es
Feedback
Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

Ir al canal en Telegram

እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

El canal Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ (@wasulife) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 249 869 suscriptores, ocupando la posición 87 en la categoría Negocios y el puesto 47 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 249 869 suscriptores.

Según los últimos datos del 15 septiembre, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 4 873, y en las últimas 24 horas de -486, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 13.31%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 11.31% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 33 266 visualizaciones. En el primer día suele acumular 28 269 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 144.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 16 septiembre, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Negocios.

249 869
Suscriptores
-48624 horas
+1 1677 días
+4 87330 días
Archivo de publicaciones
መካ አካባቢ የተከሰተ የድሮን ጥቃት‼ በሳውዲ አረቢያ መካ፣ ጅዳ እና ጣኢፍ ከተሞች አካባቢ የደህንነት ስጋት ማስጠንቀቂያ መሰጠቱን ተከትሎ፣ በሳውዲ ጥያቄ ስር የሚመራው ኮአሊሽን ወደ መካ የአየር ክ
+1
መካ አካባቢ የተከሰተ የድሮን ጥቃት‼ በሳውዲ አረቢያ መካ፣ ጅዳ እና ጣኢፍ ከተሞች አካባቢ የደህንነት ስጋት ማስጠንቀቂያ መሰጠቱን ተከትሎ፣ በሳውዲ ጥያቄ ስር የሚመራው ኮአሊሽን ወደ መካ የአየር ክልል በመቃረብ ላይ የነበረ የሁቲዎች ድሮን መቶ ማውደቁን አስታውቋል። በሌላ በኩል የሁቲ አማፅያን ተወካዮች የቀረበውን ክስ አስተባብለዋል። ሁቲዎች እንደገለጹት የታለመው በመካ አቅራቢያ በሚገኘው ጣኢፍ ውስጥ የሚገኘው «ኪንግ ፋህድ» የተሰኘው የሳውዲ ወታደራዊ የአየር ኃይል (King Fahd Air Base) እንጂ ቅድስት ከተማዋ መካ አለመሆኗን በመግለጽ፣ የሳውዲ አረቢያን መግለጫ የሐሰት ፕሮፓጋንዳ ነው ብለውታል።

🌼 የ አዲስ አመት ልዩ ቅናሽ ለ 50 ቤቶች ብቻ 🌼 🌼ዲ ኤም ሲ ሪልእስቴት እንኳን ለ 2019 አዲስ አመት በሰላም አደረሳችሁ እያለ ለ ውድ ደንበኞቹ 📍ለቡ መብራት በሚገኘው ዘመናዊ መንደር ው
🌼  የ አዲስ አመት ልዩ ቅናሽ ለ 50 ቤቶች ብቻ 🌼 🌼ዲ ኤም ሲ ሪልእስቴት እንኳን ለ 2019 አዲስ አመት በሰላም አደረሳችሁ እያለ ለ ውድ ደንበኞቹ 📍ለቡ መብራት በሚገኘው ዘመናዊ መንደር ውስጥ የመኖሪያ አፓርትመንቶችና የንግድ ሱቆች ላይ ልዩ ቅናሽ ማድረጉን ሲገልፅ በታላቅ ደስታ ነው ⛔️ በ ካሬ 10,000 ብር ቅናሽ የተደረገባቸው ቤቶች.         ⤵️ 🌼 ባለ 1 መኝታ ከ 982,700 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ 🌼 ባለ 2 መኝታ ከ 1,589,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ 🌼 ባለ 3 መኝታ ከ 1,960,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ 🌼 ባለ 4 መኝታ ከ 2,385,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ ⛔️ እንዲሁም በ ካሬ 100,000 ብር ቅናሽ የተደረገባቸው   ⤵️ 🌼 የንግድ ሱቆችን ከ 1 ሚሊዮን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ 🌼 ቅድመ ክፍያዎን ከፍ አድርገው ሲከፍሉ  እስከ 30% የሚደርስ የ እንቁጣጣሽ ስጦታ ቅናሽ ያገኛሉ🌼 🌼 ታዲያ ይህ ልዩ ቅናሽ ሳያመልጦት ይደውሉ ቀጠሮ ያሲዙ 📞 +251996575157 🔴 ያስተውሉ ይህ ቅናሽ የሚቆየው እስከ ጳጉሜ 5 ብቻ ነው‼️ WhatsApp https://wa.me/+251996575157?text=I%20am%20interested%20on%20some%20more%20information Telegram https://t.me/Re22Dmc?text=I%20want%20more%20info%20on%20this

