uz
Feedback
Ethiopian Public Health Institute | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

Ethiopian Public Health Institute | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

Kanalga Telegram’da o‘tish

EPHI one of the oldest and known public health institutes in Africa. It is open 24/7 for public health emergency management through Emergency Operation Center. For any information and help call 8335 or send us a message through ephieoc@gmail.com

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali Ethiopian Public Health Institute | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት analitikasi

Ethiopian Public Health Institute | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (@ethphi) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 15 782 obunachidan iborat bo'lib, Tibbiyot toifasida 1 538-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 140-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 15 782 obunachiga ega bo‘ldi.

30 Avgust, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 383 ga, so‘nggi 24 soatda esa 3 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 18.36% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 8.62% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 2 898 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 361 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 0 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
EPHI one of the oldest and known public health institutes in Africa. It is open 24/7 for public health emergency management through Emergency Operation Center. For any information and help call 8335 or send us a message through ephieoc@gmail.com

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 31 Avgust, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Tibbiyot toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

15 782
Obunachilar
+324 soatlar
+777 kunlar
+38330 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Taglar buluti
Ma'lumot yo'q
Muammo bormi? Iltimos, sahifani yangilang yoki bizning qo'llab-quvvatlash boshqaruvchimizga murojaat qiling>.
Kirish va chiqish esdaliklari
---
---
---
---
---
---
Obunachilarni jalb qilish
Avgust '26
Avgust '26
+410
0 kanalda
Iyul '26
+662
1 kanalda
Get PRO
Iyun '26
+301
1 kanalda
Get PRO
May '26
+248
1 kanalda
Get PRO
Aprel '26
+187
0 kanalda
Get PRO
Mart '26
+104
1 kanalda
Get PRO
Fevral '26
+51
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '26
+125
1 kanalda
Get PRO
Dekabr '25
+286
3 kanalda
Get PRO
Noyabr '25
+706
3 kanalda
Get PRO
Oktabr '25
+113
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '25
+89
0 kanalda
Get PRO
Avgust '25
+136
0 kanalda
Get PRO
Iyul '25
+140
1 kanalda
Get PRO
Iyun '25
+465
1 kanalda
Get PRO
May '25
+327
5 kanalda
Get PRO
Aprel '25
+147
1 kanalda
Get PRO
Mart '25
+159
0 kanalda
Get PRO
Fevral '25
+125
1 kanalda
Get PRO
Yanvar '25
+262
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '24
+513
1 kanalda
Get PRO
Noyabr '24
+619
2 kanalda
Get PRO
Oktabr '24
+592
1 kanalda
Get PRO
Sentabr '24
+309
0 kanalda
Get PRO
Avgust '24
+578
1 kanalda
Get PRO
Iyul '24
+375
1 kanalda
Get PRO
Iyun '24
+312
1 kanalda
Get PRO
May '24
+308
1 kanalda
Get PRO
Aprel '24
+361
1 kanalda
Get PRO
Mart '24
+327
1 kanalda
Get PRO
Fevral '24
+372
2 kanalda
Get PRO
Yanvar '24
+531
1 kanalda
Get PRO
Dekabr '23
+462
2 kanalda
Get PRO
Noyabr '23
+129
1 kanalda
Get PRO
Oktabr '23
+190
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '23
+106
0 kanalda
Get PRO
Avgust '23
+85
0 kanalda
