es
Feedback
Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

Ir al canal en Telegram

እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

El canal Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ (@wasulife) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 242 476 suscriptores, ocupando la posición 98 en la categoría Negocios y el puesto 51 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 242 476 suscriptores.

Según los últimos datos del 25 agosto, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 1 732, y en las últimas 24 horas de -298, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 13.00%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 11.64% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 31 868 visualizaciones. En el primer día suele acumular 28 540 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 114.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 26 agosto, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Negocios.

242 476
Suscriptores
-29824 horas
+4567 días
+1 73230 días
Archivo de publicaciones
የተማሪዋ አሳዛኝ መጨረሻ‼ ትምህርት እውቀት እንጂ ህይወት አይደለም!‼ ​በምስራቅ ሲዳማ ዞን የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት በመውጣቱ ምክንያት የተሰማትን ከፍተኛ ሀዘንና ተስፋ መቁረጥ መቋቋም ያልቻለች
የተማሪዋ አሳዛኝ መጨረሻ‼ ትምህርት እውቀት እንጂ ህይወት አይደለም!‼ ​በምስራቅ ሲዳማ ዞን የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት በመውጣቱ ምክንያት የተሰማትን ከፍተኛ ሀዘንና ተስፋ መቁረጥ መቋቋም ያልቻለች የ18 ዓመት ወጣት ተማሪ፣ «ቦኖራ» በተባለ ወንዝ ውስጥ ራሷን አስገብታ ህይወቷ ማለፉ የተሰማው ዜና ሁላችንንም አሳዝኗል። ​ይህንን አሳዛኝ ክስተት ተከትሎ ለተማሪዎቻችንና ለወጣቶች የሚከተሉት አስፈላጊ መልዕክቶች ተ አስተላልፈዋል፦ ​📌 ትምህርት እውቀት እንጂ ህይወት አይደለም! ​ፈተና የእውቀት መለኪያ እንጂ የህይወት ማጠቃለያ ወይም ማብቂያ ሊሆን አይችልም። 📌​የፈተና ውጤት አለማለፍ የህይወት ጉዞ መጀመሪያ እንጂ ውድቀት አይደለም፤ ወደፊት በርካታ ዕድሎች ይጠብቋችኋል። 📌​ትምህርት ጨረሱ ማለት ብቻ የህይወት ሙሉ ዋስትና እንዳልሆነ ተረድታችሁ፣ በጊዜያዊ ውጤት ምክንያት ህይወታችሁን ለአደጋ ከሚያጋልጥ ውሳኔ እንድትቆጠቡ ጥሪ ይቀርባል። ለሟች ቤተሰቦች መፅናናትን እመኛለሁ።

አስቸኳይ መፍትሄ ቢሰጥበት መልካም ነው‼ በአዳማ ኢንዱስትሪያል ፓርክ በሚገኝ አንድ ቴክስታይል ድርጅት ውስጥ በሚሰሩ ኢትዮጵያውያን ሰራተኞች ላይ በውጭ ዜጎች ዘንድ ድብደባና ግፍ እየተፈጸመባቸው እንደሚገኝ ተገለጸ። ሰራተኞቹ በዶርሚተሪያቸው ተኝተው እያሉ በሩ ተገንጥሎ በመግባት ያልተገባ ድብደባ፣ ዛቻ እና የአካል ጉዳት እየደረሰባቸው መሆኑን በቦታው የነበሩ እማኞች እና ተከታታዮች ያጋሩት መረጃ ያመለክታል። ቀደም ሲልም በሰራተኞች ላይ ማንነቱ ያልታወቀ ኬሚካል በመርጨት በርካታ ሰራተኞችን ለታላቅ የጤና ችግር ጥሎ የነበረ ቢሆንም፣ እስከ አሁን ድረስ በድርጅቱ አመራሮችም ሆነ በሚመለከታቸው አካላት በኩል ምንም ዓይነት ህጋዊ እርምጃ እንዳልተወሰደ ተገልጿል። Via Bereket Abrham

Zemenflow — ንግድዎን በቀላሉ ያስተዳድሩ! 📊📱 ሱቅህን እስከመቼ በደብተር ትመራለህ? 🤔📒 ዛሬ ስንት ብር ሸጥክ? ምን ያህል እቃ ቀረህ? ማን ስንት ብር አለበት? ከአቅራቢዎችስ ምን ያህ
Zemenflow — ንግድዎን በቀላሉ ያስተዳድሩ! 📊📱 ሱቅህን እስከመቼ በደብተር ትመራለህ? 🤔📒 ዛሬ ስንት ብር ሸጥክ? ምን ያህል እቃ ቀረህ? ማን ስንት ብር አለበት? ከአቅራቢዎችስ ምን ያህል አለብህ? 😵‍💫 Zemenflow እነዚህን ሁሉ በአንድ ስልክህ ያደርግልሃል። 📱🔥 የሱቅዎን ሽያጭ፣ ግዢ፣ እቃ ክምችትና ገንዘብ አያያዝ በደብተር መመዝገብ ሰልችቶዎታል? Zemenflow የንግድዎን ዕለታዊ ስራ ቀላል፣ ፈጣንና የተደራጀ እንዲሆን የሚያግዝ የንግድ ስራ አስተዳደር ስርዓት ነው። 📱 በApplication 🌐 በድረ-ገጽ 🤖 በቴሌግራም ቦት በሚመችዎት መንገድ Zemenflowን በማንኛውም ጊዜ፣ ከየትኛውም ቦታ መጠቀም ይችላሉ። ✅ ሽያጭዎን ይመዝግቡ በጥሬ ገንዘብ፣ ቴሌብር፣ ባንክ ትራንስፈር፣ በዕዳ ወይም በተከፋፈለ ክፍያ ሽያጭዎን ያስገቡ። ✅ ግዢዎን ያስተዳድሩ ✅ ያለዎትን እና የቀሮትን የእቃ ክምችትዎን ይከታተሉ ያለዎትን እቃ ይወቁ፣ የእቃ እንቅስቃሴን ይከታተሉ፣ እቃ ሲያልቅም ማስጠንቀቂያ ያግኙ። ✅ ገቢና ወጪዎን ይመዝግቡ ያስተዳድሩ ገንዘብህ የት እንደሚወጣ እና ንግድዎ ምን ያህል ትርፍ እያስገኘ እንደሆነ በግልጽ ይመልከቱ ✅ የደንበኞችንና አቅራቢዎችን ሂሳብ ይከታተሉ ✅ የተለያዩ የክፍያ መንገዶችን ያስተዳድሩ ✅ የንግድዎን ዕለታዊ ሳምንታዊ አመታዊ ትርፍና ኪሳራ ሪፖርት በቀላሉ ይመልከቱ ✅ ሰራተኞችን ይጨምሩና አብረው ይስሩ 💡 ንግድዎ ትንሽም ይሁን ትልቅ፣ ቁጥሮችዎን በግምት ሳይሆን በትክክለኛ መረጃ ይወቁ። 🌐 ድረ-ገጽ፦ https://zemenflow.com 📱 የመተግበሪያ ማገናኛ፦ https://play.google.com/store/apps/details?id=com.zemenflow.app 🤖 የቴሌግራም ቦት፦ https://t.me/zemenflow_bot 📢 የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/zemenflowchannel Zemenflow — ንግድዎን ያቀልሉ፣ በቁጥጥርዎ ስር ያድርጉ። 🚀 👉 ዛሬውኑ ይጀምሩ!