የመብራት ትራንስፎርመሮችን ሲያወድም እና ሲዘርፍ የነበረ ቡድን በቁጥጥር መዋሉ ተሰምቷል። አማራ ክልል ከቆቦ እስከ ደብረ ብርሃን ባለው መስመር የመብራት ትራንስፎርመሮችን ለማውደም፣ ለመስረቅ እና አ
+6
የመብራት ትራንስፎርመሮችን ሲያወድም እና ሲዘርፍ የነበረ ቡድን በቁጥጥር መዋሉ ተሰምቷል። አማራ ክልል ከቆቦ እስከ ደብረ ብርሃን ባለው መስመር የመብራት ትራንስፎርመሮችን ለማውደም፣ ለመስረቅ እና አገልግሎት እንዳይሰጡ ለማድረግ በድብቅ ተደራጅቶ ይንቀሳቀስ የነበረ አደገኛ ቡድን በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉ ታውቋል። ቡድኑ ራሱን በራሱ በኮማንድ ፖስት ደረጃ በማደራጀት እኩይ ተግባሩን ሲፈጽም የነበረ ሲሆን፣ የኮማንድ ፖስቱ ተጠሪ በመሆን እንቅስቃሴውን በበላይነት ስትመራ የነበረችው ሴት ከኮምቦልቻ ከተማ እንዲሁም ከደሴ ከተማ መላኩ አካባቢ የሚገኝ ሌላ አባሏ ጋር ሆነው ሂደቱን ሲመሩ ለዋሱ መሐመድ የደረሰው መረጃ ያመለክታል። የመብራት ገመድ የሚቆርጡትና ትራንስፎርመር የሚሰርቁት ደሴና ኮምቦልቻ ከነበሩ አመራሮቻቸው ቀጥለው ያሉ ከአላማጣ እና ከዋግኸምራ እንደመጡ የገለፁ 4 ናቸው። የፖሊስ አባላት ባደረጉት የተቀናጀ ክትትል የተጠረጠሩትን ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ማዋል እንደቻሉ ታውቋል። ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተከተሎ በደሴ፣ በወልድያ፣ በኮምቦልቻ እና በጠቅላላው ከቆቦ እስከ ደብረ ብርሃን ባለው መስመር ላይ ይፈጸም የነበረው የትራንስፎርመር ዝርፊያ ሙሉ ለሙሉ መቆሙ ተጠቅሷል።ቡድኑ በከተሞች ብቻ ሳይሆን በገጠርም መሰማራቱ ተሰምቷል።ህዝቡ ለፖሊስ መረጃ መስጠትና ንብረቱን መጠበቅ ይኖርበታል። ለዚህ ስኬታማ ኦፕሬሽን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱት በተለይ የደሴ ከተማ አሰተዳደር ፖሊሰ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ጥላሁን ታደሰ  እና ባልደረቦቻቸው እንዲሁም የኮምቦልቻና የደቡብ ወሎ ፖሊስ መምሪያ የስራ ኃላፊዎች ትልቅ ምስጋና ይገባችኋል። በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የደሴ ሪጅን ዳይሬክተር አቶ ሀብቱ አበበ ጨምሮ የተቋሙ ሰራተኞች ፖሊስ የሚፈልጋቸውን ማስረጃዎች በፍጥነት በማቅረብ :ለስራው ስኬት ተባባሪ ነበራችሁና እናመሠግናለን። ይህንን አደገኛ የዝርፊያ ቡድን ፖሊስ እንደት በቁጥጥር ስር እንዳዋለውና የተጠርጣሪዎቹን ስም ጭምር አጠቃላይ የክትትልና የምርመራ ውጤቱን ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርግ ይጠበቃል። #WasuMohammed ​ዛሬ በዚህ ማን ድምፅ እንደሚሰጠንእናያለን👇 https://yekinlibochaward.org/nominees/wasu-mohammed ==================== ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ  የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4

የመብራት ትራንስፎርመሮችን ሲያወድም እና ሲዘርፍ የነበረ ቡድን በቁጥጥር መዋሉ ተሰምቷል። አማራ ክልል ከቆቦ እስከ ደብረ ብርሃን ባለው መስመር የመብራት ትራንስፎርመሮችን ለማውደም፣ ለመስረቅ እና አ
+6
የመብራት ትራንስፎርመሮችን ሲያወድም እና ሲዘርፍ የነበረ ቡድን በቁጥጥር መዋሉ ተሰምቷል። አማራ ክልል ከቆቦ እስከ ደብረ ብርሃን ባለው መስመር የመብራት ትራንስፎርመሮችን ለማውደም፣ ለመስረቅ እና አገልግሎት እንዳይሰጡ ለማድረግ በድብቅ ተደራጅቶ ይንቀሳቀስ የነበረ አደገኛ ቡድን በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉ ታውቋል። ቡድኑ ራሱን በራሱ በኮማንድ ፖስት ደረጃ በማደራጀት እኩይ ተግባሩን ሲፈጽም የነበረ ሲሆን፣ የኮማንድ ፖስቱ ተጠሪ በመሆን እንቅስቃሴውን በበላይነት ስትመራ የነበረችው ሴት ከኮምቦልቻ ከተማ እንዲሁም ከደሴ ከተማ መላኩ አካባቢ የሚገኝ ሌላ አባሏ ጋር ሆነው ሂደቱን ሲመሩ ለዋሱ መሐመድ የደረሰው መረጃ ያመለክታል። የመብራት ገመድ የሚቆርጡትና ትራንስፎርመር የሚሰርቁት ደሴና ኮምቦልቻ ከነበሩ አመራሮቻቸው ቀጥለው ያሉ ከአላማጣ እና ከዋግኸምራ እንደመጡ የገለፁ 4 ናቸው። የፖሊስ አባላት ባደረጉት የተቀናጀ ክትትል የተጠረጠሩትን ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ማዋል እንደቻሉ ታውቋል። ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተከተሎ በደሴ፣ በወልድያ፣ በኮምቦልቻ እና በጠቅላላው ከቆቦ እስከ ደብረ ብርሃን ባለው መስመር ላይ ይፈጸም የነበረው የትራንስፎርመር ዝርፊያ ሙሉ ለሙሉ መቆሙ ተጠቅሷል።ቡድኑ በከተሞች ብቻ ሳይሆን በገጠርም መሰማራቱ ተሰምቷል።ህዝቡ ለፖሊስ መረጃ መስጠትና ንብረቱን መጠበቅ ይኖርበታል። ለዚህ ስኬታማ ኦፕሬሽን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱት በተለይ የደሴ ከተማ አሰተዳደር ፖሊሰ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ጥላሁን ታደሰ እና ባልደረቦቻቸው እንዲሁም የኮምቦልቻና የደቡብ ወሎ ፖሊስ መምሪያ የስራ ኃላፊዎች ትልቅ ምስጋና ይገባችኋል። በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የደሴ ሪጅን ዳይሬክተር አቶ ሀብቱ አበበ ጨምሮ የተቋሙ ሰራተኞች ፖሊስ የሚፈልጋቸውን ማስረጃዎች በፍጥነት በማቅረብ :ለስራው ስኬት ተባባሪ ነበራችሁና እናመሠግናለን። ይህንን አደገኛ የዝርፊያ ቡድን ፖሊስ እንደት በቁጥጥር ስር እንዳዋለውና የተጠርጣሪዎቹን ስም ጭምር አጠቃላይ የክትትልና የምርመራ ውጤቱን ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርግ ይጠበቃል። #WasuMohammed ​ዛሬ በዚህ ማን ድምፅ እንደሚሰጠንእናያለን👇 https://yekinlibochaward.org/nominees/wasu-mohammed ==================== ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4

