uz
Feedback
Ethiopian Public Health Institute | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

Ethiopian Public Health Institute | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

Kanalga Telegram’da o‘tish

EPHI one of the oldest and known public health institutes in Africa. It is open 24/7 for public health emergency management through Emergency Operation Center. For any information and help call 8335 or send us a message through ephieoc@gmail.com

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali Ethiopian Public Health Institute | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት analitikasi

Ethiopian Public Health Institute | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (@ethphi) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 550 obunachidan iborat bo'lib, Tibbiyot toifasida 1 720-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 323-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 550 obunachiga ega bo‘ldi.

13 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 153 ga, so‘nggi 24 soatda esa 19 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 15.18% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 8.34% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 2 208 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 213 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 0 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
EPHI one of the oldest and known public health institutes in Africa. It is open 24/7 for public health emergency management through Emergency Operation Center. For any information and help call 8335 or send us a message through ephieoc@gmail.com

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 14 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Tibbiyot toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 550
Obunachilar
+1924 soatlar
+417 kunlar
+15330 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Taglar buluti
Ma'lumot yo'q
Muammo bormi? Iltimos, sahifani yangilang yoki bizning qo'llab-quvvatlash boshqaruvchimizga murojaat qiling>.
Kirish va chiqish esdaliklari
---
---
---
---
---
---
Obunachilarni jalb qilish
Iyun '26
Iyun '26
+104
0 kanalda
May '26
+248
1 kanalda
Get PRO
Aprel '26
+187
0 kanalda
Get PRO
Mart '26
+104
1 kanalda
Get PRO
Fevral '26
+51
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '26
+125
1 kanalda
Get PRO
Dekabr '25
+286
3 kanalda
Get PRO
Noyabr '25
+706
3 kanalda
Get PRO
Oktabr '25
+113
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '25
+89
0 kanalda
Get PRO
Avgust '25
+136
0 kanalda
Get PRO
Iyul '25
+140
1 kanalda
Get PRO
Iyun '25
+465
1 kanalda
Get PRO
May '25
+327
5 kanalda
Get PRO
Aprel '25
+147
1 kanalda
Get PRO
Mart '25
+159
0 kanalda
Get PRO
Fevral '25
+125
1 kanalda
Get PRO
Yanvar '25
+262
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '24
+513
1 kanalda
Get PRO
Noyabr '24
+619
2 kanalda
Get PRO
Oktabr '24
+592
1 kanalda
Get PRO
Sentabr '24
+309
0 kanalda
Get PRO
Avgust '24
+578
1 kanalda
Get PRO
Iyul '24
+375
1 kanalda
Get PRO
Iyun '24
+312
1 kanalda
Get PRO
May '24
+308
1 kanalda
Get PRO
Aprel '24
+361
1 kanalda
Get PRO
Mart '24
+327
1 kanalda
Get PRO
Fevral '24
+372
2 kanalda
Get PRO
Yanvar '24
+531
1 kanalda
Get PRO
Dekabr '23
+462
2 kanalda
Get PRO
Noyabr '23
+129
1 kanalda
Get PRO
Oktabr '23
+190
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '23
+106
0 kanalda
Get PRO