በትግራይ ዳግም ጦርነት እንዳይቀሰቀስ የምዕራባውያን አገራት ጠንካራ ማስጠንቀቂያ ሰጡ‼ ​ባለፉት ሳምንታት በትግራይ ክልል የተፈጸሙ የድሮን ጥቃቶችን እና ወታደራዊ ውጥረቶችን ተከትሎ፣ የ25 ምዕራባው
በትግራይ ዳግም ጦርነት እንዳይቀሰቀስ የምዕራባውያን አገራት ጠንካራ ማስጠንቀቂያ ሰጡ‼ ​ባለፉት ሳምንታት በትግራይ ክልል የተፈጸሙ የድሮን ጥቃቶችን እና ወታደራዊ ውጥረቶችን ተከትሎ፣ የ25 ምዕራባውያን አገራት እና የአሜሪካ ኤምባሲዎች አስቸኳይ መግለጫ አውጥተዋል። ​📌አገራቱ በኦሉሴጉን ኦባሳንጆ የሚመራውን የአፍሪካ ኅብረት የሰላም እና የሽምግልና ጥረት ሙሉ በሙሉ እንደሚደግፉ አስታውቀዋል። ​📌 «አስቀድሞ በድርቅ በተጎዳው የትግራይ ክልል ዳግም ግጭት መቀስቀሱ ለሰሜን ኢትዮጵያ ሕዝብ አስከፊ ይሆናል» ሲሉ ዲፕሎማቶቹ አሳስበዋል። ​📌 ህወሓት የኢኮኖሚ እገዳ እንዲነሳ እና ወታደራዊ ከበባ እንዲቆም ቅድመ ሁኔታዎችን ሲያስቀምጥ፤ የፌደራል መንግሥት በበኩሉ ህወሓት ከሌሎች ታጣቂዎች ጋር ጥምረት ፈጥሯል ሲል ይከስሳል። ​📌 ለሰሜን ኢትዮጵያ እፎይታ የሚሰጠው እና የፕሪቶሪያው ስምምነት በቅን ልቦና ተተግብሮ ዘላቂ ሰላም የሚመጣበት መንገድ እንዲፋጠን ጥሪው ቀጥሏል ሲል ቢቢሲ ዘግቧል። ​#WasuMohammed 👇እዚህ ድምፅ ይስጡ👇 https://yekinlibochaward.org/nominees/wasu-mohammed ==================== ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ  የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4

በትግራይ ዳግም ጦርነት እንዳይቀሰቀስ የምዕራባውያን አገራት ጠንካራ ማስጠንቀቂያ ሰጡ‼ ​ባለፉት ሳምንታት በትግራይ ክልል የተፈጸሙ የድሮን ጥቃቶችን እና ወታደራዊ ውጥረቶችን ተከትሎ፣ የ25 ምዕራባው
በትግራይ ዳግም ጦርነት እንዳይቀሰቀስ የምዕራባውያን አገራት ጠንካራ ማስጠንቀቂያ ሰጡ‼ ​ባለፉት ሳምንታት በትግራይ ክልል የተፈጸሙ የድሮን ጥቃቶችን እና ወታደራዊ ውጥረቶችን ተከትሎ፣ የ25 ምዕራባውያን አገራት እና የአሜሪካ ኤምባሲዎች አስቸኳይ መግለጫ አውጥተዋል። ​📌አገራቱ በኦሉሴጉን ኦባሳንጆ የሚመራውን የአፍሪካ ኅብረት የሰላም እና የሽምግልና ጥረት ሙሉ በሙሉ እንደሚደግፉ አስታውቀዋል። ​📌 «አስቀድሞ በድርቅ በተጎዳው የትግራይ ክልል ዳግም ግጭት መቀስቀሱ ለሰሜን ኢትዮጵያ ሕዝብ አስከፊ ይሆናል» ሲሉ ዲፕሎማቶቹ አሳስበዋል። ​📌 ህወሓት የኢኮኖሚ እገዳ እንዲነሳ እና ወታደራዊ ከበባ እንዲቆም ቅድመ ሁኔታዎችን ሲያስቀምጥ፤ የፌደራል መንግሥት በበኩሉ ህወሓት ከሌሎች ታጣቂዎች ጋር ጥምረት ፈጥሯል ሲል ይከስሳል። ​📌 ለሰሜን ኢትዮጵያ እፎይታ የሚሰጠው እና የፕሪቶሪያው ስምምነት በቅን ልቦና ተተግብሮ ዘላቂ ሰላም የሚመጣበት መንገድ እንዲፋጠን ጥሪው ቀጥሏል ሲል ቢቢሲ ዘግቧል።