Get PRO
Iyul '23
+73
0 kanalda
Get PRO
Iyun '23
+73
0 kanalda
Get PRO
May '23
+52
0 kanalda
Get PRO
Aprel '23
+50
0 kanalda
Get PRO
Mart '23
+84
0 kanalda
Get PRO
Fevral '23
+53
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '23
+64
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '22
+95
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '22
+86
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '22
+57
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '22
+67
0 kanalda
Get PRO
Avgust '22
+72
0 kanalda
Get PRO
Iyul '22
+60
0 kanalda
Get PRO
Iyun '22
+107
0 kanalda
Get PRO
May '22
+105
0 kanalda
Get PRO
Aprel '22
+101
0 kanalda
Get PRO
Mart '22
+72
0 kanalda
Get PRO
Fevral '22
+38
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '22
+67
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '21
+99
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '21
+30
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '21
+112
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '21
+133
0 kanalda
Get PRO
Avgust '21
+106
0 kanalda
Get PRO
Iyul '21
+107
0 kanalda
Get PRO
Iyun '21
+113
0 kanalda
Get PRO
May '21
+76
0 kanalda
Get PRO
Aprel '21
+243
0 kanalda
Get PRO
Mart '21
+319
0 kanalda
Get PRO
Fevral '21
+149
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '21
+3 714
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '20
+4 494
0 kanalda
Sana
Obunachilarni jalb qilish
Esdaliklar
Kanallar
31 Avgust+3
30 Avgust+8
29 Avgust+7
28 Avgust+9
27 Avgust+20
26 Avgust+14
25 Avgust+17
24 Avgust+7
23 Avgust0
22 Avgust+2
21 Avgust+11
20 Avgust+11
19 Avgust+6
18 Avgust+6
17 Avgust+12
16 Avgust0
15 Avgust+7
14 Avgust+14
13 Avgust+33
12 Avgust+16
11 Avgust+26
10 Avgust+24
09 Avgust+8
08 Avgust+13
07 Avgust+20
06 Avgust+2
05 Avgust+28
04 Avgust+15
03 Avgust+17
02 Avgust+18
01 Avgust+36
Kanal postlari
ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለተውጣጡ የጤና ባለሙያዎች በመሰረታዊ የፊልድ ኢፒዲሞሎጂ ስልጠና እውቅና ተሰጣቸው ------------------------ ከአዲስ አበባ የተለያዩ ወረዳዎች የተውጣጡ 37 የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ባለሙያዎች የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ዝግጁነት ዳይሬክቶሬት ከኢንስቲትዩቱ የስልጠና ማዕከል ጋር በመሆን የሰጠውን የመሰረታዊ የፊልድ ኢፒዲሞሎጂ ስልጠና (Frontline Field Epidemiology Training Program) አጠናቀው ተመርቀዋል። አቶ ዳንኤል ዳምጠው የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር እንዲሁም የምርምር ዳይሬክተር አሁን ስልጠናቸውን ያጠናቀቁ ባለሙያዎች የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ላይ ያላቸውን አቅም ይበልጥ የገነቡ ሲሆን ይህንንም አቅም በስራቸው በመተግበር ለሕብረተሰቡ የሚሰጡትን አገልግሎት ጥራት እንደሚያጎለብተው ገልጸው በቀጣይም እውቅና ካገኙት ባለሙያዎች መካከል አብላጫ ውጤት ያመጡት ቀጣዩን የመካከለኛ (Intermediate) ከዛም በተመሳሳይ ሁኔታ ከፍተኛ (Advanced) FETP ስልጠናዎችን የመሰልጠን እድል እንደሚመቻችላቸው ገልጸዋል። በኢንስቲትዩቱ የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር በዝግጁነት ዳይሬክቶሬት የፈጣን ምላሽ ቡድን አስተዳድር ዲቪዥን ሃላፊ ዶ/ር መልካሙ አስራት ስልጠናው የተሰጠው በጽንሰ ሀሳብ ብቻ ሳይሆን ተግባርንም ያካተተ በመሆኑ ባለሙያዎቹ በስራቸው ላይ ያላቸውን የጤና አደጋዎችን የመለየት፣ የመከላከል እና የመቆጣጠር አቅማቸውን የሚያዳብር መሆኑን የገለጹ ሲሆን ወ/ሮ እናኑ ሁነኛው የኢንስቲትዩቱ የስልጠና ማዕከል ተጠባባቂ ዳይሬክተር በበኩላቸው የስልጠናው የስልጠና መመሪያዎች (training manuals) ከወቅቱ ጋር እንዲስተጋበሩ በቅርቡም ተሻሽለው እንደሚቀርቡ ተናግረዋል። የኢንስቲትዩቱ የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ዝግጁነት ዳይሬክቶሬት ባለሙያና የስልጠናው አስተባባሪ አቶ አወል ዳውድ እንዳስረዱት ኢንስቲትዩቱ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር አቅምን ለማሳደግ ስልጠናውን ተደራሽ በማድረግ ላይ ሲሆን የአሁኖቹን ተመራቂዎች ጨምሮ ከ235 በላይ ከአዲስ አባባ የመጡ ባለሙያዎች ስልጠናውን ወስደዋል። ስልጠናው የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቀድሞ የመለየት የመከላከልና ምላሽ የመስጠት ግንዛቤ እንዲሁም መሰረታዊ የኮምፒውተር ሞያዎች ጨምሮ ለባለሙያዎች በስፋት መሰጠቱን ተናግረዋል።

2
+6
Matn yo'q...
1 009
3
+9
Matn yo'q...
