች ተሳታፊዎች የቀረቡት ጥናቶች በኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ዘርፍ የተገኙ ስኬቶችን ከመገምገም ባሻገር ለቀጣይ የፖሊሲና የምርምር አቅጣጫዎች ጠቃሚ ግብዓት እንደሚሆኑ ተናግረዋል። | 2 254 |
| 14 | Нет текста... | 1 963 |
| 15 | Нет текста... | 2 673 |
| 16 | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት 100ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በፕሬዘንቴሽንና በፓናል ውይይት ቀጥሎ ውሏል
------------------------------
የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (EPHI) 100ኛ ዓመት የምስረታ በዓልና 5ኛው የሕዝብ ጤና ሳይንሳዊ ኮንግረስ በተለያዩ መርሃ ግብሮች እየተከበረ ይገኛል።
በከሰዓት ክፍለ ጊዜ "የሕብረተሰብ ጤና አንድ ክፍለ ዘመን፦ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የታሪክ ጉዞ እና እድገት" በሚል ርዕስ የቀረበ ፕሬዘንቴሽን ተካሂዷል። በዚህ ገለጻ አቶ ጎንፋ አያና ኢንስቲትዩቱ ባለፉት 100 ዓመታት ያሳለፈውን ታሪካዊ ጉዞ፣ ተቋማዊ ለውጥና በሀገሪቱ የሕብረተሰብ ጤና ዘርፍ ያበረከተውን አስተዋጽኦ አቅርበዋል።
ከፕሬዘንቴሽኑ በኋላ የኢንስቲትዩቱ የቀድሞና የአሁኑ አመራሮች የተሳተፉበት የፓናል ውይይት ተካሂዶ፣ የተቋሙን የ100 ዓመት ጉዞ፣ ስኬቶች፣ ተግዳሮቶች እና የወደፊት አቅጣጫዎች ላይ ሰፊ ሀሳብ ተለዋውጧል፡፡ | 2 669 |
| 17 | Нет текста... | 2 312 |
| 18 | Нет текста... | 2 429 |
| 19 | Ethiopia's Public Health Institute Marks Diamond Jubilee with National Celebration
The Ethiopian Public Health Institute (EPHI) is commemorating its Diamond Jubilee, marking 100 years since its establishment, in a grand ceremony attended by senior government officials, diplomats, development partners, researchers, and invited guests.
The celebration is being held in the presence of President Taye Atske Selassie, Minister of Health Dr. Mekdes Daba, and EPHI Director General Dr. Mesay Hailu, alongside members of parliament, ministers, ambassadors, representatives of international organizations, public health experts, and other distinguished guests.
The centennial celebration officially commenced with a ceremonial performance by the Ethiopian National Defense Force Marching Band, followed by an introduction to the day's program. Participants also toured an exhibition showcasing the institute's century-long journey, highlighting its major achievements, milestones, and contributions to public health in Ethiopia.
The Diamond Jubilee serves as a platform to reflect on the Ethiopian Public Health Institute's 100 years of service in advancing public health research, disease surveillance, laboratory services, and evidence-based policymaking. The event also brings together national and international stakeholders to recognize the institute's enduring role in strengthening Ethiopia's health system and promoting public health.
The celebration is expected to continue with keynote addresses, panel discussions, and recognition of the institute's historical contributions and future strategic direction.
Ministry of Health,Ethiopia
World Health Organization (WHO) World Health Organization Ethiopia | 2 296 |
| 20 | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የአልማዝ ኢዮቤልዩ በዓል በመከበር ላይ ነው
-----------
የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የተመሰረተበትን መቶኛ የአልማዝ ኢዮቤልዩ ክብረ በዓል በዛሬው ዕለት ክቡር ታዬ አጽቀ ሥላሴ ዓምዴ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዘዳንት፣ ዶ/ር መቅደስ ዳባ የኢፊዲሪ ጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር፣ ዶ/ር መሳይ ኃይሉ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር፣ ጥሪ የተደረገላቸው የፓርላማ አባላት፣ ሚኒስቴሮች እና አምባሳደሮች፣ የዓለም አቀፍ ድርጅት የስራ ኃላፊዎች፣ የጥናትና ምርምር ባለሙያዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው የተለያዩ እንግዶች በተገኙበት በዓሉ በመከበር ላይ ይገኛል፡፡
ክብረ በዓሉ በመከላከያ ማርሽ ባንድ ልዩ ስነ-ስርዓት በማካሄድ፣ አጠቃላይ የበዓሉን ፕሮግራም በማስተዋወቅና የተለያዩ የኢንስቲትዩቱን የመቶ ዓመት ጉዞ የሚያስቃኙ አውደ ርዕይ በመጎብኘት ክብረ በዓሉ ተጀምሯል፡፡
#EPHI100YearAnniversary
Ministry of Health,Ethiopia
World Health Organization (WHO) World Health Organization Ethiopia | 2 117 |