በምስራቅ ጉራጌ ሶዶ ወረዳ ጥቃት መፈፀሙ ተሰምቷል‼ ​ከነሐሴ 18/2018 ዓ.ም ምሽት ጀምሮ መነሻቸውን በኦሮሚያ ክልል አጎራባች ወረዳዎች ያደረጉ «ሸኔ» የተባሉ ታጣቂዎች በምስራቅ ጉራጌ ዞን ሶዶ
+2
በምስራቅ ጉራጌ ሶዶ ወረዳ ጥቃት መፈፀሙ ተሰምቷል‼ ​ከነሐሴ 18/2018 ዓ.ም ምሽት ጀምሮ መነሻቸውን በኦሮሚያ ክልል አጎራባች ወረዳዎች ያደረጉ «ሸኔ» የተባሉ ታጣቂዎች በምስራቅ ጉራጌ ዞን ሶዶ ወረዳ (ሱተን፣ ጢያና ኧሽከዲየ) በፈጸሙት ጥቃት በሰውና ንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን ነዋሪዎች ጠቁመዋል። 📌​የደረሰው ጉዳት፦​የመኖሪያ ቤቶችና ሱቆች ተቃጥለዋል፤ ዘረፋ ተፈጽሟል። 📌​በሱተን ከተማ በተደረገ የተኩስ ልውውጥ የዞኑ ፖሊስ አባላት እና አካባቢያቸውን የተከላከሉ ነዋሪዎች ሕይወታቸው አልፏል። 📌​እናቶች፣ ሕፃናትና አረጋውያን ለአደጋ ተጋልጠዋል ሲሉ ነዋሪዎች ገልፀዋል።ስለጥቃቱ ከአካባቢው አስተዳደር ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት የተደረገው ጥረት አልተሳካም። ​

ያገለገለ እቃ መሸጥ ለምትፈልጉ በሙሉ ✅ JOIN 👉 https://t.me/ET_Creatives_Family ET Creatives
ያገለገለ እቃ መሸጥ ለምትፈልጉ በሙሉ ✅ JOIN 👉 https://t.me/ET_Creatives_Family ET Creatives

ለእናቶችና ሕፃናት ከተመደበ በጀት ውድ ስልክ ገዝተዋል የተባሉ 3 አመራሮች ታገዱ‼ ​በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ለእናቶችና ሕፃናት ጤና ከተመደበ የበጀት ፈንድ ላይ ውድ ስልኮች
+4
ለእናቶችና ሕፃናት ከተመደበ በጀት ውድ ስልክ ገዝተዋል የተባሉ 3 አመራሮች ታገዱ‼ ​በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ለእናቶችና ሕፃናት ጤና ከተመደበ የበጀት ፈንድ ላይ ውድ ስልኮችን ገዝተዋል የተባሉ ሦስት አመራሮች ከኃላፊነታቸው መታገዳቸውን የክልሉ መንግሥት አታወቀ። ​በማህበራዊ ሚዲያ የተሰራጨውን ጥቆማ ተከትሎ የፍትህ፣ የኦዲት እና የፀረ-ሙስና አባላት የተካተቱበት አካል ማጣራት መጀመሩን የገለጸው መንግሥት፣ የምርመራው ውጤት እንደተጠናቀቀ ተጠያቂዎች ላይ የማያዳግም እርምጃ እንደሚወሰድ ገልጿል። አሁን የተጀመረው እርምጃ የሚበረታታ ቢሆንም አስማሪ ካልሆነ ከስራ ማገድ ረፍት አድርጉና ኃይል አሰባስባችሁ ኑ ማለት ነው። ከማስረጃ ጋር በገፃችን ተስተናግዶ የነበረው ዘገባ ይህ ነበር👇 ከእናቶችና ህፃናት በጀት ተቀንሶ ለባለስልጣናት ስልክ ግዥ‼ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ ለእናቶችና ህፃናት ጤና እንዲሁም ስነ-ምግብ ፕሮግራም ከተመደበው በጀት ላይ ተቀንሶ ለሁለት ዘመናዊ ስልኮች ግዢ መዋሉን የሚያሳይ ደብዳቤ በማህበራዊ ሚዲያ ይፋ መሆኑን ተከትሎ በርካቶች ለምን ሲሉ ቅሬታቸው እየገለፁ ነው። በወጣው የቢሮው ደብዳቤና ደረሰኝ መሰረት፣ ለሁለቱ አይፎን (iPhone 17 Pro Max) ስልኮች ግዢ በአጠቃላይ 796 ሺህ ብር (የአንዱ ዋጋ 398 ሺህ ብር) ወጪ ሆኗል። ድርጊቱ ለተጋላጭ ወገኖች ከተመደበ የህክምናና የምግብ በጀት ላይ ገንዘብ ማዞር ነው በሚል በርካታ ዜጎች በድርጊቱ ተቃውሟቸውንና ቅሬታቸውን በመግለጽ ላይ ይገኛሉ። ሰነዶቹ በማህበራዊ ሚዲያ እየተዘዋወሩ ያሉ ሲሆን ትክክለኝነታቸውን ለማረጋገጥ ወደ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ ስልክ ብንደውልም ፍቃደኛ ሆኖ ምላሽ የሚሰጥ ሰው አልተገኘም።ማብራሪያ አለን የሚል አካል ከመጣ እናስተናግዳለን።"የሚል ነበር። Wasu Mohammed - Mereja ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4

ነባ አዲስ የማህበራዊ ሚዲያ ቻናሎችን በተመጣጣኝና አስተማማኝ ዋጋ እንገዛለን! ​የምንገዛቸው፦ 🎬 YouTube: ሞኒታይዝ የሆኑ ቻናሎች 🚀 Telegram: ከ 100k+ አባላት በላይ 📱 TikTo
ነባ አዲስ የማህበራዊ ሚዲያ ቻናሎችን በተመጣጣኝና አስተማማኝ ዋጋ እንገዛለን! ​የምንገዛቸው፦ 🎬 YouTube: ሞኒታይዝ የሆኑ ቻናሎች 🚀 Telegram: ከ 100k+ አባላት በላይ 📱 TikTok: ከ 200k+ ተከታዮች በላይ   📱Instagram - ከ 100k+ አባላት በላይ 🌐 Facebook: ከ 250k+ ላይክ/ፎሎወርስ በላይ ​⚠️ መሟላት ያለበት መስፈርት፦ ​አካውንቶቹ ከማንኛውም የኮፒራይት፣ የቆይታ እገዳ (Strike/Ban) እና ከማንኛውም ሕገ-ወጥ ነገር ነፃ መሆን አለባቸው። ​👉 አሁኑኑ ያነጋግሩን፦ https://t.me/nebaaddis ⚡ ፈጣን እና ታማኝ አገልግሎት! Neba Addis Multimedia

