es
Feedback
شـبـاب السـلــفـــيـــيــن

شـبـاب السـلــفـــيـــيــن

Ir al canal en Telegram

👉«ሰለፍያ ቀጥተኛ የሀቅ መንገድ ብሎም አይነኬ ፅኑ ተራራ ነው።» ለአስተያዬትና እርማት

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram شـبـاب السـلــفـــيـــيــن

El canal شـبـاب السـلــفـــيـــيــن (@nuredinal_arebi) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 28 744 suscriptores, ocupando la posición 2 502 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 1 181 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 28 744 suscriptores.

Según los últimos datos del 30 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -310, y en las últimas 24 horas de 3, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 14.87%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 7.15% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 4 277 visualizaciones. En el primer día suele acumular 2 056 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 42.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
👉«ሰለፍያ ቀጥተኛ የሀቅ መንገድ ብሎም አይነኬ ፅኑ ተራራ ነው።» ለአስተያዬትና እርማት

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 31 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

28 744
Suscriptores
+324 horas
-847 días
-31030 días

Carga de datos en curso...

Nube de Etiquetas
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Menciones Entrantes y Salientes
---
---
---
---
---
---
Atraer Suscriptores
julio '26
julio '26
+71
en 80 canales
junio '26
+157
en 151 canales
Get PRO
mayo '26
+56
en 122 canales
Get PRO
abril '26
+74
en 99 canales
Get PRO
marzo '26
+251
en 142 canales
Get PRO
febrero '26
+941
en 158 canales
Get PRO
enero '26
+233
en 79 canales
Get PRO
diciembre '25
+186
en 76 canales
Get PRO
noviembre '25
+276
en 128 canales
Get PRO
octubre '25
+518
en 155 canales
Get PRO
septiembre '25
+162
en 128 canales
Get PRO
agosto '25
+177
en 126 canales
Get PRO
julio '25
+538
en 139 canales
Get PRO
junio '25
+130
en 110 canales
Get PRO
mayo '25
+343
en 112 canales
Get PRO
abril '25
+201
en 98 canales
Get PRO
marzo '25
+554
en 131 canales
Get PRO
febrero '25
+591
en 148 canales
Get PRO