846
4
የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2018 ዓ.ም. የተከናወኑ አበይት ውጤቶቹን ይፋ አደረገ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (EPHI) በ2018 በጀት ዓመት በሕብረተሰብ ጤና ደኅንነት፣ በበሽታ ቅኝትና ምላሽ፣ በላብራቶሪ፣ በምርምር፣ በዲጂታላይዜሽንና በጤና ስጋት ዝግጁነት ያስመዘገባቸውን ስትራቴጂያዊ ውጤቶች የሚገመግምበትንና የ2019 ዓ.ም. የተቋማዊ ግቦች ትውውቅ የሚያደርግበትን ዓመታዊ ጉባኤ የኢንስቲትዩቱ ም/ዋና ዳይሬክተሮች ፣የማኔጅመንት አባላት እና የክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተሮች እና ተወካዮች በተገኙበት ማካሄድ ጀምሯል። በጉባኤው መክፈቻ ላይ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሳይ ኃይሉ እንደገለጹት፤ ተቋሙ የሀገሪቱን የሕብረተሰብ ጤና እና የጤና ደኅንነት ማዕቀፍ በጥንካሬ ለማስቀጠል የተቀረጹ የፖሊሲ አቅጣጫዎችን በመከተል ተጨባጭና ውጤቶች መምጣታቸውን አረጋግጠዋል። ኢንስቲትዩቱ የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎችን ቀድሞ የመለየት፣ የመከላከልና ፈጣን ምላሽ የመስጠት ሀገራዊ አቅሙን በከፍተኛ ደረጃ አጠናክሯል። በዚህም በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያና በዋና ዋና የየብስ ድንበር መግቢያዎች ላይ የሚደረገውን የኢቦላ ቫይረስ በሽታ ቅኝት አጠናክሮ ማስቀጠሉን ዶ/ር መሳይ ጠቁመዋል። አያይዘውም በኤምፖክስ (Mpox) እና በማርበርግ (Marburg) ወረርሽኞች ወቅት በተዘረጋ የተቀናጀ የምላሽ ሥርዓት በሽታዎቹ በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ መደረጉን ገልጸዋል። የማርበርግ ወረርሽኝ ምላሽ ወቅት ከ20 ሚሊዮን በላይ የቤት ለቤት ጉብኝት፣ የበሽታ አሰሳና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎች የተከናወኑ ሲሆን፣ ከ4.3 ሚሊዮን በላይ ተጓዦች በበሮች ላይ የጤና ምርመራ አግኝተዋል። የኤምፖክስና ሌሎች ወረርሽኞች ምላሽ ወቅትም ከ4.4 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የጤና ትምህርት የተሰጣቸው ሲሆን፤ በኮሌራ፣ በወባ፣ በዴንጊ፣ በማጅራት ገትርና በሌሎች ተላላፊ በሽታዎች ላይ የተቀናጀ የምላሽ ሥራ ተከናውኖ ከ3.7 ሚሊዮን በላይ ሰዎችም የኮሌራ ክትባት እንዲያገኙ ተደርጓል። ተቋሙን የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች አስተዳደር የልቀት ማዕከል (PHEM-COE) ለማድረግ የተያዘው ዘመናዊ የዲጂታላይዜሽን ፕሮጀክት ከዝግጅት ምዕራፍ ወደ ሙሉ ትግበራ እንዳሸጋገረ የገለፁት ዳይሬክተሩ ከአጋር አካላት በተገኘ ድጋፍ 3,515 ዘመናዊ ኮምፒውተሮች ተገዝተው ለ12 ክልሎች፣ ለ2 የከተማ አስተዳደሮች፣ ለፌዴራል ፖሊስና ለመከላከያ የጤና መዋቅሮች ተሰራጭተዋል። በተጨማሪም የ830 ወረዳዎች የአደጋ ስጋት ልየታ መረጃ በSTAR ሞጁል አማካኝነት ወደ ePHEM ሥርዓት እንዲገባ ተደርጓል ብለዋል። ዶ/ር መሳይ ኢንስቲትዩቱ በISO 15189:2022 ዓለም አቀፍ መስፈርት ላይ የተመሠረተ የጥራት አሠራርን ተግባራዊ ያደረገ ሲሆን፣ በተደረገው የቴክኒክ ድጋፍና ክትትል 10 የጤና ላብራቶሪዎች ዓለም አቀፍ የጥራት እውቅና (Accreditation) ማግኘታቸውን ገልፀዋል። 125 ላብራቶሪዎች በSLIPTA ፕሮግራም ሥር ድጋፍና ክትትል ያገኙ እንደሆነ እና፣ የBLQMS ትግበራም በሀገር ደረጃ 86 በመቶ መድረሱን ጠቁመው በዓመቱ 683,320 የሪፈራል ናሙናዎች በመደበኛና በአማራጭ የትራንስፖርት መንገዶች በተገቢው ጥንቃቄ መጓጓዛቸውን ገልፀዋል። በሳይንሳዊ ምርምር ዘርፍ አመርቂ ውጤት እየመጣ እንደሆነ እና ኢንስቲትዩቱ 127 የምርምር ውጤቶችን በታዋቂ ዓለም አቀፍ ሳይንሳዊ ጆርናሎች ላይ ማሳተሙን የገለጹት ዋና ዳይሬክተሩ፣ ለ49 የምርምር ጥናቶች ደግሞ ቴክኒካል ሪፖርት መዘጋጀቱን አስታውቀዋል። እንደ ዋና ዳይሬክተሩ ገለፃ ጥናቶቹ በሥርዓተ ምግብ፣ በጤና ሥርዓት፣ በተላላፊና ተላላፊ ባልሆኑ በሽታዎች ላይ ያተኮሩ ሲሆን፣ የምርምር ጥራታቸውና ተአማኒነታቸው በገለልተኛ አካላት በኩል ዓለም አቀፍ መስፈርቱን ማሟላታቸው ተረጋግጧል። በተጨማሪም የEMIS 2025 ሰርቬይ በይፋ ተጀምሮ የመረጃ ሰብሳቢዎች ሥልጠና ተጠናቆ ወደ መስክ የተሰማሩ ሲሆን፣ የምርምር ሥነ-ምግባር ቦርድ (IRB) ፕሮፖዛሎችን በዲጂታል ሥርዓት መገምገም መጀመሩ የምርምር ሥነ-ምግባር ክትትል ሂደቱን አዝምኖታል። ኢንስቲትዩቱ በብሔራዊ የጤና ደኅንነት የድርጊት መርሃ ግብር (NAPHS) እና በ«አንድ ጤና» (One Health) ማዕቀፍ አማካኝነት የብዝሃ-ዘርፍ ትብብርን ያጠናከረ ሲሆን፣ በበርካታ ዓለም አቀፍ የሕብረተሰብ ጤና መድረኮችና ከፍተኛ ደረጃ ጉብኝቶች በመሳተፍ የሁለትዮሽና የብዙ ወገን ስትራቴጂያዊ አጋርነቱን አጠናከረ ዶ/ር መሳይ በንግግራቸው አውስተዋል። ዶ/ር መሳይ በመጨረሻም የ2018 ዓ.ም. ስኬቶች ኢንስቲትዩቱ ከምርምርና መረጃ ማመንጨት ጀምሮ እስከ ላብራቶሪ አቅም ማጠናከር፣ ወረርሽኝ መቆጣጠርና ፈጣን ምላሽ መስጠት ድረስ ያለውን ብሔራዊ መሪነት የሚያረጋግጡ ሲሆን በዚህ ጉባኤው በ2018 ዓ.ም. የተመዘገቡ አፈጻጸሞችንና ያጋጠሙ ተግዳሮቶችን በዝርዝር በመገምገም፣ በ2019 ዓ.ም. የተቋሙን ተልዕኮ በበለጠ ውጤታማነት ለማሳካት የሚያስችሉ ሀገራዊ ዕቅዶችን በመወያየትና በማጽደቅ ይጠናቀቃል ብለዋል።
1 163
5
+8
Matn yo'q...