አነጋጋሪው የ12ኛ ክፍል ተማሪ ውጤት‼ 📌ከ600 20.67 አምጥተል‼ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት በማህበራዊ ሚዲያ ሰፊ መነጋገሪያ ሆነ በቅርቡ ይፋ በተደረገው የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክ
አነጋጋሪው የ12ኛ ክፍል ተማሪ ውጤት‼ 📌ከ600 20.67 አምጥተል‼ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት በማህበራዊ ሚዲያ ሰፊ መነጋገሪያ ሆነ በቅርቡ ይፋ በተደረገው የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና (ESSLC) ውጤት ዙሪያ በማህበራዊ ሚዲያ መድረኮች ላይ ሰፊ መነጋገሪያ ከሆኑ አጀንዳዎች መካከል የአንድ የሶሻል ሳይንስ ተማሪ ውጤት ቀዳሚውን ስፍራ ይዟል። ይህ የ12ኛ ክፍል ተማሪ በፈተናው ያስመዘገበው እጅግ አነስተኛ ውጤት ይፋ መደረጉን ተከተሎ፣ በህብረተሰቡና በትምህርት ባለሙያዎች ዘንድ ሰፊ ውይይት እየተካሄደ ይገኛል። የውጤት ዝርዝር መግለጫ (ከ600 ነጥብ)፦ እንግሊዝኛ (English): 8.00 የተፈጥሮ ዝንባሌ (Aptitude): 5.00 ታሪክ (History): 4.00 ጂኦግራፊ (Geography): 2.00 ሂሳብ (Mathematics): 1.67 ኢኮኖሚክስ (Economics): 0.00 ጠቅላላ ድምር፦ 20.67 | አማካይ ውጤት፦ 3.45% ይህ በሀገሪቱ የትምህርት ታሪክ ውስጥ ከተመዘገቡ እጅግ ዝቅተኛ ውጤቶች መካከል አንዱ እንደሆነ የሚነገርለት ሲሆን፣ በትምህርት ጥራትና በተማሪዎች ዝግጅት ዙሪያ ጥልቅ ግምገማ እንደሚያስፈልግ አመላካች መሆኑ ተገልጿል።

🏢 Trend Park Residence 🏢 ✅ በተመጣጣኝ ዋጋ ዘመናዊ አኗኗር ከሚፈልጉ ደንበኞቻችን በስተቀር፤ ❌🏮🛑‼️ ይሄንን ቪዲዮ ሌሎች ሰዎች እንዳያዩት‼️🛑 🏆 ወርቃማ አኗኗር በመገናኛ! ለአንድ ሳምንት (August 26-31th) እስከ ነሐሴ 25 በማስታወቂያ ዋጋ (30% ልዩ ቅናሽ) የአፓርትመንት ቤት ባለቤት ይሁኑ‼️ 🏆 ለመምህራን እና ለህክምና ባለሙያዎች ልዩ 10% ቅናሽ! 🤝 ከ488ሺ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ 📍መገናኛ ግሬስ ሞል አጠገብ 👉 930 ካሬሜትር ላይ የተንጣለለ 🏗️ 60% የተጠናቀቀ አፓርትመንት 💰 ዋጋ 85,675 ብር/ካሬ 🔸 ቅድመ ክፍያ 15% ብቻ 💯 5% የእንቁጣጣሽ በዓል ቅናሽ 🔵 50% ሲከፍሉ 10% ቅናሽ 🔵 100% ሲከፍሉ 15% ቅናሽ 🔰 30% ልዩ ቅናሽ (በማስታወቂያ ዋጋ) ✅ ስቱዲዮ (28.29 ካሬ) 💰 ሙሉ ዋጋ 3,253,350 ብር 🤝 15%= 488,002.5 ብር ቅድመ ክፍያ ብቻ ጀምረው የግሎ ያድርጉ። 🔰 50%= 1,464,007.5 ብር 🔰 100%= 2,765,347.5 ብር ✅ ባለ 1 መኝታ (29.52 ካሬ) 🔰 ሙሉ ዋጋ 3,394,800 ብር 🤝 15%= 509,220 ብር ቅድመ ክፍያ ብቻ የግሎ ያድርጉ! 🔰 50%= 3,055,320 ብር 🔰 100%= 2,885,580 ብር ✅ ባለ 1 መኝታ (47.5 ካሬ) 💰 ሙሉ ዋጋ 5,462,500 ብር 🤝 15%= 819,375 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የግሎ ማድራግ ይችላሉ። 🔰 50%= 4,916,250 ብር 🔰 100%= 4,643,125 ብር ✅ ባለ 2 መኝታ (60.27 ካሬ) 💰 ዋጋ 6,931,050 ብር 🤝 15%= 1,039,657.5 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የግሎ ያድርጉ። 🔰 50%= 6,237,945 ብር 🔰 100%= 5,891,392.5 ብር ✅ ባለ 2 መኝታ (101.25 ካሬ) 💰 ዋጋ 11,643,750 ብር 🤝 15%= 1,746,562.5 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የግሎ ያድርጉ። 🔰 50%= 10,479,375 ብር 🔰 100%= 9,897,187.5 ብር ✅ ባለ 3 መኝታ (130 ካሬ) 💰 ዋጋ 16.1 ሚሊዮን ብር 🤝 15%= 2,415,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የግሎ ያድርጉ። 🔰 50%= 14,490,000 ብር 🔰 100%= 13,685,000 ብር 💯 ውስን የቀሩን አማራጮች፦ 👍 ስቱዲዮ 28 ካሬ #3 ቤት ብቻ! 22 ካሬ ❌ ሁሉም ተሽጠዋል። 👍 ባለ 1 መኝታ 29፣ 47፣ 50 እና 53 ካሬ #15 ቤት ብቻ! 42/45 ካሬ ❌ ሁሉም ተሽጠዋል። 👍 ባለ 2 መኝታ 60፣ 70 እና 100 ካሬ #8 ቤት ብቻ! 67 ካሬው ❌ ሁሉም ተሽጠዋል። 👍 ባለ 3 መኝታ 100 ካሬ በላይ ለሚትፈልጉ #2 ቤት ብቻ ቀርቷል። 115, 121, 127, 128 ካሬው ❌ ተሽጧል።
🔰 ዶክናህ ሪል እስቴት ዘመናዊ አፓርትመንት ቤቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ በእውነተኛ ቅናሽ አቅርቦሎታል፤ የግንባታ ደረጃቸው 60% የተጠናቀቀ ሲሆን ከቀሩን ውስን ቤቶች ፈጥነው የግሎ ያድርጉ።
✨ የህንፃው አገልግሎቶች፦ ➥ የመዋኛ ገንዳ፣ ጂም ➥ ስፓ፣ ስቲምና ሳውና ባዝ ➥ የልጆች መጫወቻ፣ ዴይ ኬር ➥ ካፌ፣ ሬስቶራንት፣ ሱፐር ማርኬት ➥ በቂ የመኪና ማቆሚያ ➥ የኤሌክትሪክ መኪና ቻርጅ መሙያ ➥ የሪሴብሽንና የህንፃ አስተዳደር ➥ ሊፍት፣ ጄኔሬተርና ሌሎችም • Phone: 📞 +251910279260                 📞 +251711279260                 📞 +251985122222 🔰 በዋትሳፕ፦ https://wa.me/251910279260 ✍️ በቴሌግራም፦ t.me/amanueltesfayerealestate 🔰  100% ለሚከፍሉ ደንበኞች የማይደገም ዕድል! እስከ 30%/ 3.5 ሚሊዮን ቅናሽ የግሎ ያድርጉ! 💯 የአፓርትመንት ቤት ባለቤት እንዲሆኑ ለወዳጅ ዘመዶቻችሁ፤ ማጋራት #SHARE! ጠቃሚ ሆኖ ካገኛችሁት #Like! ገንቢ አስተያየት ካሎት #Inbox! ሳይቱን በአካል ለመጎብኘት #CALL! ፈጥነው ይደውሉልን።
DOCNAH REAL ESTATE "Don't Settle for Average!"
🤝 በቴሌግራም ቤተሰብ ይሁኑ!👇👇👇 t.me/+H0ozsbVtgn42MmI0 t.me/+H0ozsbVtgn42MmI0 t.me/+H0ozsbVtgn42MmI0