Avgust '23
+85
0 kanalda
Get PRO
Iyul '23
+73
0 kanalda
Get PRO
Iyun '23
+73
0 kanalda
Get PRO
May '23
+52
0 kanalda
Get PRO
Aprel '23
+50
0 kanalda
Get PRO
Mart '23
+84
0 kanalda
Get PRO
Fevral '23
+53
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '23
+64
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '22
+95
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '22
+86
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '22
+57
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '22
+67
0 kanalda
Get PRO
Avgust '22
+72
0 kanalda
Get PRO
Iyul '22
+60
0 kanalda
Get PRO
Iyun '22
+107
0 kanalda
Get PRO
May '22
+105
0 kanalda
Get PRO
Aprel '22
+101
0 kanalda
Get PRO
Mart '22
+72
0 kanalda
Get PRO
Fevral '22
+38
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '22
+67
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '21
+99
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '21
+30
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '21
+112
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '21
+133
0 kanalda
Get PRO
Avgust '21
+106
0 kanalda
Get PRO
Iyul '21
+107
0 kanalda
Get PRO
Iyun '21
+113
0 kanalda
Get PRO
May '21
+76
0 kanalda
Get PRO
Aprel '21
+243
0 kanalda
Get PRO
Mart '21
+319
0 kanalda
Get PRO
Fevral '21
+149
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '21
+3 714
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '20
+4 494
0 kanalda
Sana
Obunachilarni jalb qilish
Esdaliklar
Kanallar
14 Iyun+4
13 Iyun+19
12 Iyun+11
11 Iyun+11
10 Iyun+12
09 Iyun+3
08 Iyun0
07 Iyun+6
06 Iyun+14
05 Iyun+2
04 Iyun+5
03 Iyun+4
02 Iyun0
01 Iyun+13
Kanal postlari
ውጤታማ ተግባቦት ለጠንካራ የጤና ስርዓት ግንባታ _ "ውጤታማ ተግባቦት ለጠንካራ የጤና ስርዓት ግንባታ" በሚል መሪ ቃል ለጤናው ዘርፍ አመራሮችና ኮሙኒኬሽን ኃላፊዎች የተዘጋጀ የውጤታማ ተግባቦት ስልጠና በአፍርካ ሊደርሽፕ የልህቀት ማእከል እየተሰጠ ይገኛል። የጤናው ዘርፍ ውሳኔ ከመስጠት ባለፈ ትልቁ ኃላፊነት የተግባቦት ስራ መሆኑን በመድረኩ የመክፈቻ ንግግራቸው ያስረዱት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፤ በተለይም በአሁኑ ወቅት የተግባቦት ስራ ከምንጊዜውም በላይ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል። ውጤታማ ተግባቦት ለአመራር ከክህሎትም በላይ ውጤታማ መሣሪያው መሆኑን ያስረዱት ዶ/ር መቅደስ፤ የዘርፉ አመራሮች ከአውደ ጥናቱ ያገኙትን እውቀት በስራቸው ለሚገኙ ሰራተኞች እና ባለሙያዎች በማጋራት ክህሎታቸውን እንዲገነቡ የተዘጋጀ ስልጠና መሆኑን ተናግረዋል። ማህበረሰባችንን ከተሳሳተ መረጃ የምንጠብቅበት አቅማችን የተግባቦት ስራችን በመሆኑ ከስልጠናዉ የሚገኘውን እውቀት ተግባራዊ በማድረግ ለማህበረሰባችን ወቅታዊ እና ትክክለኛ መረጃ የማድረስ ክህሎታችንን መገንባት ያስፈልጋል ብለዋል። እየተቀያየረ ባለው አለምአቀፍ እና ሃገራዊ ሁኔታዎች ውስጥ ከሁኔታዎች ጋር የሚስማማ የተግባቦት ስራ አስፈላጊ መሆኑንም ዶ/ር መቅደስ አክለዋል። የጤና ደህንነት ተግባራት እራሱን የቻለ ዲሲፕሊን መሆኑን ያስረዱት የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገ‍ልግሎት ሚኒስትር ክብርት እናትአለም መለሠ፤ የጤናው ዘርፍ በእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ህይወት ውስጥ አሻራውን የሚያኖር በመሆኑ አመራሩ ለተግባቦት ትኩረት ማድረግ አለበት ብለዋል። የሃገራችን ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ከማህበረሰባችን ጤና ጋር በቀጥታ የሚገናኝ በመሆኑ ለማህበረተሰቡ የሚሰጠው የጤና አገልግሎት በተግባቦት ስራ መደገፍ አለበት ብለዋል። የስልጠናዉ ዓላማ የጤናው ዘርፍ አመራር የዘርፉን የህዝብ ግንኙነት እና የጤና ኮሙኒኬሽን መሰረታዊ ህሳቤና ክህሎት ከማግኘት ባሻገር አመራሩ የሀገረመንግስትና ብሄረ መንግስት ግንባታ ዉስጥ የድርሻዉን መወጣት አጠናክሮ እንዲቀጥል ታሳቢ በማድረግ የተዘጋጀ መሆኑን በጤና ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት እና ጤና ኮሚኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ ር ተገኔ ረጋሣ ገልፀዋል። ስልጠናዉ ጤና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ሲሆን “ገዢ ትርክትና የአመራር ሚና” ላይ በዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል የህዝብና ዓለም አቀፍ ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር በሆኑት ዶ/ር ቢቂላ ሁርሳ ቀርበዉ በቡድን ዉይይት እየተደረገ ይገኛል።

2
+9
Matn yo'q...
974
3
Matn yo'q...