enero '25
+979
en 139 canales
Get PRO
diciembre '24
+872
en 121 canales
Get PRO
noviembre '24
+854
en 141 canales
Get PRO
octubre '24
+1 264
en 164 canales
Get PRO
septiembre '24
+1 187
en 113 canales
Get PRO
agosto '24
+574
en 112 canales
Get PRO
julio '24
+1 337
en 118 canales
Get PRO
junio '24
+707
en 33 canales
Get PRO
mayo '24
+153
en 61 canales
Get PRO
abril '24
+409
en 99 canales
Get PRO
marzo '24
+376
en 70 canales
Get PRO
febrero '24
+177
en 54 canales
Get PRO
enero '24
+98
en 47 canales
Get PRO
diciembre '23
+131
en 57 canales
Get PRO
noviembre '23
+365
en 79 canales
Get PRO
octubre '23
+300
en 73 canales
Get PRO
septiembre '23
+73
en 0 canales
Get PRO
agosto '23
+32
en 0 canales
Get PRO
julio '23
+149
en 0 canales
Get PRO
junio '23
+476
en 0 canales
Get PRO
mayo '23
+420
en 0 canales
Get PRO
abril '23
+354
en 0 canales
Get PRO
marzo '23
+174
en 0 canales
Get PRO
febrero '23
+119
en 0 canales
Get PRO
enero '23
+191
en 0 canales
Get PRO
diciembre '22
+595
en 0 canales
Get PRO
noviembre '22
+482
en 0 canales
Get PRO
octubre '22
+471
en 0 canales
Get PRO
septiembre '22
+561
en 0 canales
Get PRO
agosto '22
+388
en 0 canales
Get PRO
julio '22
+373
en 0 canales
Get PRO
junio '22
+398
en 0 canales
Get PRO
mayo '22
+1 096
en 0 canales
Get PRO
abril '22
+739
en 0 canales
Get PRO
marzo '22
+1 546
en 0 canales
Get PRO
febrero '22
+388
en 0 canales
Get PRO
enero '22
+481
en 0 canales
Get PRO
diciembre '21
+11
en 0 canales
Get PRO
noviembre '21
+48
en 0 canales
Get PRO
octubre '21
+185
en 0 canales
Get PRO
septiembre '21
+1 251
en 0 canales
Get PRO
agosto '21
+731
en 0 canales
Get PRO
julio '21
+833
en 0 canales
Get PRO
junio '21
+979
en 0 canales
Get PRO
mayo '21
+512
en 0 canales
Get PRO
abril '21
+266
en 0 canales
Get PRO
marzo '21
+697
en 0 canales
Get PRO
febrero '21
+693
en 0 canales
Get PRO
enero '21
+969
en 0 canales
Get PRO
diciembre '20
+13 885
en 0 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
31 julio+1
30 julio+15
29 julio0
28 julio0
27 julio0
26 julio0
25 julio0
24 julio0
23 julio0
22 julio0
21 julio0
20 julio0
19 julio0
18 julio+6