‼️እኛ እያለን #አይጥ እና #በረሮዎች ከእርሶ ጋር በ አዲሱ ዓመት አብረዉ አይዘልቁም ! 💯% አስተማማኝ የሆነ #የበረሮ እና #የአይጥ ማጥፊያ ባሉበት ይቀበሉ! 📍#አዲስ_አበባ 📍#ደሴ 📍#ኮም
+2
‼️እኛ እያለን #አይጥ እና #በረሮዎች ከእርሶ ጋር በ አዲሱ ዓመት  አብረዉ አይዘልቁም ! 💯% አስተማማኝ የሆነ #የበረሮ እና #የአይጥ ማጥፊያ ባሉበት ይቀበሉ! 📍#አዲስ_አበባ    📍#ደሴ 📍#ኮምቦልቻ   🚚 ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ በ 30 ደቂቃ ያሉበት ስናደርስ በሌሎች ከተማዎች በፖስታ ቤት እንልካለን! ‼️ ከመጨረሳችን በፊት    ፈጥነዉ ይደዉሉልን‼️ 📞0954633900 📞0954633900 ✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን በ👉@dubaitera_shop ላይ ይላኩልን።   ✅በዓለም አቀፍ ደረጃ የጥራት ማረጋገጫ ያለዉ ኦሪጅናል Ultrasonic pest repeller 🙏 ❇️በፈለጉት ቦታ ላይ በመሰካት ብቻ  👉አይጦችን🐀 👉 በረሮ 🪳 እና ጉንዳን 👉የወባ ትንኝ(ቢምቢ)🕷  👉ማንኛዉንምበራሪ ነፍሳት ላይ ☠ሊቋቋሙት የማይችሉትን frequency  በመልቀቅ ላይመለሱ እሰከ መጨረሻዉ ይሸኛቸዋል! #ሰዎች ላይ ምንም አይነት ጉዳት የሌለዉ ሲሆን ወጥመድ ልግዛ አይጥ ልጎትት ሳይሉ አይጦችን እንዲሁም በረሮን 100 ሜትር የሚያርቅ ድንቅ የዘመኑ ዉጤት👏👏   😱 በ 1699 ብር ብቻ ይገላገሉ። ‼️ጥቂት ፍሬዎች ሰላስገባን ሳንጨረስ ፈጥነዉ ይዘዙን‼️      👇👇👇👇👇👇 👉📞0954633900 👉📞0954633900 ✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን በ👉@dubaitera_shop ላይ ይላኩልን🚚አዲስ አበባ  እና ጠበጠቀስናቸዉ ከተሞች ላይ ያሉበት በነፃ ስናደርስ ለሌሎች ከተሞች በፖስታ ቤት እንልካለን። #ሙሉዋስትና ያለዉ ሲሆን ሰክተዉ አይጥ ወይም ተህዋስ ፎቶ ማንሳት ከቻሉ ሽልማት አሎት!(አይችሉም እንጂ) 🌐ሌሎች ዕቃዎችን ለማየት @Dubai_tera2 ን   👆👆👆join ይበሉ!

አርሶ አደሮች የጦር መሳሪያ እንዲታጠቁ መፈቀዱ ተሰማ። በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ፣ በሰሜን ሸዋ፣ በደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና በቀለም ወለጋ ዞኖች ለሚገኙ አርሶ አደሮች የጦር መሳሪያ ፈቃድ መስጠት
አርሶ አደሮች የጦር መሳሪያ እንዲታጠቁ መፈቀዱ ተሰማ። በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ፣ በሰሜን ሸዋ፣ በደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና በቀለም ወለጋ ዞኖች ለሚገኙ አርሶ አደሮች የጦር መሳሪያ ፈቃድ መስጠት መጀመሩ ነው የተነገረው። እንደ ዘገባው ከሆነ፡- 📌የውሳኔው ዓላማ፡ በክልሎቹና በአካባቢው የሚታዩ የፀጥታ ስጋቶችን ለመቀነስ እና በአካባቢው ባሉ ታጣቂዎች የሚፈጸሙ ድንገተኛ ጥቃቶችን ለመከላከል ታስቦ የተደረገ ነው። 📌የአርሶ አደሮች አስተያየት፡ መንግስት የወሰደውን ይህንን እርምጃ እንደሚያደንቁና ጥያቄያቸው ምላሽ በማግኘቱ ደስታቸውን ገልጸዋል።