910
4
የኢቦላ ቫይረስ በሽታ ወረርሽኝ ዝግጁነትና ምላሽን ለመፈተሽ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከላት የተግባር ልምምድ (functional simulation exercise) አካሄዱ EPHI), Conducts National Functional Simulation Exercise to Boost Ebola Preparedness and Response Capacity የተግባር ልምምዱ በብሔራዊ እና በ12 ክልሎች በሚገኙ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከላት በአካል እና በበይነ መረብ ቅንጅት በሀገር አቀፍ ደረጃ የተካሄደ ሲሆን ዋና ዓላማውም በሕብረተሰብ ጤና አደጋ ማስተባበሪያ ስርዓት ውስጥ ያለውን የቅድመ ማስጠንቀቂያ እና የቅኝት አቅምን ለመፈተሽ፣ የዝግጁነት ዕቅዶች ተግባራዊ መሆናቸውን ለመለየት፣ ከክልሎች፣ ከአጋር አካላት እና ከሌሎች ዘርፎች ጋር ያለውን ቅንጅታዊ ትብብር ለመገምገም፣ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከል ከሌሎች ማዕከላት ጋር ያለውን የመገናኛ ስርዓትን በሚገባ ለማየት እንዲሁም ባጋጠሙ ክፍተቶችም ላይ እርማት በማድረግ የተጠናከረ ዝግጁነትን ለማረጋገጥ ነው። ዶ/ር መሳይ ኃይሉ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር በተግባር ልምምዱ መክፈቻ ፕሮግራሙ ላይ ተገኝተው እንደተናገሩት የኢቦላ ቫይረስ ወረርሽኝ በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ (DRC) እና በዩጋንዳ አገራት መከሰቱ ከታወቀበት ቀን ጀምሮ የብሄራዊ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከል በልዩ ትኩረት ተዘጋጅቶ በርካታ ስራዎችን ማከናወኑን እና በየብስ መግቢያና መውጫ በሮች እንዲሁም በዓለም አቀፍ አየር ማረፊያዎች ጠንካራ የሆነ የቅኝትና የክትትል ስራዎችን እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ዋና ዳይሬክተሩ አያይዘውም የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ስርዓቱን ከማዘመን ባሻገር የጤና ደህንነት ስራችንን ጠንካራ ለማድረግ ይቻል ዘንድ የተግባር ልምምድ በማድረግ ዝግጁነትን በሚገባ በማረጋገጥ ለሚከሰቱ ማንኛውም የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ችግሮች ሁሉ ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የሚቻልበትን አቅም ለመገንባት መሆኑን ገልጸዉ ለዚህም በኢንስቲትዩቱ አመራር በኩል ከፍተኛ ቁርጠኝነት መኖሩን ጠቅሰዋል፡፡ ዶ/ር መልካሙ አብቴ የኢንስቲትዩቱ ም/ዋና ዳይሬክተር በበኩላቸው እየተካሄደ ያለው የተግባር ልምምድ የኢቦላ ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል በሚደረግው ከፍተኛ የዝግጅት ወቅት መሆኑ ልምምዱ ከሌላው ጊዜ የሚለይ መሆኑን ጠቁመው፣ ከብሔራዊ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከል እስከ ክልል ድረስ የዝግጁነት አቅማችንን የምንፈትሽበት እና ክፍተቶችን ለመለየት ጠቀሜታዉ የጎላ ሲሆን በቀጣይ በሁሉም ክልል ተግባራዊ የሚደረግ ይሆናል ብለዋል፡፡ ወ/ት ኤቢሴ አቦሴ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከል አስተባባሪ አጠቃላይ የተግባር ልምምዱን አስመልክቶ እንደ ተናገሩት ከአጋር ድርጅቶች ጋር በመተባበር የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋ (PHE) ባለሙያዎች በፌዴራልና በክልል ደረጃ በተደራጁ 7 ቴክኒካል እና ዋና ዋና ዓላማዎችን መሰረት በማድረግ በአካል እና በበይነ መረብ በተቀናጀ መልኩ የዝግጁነት አቅምን ለመፈተሽ ለ3 ቀናት የተካሄደ ልምምድ መሆኑን ገልፀዉ የነበረው የተግባር ልምምድም እጅግ ውጤታማ እንደነበር አስረድተዋል፡፡ Ethiopian Public Health Institute (EPHI), Conducts National Functional Simulation Exercise to Boost Ebola Preparedness and Response Capacity The Ethiopian Public Health Institute (EPHI), through the national Public Health Emergency Operation Center (PHEOC), has successfully conducted a comprehensive functional simulation exercise aimed at testing preparedness and response capabilities for a potential Ebola Virus Disease (EVD) outbreak. Coordinated at the national level, the exercise brought together an extensive network of stakeholders, partners, and 12 subnational PHEOCs representing various regions and city administrations, all participating actively from their respective operation centers. The primary objective of this coordinated effort was to rigorously evaluate the country's early warning systems, surveillance capacities within the Public Health Emergency Management (PHEM) structure, and the operational readiness of existing contingency plans and procedures. Beyond internal readiness, the simulation placed a heavy emphasis on multi-sectoral collaboration and seamless communication during a public health emergency. Key focus areas included assessing coordination with regional health bureaus and partners, testing cross-border communication and surveillance at Points of Entry (PoE), and evaluating inter-PHEOC communication networks essential for rapid decision-making. By analyzing information-sharing systems and reviewing critical response measures across major response pillars, the exercise successfully identified system strengths and operational gaps, ensuring a more resilient, synchronized, and timely defense against potential health threats at both national and subnational levels.
1 745
5
+5
Matn yo'q...
1 469
6
+9
Matn yo'q...