"ሰላማዊ ሰልፍ ለመውጣት ዛሬ አሳውቀናል"የደሴ ገራዶ አካባቢ ነዋሪዎች ከአራት ወራት በፊት ግንቦት 18 ቀን 2018 ዓ.ም. በአማራ ክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የደሴ ከተማ አመራሮች
+3
"ሰላማዊ ሰልፍ ለመውጣት ዛሬ አሳውቀናል"የደሴ ገራዶ አካባቢ ነዋሪዎች ከአራት ወራት በፊት ግንቦት 18 ቀን 2018 ዓ.ም. በአማራ ክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የደሴ ከተማ አመራሮች ተገኝተው በይፋ የተመረቀው የደሴ ገራዶ መናኸሪያ ወደ ስራ ባለመግባቱ ነውዋሪዎች ተደጋጋሚ ቅሬታ እያቀረቡ ይገኛሉ። የደሴ ከተማ ከንቲባ አቶ ሳሙኤል ሞላልኝ ገራዶ መነሃሪያ ስራ እንድጀምር "ብልፅግና"ወስኖላችኋል ብለው በምርጫ ዋዜማ ለህዝቡ መናገራቸውን ተከትሎ ህዝቡ ድምፅ ከሰጠን በኋላ "ተካድን" ሲል እንደነበር በቀደምት ዘገባዎች መገለፅ ይታወሳል። በመጨረሻም ለነሐሴ 28/2018ዓም ህዝቡ ለሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ የእወቁልን ደብዳቤ ዛሬ ለሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ማስገባታቸውን ከኮሚቴዎቹ የተገኘው መረጃ ያመለክታል። ክቡር ከንቲባ አቶ ሳሙኤል ሞላልኝ እርሶና ካቢኔዎ ለደሴ ከተማ ልማት ያደረጋችሁት ትጋት ያመጣችሁት ለውጥ በቀላል የሚታይ አይደለም።ምስጋና ይገባችኋል።አሁን ባለቀ መነሃሪያ ከህዝብ ጋር እልህ ውስጥ የሚያጋባችሁ ነገር በመፍጠር ስራችሁን ስታጠለሹ መታየት የለበትም። ምናልባት ነዋሪዎቹ በተደጋጋሚ እንደሚያነሱት የተለየ ትስስር እስከሌለ ድረስ እርስዎ በአንደበትዎ ተናግረው ህዝብ በቃልዎ ተደስቶ መርቆ አሜን ብለው እንደት ተመልሶ እንደዚህ ይደረጋል? የክልሉን ም/ፕሬዝደንት ይዘው ሪቫን ቆርጠው መርቀው ነገሩኮ አያምርም።እባኮ ክቡር ከንቲባ መፍትሄ ስጡበት‼ ንግግርዎ👇እዚህ አለ https://www.facebook.com/share/r/19QSn6mRHR/ 📌መነሃሪያውን በተመለከተ እነዚህን ቀደምት ዘገባዎች ገብታችሁ እዪቸው👇 ፩ .https://www.facebook.com/61569879454961/posts/122147406512662648/?app=fbl ፪. https://www.facebook.com/share/v/1K5dWLCtJJ/ ፫. https://www.facebook.com/share/p/1c5guNKrHK/ ፬. https://www.facebook.com/share/p/1BeHqPiDkd/https://www.facebook.com/share/r/19QSn6mRHR/

ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ ከፍተኛ ጥራት ያለው አገልግሎትን አለም አቀፍ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎችና ቲክኖሎጂ የደረሰበትን ማሸኖችን በመጠቀም የ
ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ ከፍተኛ ጥራት ያለው አገልግሎትን አለም አቀፍ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎችና ቲክኖሎጂ የደረሰበትን ማሸኖችን በመጠቀም የተለያዩ የውበት አገልግሎቶችን የሚሰጥ ማእከል ነው።በውስጡም :-  👉 ከ 10 አመት በላይ ልምድ ባላቸው የቱርክ ባለሙያዎች አጠቃላይ የፀጉር ንቅለ ተከላ እና ለጸጉር መሳሳትና መርገፍ የPRP ህክምና 👉አጠቃላይ የቆዳ ህክምናና እንክብካቤ እና የጸረ እርጅና ህክምና (facial, HydraFacial, different anti-aging therapies)   👉 ከቱርክ በመጡ ባለሙያዎች እና በዘመናዊ ማሽኖች ያለምንም ሰርጀሪ አላስፈላጊ ስብን/ውፍረትን ማጥፋትና የሰውነት ቅርጽን ማስተካከል እንዲሁም በህክምና የታገዘ የአመጋገብ ምክር 👉የዋግምት (Blood cupping) ህክምና   👉 ያለእድሜ የሚመጣን እርጅናን፤ አይን አካባቢ ያሉ መሸብሸቦችን፤ የግንባር መጨማደድን ማስተካከል   👉 የፊትና የከንፈር ቅርጽን ማስተካከል   👉 የBotox እንዲሁም የFiller አገልግሎት 👉 የጠባሳ ህክምና     👉 በሀይፉ ማሽን የፊትን ቆዳ መወጠር ወይንም አንገት ላይ የሚመጣን ውፍረት ማስተካከል   👉 እንዲሁም የተለያዩ የ ሜዞቴራፒ ትሪትመንቶችን ማግኘት ትችላላችሁ   👉 ለቆዳ ተስማሚ የሆኑ ሜዲካል ግሬድ የቆዳ ፕሮዳክቶች  እስከ ምሽቱ 2፡00 እንዲሁም ቅዳሜና እሁድ ሙሉ ቀን ይገኙናል፡፡    አድራሻ:- ወሎ ሰፈር ጋራድ ህንፃ 7ተኛ ፎቅ   ስልክ:-  0966969696            0972939393  አስተማማኝ የመኪና ማቆሚያ አለን      

የኮቪድ-19 ድጋሜ ስርጭቱ ጨመረ‼ ​የኮቪድ-19 ቫይረስ ስርጭት በአሜሪካ እንደገና በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ እንደሚገኝ የአሜሪካ የበሽታዎች መከላከልና መቆጣጠሪያ ማዕከል (CDC) መረጃን ዋቢ በማድ
የኮቪድ-19 ድጋሜ ስርጭቱ ጨመረ‼ ​የኮቪድ-19 ቫይረስ ስርጭት በአሜሪካ እንደገና በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ እንደሚገኝ የአሜሪካ የበሽታዎች መከላከልና መቆጣጠሪያ ማዕከል (CDC) መረጃን ዋቢ በማድረግ በወጣው ዘገባ መሠረት:- ​📌በአሁኑ ወቅት በአሜሪካ በሚገኙ 47 ግዛቶች ውስጥ የኮቪድ-19 ስርጭት በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ይገኛል። ​📌 ለባክቴሪያው/ቫይረሱ ስርጭት መጨመር አዳዲስ የተቀያየሩ የቫይረስ ዝርያዎች መከሰት፣ የአየር ሁኔታ ለውጥ እና የሰዎች እንቅስቃሴ መጨመር በምክንያትነት ተጠቅሰዋል። ​📌 ቫይረሱ ከዚህ ቀደም ቢቀንስም ሙሉ በሙሉ እንዳልጠፋ በመጠቆም፣ ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እና ጥበቃ ማድረጉን እንዲቀጥል ተመክሯል።

🌟 በካዛንቺስ መሃል ከተማ — ያለምንም የዋጋ ጭማሪ እና ወለድ የቤት ባለቤት ይሁኑ! ✅በአዲስ አበባ prime location ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣
+2
🌟 በካዛንቺስ መሃል ከተማ — ያለምንም የዋጋ ጭማሪ እና ወለድ የቤት ባለቤት ይሁኑ! ✅በአዲስ አበባ prime location ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣ ✅ ምንም አይነት የመሰረተ ልማት (የውሃ፣ የመብራት፣ የመንገድ) ስጋት የሌለበት ድንቅ የመኖሪያ መንደር! ✅ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ጋር በጋራ (70/30)  በፍጥነት እየተገነባ ያለ  እጅግ ዘመናዊ compound አፓርታማ ✨ ልዩ ጥቅሞች፦Fixed Rate፦ ቤቱን እስኪረከቡ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ወይም የወለድ ክፍያ የለውም! ምቹ አከፋፈል፦ በሂደት (progress )የሚከፈል ታማኝነት፦ በኩባንያው ቀጥተኛ የሽያጭ ባለሙያ በኃላፊነት የሚስተናገዱበት 🚪 ያሉን የአማራጮች እና የክፍያ ዝርዝር (15% ቅድመ ክፍያ ብቻ) 🛏 ባለ 1 መኝታ (55 ካሬ) አጠቃላይ ዋጋ፦ 5,830,385 ብር 15% ቅድመ ክፍያ፦ 874,557 ብር 🛏 ባለ 2 መኝታ (80 ካሬ) አጠቃላይ ዋጋ፦ 8,480,560 ብር 15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,272,084 ብር 🛏 ባለ 3 መኝታ (95 ካሬ) አጠቃላይ ዋጋ፦ 10,070,665 ብር 15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,510,600 ብር 🛏 ባለ 4 መኝታ (160 ካሬ) አጠቃላይ ዋጋ፦ 16,961,120 ብር 15% ቅድመ ክፍያ፦ 2,544,168 ብር 💥ዛሬ ነገ እያሉ እድሉ እንዳያመልጥዎት ❗️አሁኑኑ ይደውሉ — ሳይቱን ይጎብኙ! 📱 ስልክ፦ +251911636790             👤 የድርጅቱ የሽያጭ አማካሪና ኃላፊ 📲👇በ WhatsApp ማግኘት ከፈለጉ https://wa.me/251777636790 📲Channel: https://t.me/https://t.me/addis_home_finder 📲Telegram : @kassu23