🌟 በካዛንቺስ መሃል ከተማ — ያለምንም የዋጋ ጭማሪ እና ወለድ የቤት ባለቤት ይሁኑ! ✅በአዲስ አበባ prime location ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣
+2
🌟 በካዛንቺስ መሃል ከተማ — ያለምንም የዋጋ ጭማሪ እና ወለድ የቤት ባለቤት ይሁኑ! ✅በአዲስ አበባ prime location ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣ ✅ ምንም አይነት የመሰረተ ልማት (የውሃ፣ የመብራት፣ የመንገድ) ስጋት የሌለበት ድንቅ የመኖሪያ መንደር! ✅ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ጋር በጋራ (70/30)  በፍጥነት እየተገነባ ያለ  እጅግ ዘመናዊ compound አፓርታማ ✨ ልዩ ጥቅሞች፦Fixed Rate፦ ቤቱን እስኪረከቡ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ወይም የወለድ ክፍያ የለውም! ምቹ አከፋፈል፦ በሂደት (progress )የሚከፈል ታማኝነት፦ በኩባንያው ቀጥተኛ የሽያጭ ባለሙያ በኃላፊነት የሚስተናገዱበት 🚪 ያሉን የአማራጮች እና የክፍያ ዝርዝር (15% ቅድመ ክፍያ ብቻ) 🛏 ባለ 1 መኝታ (55 ካሬ) አጠቃላይ ዋጋ፦ 5,830,385 ብር 15% ቅድመ ክፍያ፦ 874,557 ብር 🛏 ባለ 2 መኝታ (80 ካሬ) አጠቃላይ ዋጋ፦ 8,480,560 ብር 15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,272,084 ብር 🛏 ባለ 3 መኝታ (95 ካሬ) አጠቃላይ ዋጋ፦ 10,070,665 ብር 15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,510,600 ብር 🛏 ባለ 4 መኝታ (160 ካሬ) አጠቃላይ ዋጋ፦ 16,961,120 ብር 15% ቅድመ ክፍያ፦ 2,544,168 ብር 💥ዛሬ ነገ እያሉ እድሉ እንዳያመልጥዎት ❗️አሁኑኑ ይደውሉ — ሳይቱን ይጎብኙ! 📱 ስልክ፦ +251911636790             👤 የድርጅቱ የሽያጭ አማካሪና ኃላፊ 📲👇በ WhatsApp ማግኘት ከፈለጉ https://wa.me/251777636790 📲Channel: https://t.me/https://t.me/addis_home_finder 📲Telegram : @kassu23

"ኢራን 57 የጦር ጀት: ሄሊኮፍተርና ድሮኖች አውድማብናለች" አሜሪካ ​ከኢራን ጋር በተያያዘ በተካሄደው "Epic Fury" በተሰኘው ወታደራዊ ዘመቻ የአሜሪካ አየር ኃይል ከፍተኛ ውድመት እንደደረሰበ
"ኢራን 57 የጦር ጀት: ሄሊኮፍተርና ድሮኖች አውድማብናለች" አሜሪካ ​ከኢራን ጋር በተያያዘ በተካሄደው "Epic Fury" በተሰኘው ወታደራዊ ዘመቻ የአሜሪካ አየር ኃይል ከፍተኛ ውድመት እንደደረሰበት ይፋ ተደርጓል። ​ ​42 የጦር ጄቶች፣ ሄሊኮፕተሮች እና ድሮኖች ሙሉ በሙሉ ወድመዋል። ​15 ተጨማሪ የጦር ጄቶች እና ሄሊኮፕተሮች በኢራን ጥቃት እና በስህተት (Friendly Fire) ከፍተኛ ጉዳት (Damage) አስተናግደዋል። ​የአሜሪካ መንግሥት ዝርዝር ጉዳቱን የያዘ ባለ 14 ገጽ መረጃ ይፋ ያደረገ ሲሆን፣ ጦርነቱ በመቀጠሉ ምክንያት የጉዳቱ መጠን ሊጨምር እንደሚችል ተገልጿል

የኢትዮጵያ ፓስፖርት የዓለም አቀፍና አህጉራዊ ደረጃ ይፋ ሆነ‼ የኢትዮጵያ ፓስፖርት በዓለም አቀፍ ደረጃ 173ኛ፣ በአፍሪካ ደግሞ 49ኛ ደረጃን ይዟል።የፓስፖርቱ ቁልፍ መረጃዎች፡- 📌የኢትዮጵያ ፓስ
የኢትዮጵያ ፓስፖርት የዓለም አቀፍና አህጉራዊ ደረጃ ይፋ ሆነ‼ የኢትዮጵያ ፓስፖርት በዓለም አቀፍ ደረጃ 173ኛ፣ በአፍሪካ ደግሞ 49ኛ ደረጃን ይዟል።የፓስፖርቱ ቁልፍ መረጃዎች፡- 📌የኢትዮጵያ ፓስፖርት ባለቤቶች ወደ 51 ሀገራት (ከዓለም አቀፍ መዳረሻዎች 25%) ያለ ቅድመ ቪዛ መጓዝ ይችላሉ። 📌11 ሀገራት (ቤኒን፣ ጋምቢያ፣ ኬንያ፣ ሩዋንዳ እና ቶጎን ጨምሮ)። በሩዋንዳና ቶጎ ለ30 ቀናት፣ በሌሎቹ ለ90 ቀናት መቆየት ይቻላል። 📌በመድረሻ ቪዛ (Visa on Arrival)፡ 34 ሀገራት (20 የሚሆኑት በአፍሪካ እንደ ኮሞሮስና ሶማሊያ ያሉ)። 📌 በኢ-ቪዛ (e-Visa) / የኤሌክትሮኒክስ ፈቃድ፡ 4 ሀገራት። 📌ኢትዮጵያ የሌሎች ሀገራት ዜጎችን በማስተናገድ ረገድ ከ199 ሀገራት 24ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠች ሲሆን፣ የ146 ሀገራት ዜጎች ያለ ቅድመ ቪዛ ወደ ሀገሪቱ መግባት ይችላሉ።