1 480
7
ለሀገራዊ የምግብ ደህንነት ጥናት አገልግሎት የሚውሉ ዴስክቶፕ ኮምፒውተሮችና ፕሪንተሮች ለክልሎች ድጋፍ ተደረገ። በኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት፣ በኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን እና በኢትዮጵያ የግብርና ባለሥልጣን በትብብር እየተካሄደ ላለው ሀገራዊ የምግብ ደህንነት፣ ምግብን ከባእድ ነገር ጋር መቀላቀል እና የምግብ ንጽህና አጠባበቅ ልምምድ ጥናት አገልግሎት የሚውሉ ዴስክቶፕ ኮምፒውተሮችና ፕሪንተሮችን የጣሊያን መንግሥት ለክልሎች አገልግሎት እንዲውል ለኢትዯጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስረክቧል ። ጥናቱ በጣሊያን መንግሥት የገንዘብና የቴክኒክ ድጋፍ እየተተገበረ ያለ ሲሆን፣ በመላ ሀገሪቱ በ25 ከተሞች እየተካሄደ ነው። ለጥናቱ አፈጻጸም አስፈላጊ የሆኑት የመረጃ ቴክኖሎጂ ቁሳቁሶች በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር ክቡር ሴም ፋብሪዚ አማካይነት ተሰጥቷል። የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሳይ ኃይሉ በርክክቡ ላይ እንደገለጹት፣ ኢንስቲትዩቱ በሀገር አቀፍ ደረጃ የምግብ ደህንነትን ለማጠናከርና የምግብ ንጽህናን ለማሻሻል የሚያግዙ በማስረጃ ላይ የተመሰረቱ ጥናቶችን በማካሄድ ለፖሊሲ አውጪዎችና ለውሳኔ ሰጪዎች ጠቃሚ ግብዓት እያቀረበ ይገኛል።ዋና ዳይሬክተሩ አያይዘውም የጣሊያን መንግሥት በየጣሊያን የልማት ትብብር ኤጀንሲ (AICS) በኩል ላደረገው ድጋፍ ምስጋናቸውን ገልጸዋል። ይህ አጋርነት በምግብ ደህንነት ዘርፍ እየተካሄዱ ያሉ ጥረቶችን ከማጠናከር ባሻገር በሌሎች የሕብረተሰብ ጤና መስኮችም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል እምነታቸውን ገልጸዋል። የጣሊያን አምባሳደር ሴም ፋብሪዚ በበኩላቸው የጣሊያን መንግሥት እንደዚህ ያሉ የሕብረተሰብ ጤናና የምግብ ደህንነት ፕሮጀክቶችን መደገፉን ገልጸው፣ እስካሁን በፕሮጀክቱ የተመዘገቡ ውጤቶች አበረታች መሆናቸውን ጠቅሰዋል። አምባሳደሩ የጣሊያን መንግሥት የEPHI እና የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን ስራዎችን በቀጣይነት እንደሚደግፍም አረጋግጠዋል። የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ነጋሽ ስሜ በበኩላቸው፣ የተደረገው ድጋፍ የጥናቱን ስኬታማ አፈጻጸም ከማገዝ ባሻገር የፌዴራልና የክልል የምግብ ቁጥጥር ተቋማትን አቅም ለማጠናከር ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ገልጸዋል። የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የስርዓተ ምግብ፣ የአካባቢ ጤናና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ምርምር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶ/ር ማሰረሻ ተሰማ በበኩላቸው ጥረናቱ በዘጠኝ ዋና ዋና የምግብ ምርቶች ላይ የምግብ መበረዝ አስመልክቶ ትኩረት ያደረገ መሆኑን ገልጸው፣ በፍራፍሬና አትክልት፣ በወተት ፣ በዶሮ ስጋ ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎች እና በቄራዎች እንዲሁም ባለ አራት እና ከዚያ በላይ ኮከብ ባላቸው ሆቴሎች ለሚካሄደው ጥናት የተደረገው ድጋፍ እገዛ ከፍተኛ ሚና እንዳለው አብራርተዋል። መርሃ ግብሩ ላይ የጣሊያን የልማት ትብብር ኤጀንሲ (AICS) ኃላፊ ክቡር ሚካኤል ሞራን እና የኤምባሲው ልዑካን እንዲሁም የክልል ተወካዮችና የኢትዮጵያ የምግብና የመድሃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ኃላፊዎች በኢንስቲትዩት ብሔራዊ ስልጠና ማዕከል ተገኝተዋል።
1 829
8
+4
Matn yo'q...