በቅንነት እናግዛት‼ በሚስ ወርልድ መድረክ የኢትዮጵያዊቷ ሞዴል ሩት ይርጋለም መራር ታሪክ ታዳሚዎችን አነባ‼ በቬትናም እየተካሄደ በሚገኘው የ2026 የሚስ ወርልድ (Miss World) ውድድር ላይ ኢትዮጵያን የጠበቀችው ሞዴል ሩት ይርጋለም በመድረክ ላይ ያጋራችው አሳዛኝ ታሪክ የታዳሚዎችን ልብ ነክቷል። ሩት ሀገሯን ለመወከል አንድ ሳምንት ብቻ ሲቀራት እጅግ የምትወዳት እህቷ ቅዱሳን በቅርብ ጓደኛዋ እና በፍቅረኛዋ አማካኝነት በግፍ መገደሏን ለታዳሚው ተናግራለች። ይህንን ከባድ ሐዘን ተሸክማ በድርሻዋ የሀገሯን ባንዲራ ከፍ ለማድረግ በመድረኩ የተገኘችው ሩት፣ ታሪኳን ስታጋራ ከ100 በላይ የሚሆኑ የአለም ቆንጆዎችና ታዳሚዎች በለቅሶና በሐዘን ተውጠው ታይተዋል። ታዳሚዎቹ በመነሳት ለጽናቷና ለጥንካሬዋ ትልቅ አክብሮት ሰጥተዋታል። በአሁኑ ወቅት ሩት በአፍሪካ ዞን በህዝብ ድምፅ ሁለተኛ ደረጃ ላይ የምትገኝ ሲሆን፣ የህዝብ ድምፅ በመስጠት አሸናፊ እንድትሆን ድጋፍ እየተጠየቀ ይገኛል። ሊንኩ ኮሜንት ላይ ተቀምጧል።እናበርታት‼

‼️ በገላግሌዋ ሁሉም ተገላግሎል! እርሶስ በረሮ እና አይጥ ያስቸግሮታል❓ 💯% አስተማማኝ የሆነ #የበረሮ እና #የአይጥ ማጥፊያ ባሉበት ይቀበሉ! 📍#አዲስ_አበባ 📍#ደሴ 📍#ኮምቦልቻ 🚚 ያለም
+2
‼️  በገላግሌዋ ሁሉም ተገላግሎል! እርሶስ በረሮ እና አይጥ ያስቸግሮታል❓ 💯% አስተማማኝ የሆነ #የበረሮ እና #የአይጥ ማጥፊያ ባሉበት ይቀበሉ! 📍#አዲስ_አበባ    📍#ደሴ 📍#ኮምቦልቻ   🚚 ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ በ 30 ደቂቃ ያሉበት ስናደርስ በሌሎች ከተማዎች በፖስታ ቤት እንልካለን! ‼️ ከመጨረሳችን በፊት    ፈጥነዉ ይደዉሉልን‼️ 📞0954633900 📞0954633900 ✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን በ👉@dubaitera_shop ላይ ይላኩልን።   ✅በዓለም አቀፍ ደረጃ የጥራት ማረጋገጫ ያለዉ ኦሪጅናል Ultrasonic pest repeller 🙏 ❇️በፈለጉት ቦታ ላይ በመሰካት ብቻ  👉አይጦችን🐀 👉 በረሮ 🪳 እና ጉንዳን 👉የወባ ትንኝ(ቢምቢ)🕷  👉ማንኛዉንምበራሪ ነፍሳት ላይ ☠ሊቋቋሙት የማይችሉትን frequency  በመልቀቅ ላይመለሱ እሰከ መጨረሻዉ ይሸኛቸዋል! #ሰዎች ላይ ምንም አይነት ጉዳት የሌለዉ ሲሆን ወጥመድ ልግዛ አይጥ ልጎትት ሳይሉ አይጦችን እንዲሁም በረሮን 100 ሜትር የሚያርቅ ድንቅ የዘመኑ ዉጤት👏👏   😱 በ 1699 ብር ብቻ ይገላገሉ። ‼️ጥቂት ፍሬዎች ሰላስገባን ሳንጨረስ ፈጥነዉ ይዘዙን‼️      👇👇👇👇👇👇 👉📞0954633900 👉📞0954633900 ✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን በ👉@dubaitera_shop ላይ ይላኩልን🚚አዲስ አበባ  እና ጠበጠቀስናቸዉ ከተሞች ላይ ያሉበት በነፃ ስናደርስ ለሌሎች ከተሞች በፖስታ ቤት እንልካለን። #ሙሉዋስትና ያለዉ ሲሆን ሰክተዉ አይጥ ወይም ተህዋስ ፎቶ ማንሳት ከቻሉ ሽልማት አሎት!(አይችሉም እንጂ) 🌐ሌሎች ዕቃዎችን ለማየት @Dubai_tera2 ን   👆👆👆join ይበሉ!