AI የሰውን ልጅ ሊገድል ይችላል? ከፍተኛ አቅም ያለው AI ከሰው ቁጥጥር ውጭ ከሆነ ለሰው ልጅ ህልውና አደጋ ሊሆን እንደሚችል ተመራማሪዎች እያስጠነቀቁ ነው። የአንትሮፒክ (Anthropic) ተመራማ
AI የሰውን ልጅ ሊገድል ይችላል? ከፍተኛ አቅም ያለው AI ከሰው ቁጥጥር ውጭ ከሆነ ለሰው ልጅ ህልውና አደጋ ሊሆን እንደሚችል ተመራማሪዎች እያስጠነቀቁ ነው። የአንትሮፒክ (Anthropic) ተመራማሪዎች እስከ እ.ኤ.አ 2030 ድረስ AI የሰውን ልጅ የማጥፋት ዕድሉ ከ10% በላይ ነው ሲሉ፣ ሌሎች ባለሙያዎች ደግሞ አደጋውን ከኑክሌር መሣሪያዎች ጋር ያነጻጽሩታል። በተቃራኒው፣ እንደ ፕሮፌሰር ኬት ዴቭሊን ያሉ አሳቢዎች ይህ የላቀ "ሱፐር ኢንተሊጀንት" AI እስካሁን ስላልተፈጠረ ስጋቱ የተረጋገጠ እውነታ ሳይሆን ግምት ነው ይላሉ። ከዚህ ባሻገር የሐሰት መረጃ፣ የሳይበር ጥቃት፣ የሥራ እድል መቀነስ እና የሳይበር ደህንነት አሁኑኑ እየታዩ ያሉ አደጋዎች በመሆናቸው፤ ዋናው ትኩረት AIን መቆጣጠሪያ ሕጎችና ደህንነት ላይ ሊሆን እንደሚገባ ተጠቁሟል።

🌟 በካዛንቺስ መሃል ከተማ — ያለምንም የዋጋ ጭማሪ እና ወለድ የቤት ባለቤት ይሁኑ! ✅በአዲስ አበባ prime location ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣
+2
🌟 በካዛንቺስ መሃል ከተማ — ያለምንም የዋጋ ጭማሪ እና ወለድ የቤት ባለቤት ይሁኑ! ✅በአዲስ አበባ prime location ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣ ✅ ምንም አይነት የመሰረተ ልማት (የውሃ፣ የመብራት፣ የመንገድ) ስጋት የሌለበት ድንቅ የመኖሪያ መንደር! ✅ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ጋር በጋራ (70/30)  በፍጥነት እየተገነባ ያለ  እጅግ ዘመናዊ compound አፓርታማ ✨ ልዩ ጥቅሞች፦Fixed Rate፦ ቤቱን እስኪረከቡ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ወይም የወለድ ክፍያ የለውም! ምቹ አከፋፈል፦ በሂደት (progress )የሚከፈል ታማኝነት፦ በኩባንያው ቀጥተኛ የሽያጭ ባለሙያ በኃላፊነት የሚስተናገዱበት 🚪 ያሉን የአማራጮች እና የክፍያ ዝርዝር (15% ቅድመ ክፍያ ብቻ) 🛏 ባለ 1 መኝታ (55 ካሬ) አጠቃላይ ዋጋ፦ 5,830,385 ብር 15% ቅድመ ክፍያ፦ 874,557 ብር 🛏 ባለ 2 መኝታ (80 ካሬ) አጠቃላይ ዋጋ፦ 8,480,560 ብር 15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,272,084 ብር 🛏 ባለ 3 መኝታ (95 ካሬ) አጠቃላይ ዋጋ፦ 10,070,665 ብር 15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,510,600 ብር 🛏 ባለ 4 መኝታ (160 ካሬ) አጠቃላይ ዋጋ፦ 16,961,120 ብር 15% ቅድመ ክፍያ፦ 2,544,168 ብር 💥ዛሬ ነገ እያሉ እድሉ እንዳያመልጥዎት ❗️አሁኑኑ ይደውሉ — ሳይቱን ይጎብኙ! 📱 ስልክ፦ +251911636790             👤 የድርጅቱ የሽያጭ አማካሪና ኃላፊ 📲👇በ WhatsApp ማግኘት ከፈለጉ https://wa.me/251777636790 📲Channel: https://t.me/https://t.me/addis_home_finder 📲Telegram : @kassu23

መካ ላይ ጥቃት‼ በመካ አል-ሙከረማ የአየር ጥቃት ማስጠንቀቂያ ተላለፈ‼ በሳውዲ አረቢያ በሚገኘው የመካ አል-ሙከረማ ከተማ የብሔራዊ የድንገተኛ አደጋ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ስርዓት የጠላት የአየር ጥቃት
+1
መካ ላይ ጥቃት‼ በመካ አል-ሙከረማ የአየር ጥቃት ማስጠንቀቂያ ተላለፈ‼ በሳውዲ አረቢያ በሚገኘው የመካ አል-ሙከረማ ከተማ የብሔራዊ የድንገተኛ አደጋ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ስርዓት የጠላት የአየር ጥቃት ስጋት እንዳለ የሚያሳስብ አስቸኳይ ማስጠንቀቂያ አስተላልፏል። ለህዝብ የተላለፈ መመሪያ፦ 📌 ህዝቡ ረጋ ብሎ እንዲቆይ 📌 ከቤት ወይም ከአስተማማኝ ቦታ ሳይወጡ እንዲቆዩ 📌 መስኮቶችና ደጃፎች አቅራቢያ ከመቆም እንዲቆጠቡ 📌የሲቪል ጥበቃ (Civil Defense) መመሪያዎችን በጥብቅ እንዲከተሉ ታዟል። ሁቲዎች ሳውዲን ማስጨነቃቸውን ቀጥለዋል።