17 julio0
16 julio+2
15 julio+6
14 julio0
13 julio0
12 julio0
11 julio0
10 julio0
09 julio+1
08 julio0
07 julio+1
06 julio+3
05 julio+19
04 julio0
03 julio0
02 julio+17
01 julio0
Publicaciones del Canal
አለማወቅ ደፋር ያደርጋል ------------------------ አንዳንድ ጊዜ ሰው ለምን ያለ ፍርሃት ወደ አደጋ እንደሚገባ ይገርመኝ ነበር። ለምን በድፍረት ሳያስብ ውሳኔ እንደሚሰጥ፣ ለምን የማያውቀውን ነገር እንደሚያሳንስ፣ ለምን ሁሉን እንደሚያውቅ ሆኖ ያለ ጥርጥር እንደሚናገር አገርም ነበር። መልሱ ግን ከምናስበው በተቃራኒ ነው። 👉አለማወቅ ደፋር ያደርጋል። ሰው አደጋውን ካላወቀ አይፈራውም። የጉዞውን መንገድ ካላወቀ ግንባሩን ሳይደፋ ይጓዛል። ጥልቀቱን የማያውቅ ሰው ወደ ውሃው ያለ ማመንታት ሊዘል ይችላል። ከፊቱ ያለውን ገደል የማያውቅ ሰው በፍጥነት ሊሮጥ ይችላል። ምክንያቱም ፍርሃት ብዙ ጊዜ ከእውቀት ይመጣል። አደጋውን የምታውቅ ከሆነ ትጠነቀቃለህ። ውጤቱን የምታውቅ ከሆነ ታስባለህ። አማራጩን የምታውቅ ከሆነ ትመርጣለህ። እውቀት ፍርሃትን ብቻ አይፈጥርም፤ ጥንቃቄንም ይፈጥራል። አለማወቅ ግን ሰውን ከእውነታው ይለያል። የማያውቀውን ነገር ቀላል ያደርገዋል። የማይችለውን እንደሚችል ያሳምነዋል። የማይገባውን እንደገባው ያስመስላል። የሚያስፈራውን እንደማያስፈራ ያሳየዋል። ከዚህ የተነሳ አንዳንድ ሰዎች የማያውቁትን ነገር ለመናገር በጣም ደፋሮች ናቸው። ስለማያውቁት ጉዳይ ይፈርዳሉ። ስለማያውቁት ሰው ይወስናሉ። ስለማያውቁት ነገር በእርግጠኝነት ይከራከራሉ። እውቀት ያለው ሰው ግን አንዳንድ ጊዜ ይቆማል። 👉"ምናልባት አላውቅም።" 👉"ምናልባት ተሳስቻለሁ።" 👉"በቂ መረጃ የለኝም።" 👉"በመጀመሪያ ልመርምር።" ይላል። ይህ ድክመት አይደለም። ይህ የእውቀት ትልቁ ምልክት ነው። እውነተኛ ብልህነት ሁሉን እንደምታውቅ መናገር አይደለም፤ የማታውቀውን መለየት መቻል ነው። ሰው የማያውቀውን ሲያውቅ የሚጀምረው እውነተኛ ጥንቃቄ ነው። እናም አንድ ነገር ልብ በል። አለማወቅ ደፋር ያደርጋል፤ እውቀት ግን ያስተውላል። የማያውቅ ሰው ወደ አደጋ ሊሮጥ ይችላል። የሚያውቅ ሰው ግን ከመሮጡ በፊት መንገዱን ይመረምራል። የማያውቅ ሰው በቀላሉ ይፈርዳል። የሚያውቅ ሰው ግን ጥያቄ ይጠይቃል። የማያውቅ ሰው በእርግጠኝነት ይናገራል። የሚያውቅ ሰው ግን እርግጠኛ ባልሆነበት ጊዜ ዝም ማለትን ያውቃል። ስለዚህ ከማናውቀው ነገር ጋር በድፍረት ከመጋፈጣችን በፊት እንጠይቅ። "ምን አላውቅም?" ይህንን ጥያቄ መጠየቅ ከፍርሃት የበለጠ የጥበብ መጀመሪያ ነው። እውቀት አንዳንድ ጊዜ ያስፈራል፤ ምክንያቱም የምናምንባቸውን ነገሮች እንድንመረምር ያስገድደናል። ነገር ግን ያ ፍርሃት የሚጠቅመን ፍርሃት ነው። ምክንያቱም እውቀት ወደ ጥንቃቄ ይመራል፤ ጥንቃቄ ደግሞ ከብዙ ስህተቶች ያድናል። ስለዚህ ሁሉን እንደምታውቅ አትቸኩል። ስለማታውቀው ጉዳይ ድምፅህን ከፍ ከማድረግ በፊት እውቀትህን አሳድግ። 👉ስለማታውቀው ሰው ከመፍረድህ በፊት ሁኔታውን ተረዳ። ወደማታውቀው መንገድ ከመግባትህ በፊት መንገዱን ጠይቅ። ምክንያቱም... አለማወቅ ደፋር ያደርጋል፤ እውቀት ግን ደፋርነትህን ከጥበብ ጋር ያጣምረዋል። በሕይወት ውስጥ የሚያስፈልገን ያለ ማሰብ የምንሮጥበት ድፍረት ሳይሆን፣ መቼ መሮጥ፣ መቼ መቆም፣ መቼ መጠየቅና መቼ መጠንቀቅ እንዳለብን የምናውቅበት ጥበብ ነው። ስለዚህ እውቀትን ፈልጉ፤ የማታውቁትን ጠይቁ። ምክንያቱም የማያውቅ ሰው ምንም ነገር አይፈራም፤ የሚያውቅ ሰው ግን ምን መፍራት እንዳለበት ያውቃል። አሏህ ልቦና ይስጠን አሚን t.me/nuredinal_arebi t.me/nuredinal_arebi