1 045
6
የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የግዥና ፋይናንስ አሠራሩን ይበልጥ ለማዘመን መከረ -------------------------------------- የኢንስቲትዩቱን የግዢና ፋይናንስ የውስጥ አሠራሩን ለማሻሻል፣ የአገልግሎት አሰጣጡን ለማፋጠንና በዘርፉ የሚታዩ ተግዳሮቶችን ለመቀረፍ፣ ግንዛቤ ለመፍጠር እና የትግበራ አቅጣጫ ለማቀድ የምክክር መድረክ አካሄደ።   የኢንስቲትዩቱ የሥራ አመራር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ማርታ አበራ በመድረኩ ላይ እንደተናገሩት፣ የግዥና ፋይናንስ ስራ አስፈጻሚ የኢንስቲትዩቱን የምርምርና የሕብረተሰብ ጤና ሥራዎች ከሚደግፉ መሠረታዊ የኦፕሬሽን የስራ ክፍሎች የጀርባ አጥንት እንደመሆኑ በዘርፉ ያለው አሠራር ውጤታማና የተቀናጀ ካልሆነ በሌሎች የቴክኒክና የምርምር ዳይሬክቶሬቶች ሥራ ላይ ከፍተኛ አሉታዊ ተጽዕኖ ሊያሳድር እንደሚችል አመልክተዋል።   ወ/ሮ ማርታ አያይዘውም ተቋሙ ባለፉት የሥራ እንቅስቃሴዎች ያስመዘገባቸውን ስኬቶች፣ ያጋጠሙ ተደራራቢ ፈተናዎችንና በቀጣይ ትኩረት የሚሹ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮችን አስመልክተው ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተው፤ ግልጽነትን ማሳደግ፣ የቡድን ሥራን ማጠናከርና የፋይናንስ ሥርዓትን በጥብቅ መምራት ቀዳሚ ተቋማዊ ግቦች መሆናቸውን ጠቁመዋል።   የኢንስቲትዩቱ ተጠባባቂ የግዥና ፋይናንስ ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሀንጣል አባይ በበኩላቸው በሥራ ክፍሎች መካከል ያለውን ትስስር፣ የታዩ ክፍተቶችንና ወደፊት ትኩረት ሊሰጣቸው የሚገቡ ዋና ዋና ጉዳዮችን ያብራሩ ሲሆን ከሬዞልቭ ቱ ሴቭ ላይቭስ (RTSL) የመጡት ወ/ሮ ምንትዋብ ግደይ ደግሞ በአጭር ጊዜ ውስጥ የተቋማዊ አሰራር ችግሮችን መለየት፣ ፈጣን መፍትሄዎችን መቅረጽና ተግባራዊነታቸውን መፈተሽ የሚያስችል ዘመናዊ አሰራር (Design Sprint) የተሰኘውን የአሰራር ዘዴ በጽሁፍ አቅርበዋል።   ይህ በአዳማ ከተማ የተካሄደው የሦስት ቀን አውደ ጥናት ከRTSL ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ሲሆን በግዥና ፋይናንስ ክፍሎች የሚታዩ የሥራ መደራረቦችንና አሠራራዊ ክፍተቶችን መለየት፣ ፈጣንና ተግባራዊ መፍትሔዎችን ማዘጋጀት፣ በአገልግሎት ሰጪና በቴክኒክ ዳይሬክቶሬቶች መካከል ያለውን ትስስር ማጠናከር እና ዘመናዊና ዲጂታል አሠራሮችን መጠቀም ላይ ትኩረት አድርጎ በመቆየት የዘርፉን አሠራር ለማሻሻል የሚያግዝ የጋራ የድርጊት መርሃ ግብር በማዘጋጀት ተጠናቋል።
1 668
7
+6
Matn yo'q...