🔥 ነጋዴዎች ነን… እነዚህን ችግሮች እኛም አልፈንበታል። በየቀኑ ሽያጭ እናደርጋለን፣ እቃ እንገዛለን፣ እንሸጣለን፣ ዱቤም እንሰጣለን። 💰📦 ነገር ግን ቀኑ ሲያልቅ… “ዛሬ ስንት ሸጥን?” 💰 “
🔥  ነጋዴዎች ነን… እነዚህን ችግሮች እኛም አልፈንበታል። በየቀኑ ሽያጭ እናደርጋለን፣ እቃ እንገዛለን፣ እንሸጣለን፣ ዱቤም እንሰጣለን። 💰📦 ነገር ግን ቀኑ ሲያልቅ… “ዛሬ ስንት ሸጥን?” 💰 “ስንት እቃ ቀረ?” 📦 “ገቢና ወጪያችንስ?” “የደንበኛው ዕዳስ?” 👤 ደብተር እንፈልጋለን፣ እንቆጥራለን፣ እንደገና እናሰላለን። 📒🧮 ከዚያ ደግሞ የንግድ መረጃችን በትክክል ካልተያዘ፣ በግብርና በጉምሩክ ጉዳዮች ላይ ችግር ሊፈጠርብን ይችላል። ሽያጫችንን፣ ስቶካችንን፣ ገቢና ወጪያችንን፣ የደንበኛ ዕዳና ክፍያችንን አንድ ቦታ ላይ እንያዝ። የፋይል መጥፋት አይኖርም፣ ሁሉም መረጃችን በአስተማማኝ ሁኔታ ይጠበቃል። 🔒💾 ችግሩን እናውቀዋለን  መፍትሄውንም አመጣን። 🚀 Zemenflow — ንግዳችንን በቀላሉ እንቆጣጠር። 🌐 ድረ-ገጽ፦ https://zemenflow.com 📱 የመተግበሪያ ማገናኛ፦ https://play.google.com/store/apps/details?id=com.zemenflow.app https://apps.apple.com/app/id6803034767 🤖 የቴሌግራም ቦት፦ https://t.me/zemenflowbot 📢 የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/zemenflowchannel 👉 ዛሬውኑ ይጀምሩ! ለበለጠ መረጃ:0940168913

ጊዜያዊ ዝውውሩ ሊፈፀም ነው‼ በትግራይ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ሲማሩ የነበሩ ተማሪዎች፤ ከዚህ በፊት ሲማሩበት የነበረውን ፦ 📌 ዩኒቨርሲቲ፣ 📌 የትምህርት ዘመን፣ 📌 የትምህርት ፕሮግራም እ
+2
ጊዜያዊ ዝውውሩ ሊፈፀም ነው‼ በትግራይ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ሲማሩ የነበሩ ተማሪዎች፤ ከዚህ በፊት ሲማሩበት የነበረውን ፦ 📌 ዩኒቨርሲቲ፣ 📌 የትምህርት ዘመን፣ 📌 የትምህርት ፕሮግራም እና ሌሎችንም አስፈላጊ መረጃዎች በመሙላት በሌሎች የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በጊዜያዊነት ለመመደብ በ https://student.ethernet.edu.et/university-transfer/  ድረ-ገጽ በመግባት የራሳቸውን ፋይዳ (የመለያ ቁጥር) በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ  እስከ መስከረም 8/2019 ዓ.ም ድረስ ማመልከት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። በወረቀት ማመልከቻ ያስገቡ ተማሪዎችም በዚሁ ድህረ ገጽ አማካኝነት በድጋሚ ማመልከት እንደሚጠበቅባቸው ተገልጿል።

🌼 የ አዲስ አመት ልዩ ቅናሽ ለ 50 ቤቶች ብቻ 🌼 🌼ዲ ኤም ሲ ሪልእስቴት እንኳን ለ 2019 አዲስ አመት በሰላም አደረሳችሁ እያለ ለ ውድ ደንበኞቹ 📍ለቡ መብራት በሚገኘው ዘመናዊ መንደር ው
🌼  የ አዲስ አመት ልዩ ቅናሽ ለ 50 ቤቶች ብቻ 🌼 🌼ዲ ኤም ሲ ሪልእስቴት እንኳን ለ 2019 አዲስ አመት በሰላም አደረሳችሁ እያለ ለ ውድ ደንበኞቹ 📍ለቡ መብራት በሚገኘው ዘመናዊ መንደር ውስጥ የመኖሪያ አፓርትመንቶችና የንግድ ሱቆች ላይ ልዩ ቅናሽ ማድረጉን ሲገልፅ በታላቅ ደስታ ነው ⛔️ በ ካሬ 10,000 ብር ቅናሽ የተደረገባቸው ቤቶች.         ⤵️ 🌼 ባለ 1 መኝታ ከ 982,700 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ 🌼 ባለ 2 መኝታ ከ 1,589,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ 🌼 ባለ 3 መኝታ ከ 1,960,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ 🌼 ባለ 4 መኝታ ከ 2,385,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ ⛔️ እንዲሁም በ ካሬ 100,000 ብር ቅናሽ የተደረገባቸው   ⤵️ 🌼 የንግድ ሱቆችን ከ 1 ሚሊዮን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ 🌼 ቅድመ ክፍያዎን ከፍ አድርገው ሲከፍሉ  እስከ 30% የሚደርስ የ እንቁጣጣሽ ስጦታ ቅናሽ ያገኛሉ🌼 🌼 ታዲያ ይህ ልዩ ቅናሽ ሳያመልጦት ይደውሉ ቀጠሮ ያሲዙ 📞 +251996575157 🔴 ያስተውሉ ይህ ቅናሽ የሚቆየው እስከ ጳጉሜ 5 ብቻ ነው‼️ WhatsApp https://wa.me/+251996575157?text=I%20am%20interested%20on%20some%20more%20information Telegram https://t.me/Re22Dmc?text=I%20want%20more%20info%20on%20this