የቀለም ጀግኖች‼ 🏆 የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ማጠናቀቂያ ፈተና የከፍተኛ ውጤት ባለቤቶች — የትውልዱ አርአያዎች! 👏 ​ጥረት፣ ትጋትና ጽናት ፍሬ አፍርተው የዘንድሮው የ12ኛ ክፍ
+4
የቀለም ጀግኖች‼ 🏆 የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ማጠናቀቂያ ፈተና የከፍተኛ ውጤት ባለቤቶች — የትውልዱ አርአያዎች! 👏 ​ጥረት፣ ትጋትና ጽናት ፍሬ አፍርተው የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የከፍተኛ ውጤት አስመዝጋቢዎች ይፋ ሆነዋል። እነዚህ ጀግኖች ተማሪዎች ለተተኪው ትውልድ ትልቅ ተስፋና አርአያ በመሆን ስማቸውን በደማቅ ሁኔታ ጽፈዋል! ​ይኸው በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ያመጡ ጀግኖቻችን በቁጥሩ ቅደም ተከተል፡- 📌​🥇 1. ተማሪ ጃላል ግርማ ኩሳ (Jalal Girma Kusa) ​ትምህርት ቤት: የኦሮሚያ ልማት ማህበር (ኦልማ) ልዩ አዳሪ ት/ቤት ​ዘርፍ: ተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science) ​ያመጣው ውጤት: 591.64 (ከ600) | አማካይ: 98.61% ​ደረጃ: በሀገር አቀፍ ደረጃ 1ኛ (ከፍተኛው ውጤት) 📌​🥈 2. ተማሪ ሮቤል ጌታቸው ገብሬ (Robel Getachew Gebre) ​ትምህርት ቤት: የሊችጎጎ አዳሪ ትምህርት ቤት (ማዕከላዊ ኢትዮጵያ፣ ሀዲያ) ​ዘርፍ: ተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science) ​ያመጣው ውጤት: 590.08 (ከ600) | አማካይ: 98.35% ​ደረጃ: በሀገር አቀፍ ደረጃ 2ኛ ከፍተኛ ውጤት 📌​🥇 3. ተማሪ ህዳሴ ዘመኑ ምህረት (Hidasie Zemenu Mihret) ​ትምህርት ቤት: አገው ምድር ትምህርት ቤት (አማራ ክልል፣ አዊ ብሔረሰብ አስተዳደር፣ እንጅባራ) ​ዘርፍ: ተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science) ​ያመጣችው ውጤት: 583.03 (ከ600) | አማካይ: 97.17% ​ደረጃ: በሀገር አቀፍ ደረጃ በሴቶች 1ኛ (ከፍተኛ ውጤት) 📌​📚 4. ተማሪ ሳደም አብዱልአዚዝ ኡመር (Sadem Abdulaziz Oumer) ​ትምህርት ቤት: የዶዶላ ኢፋ ቦሩ አዳሪ ትምህርት ቤት (ኦሮሚያ ክልል) ​ዘርፍ: ማህበራዊ ሳይንስ (Social Science) ​ያመጣው ውጤት: 576.25 (ከ600) ​ደረጃ: በማህበራዊ ሳይንስ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወንዶች 1ኛ (ከፍተኛ ውጤት) 📌​📚 5. ተማሪ መቅደላዊት ሱራፌል ማሞ (Mekdelawit Surafel Mamo) ​ትምህርት ቤት: ቦሌ ሱፐር ሆሊ ሴቪየር ትምህርት ቤት (አዲስ አበባ) ​ዘርፍ: ማህበራዊ ሳይንስ (Social Science) ​ያመጣችው ውጤት: 569.17 (ከ600) | አማካይ: 94.86% ​ደረጃ: በማህበራዊ ሳይንስ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሴቶች 1ኛ (ከፍተኛ ውጤት) 📌በተፈጥሮ ሳይንስ ወንድና ሴት ተማሪ ጃላል እና ህዳሴ እነደዚሁም በማህበራዊ ሳይንስ ወንድና ሴት ተማሪ ሳዳምና መቅደላዊት በሀገር አቀፍ ደረጃ አንደኛ ናቸው። ​እነነዚህ ጀግኖች ወጣቶች በትጋት፣ በስነ-ስርዓትና በጠንካራ ጥናት ውጤት ማምጣት እንደሚቻል በተግባር አሳይተውናል! ድል እና ውጤት የሚመጣው ከስራ በኋላ እንጂ ከምኞት አይደለም። ​አዲሱ ትውልድ በእነዚህ ጀግኖች እግረ-መንገድ በመከተል ለሀገርና ለወገን የሚጠቅም እውቀት ለመጨበጥ በትጋት ሊሰራ ይገባል። ፈተናን መፍራት ሳይሆን በራስ መተማመንንና ስራን ማስቀደም ለስኬት ብቸኛው መንገድ ነው! ​ሁላችሁንም ጀግኖች ተማሪዎቻችንን፣ ወላጆቻችሁንና መምህራኖቻችሁን እንካን ደስ ያላችሁ እንላለን! 🎉 👏 #WasuMohammed 👇እዚህ ድምፅ ይስጡ👇 https://yekinlibochaward.org/nominees/wasu-mohammed ==================== ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4

👉ከ 490 ሸህ ብር ጀምሮ እንደ አቅምዎ ሱቅ እና መኖሪያ 👉 ገራዶ መነሀሪያ 👉 መሠረተ ልማት የተሟላለት ለአጭር ጊዜ (እስከ ነሀሴ 10) ብቻ የሚቆይ ልዩ ቅናሽ 👉 በአካል ስራችንን እና ሳይታችንን ጎብኝተው ሲመርጡን ብቻ ይቀላቀሉ። ከ ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት - ደሴ ስልክ  0937411111           0938411111           0914053853 ሊንክ: https://t.me/CyMSa4WStw84YTM0

የአሜሪካ ኤምባሲ ያልተጠበቀ መግለጫ‼ ​በሰሜን ኢትዮጵያ በፕሪቶሪያው ስምምነት የተገታው ግጭት እንደገና እንዳያያንሰራራ ከፍተኛ ስጋትና ውጥረት በነገሠበት በዚህ ወሳኝ ወቅት፣ የአሜሪካ ኤምባሲ ያልተ
የአሜሪካ ኤምባሲ ያልተጠበቀ መግለጫ‼ ​በሰሜን ኢትዮጵያ በፕሪቶሪያው ስምምነት የተገታው ግጭት እንደገና እንዳያያንሰራራ ከፍተኛ ስጋትና ውጥረት በነገሠበት በዚህ ወሳኝ ወቅት፣ የአሜሪካ ኤምባሲ ያልተጠበቀ መግለጫ አውጥቷል። ​በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ እና በአፍሪካ ህብረት የሀገሪቱ ተወካይ ዎልተር ፓርስ በጋራ ባወጡት መግለጫ፦ ​📌 የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ ወደ መቀሌ ያደረጉትን ጉብኝት በበጎ የተቀበሉት ሲሆን፣ በቀጣይም በቅርቡ እንደሚመለሱ ተስፋ አድርገዋል። 📌​የተልዕኮው አጣዳፊነት በአካባቢው የተደቀነውን የአዲስ ግጭት ስጋት ለማስቀረት የኦባሳንጆ የአፍሪካ ህብረት ተልዕኮ ወሳኝ እና ጊዜ የማይሰጠው መሆኑ ተመልክቷል። ​📌 የሁሉም አካላት ትኩረት የድርቅ አደጋን በመቀነስ፣ ተፈናቃዮችን በክብር ወደ ቤታቸው በመመለስና በውይይት መፍትሔ መፈለግ ላይ መሆን እንዳለበት አሳስበዋል። ​የኢትዮጵያን የወደፊት እጣ ፈንታ የሚወስኑ ውይይቶችን ከፕሬዝዳንት ኦባሳንጆ ጋር ለመቀጠል ዝግጁ መሆናቸውን ኤምባሲው ይፋ አድርጓል።