1 701
8
Reaffirming EPHI’s commitment to maintaining Ethiopia’s polio-free status, Dr. Melkamu emphasized that continued progress will depend on strong partnerships, sustained investment, coordinated resource mobilization, and collective action.
1 946
9
የዓለም ጤና ድርጅት የልኡካን ቡድን በኢትዮጵያ የፖሊዮ ቅኝትና ምላሽ አሰጣጥ አቅምን ገመገመ WHO Delegation Reviews Ethiopia’s Polio Surveillance and Response Efforts ------------------------------- የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የልኡካን ቡድን በኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ተገኝቶ ጉብኝቱን ሲያካሂድ በኢትዮጵያ የሚከናወኑ የፖሊዮ በሽታ ክትትል (ቅኝት) እና ምላሽ አሰጣጥ እንቅስቃሴዎችን፣ የላቦራቶሪ የምርመራ አቅምን ለመመልከት እና ኢትዮጵያ ከፖሊዮ ነፃ የሆነችበትን ሁኔታና ደረጃ አጠናክራ እንድትቀጥል የሚያስችሉ የጋራ ትብብሮችን ለመገምገም እና ለማጠናከር በማለም ነው። በልኡካን ቡድኑ ውስጥ በዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጣናዊ ጽሕፈት ቤት የፖሊዮ ፕሮግራም አስተባባሪ ዶ/ር ጌዲ ሞሃመድ፣ የፖሊዮ ፈጣን ምላሽ ቡድን አስተባባሪ ዶ/ር ሉሳምባ ካምባባ እና በኢትዮጵያ የድርጅቱ ጽሕፈት ቤት የቴክኒክ ባለሙያዎች የተካተቱ ሲሆን በኢንስቲትዩቱ የሚገኙትን የፖልዬና ሚዝልስ ሪፈረንስ ላቦራቶር የስራ ሂደትና ማስፋፊያ ግንባታ ስራንም  ተመልክተዋል። የሉዕካን ቡድኑን ተቀብለው ያነጋገሩት የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መልካሙ አብቴ፣ በኢትዮጵያ የፖሊዮ መከላከልና ምላሽ አሰጣጥ ሥራዎች የተመዘገቡ ዋና ዋና ስኬቶች፣ ያጋጠሙ ችግሮች እና በቀጣይ ትኩረት የሚሹ አቅጣጫዎች ላይ ውይይት አድርገዋል። ​ዶ/ር መልካሙ በኢንስቲትዩቱ፣ በዓለም ጤና ድርጅት እና በሌሎች አጋር ድርጅቶች መካከል ያለው ጠንካራ ትብብር ለክትባት ተደራሽነት፣ ለበሽታ ቅኝት፣ ለላቦራቶሪ አገልግሎት እና ለድንገተኛ አደጋ ምላሽ ሥራዎች መሻሻል ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱን ገልጸው፣ የcVDPV2 ስርጭትን ለመቆጣጠር የተደረጉ ጥረቶችን እና የተመዘገቡ እድገቶችን አንስተዋል። እነዚህን አዎንታዊ ውጤቶች ለማስቀጠልና ለማጎልበት መደበኛ የክትባት ፕሮግራሞችን እንዲሁም የተቀናጀ በሽታን የመከታተልና የምላሽ አሰጣጥ ሥርዓትን ይበልጥ ማጠናከር እንደሚገባ፣ በተለይም ያልተከተቡና በቂ ክትባት ያላገኙ ሕፃናትን በሩቅ፣ አገልግሎት አስቸጋሪ በሆኑ እንዲሁም የድንበር አካባቢዎች ማድረስ እንደሚገባ አስገንዝበዋል። ​በተጨማሪም ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ የላቦራቶሪ፣ የጂኖሚክና የአካባቢ ክትትልን ከመደበኛ ክትባትና የአደጋ ምላሽ ጋር ማቀናጀት፣ የላቦራቶሪ አቅምን በክልል ደረጃ ማሳደግ እና የናሙና ማጓጓዣ ስርዓቱን ማፋጠን እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል። ​የዓለም ጤና ድርጅት የልኡካን ቡድን በበኩሉ የኢንስቲትዩቱን ብስለት የተሞላበት አመራር ያደነቀ ሲሆን፣ በላቦራቶሪ አቅም፣ በበሽታ ቅኝትና በፈጣን ምላሽ አሰጣጥ ሥርዓቶች ላይ ያለውን ድጋፍና ትብብር ለማጠናከር ያለውን ቁርጠኝነት አረጋግጧል። ይህ የጋራ ውይይት በዘርፉ ያሉ ክፍተቶችን በመሙላት የኢትዮጵያን ከፖሊዮ ነፃ የመሆን ደረጃ እና አጠቃላይ የማህበረሰብ ጤና ደህንነትን ለማረጋገጥ ያለውን የጸና ቁርጠኝነት ያሳየ ነው። የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ኢትዮጵያን ከፖሊዮ ነፃ የመሆን ደረጃ ለማስቀጠል ያለውን ቁርጠኝነት በማረጋገጥ፣ ቀጣይነት ያለው ስኬት የጠንካራ አጋርነት፣ ዘላቂ ኢንቨስትመንት፣ የተቀናጀ የሀብት ማሰባሰብና የጋራ እርምጃ ውጤት እንደሚሆን ያላቸውን እምነት ገልፀዋል። WHO Delegation Reviews Ethiopia’s Polio Surveillance and Response Efforts A delegation from the World Health Organization (WHO) visited the Ethiopian Public Health Institute (EPHI) to review Ethiopia’s polio surveillance and response activities, assess laboratory diagnostic capacity, and strengthen collaboration to sustain the country’s progress toward a polio-free future. The delegation included Dr. Gedi Mohammed, WHO Regional Office for Africa Polio Programme Coordinator; Dr. Lusamba Kambaba, Polio Rapid Response Team Coordinator; and technical experts from the WHO Ethiopia Country Office. Dr. Melkamu Abte, Deputy Director General of EPHI, and his leadership team welcomed the delegation for discussions on achievements, challenges, and