2
هذا اليوتيوبر ( الجاهِل ) كَـفَّــر الحافِظ السيوطي !! __ 🖋️ قال شيخ الإسلام ابن تيمية : فإنَّ تسليط الجُهَّال على تَكفير عل
هذا اليوتيوبر ( الجاهِل ) كَـفَّــر الحافِظ السيوطي !! __ 🖋️ قال شيخ الإسلام ابن تيمية : فإنَّ تسليط الجُهَّال على تَكفير علماء المسلمين مِن أعظَم المنكرات، وإنما أصلُ هذا مِن الخوارج والروافض الذين يُكفّرون أئمة المسلمين؛ لِما يَعتقدون أنهم أخطئوا فيه مِن الدين ، وقد اتفق أهل السُّنة والجماعة على أن علماء المسلمين لا يَجوز تَكفيرهم بمجرد الخطأ المحض؛ بل كل أحدٍ يُؤخذ مِن قوله و يُترك إلا رسول الله صلى الله عليه وسلم ، وليس كل مَن يُترك بعض كلامه لخطأٍ أخطأه يُكفّر ولا يُفسَّق بل ولا يُأثَّم؛ فإنَّ الله تعالى قال في دعاء المؤمنين : {ربنا لا تؤاخذنا إن نسينا أو أخطأنا} وفي الصحيح عن النبي صلى الله عليه وسلم «أن اللهَ تعالى قال : قد فَعلت». [مجموع الفتاوى - ١٠٠/٣٥] __ 🖋️ قال شيخ الإسلام ابن تيمية : دَفعُ التكفير عن علماء المسلمين وإن أخطئوا هو من أحقِّ الأغراض الشرعية. [مجموع الفتاوى - ١٠٣/٣٥] t.me/nuredinal_arebi t.me/nuredinal_arebi
1 564
3
አወቀብንና ለዱንያ እንደወጣን፡ ጭራሽ የያዝነውን አሶስደን መጣን ። «ዱንያ ህልማችን ላይ አኸይራን እንጨምር»
1 415
4
الدُنيا صَعبةٌ جدًا على الإنسَانِ الَّذي يَتأثر قَلبُهُ بِسهُولة.
1 847
5
«ያኔ የተከተበ ግን ሁሌ የሚነበብ» 👉ቀጣይ ዓመት ራሴ ላነበው ..... .. ለራሴ የጻፍኩት መፅናኛ!! .... ማንም እንዳያነበው እሽ⁉️ ሁሌም በፈገግታ አልሀምዱ ሊላህ በል #ኑር...አሏህ ዕድሜ ሠጥቶህ ይህን እንድታነብ ከፈቀደልህ፣ እንደ #ለህድ የጨለመውንና የጠበበውን መንገድ ማለፍህን እንደማትረሳ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ ተስፋ መቁረጥ ጥርሱን አግጥጦ የገፋህን ቅጽበት፣ ቀናት ሁሉ በማይገለጥ ሸንኮፍ ተጋርደው አልነጋ ሲሉ፤በአኬልዳማ ተደልድለው መራመጃ የነፈጉህ መንገዶች፤ አቅም ባጣም በሹክሹክታ ‹‹ያልፋሉ!›› ስልህ ከመጣህበት በላይ የምትደርስበትን ጸዳል ጉብታ በከሲታ ተስፋ ውስጥ. . .ተስፋ አድርጌ ነው። #አልሃምዱሊላህ ፡፡ የዛሬ ዓመት በዚህ ሰዓት ደክሞህ ነበር፡፡ የአሏህ ውሳኔ ሆኖብህ በሕይወትህ ረግጠህ የማታውቃቸው አዚማም ሥፍራዎች ላይ ቆመሃል፡፡ ትዝ ይልሀል ጨለማን ተጋፍጠህ ነበር ሐኪም ቤት በፍርሀት እየተንቀጠቀጥክ ቆመሀል። ከሰው ፊት በጭንቀት ቆመሀል፡፡ ..ያኔ ከጎንህ አብሮ አደረሰ አልነበረም፣ ..የረጂም ጊዜ ጓደኛህ አልነበረም፣ ..