1 647
9
የጤና ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና የአፍሪካ ሲዲሲ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ዣን ካሴያ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትን ጎበኙ የጤና ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠሪያና መከላከል ማዕከል (Africa CDC) ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ዣን ካሴያ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትን ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ወቅት ክብርት ዶ/ር መቅደስ ዳባ እንደገለጹት፣ መንግሥት የሕብረተሰቡን ጤና ለማሻሻል የጤና ባለሙያዎችን አቅም በመገንባት፣ የጤና መረጃዎችን ዲጂታላይዝ በማድረግ እና የድንገተኛ ጤና አደጋዎችን ለመቆጣጠር የተለያዩ የዝግጁነት ሥራዎችን እያከናወነ ነው። በተለይም የኢቦላ ወረርሽኝን ለመከላከል የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከልን በማጠናከር በርካታ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ መሆናቸውን ገልጸዋል። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሳይ ሃይሉ በበኩላቸው፣ እንደገለጹት ኢንስቲትዩቱ ከ100 ዓመታት በላይ ታሪክ ያለው ተቋም ሲሆን በምርምር፣ በብሔራዊ የላቦራቶሪ አገልግሎት እና በሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከል ዘርፍ የልህቀት ማዕከል ሆኖ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መልካሙ አብቴ በበኩላቸው የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎችን አብራርተዋል። ዶ/ር ዣን ካሴያ በበኩላቸው በጉብኝቱ ወቅት የተመለከቷቸው የኢንስቲትዩቱ አገልግሎቶችና አቅሞች ውጤታማ መሆናቸውን መመልከታቸውን እና መደነቃቸውን ገልጸዋል። በቀጣይም በአፍሪካ ደረጃ የሕብረተሰብ ጤና ሥርዓቶችን ለማጠናከር ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ትብብር የበለጠ እንደሚያጠናክሩ አስታውቀዋል።
2 092
10
+6
Matn yo'q...
2 107
11
በኢትዮጵያ የአዳዲስ ክትባቶች ትግበራ ግምገማ ዙሪያ የመረጃ ሰብሳቢዎች ስልጠና ተካሄደ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በክትባት የሚከላከሉ በሽታዎች ዲቪዥን አስተባባሪነት፣ Integrated Post-Introduction Evaluation (PIE) in Ethiopia የመረጃ ሰብሳቢዎች ስልጠና ከሰኔ 1-5 ቀን 2018 ዓ.ም. በኢንስቲትዩቱ የስልጠና ማዕከል ተካሂዷል። ስልጠናው በቅርቡ ወደ አገሪቱ የገቡ አዳዲስ ክትባቶችን አፈጻጸም በመገምገም የተገኙ ተሞክሮዎችንና ተግዳሮቶችን ለመለየት እና ለወደፊት የክትባት ፕሮግራሞች ማሻሻያ ግብዓት ለማግኘት ያለመ ነው። በመክፈቻው ላይ የተላላፊ በሽታዎች ምርምር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶ/ር ገመቹ ታደሰ የክትባት በሽታዎች ምርምር የአምስት ዓመት ስትራቴጂ መዘጋጀቱን በመግለጽ፣ ይህ ጥናት ከስትራቴጂው ቅድሚያ ከተሰጣቸው ተግባራት አንዱ መሆኑን ገልጸዋል። ለማንኛውም ጥናት የመረጃ ጥራት ወሳኝ በመሆኑ መረጃ ሰብሳቢዎች በኃላፊነትና በጥንቃቄ እንዲሰሩ አሳስበዋል። የጤና ሚኒስቴር የክትባት አገልግሎት ሃላፊ አቶ መልካሙ አያሌው በበኩላቸው፣ ጤና ሚኒስቴር ከአጋር ተቋማት ጋር በመተባበር የክትባት ሽፋንን ለማሳደግ እየሰራ መሆኑን ገልጸው፣ በቅርብ ጊዜ የገቡትን የሄፓታይተስ ቢ፣ የወባ እና የኩፍኝ ክትባቶች አፈጻጸም ለመገምገም የሚሰበሰበው መረጃ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው አስገንዝበዋል። የክትባት የሚከላከሉ በሽታዎች ምርምር ዲቪዥን ሃላፊ ዶ/ር ራጂሃ አቡበከር ደግሞ ተሳታፊዎች በስልጠናው ንቁ ተሳትፎ በማድረግ የመረጃ አሰባሰብ ሂደቱን በተገቢው ሁኔታ እንዲያከናውኑ ጥሪ አቅርበዋል። ከስልጠናው በኋላ ሰልጣኞቹ ለ15 ቀናት በተመረጡ ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች በመሰማራት የመስክ መረጃ ስብስብ ሥራ ያከናውናሉ።
2 197
12
+7
Matn yo'q...