priorities. Dr. Melkamu highlighted the strong partnership between EPHI and its national and international partners, which has contributed to improvements in vaccination coverage, surveillance, and outbreak response, including efforts to control circulating vaccine-derived poliovirus type 2 (cVDPV2). He emphasized the need to sustain these gains by strengthening routine immunization and surveillance, particularly by reaching zero-dose and under-immunized children in underserved, hard-to-reach, and border communities. He also called for stronger cross-border collaboration to improve immunization and surveillance among mobile and border populations. Dr. Melkamu further stressed the importance of integrating laboratory, genomic and environmental surveillance with routine immunization and emergency response, while expanding subnational laboratory capacity, improving specimen transportation, and reducing the turnaround time for genomic sequencing and laboratory results. The WHO delegation commended EPHI’s leadership and reaffirmed its commitment to strengthening laboratory capacity, surveillance, and rapid response systems. Dr. Melkamu also called on WHO and partners, including Gavi, GPEI, CDC, and others, to mobilize resources and address remaining operational and capacity gaps.
1 907
10
+1
Matn yo'q...
1 669
11
ኢትዮጵያ ድንበር ተሻጋሪ የጤና አደጋ ዝግጁነትና ምላሽን ለማጠናከር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመች -------------------------------------- ኢትዮጵያ ድንበር ተሻጋሪ የጤና አደጋዎችን በጋራ ለመከላከል፣ በፍጥነት ለመለየትና ውጤታማ ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል የትብብር የመግባቢያ ሰነድ የተፈራረመች ሲሆን፤ ስምምነቱ “Strengthening Cross-Border All-Hazards Preparedness and Response in Africa: From Fragmented Action to Collaborative Resilience” በሚል የተዘጋጀ ሲሆን፣ የአፍሪካ አገራት ድንበር ተሻጋሪ የጤና ስጋቶችን በተናጠል ከመመለስ ወደ የተቀናጀ፣ የጋራ ዝግጁነትና ምላሽ ሥርዓት እንዲሸጋገሩ የሚያስችል ነው። የመግባቢያ ሰነዱ የተፈረመው በዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጠና ኮሚቴ 76ኛ ጉባዔ ላይ ጎን ለጎን በተካሄደ መድረክ ሲሆን፣ የተለያዩ አገራት የጤናው ዘርፍ አመራሮች በስምምነቱ ላይ ፊርማቸውን አኑረዋል። የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት (IGAD) ዋና ጸሐፊ ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ ስምምነቱ በድንበር አካባቢ የሚኖሩ ማህበረሰቦችን ከጤና አደጋዎች ለመጠበቅና የክልሉን የጤና ደህንነት ለማጠናከር ወሳኝ እርምጃ መሆኑን ገልጸዋል። እንደ ኤምፖክስ፣ ኢቦላና ሌሎች መሰል የጤና አደጋዎች ድንበር ስለማይገድባቸው፣ የዝግጁነትና ምላሽ ሥራዎችም ከአገር አቀፍ ወሰን ባለፈ በጋራ መከናወን እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል። በኢትዮጵያ በኩል የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሳይ ኃይሉ የመግባቢያ ስምምነቱን የፈረሙ ሲሆን፣ የጤና አደጋዎች በድንበር ስለማይገደቡ የአገራትን የበሽታ ክትትል፣ የመረጃ ልውውጥ፣ የጋራ ዝግጁነትና የምላሽ ቅንጅት ማጠናከር ወሳኝ ነው ብለዋል። በተለይም በድንበር አካባቢ የሚከሰቱ የጤና አደጋዎችን በፍጥነት መለየት፣ መረጃን በወቅቱ መለዋወጥና የተቀናጀ ምላሽ መስጠት የጤና ደህንነትን ለማረጋገጥ ቁልፍ መሆኑን ጠቁመዋል። የተፈረመው ስምምነት የጋራ የጤና አደጋ ዝግጁነትን፣ የበሽታ ክትትልን፣ የመረጃ ልውውጥን፣ የምላሽ ቅንጅትንና የአገራትን ተቋማዊ አቅም ማጠናከር ላይ ትኩረት ያደርጋል ያሉት ዶ/ር መሳይ፣ ይህም የጤና አደጋዎች በአንድ አገር ድንበር ተወስነው እንዳይቀሩ በተቀናጀ መልኩ ለመከላከልና ለመመለስ የሚያስችል የጋራ አቅም ለመገንባት ያግዛል ብለዋል። ስምምነቱ ኢትዮጵያ በአፍሪካ የጤና ደህንነትን ለማጠናከር፣ ድንበር ተሻጋሪ የጤና አደጋዎችን በጋራ ለመቆጣጠርና የአፍሪካን የጤና ሥርዓት የበለጠ ተቋቋሚ ለማድረግ ያላትን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው።
2 284
12
+3
Matn yo'q...