የሁቲዎች ጥቃት በሳውዲ የነዳጅ መሰረተ ልማት መቱ‼ የሁቲ አማፂያን ሳውዲ አረቢያ ነዳጅ ወደ ቀይ ባሕር ለማስተላለፍ የምትጠቀምበትን የነዳጅ ማገፊያ ጣቢያ (Pumping Station) ላይ ጥቃት ማድ
+1
የሁቲዎች ጥቃት በሳውዲ የነዳጅ መሰረተ ልማት መቱ‼ የሁቲ አማፂያን ሳውዲ አረቢያ ነዳጅ ወደ ቀይ ባሕር ለማስተላለፍ የምትጠቀምበትን የነዳጅ ማገፊያ ጣቢያ (Pumping Station) ላይ ጥቃት ማድረሳቸውን ተከትሎ፣ የመሰረተ ልማቱን ጠግኖ ወደ ሥራ ለመመለስ እስከ ወር ሊወስድ እንደሚችል ተገልጿል። ሁቲዎች ከሳውዲ አረቢያ ጋር ግንኙነት ያላቸው መርከቦች በባብ ኤል-መንደብ በኩል እንዳያልፉ እገዳ ማድረጋቸውን ተከትሎ በቀይ ባሕር አካባቢ ያለው ውጥረት አይሏል። ​ ኢትዮጵያ በዓመት ከ1 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን በላይ የነዳጅ ምርቶችን በጂቡቲ በኩል የምታስገባ ሲሆን፣ ጂቡቲ ደግሞ አብዛኛውን ነዳጅ የምታስመጣው ከሳውዲ አረቢያ ነው። የሳውዲ ነዳጅ አቅርቦት መስተጓጎል እና የነዳጅ ዋጋ መጨመር በኢትዮጵያ አቅርቦት ላይ ተፅዕኖ ሊያሳድር ይችላል። ​

‼️እኛ እያለን #አይጥ እና #በረሮዎች ከእርሶ ጋር በ አዲሱ ዓመት አብረዉ አይዘልቁም ! 💯% አስተማማኝ የሆነ #የበረሮ እና #የአይጥ ማጥፊያ ባሉበት ይቀበሉ! 📍#አዲስ_አበባ 📍#ደሴ 📍#ኮም
‼️እኛ እያለን #አይጥ እና #በረሮዎች ከእርሶ ጋር በ አዲሱ ዓመት  አብረዉ አይዘልቁም ! 💯% አስተማማኝ የሆነ #የበረሮ እና #የአይጥ ማጥፊያ ባሉበት ይቀበሉ! 📍#አዲስ_አበባ    📍#ደሴ 📍#ኮምቦልቻ   🚚 ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ በ 30 ደቂቃ ያሉበት ስናደርስ በሌሎች ከተማዎች በፖስታ ቤት እንልካለን! ‼️ ከመጨረሳችን በፊት    ፈጥነዉ ይደዉሉልን‼️ 📞0954633900 📞0954633900 ✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን በ👉@dubaitera_shop ላይ ይላኩልን።   ✅በዓለም አቀፍ ደረጃ የጥራት ማረጋገጫ ያለዉ ኦሪጅናል Ultrasonic pest repeller 🙏 ❇️በፈለጉት ቦታ ላይ በመሰካት ብቻ  👉አይጦችን🐀 👉 በረሮ 🪳 እና ጉንዳን 👉የወባ ትንኝ(ቢምቢ)🕷  👉ማንኛዉንምበራሪ ነፍሳት ላይ ☠ሊቋቋሙት የማይችሉትን frequency  በመልቀቅ ላይመለሱ እሰከ መጨረሻዉ ይሸኛቸዋል! #ሰዎች ላይ ምንም አይነት ጉዳት የሌለዉ ሲሆን ወጥመድ ልግዛ አይጥ ልጎትት ሳይሉ አይጦችን እንዲሁም በረሮን 100 ሜትር የሚያርቅ ድንቅ የዘመኑ ዉጤት👏👏   😱 በ 1699 ብር ብቻ ይገላገሉ። ‼️ጥቂት ፍሬዎች ሰላስገባን ሳንጨረስ ፈጥነዉ ይዘዙን‼️      👇👇👇👇👇👇 👉📞0954633900 👉📞0954633900 ✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን በ👉@dubaitera_shop ላይ ይላኩልን🚚አዲስ አበባ  እና ጠበጠቀስናቸዉ ከተሞች ላይ ያሉበት በነፃ ስናደርስ ለሌሎች ከተሞች በፖስታ ቤት እንልካለን። #ሙሉዋስትና ያለዉ ሲሆን ሰክተዉ አይጥ ወይም ተህዋስ ፎቶ ማንሳት ከቻሉ ሽልማት አሎት!(አይችሉም እንጂ) 🌐ሌሎች ዕቃዎችን ለማየት @Dubai_tera2 ን   👆👆👆join ይበሉ!