2 020
13
የአንትራክስ የላቦራቶሪ ምርመራን ወደ ክልሎች ለማስፋፋት የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከዚህ በፊት በማዕከል ደረጃ ብቻ ሲሰጥ የነበረውን የአንትራክስ ሞለኪውላር ላቦራቶሪ ምርመራ (Anthrax Molecular Laboratory) አገልግሎትን በሶስት የክልል ላቦራቶሪዎች ማለትም በአማራ የሕህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (ባህርዳር)፣ በትግራይ ጤና ምርምር ኢንስቲትዩት (መቀሌ)፣ በአርባምንጭ የሕብረተሰብ ጤና ላቦራቶሪ (አርባምንጭ) አገልግሎቱን ለማስጀመር የሚረዳ የናሙና አሰባሰብ፤ የሞለኪውላር (PCR) ምርመራ ዘዴዎችን፣ እንዲሁም የምርመራ ጥራት ማረጋገጫ ሂደቶችን ያካተተ ሥልጠና ከሲዲሲ-ኢትዮጵያ እና ከOSU-GOHI ጋር በመተባበር ከግንቦት 26 እስከ 29/2018 ዓ.ም ሰጠ። የኢንስቲትዩቱ የላቦራቶሪ አቅም ግንባታ ዳይሬክተር አቶ ዳንኤል መለሰ እንደገለጹት የዚህ ምርመራ መስፋፋት ዘርፈ ብዙ ጥቅሞች ያሉት ሲሆን፤ በዋናነትም የሞለኪውላር ላቦራቶሪዎችን በሀገር ደረጃ ለማስፋፋት ከተያዙ አቅዶች ውስጥ አንዱ እንደሆነና በሀገር ደረጃ እየተሰፋፋ ያለውን የአንትራክስ (አባ ሰንጋ) በሽታ ፈጥኖ ለመለየት እና ለመከላከል የነዚህ ላቦራቶሪዎች በክልል ደረጃ መጀመር ትልቅ ፋይዳ ይኖራቸዋል፡፡ አቶ ዳንኤል አያይዘውም ሥልጠናው ልምድ ባካበቱ የኢንስቲትዩቱ ባለሙያዎች እና በበይነ መረብ ከCDC- Atlanta የተሰጠ ሲሆን ስልጣኞችም የንድፈ ሃሳባዊ ዕውቀት እንዲሁም የሞለኪውላር ላቦራቶሪ የተግባር ልምምድ አድርገዋል፡፡ የሲዲሲ-ኢትዮጵያና የOSU-GOHI ተወካዮች በበኩላቸው ባሰተላለፋት መልዕክትም በዚህ ዘርፍ ቀጣይነት ያለው የተጠናከረ ድጋፍ እንደሚሰጡ መግለጻቸውን አቶ ዳንኤል ተናግረዋል።
2 163
14
+1
Matn yo'q...
1 829
15
የዓለም የምግብ ደህንነት ቀን በኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ተከብሮ ውሏል። ​በኢንስቲትዩቱ የስነ-ምግብ፣ አካባቢ ጤና እና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ዳይሬክቶሬት ስር የሚገኘው የምግብ ደህንነት ምርምር ዲቪዥን፣ የዓለም የምግብ ደህንነት ቀንን ምክንያት በማድረግ ከ70 በላይ ለሚሆኑ የኢንስቲትዩቱ ካፌቴሪያና ኬተሪንግ አገልግሎት ሰራተኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጥቷል። ስልጠናው በምግብ ደህንነት መርሆዎች፣ በግል ንፅህና፣ በደህንነቱ የተጠበቀ የምግብ አያያዝ እና በምግብ ወለድ በሽታዎች መከላከል ዙሪያ ያተኮረ ነበር። ​በዕለቱ መልዕክት ያስተላለፉት የምግብ ደህንነት ምርምር ዲቪዥን ኃላፊ አቶ ዋቅቶላ ጎበና ፣ የምግብ ደህንነትን ማረጋገጥ የሁሉም የጋራ ኃላፊነት መሆኑንና ሳይንስን መሰረት ያደረገ አሰራርን በመከተል በምግብ አማካኝነት የሚመጡ በሽታዎችን መከላከል እንደሚቻል ገልጸዋል። ​ከፍተኛ ተመራማሪው ዶ/ር ተስፋዬ ለገሰ በበኩላቸው፣ ትክክለኛ የእጅ ንፅህና፣ ዘመናዊ የምግብ ማከማቻ እና ጥንቃቄ የተሞላበት አያያዝ ልምዶች አብዛኞቹን በምግብ የሚተላለፉ በሽታዎችን ለመግታት ወሳኝ መሆናቸውን አስገንዝበዋል። ​የኢንስቲትዩቱ የካፍቴሪያ እና ኬተሪንግ አገጋግሎት ሀላፊ አቶ ያረድ ፋንታው በበኩላቸው ሰራተኞች በስልጠናው ያገኟቸውን ሳይንሳዊ እውቀቶች በዕለት ተዕለት ስራቸው ላይ በተግባር ማዋል እንዳለባቸው ተናግረው በስልጠና የተገኘውን እውቀት በተግባር እንደሚያውሉት ተናግረዋል።
2 079
16
+3
Matn yo'q...