2 049
13
በየደረጃው የሚታቀዱ የሕብረተሰብ ጤና ተግባራት ተቀናጀው በመስራት የጤና ስርዓቱን የሚገነቡ መሆን እንዳለባቸው ተገለጸ ------------------------------------- የኢንስቲትዩቱ የስትራቴጂክ ጉዳዮች ስራ አስፈጻሚ ከክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩቶችና ጤና ቢሮዎች ጋር የ2019 በጀት ዓመት የእቅድ ማናበብ አውደ ጥናት ከነሐሴ 21 እስከ 23/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ እያካሄደ ነው፡፡ በኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እና በተዋረድ በክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩቶች መካከል በ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት በክልሎች የተካሄደውን የእቅድ አፈጻጸም ክትትል እና ግምገማ መረጃዎችን መሰረት በማድረግ ለ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት ተግባራት እቅድን ለማናበብና የተሻሉ ውጤቶችን ለማስመዝገብ የሚያስችል የቀናጀ የጋራ እቅድ ለማዘጋጀት ነው ታስቦ በመካሄድ ላይ ያለ መድረክ ነው፡፡ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት ኃላፊ ዶ/ር አማር ባርባ፣ የኢንስቲትዩቱን ዋና ዳይሬክተርን በመወከል እንደተናገሩት በአገር አቀፍ ደረጃ የሕብረተሰብ ጤናን ለማስጠበቅ የሚከናወኑ በርካታ ተግባራት የተሳሰሩና በቅንጅት የሚሰሩ የሕብረተሰቡን ጤና በማስጠበቅ ደረጃ የተሻሉ ውጤቶች የሚመዘገብባቸው መሆን እንዳለባቸውና የእቅድ መናበብ ስራውም በቀጣይ በጀት ዓመት በሚከናወኑ ተግባራት ላይ በአንድ የጋራ ብሔራዊ እና ክልላዊ የሕብረተሰብ ጤንነት በማስጠበቅ የሚለካ እቅድ ላይ የተመሰረተ እንዲሁም የተሻለ የሕብረተሰብ ጤና ስርዓት የሚገነባ መሆን አለበት፡፡ ወ/ሮ ህይወት አበበ የኢንስቲትዩቱ የስትራቴጂክ ጉዳዮች ስራ አስፈጻሚ በበኩላቸው በዚህ በጀት ዓመት በተካሄደው የተቀናጀ የእቅድ ክትትልና ግምገማ መሰረት የተመዘገቡ ጠንካራና ውጤታማ ስራዎቻችን ላይ መሰረት በማድረግ እንዲሁም የታዩ ክፍተቶችን ለማረም በሚያግዝ ደረጃ የተቀናጀና የተናበበ ብሎም የሕብረተሰቡን ጤና በተሻለ ለማስጠበቅ ተግባራዊ እቅድ ለማዘጋጀት ልዩ ትኩረት የተሰጠው አውደ ጥናት መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በሁሉም የክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የተካሄደው የተቀናጀ የእቅድ ክትትል ግምገማ ሪፖርት በመድረኩ ቀርቦ ሰፊ ውይይት እየተካሄደበት ሲሆን ለበጀት ዓመቱ ለሚዘጋጀው ተግባራዊ እቅድ እንደ ወሳኝ ግብአት እያገለገለ ሲሆን ወጥና የተናበበ የጋራ አቅድ ለማዘጋጀት የክልል ጤና ቢሮ እና የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ኃላፊዎች እንዲሁም ተወካዮች በአውደ ጥናቱ ላይ እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡
2 482
14
+4
Matn yo'q...
2 409
15
+5
Matn yo'q...