ከ11 ዓመታት በፊት በወንድቹ ተገድሎ በሽንት ቤት የተቀበረው ግለሰብ‼ በ2007 ዓ.ም. በሕዳር ወር በገዛ ወንድሞቹ ተገድሎ በሽንት ቤት ተቀብሮ የቆየው የዴታሞ ኤርጉዶ አጽም ከተቀበረበት ሥፍራ በመ
+2
ከ11 ዓመታት በፊት በወንድቹ ተገድሎ በሽንት ቤት የተቀበረው ግለሰብ‼ በ2007 ዓ.ም. በሕዳር ወር በገዛ ወንድሞቹ ተገድሎ በሽንት ቤት ተቀብሮ የቆየው የዴታሞ ኤርጉዶ አጽም ከተቀበረበት ሥፍራ በመውጣት በፎሬንሲክ ዶክተሮች የምርመራ ሥራ ተከናውኗል። የወንጀሉ ዝርዝር መረጃዎችና የምርመራው ሂደት እንደሚከተለው ተጠቃልሏል፡የወንጀሉ አፈጻጸምና የምርመራ ሂደት:- 📌 ወንጀሉ የተፈጸመው በድሮው አጠራር ግቤ ወረዳ፣ ሃሊልቾ ቤሮ ቀበሌ (ላይኛው ጌምቤ) ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በሆመቾ ከተማ አስተዳደር ሰሜን ሆመቾ ቀበሌ፣ ልዩ ስሙ ላይኛው ጌምቤ በመባል በሚታወቀው አካባቢ ነው። 📌ከተጠርጣሪዎቹ አንዱና የሟች ወንድም የሆነው ወጣት አገዘ ኤርጉዶ በወ/መ/ህ/ሥ/ሥ/ቁ. 35 መሠረት የእምነት ቃሉን በፍርድ ቤት አስመዝግቧል። 📌 ከንግስት ኢሌን መሐመድ መታሰቢያ ሪፈራል አጠቃላይ ሆስፒታል የመጡ የፎሬንሲክ ዶክተሮች በአጽሙ ላይ የምርመራ ሥራ ያከናወኑ ሲሆን፣ ውጤቱ እንደደረሰ በመዝገቡ ተካቶ ለፍርድ ቤት ይቀርባል። 📌 የምርመራ መዝገቡና ተጠርጣሪዎቹ በሥልጣን ለሚመለከተው ለሀዲያ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ለሀዲያ ዞን ፖሊስ ይተላለፋሉ። 📌በጉዳዩ ላይ ሰባት ተጠርጣሪዎች የተለዩ ሲሆን፣ ስድስቱ በሕግ ቁጥጥር ሥር ውለዋል፡ * ወጣት አገዘ ኤርጉዶ (በቁጥጥር ሥር) * ወጣት ለጌ (ኤርጫዕሞ) ኤርጉዶ (በቁጥጥር ሥር) * አቶ ደመቀ ኤርጉዶ (በቁጥጥር ሥር) * አቶ ኤርጌቦ ሊረንሶ (በቁጥጥር ሥር) * አቶ ታደለ ሊራንሶ (በቁጥጥር ሥር) * ወ/ሮ አዳነች ኤርጉዶ (በቁጥጥር ሥር) * ወጣት ጫኮሮ ኤርጉዶ (ወደ ደቡብ አፍሪካ በመሄዱ እስካሁን በቁጥጥር ሥር አልዋለም) የሆመቾ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ም/ኢ/ር አዲሱ ዘኪዎስ «ወንጀል ተፈጽሞ ሊደበቅ ይችላል እንጂ ከሕግና ከማኅበረሰብ ዕይታ ለዘላለም ሊሰወር አይችልም» ሲሉ ገልጸው፣ ማኅበረሰቡ አጠራጣሪ ድርጊቶችን በወቅቱ ለሕግ አካላት በማሳወቅ የሕግ የበላይነትን እንዲያስከብር ጥሪ አቅርበዋል።መረጃው የሆመቾ ከተማ ኮሙኒኬሽን ነው።

በአሚባራ ሞል ቢዝነስዎ ሰዎች የሚሸምቱበት ብቻ ሳይሆን የሚዝናኑበትም መዳረሻ መሀል ይሆናል! ይምጡ ለንግድዎ የሚሆን ቦታን በካሬ ከ200,000 ብር ጀምሮ ይያዙ! +251901616161 +2519693
በአሚባራ ሞል  ቢዝነስዎ ሰዎች የሚሸምቱበት ብቻ ሳይሆን የሚዝናኑበትም መዳረሻ መሀል ይሆናል! ይምጡ ለንግድዎ የሚሆን ቦታን በካሬ ከ200,000 ብር  ጀምሮ ይያዙ! +251901616161 +251969363636 Amibara Properties Built Different.

መቀሌ ዩኒቨርሲቲ ወታደር አስወጥቻለሁ - ተማሪዎችን እቀበላለሁ ብሏል‼ መቀሌ ዩኒቨርሲቲ ለትምህርት ሚኒስቴር በላከው ደብዳቤ፣ የኩሓ መለስ ቴክኖሎጂ ካምፓስ በጦርነቱ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች መልሶ
+3
መቀሌ ዩኒቨርሲቲ ወታደር አስወጥቻለሁ - ተማሪዎችን እቀበላለሁ ብሏል‼ መቀሌ ዩኒቨርሲቲ ለትምህርት ሚኒስቴር በላከው ደብዳቤ፣ የኩሓ መለስ ቴክኖሎጂ ካምፓስ በጦርነቱ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች መልሶ ማቋቋሚያ እና ለተዋጊዎች ትጥቅ መፍታት (DDR) ፕሮግራም አገልግሎት ሲውል በመቆየቱ ላለፉት አምስት ዓመታት ለመማር ማስተማር አገልግሎት እንዳልዋለ አስታውቋል። ዩኒቨርሲቲው ካምፓሱን ሙሉ በሙሉ አስለቅቆ ወደ ነባር ይዞታው ለመመለስ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ንግግር እያደረገ መሆኑን ገልጾ፣ ትምህርት ሚኒስቴር ባሉት ሌሎች 6 ካምፓሶች ያለውን የመቀበል አቅም እና ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሁኔታ ግምት ውስጥ በማስገባት የተመደቡለትን ተማሪዎች እንዲልካለት ጠይቋል። ዛሬ ት/ሚንስቴር በትግራይ ክልል ዩኒቨርስቲዎች የሚማሩ ተማሪዎች ወደ ሌሎች ዩኒቨርስቲዎች እንደሚመድብ ማስታወቁ ይታወሳል።