1 863
17
+9
Matn yo'q...
2 090
18
የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ባለሙያዎች የኢቦላ በሽታ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያስችል በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተግባር ልምምድ (Simulation exercise) አካሄዱ፡፡ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ማዕከል በተጓዦችና ድንበር ጤና ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ (DRC) እና በዩጋንዳ አገራት የተከሰተውን የኢቦላ ቫይረስ ወረርሽኝ ለመከላከል ዝግጁነት ለማጠናከር ይቻል ዘንድ በሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር የመግቢያና መውጫ የጤና ቁጥጥር ባለሙያዎች በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ የጤና ልየታ፣ የቁጥጥር፣የቅኝት ስራዎች ላይ ትኩረት ያደረገ ተግባራዊ ልምምድ አካሄዱ፡፡ የተግባር ልምምዱ (Simulation exercise) ዋና ዓላማ የግብዓትና የሰው ኃይል ዝግጁነት ክፍተት በመለየት በሽታው ወደ አገር እንዳይገባ የመከላከል እንዲሁም በሽታው ቢከሰት እንኳን የመከላከል እና የምላሽ ስራዎች በምን ያህል ደረጃ ውጤታማ ይሆናሉ፣ ምን ጠንካራ ጎኖች አሉ፣ ክፍተቶችስ ምን ይመስላሉ የሚሉትን በመለየት በቀጣይ መስተካከል ያለባቸውን በማስተካከል ጠንካራ ዝግጁነትን ለማረጋገጥ ነው፡፡ ዶ/ር መቅደስ ዳባ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር በተግባር ልምምዱ የማጠቃለያ ግምገማ ፕሮግራም ላይ ተገኝተው እንደገለጹት የኢቦላ ቫይረስ ወረርሽኝ ከተገለጸበት ጊዜ አንስቶ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በጋራ ሲሰራ መቆየቱን እና የተግባር ልምምድ መካሄዱ ትልቅ ተግባር መሆኑን አድንቀው፣ ከዚህ በፊት የነበሩትን ልምዶችና አሁን የተገኘውን እውቀት መሰረት በማድረግ በቀጣይ እስከ ታችኛው የጤና ተቋምና የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ባለሙያዎች በማውረድ ሁሉም ዝግጁ እንዲሆን ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመው፤ አገራችንን፣ ቤተሰባችንን፣ ሕብረተሰባችንን ከማንኛውም የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ችግሮች በመጠበቅና በመታደግ ለትውልድ የሚሻገር ስራ በመስራት ኃላፊነታችንን ልንወጣ ይገባል ሲሉ ማሳሰቢያ ሰጥተዋል፡፡ ዶ/ር መሳይ ኃይሉ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተግኝተው በተግባር ልምምዱ ወቅት እንደገለጹት ኢቦላ ቫይረስ ወረርሽኝ በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ (DRC) እና በዩጋንዳ አገራት ከተከሰተ ጊዜ ጀምሮ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከልን ጥብቅ የሆነ የቅኝትና የልየታ ስራ እንዲሰራ የተደረገ መሆኑን፣ በኢትዮጵያ ባሉ በአየርም ሆነ በየብስ በሚገኙ የመግቢያና መውጫ በሮች በኩል በሽታው ከተከሰተባቸው አገራት የሚመጡ ተጓዦችን የተላላፊ በሽታዎች ቁጥጥርና ቅኝት ስራዎችን ተጠናክረው እየተሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ ማንኛውንም የተላላፊ ወረርሽኝ በሽታ ናሙናዎች ለመመርመር የሚያስችል የሪፈረንስ እና የሪፈራል የላቦራቶሪ ዝግጁነት መጠናቀቁን አብራርተዋል፡፡ ዋና ዳይሬክተሩ አያይዘውም በኢትዮጵያ የኢቦላ ቫይረስ ተጠርጣሪ የሌለና በሽታውም ወደ ሀገር ያልገባ መሆኑን አረጋግጠው፣ በሽታው ሊከሰት ቢችል እንኳን ፈጣን ምላሽ መስጠት የሚያስችል የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ባለሙዎች የተግባር ልምምድ በማድረግ የክህሎት እና የብቃት ደረጃቸውን ያሳደጉ በመሆኑ በበሽታው የተጠረጠረ ሰው ቢገኝ ወደ ሌሎች ሰዎች በሽታውን ሳያስተላልፍ በተዘጋጁ የለይቶ ማቆያ ቦታዎች በመውሰድ አስፈላጊውን ህክምና የሚሰጥ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ ሕብረተሰቡ ከጤና ሚኒስቴር እና ከኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሚሰጡ መልዕክቶችን በሚገባ በመከታተል ተግባራዊ እንዲያደርግ ማሳሰቢያ ሰጥተዋል፡፡ ዶ/ር መልካሙ አብቴ የኢንስቲትዩቱ ም/ዋና ዳይሬክተር በበኩላቸው የኢቦላ ቫይረስ በሽታ ለመከላከልና ዝግጅትን ከማጠናከር አንጻር ወረርሽኙ ከተከሰተባቸው አገራት አውሮፕላን ወደ አገራችን በረራ ከማድረጉ አስቀድሞ እያንዳንዱ ተሳፈሪ የጤና መረጃ ከመሙላት (e-THDF) አንስቶ እስከ መጨረሻው መደረግ የሚገባቸውን የቅኝት፣ የልየታ እና ክትትል ስራዎች በሚገባ እየተሰሩ መሆናቸውን ጠቅሰው፣ በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ የተካሄደው የጤና ባለሙያዎች የተግባር ልምምድ ወረርሽኙን በመከላከል ደረጃ ያሉትን ጠንካራ ጎኖች ለማስቀጠል፣ ክፍቶችን ደግሞ በማረምና በማስተካከል በዝግጁነት በኩል ያሉ ተግባራት አስተማማኝ መሆናቸውን ለማረጋገጥ የተከናወነ መሆኑን ሰፊ ገለጻ አድርገዋል፡፡ አቶ ተመስገን ለሚ የኢንስቲትዩቱ የተጓዦችና ድንበር ጤና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የኢቦላ ቫይረስ ምንነት ሲያስረዱ እንደገለጹት በአሁኑ ወቅት በ DRC እና Uganda አገራት የተከሰተው የኢቦላ በሽታ Bundibugyo Ebola Virus አማካኝነት የሚመጣ እጅግ ከባድና ለህልፈተ ህይወት የሚዳርግ ተላላፊ በሽታ ሲሆን በሽታው ፈጣን ህክምና ካላገኘ የሞት ምጣኔው እስከ 90% ሊደርስ የሚችል በጣም አደገኛ ወረርሽኝ መሆኑን፣ ምልክቶቹም ድንገተኛ ትኩሳት፣ ከፍተኛ የጡንቻና የራስ ምታት፣ የጉሮሮ መቁሰል፣ ማስመለስ፣ ተቅማጥ እና ከውስጥና ከውጭ አካላት የሚወጣ የደም መፍሰስ (Hemorrhage) የመሳሰሉት ምልክቶች መሆናቸውን ጠቁመው በሽታው ወደ አገር እንዳይገባ በሁሉም የዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያዎች እና የየብስ መግቢና መውጫ በሮች ላይ በተለይም በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ከፍተኛ የክትትልና የቁጥጥር ስራዎች ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር አስፈላጊውን ሁሉ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ አቶ ከበበው በቀለ በአትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት የቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዳይሬክተር የሕረተሰቡን ጤንነት ከማስጠበቅ አንጻር አየር መንገዱ እየሰራ ያለውን በተመለከተ ሲገልጹ የአደጋ ጊዜ የምላሽ ዝግጁነት ተግባራትን አንዱ የስራችን ክፍል በማድረግ እቅድ ወጥቶ፣ አፈጻጸሙንም በየጊዜው እየተገመገመ መሆኑንና የህብረተሰቡን ጤና ችግር የሚፈጥሩ ተላላፊ በሽታዎችንም ከመከላከልና ከመቆጣጠር አንጻር ከኢትዮጰያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር በቅንጅት አስፈላጊውን ስራ ሁሉ እየተሰራ መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ባለሙያዎች በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ምናባዊ የሆነ የኢቦላ ተጠርጣሪ ሰው በማዘጋጀት በሽታው ከተከሰተባቸው አገራት ጀምሮ መረጃዎችን በማዘጋጀት እስከ ለይቶ ማቆያ ድረስ መደረግ ያለባቸውን አስፈላጊ ተግባራት ሁሉ ያካተተ የተግባር ልምምድ ያካሄዱ ሲሆን በልምምዱ ወቅት የነበሩ ጠንካራ ጎኖች እና ክፍተቶችን ተለይተው የማስተካከያ አቅጣጫዎች ተሰጥተዋል፡፡ የቦሌ አለም አቀፍ ኤርፖርት ባለድርሻ አካላት የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት፥ የኢትዮጵያ አየር መንገድ፥ NISS, Immigration, Customs, Federal Police, እንዲሁም አጋር ድርጅቶች፡ የዓለም ጤና ድርጅት (WHO)፣ የአሜሪካ በሽታዎች መከላከል ማዕከል (US CDC) ፣ የዓለም የፍልሰተኞች ድርጅት (IOM) ፥ UK HSA እና ሌሎችም የተግባር ልምመዱ ላይ በአካል በመገኘት የገንዘብ ፥የእውቀት እና የክህሎት ድጋፍ አድርገዋል፡፡
2 223
19
+3
Matn yo'q...
2 176
20
+9
Matn yo'q...
2 412