2 623
16
Harmonised Call for Applications ----------------------- EpiScientia Network Training Pathways: MSc and Post-Graduate Certificates This version combines University of Rwanda / ACE-DS admission requirements with EpiScientia Network project-specific eligibility criteria and the two-step selection process approved in the kick-off proceedings. Alll the necessary details can be found in the following images:-
2 379
17
EPHI and UKHSA Strengthen Public Health Security Partnership The Ethiopian Public Health Institute (EPHI) and the UK Health Security Agency (UKHSA) have reaffirmed their commitment to strengthening cooperation on public health security, with a focus on emergency preparedness, disease surveillance, technical capacity and regional leadership. Dr. Mesay Hailu, Director General of EPHI welcomed the UKHSA delegation and emphasized the Institute’s commitment to strengthening bilateral relations, expanding technical cooperation and enhancing EPHI’s role as a regional public health hub. He underscored the importance of strengthening leadership training and practical governance capabilities across EPHI’s management structure, noting the shared technical experience between EPHI and UKHSA. EPHI’s Deputy Director General Dr. Melkamu Abte briefed the delegation on progress in Public Health Emergency Management, including disease surveillance, cross-border monitoring, outbreak assessment and preparedness for emerging and climate-sensitive diseases. He emphasized the importance of multi-sectoral emergency response, real-time outbreak assessment and continuous testing of preparedness capabilities. The briefing also highlighted simulation exercises, including recent exercises conducted with UKHSA technical support, as part of efforts to strengthen readiness for high-consequence public health threats. As part of this continued partnership, UKHSA representatives visited EPHI during the Public Health Surveillance and Response for CBRN Incidents: CPD & Case Validation Workshop, being held from 24–28 August 2026 at the EPHI National Training Centre in Addis Ababa. The workshop is organized by EPHI in collaboration with the UK Health Security Agency’s International Health Regulations (IHR) Strengthening Project, with support from the UK Department of Health and Social Care and UK International Development. The collaboration is being supported through the IHR Strengthening Project, which works with national and international partners to enhance public health systems and preparedness for health emergencies. The workshop provides an important platform for experts and stakeholders to validate approaches, share technical experience, and strengthen preparedness and response mechanisms for chemical, biological, radiological and nuclear (CBRN) incidents. A UKHSA delegation also visited EPHI’s National Public Health Emergency Operation Center (PHOEC) and Viral Hemorrhagic Fever (VHF) laboratory to review progress under the UK aid-funded International Health Regulations (IHR) Strengthening Project and identify priorities for further collaboration. The two institutions also agreed to strengthen preparedness for high-consequence pathogens, including Ebola and Marburg virus, expand laboratory diagnostic capacity, and explore artificial intelligence and advanced data analytics for disease surveillance. The partnership further supports Ethiopia’s One Health agenda, antimicrobial resistance and zoonotic disease surveillance, as well as implementation of the National Action Plan for Health Security and One Health Strategy. UKHSA commended Ethiopia’s cross-sectoral approach to health security and expressed continued support for emergency preparedness exercises, laboratory capacity and sub-national emergency management. Both institutions will pursue technical exchanges, expert deployments, academic collaboration and joint research, while continuing engagement through regional platforms including Africa CDC and  the International Association of National Public Health Institutes (IANPHI).
2 489
18
EPHI and UKHSA Strengthen Public Health Security Partnership The Ethiopian Public Health Institute (EPHI) and the UK Health Security Agency (UKHSA) have reaffirmed their commitment to strengthening cooperation on public health security, with a focus on emergency preparedness, disease surveillance, technical capacity and regional leadership. Dr. Mesay Hailu, Director General of EPHI welcomed the UKHSA delegation and emphasized the Institute’s commitment to strengthening bilateral relations, expanding technical cooperation and enhancing EPHI’s role as a regional public health hub. He underscored the importance of strengthening leadership training and practical governance capabilities across EPHI’s management structure, noting the shared technical experience between EPHI and UKHSA. EPHI’s Deputy Director General Dr. Melkamu Abte briefed the delegation on progress in Public Health Emergency Management, including disease surveillance, cross-border monitoring, outbreak assessment and preparedness for emerging and climate-sensitive diseases. He emphasized the importance of multi-sectoral emergency response, real-time outbreak assessment and continuous testing of preparedness capabilities. The briefing also highlighted simulation exercises, including recent exercises conducted with UKHSA technical support, as part of efforts to strengthen readiness for high-consequence public health threats As part of this continued partnership, UKHSA representatives visited EPHI during the Public Health Surveillance and Response for CBRN Incidents: CPD & Case Validation Workshop, being held from 24–28 August 2026 at the EPHI National Training Centre in Addis Ababa. The workshop is organized by EPHI in collaboration with the UK Health Security Agency’s International Health Regulations (IHR) Strengthening Project, with support from the UK Department of Health and Social Care and UK International Development. The collaboration is being supported through the IHR Strengthening Project, which works with national and international partners to enhance public health systems and preparedness for health emergencies. The workshop provides an important platform for experts and stakeholders to validate approaches, share technical experience, and strengthen preparedness and response mechanisms for chemical, biological, radiological and nuclear (CBRN) incidents. A UKHSA delegation also visited EPHI’s National Public Health Emergency Operation Center (PHOEC) and Viral Hemorrhagic Fever (VHF) laboratory to review progress under the UK aid-funded International Health Regulations (IHR) Strengthening Project and identify priorities for further collaboration. The two institutions also agreed to strengthen preparedness for high-consequence pathogens, including Ebola and Marburg virus, expand laboratory diagnostic capacity, and explore artificial intelligence and advanced data analytics for disease surveillance. The partnership further supports Ethiopia’s One Health agenda, antimicrobial resistance and zoonotic disease surveillance, as well as implementation of the National Action Plan for Health Security and One Health Strategy. UKHSA commended Ethiopia’s cross-sectoral approach to health security and expressed continued support for emergency preparedness exercises, laboratory capacity and sub-national emergency management. Both institutions will pursue technical exchanges, expert deployments, academic collaboration and joint research, while continuing engagement through regional platforms including Africa CDC and  the International Association of National Public Health Institutes (IANPHI).
1
19
+1
Matn yo'q...
2 072
20
+9
Matn yo'q...
2 448