በችግሬ ይደርሳል ያልከው ሰውን አልነበረም። የውስጥ ስሜትህን ለመናገር የሚረዳህ ጠፍቶ አይንህ ሰውን ፍለጋ ወዳና ወዲህ ሲያማትር ከጀሊሉ ብሎም ከአንድ ሰው ውጭ አብሮህ ማን ነበር!? ሐያሉ ጌታህ ፊት ወንጀሎችህን ረስተህ አይንህን በጨው አጥበህ የእንባ ዘለላ እያፈሰስክ #የዛሬን ብለህ ቆመሀል። (አዛኙ ጌታ ግን አላሳፈረህም) በሀሳብና በጭንቀት ሰውነትህ እያየኸው ይቀንስ ነበር ከእለት ወደ እለት ባዶነት እየተሰማህ ከሰው እየተደበቅክ ያለቀስክበትን ቅፅበት ትረሳዋለህ!? ህመምህን ደብቀህ ደህና ነኝ ብለህ ስራ የወጣህበትን አጋጣሚስ.... ምን ይህ ብቻ አፈር ልሰህ ወደ ሕልምህ እንዲያቀናህ ያበቀልከውን ፍሬ ሌባ ያለ ኀፍረት ወስዶብሃል፡፡ ...በአሏህ ከተመካህ ድፍረትና ጭስን ተመስለህ በመርፌ ቀዳዳ እንደምትወጣ ፍርሃት በዋጠው ለሆሳስ ነግሬህ ነበር፣ አላሳፈርከኝም…ዛሬ እዚህ ደርሰሃል፡፡#አልሃምዱሊላህ የዛሬ ዓመት በዚህ ሰዓት ዓለም ተገልብጦብህ ነበር፡፡በደም፣ በሥጋ በመንፈስ የተዛመዱህ በቅርበት ያሉ ወዳጆች ጀርባቸውን እንጂ ፊት አልሠጡህም፡፡ የሩቆቹ እንጂ የቅርቦቹ ከመቅረብ ይልቅ በጀርባ ማውራትን መርጠው ነበር..በዛ ስሜት ንግግራቸውን ሰምተህ.. ፈገግታህስ..ትዝ ይልሀል⁉️ የኋላ ታሪክህንና የሚደርስልህ ነገህን ረስተው በቆምክበት ሥፍራ መዝነው አቅልለውሃል፡፡ ይጎትቱኛል ያልካቸው መዳፎች ገፍተው ወደ መቀመቅ እንድትወርድ በይነውብሃል፡፡ ...የታመመ የማይድን የተሰበረ የማይጠግን የወደቀ የማይነሳ የተዋረደ ወደ ክብር የማይመለስ የሚመስላቸው ብዙዎች እንደሆኑ አስተውል ብዬ..ፍርሃት ባደበዘዘው ለሆሳስ ነግሬህ ነበር…..‹‹ያልፋል!›› ተብዬ ይሔው አለፈ፡፡ .....አልሃምዱሊላህ ‼️ «በመታመምህ ማዘናቸው ቀርቶ መታመሙን በምን እናረጋግጥ ይጣራ ሲሉ አልሰማህም!?ግን አለፈ አልሃምዱሊላህ ሊላህ» «ግን በደል ስለማይረሳ እንጂ እንደ ውሀ ሙላት አብሽር እያለ በሚችለው ሁሉ ከጎኔ የቆመ ተራራ የሆነ እጂግ አዛኝ #ወገን እንደነበረኝ በዛ ቅፅበት ሞት ቢመጣ ራሱን የምደሰትበት ለሰላምም ነበረው... «መልካሞች ሆይ ውለታችሁን ለመክፈል ባልችልም በልቤ ውስጥ ግን ሁሌም ትልቅ ቦታ አላችሁ» የዛሬ ዓመት በዚህ ሰዓት…..ደርሶብህ የማያውቀው የመከራ ፍላጻ ተወርውሮ ቤትህ ገብቶ ገርበብ ያለ በርህን ዘግቶ፣ ክፍት መስኮትህን ደፍኖ ከሁሉ አራርቆህ፣ የጨበጥከውን ነጥቆ፣ የጎረስከውን አስተፍቶህ ብዙ ቀናትና ወራት ሳይነጉልህ…በድቅድቅ ውስጥ ማንም ሳያይህ ከራስህ ጋር ስትታገል፣ ባልተዘጋጀ ትከሻ ላይ ሲህር ሌላ ሸክም ኾኖ ሲያጎብጥህ፤ ከገጠመህ ይልቅ የሚመጣውን ተዓምር አስቤ ፍርሃት ባደበዘዘው ለሆሳስ ‹‹አይዞህ! ይህም ያልፋል!›› ብዬህ ነበር፡፡(ይኸው! አለፍከው አይደል?)አልሃምዱሊላህ ሊላህ በላ...አልሃምዱሊላህ ‹‹ንገረኝ!›› ሲሉህ እንዴት እንደምትገልፀው ተቸግረህ፣ የምትወደውን ብዕር ጨለማ ውስጥ ጥለህ መናገር ከብዶህ….በዝምታ ከዝምታ ጋር ታግለሃል፡፡ ግን ያኔም በመሆን የምትተነፍስበትን ብዕር እንጂ ፈገግታህን እና ጨዋታህን አልጣልክም፡፡ያንኳኳሃቸው በሮች ወቅታቸው ስላልደረሰ እንጂ መከፈታቸው እንደ ቂያማ የማይቀር ቀጠሮ መሆኑን ከሕመሞችህ ልቀው ባይሰ´ሙህም ነግሬህ ነበር፣አላመንከኝም ነበር፡፡ ዛሬ እዚህ ስለደረስክ እኮራብሃለሁ፡፡ «ሁሉም የሆነው በአሏህ እዝነት ከዚያም በወገንህ እገዛ ነው።» ✅ስማ ኑር...‼️ አደራ እነዚያን እንደ ሻማ🕯 የቀለጡልህን የጨለማህ ቀን መብራቶች እንዳትረሳቸው» 🏷በተለይ ሦስት ነገር አትርሳ….‼️ 👉ትንሽ ሻማ ይዘው ጨለማህ ድረስ መጥተው ብርሃናቸውን ያካፈሉህን፣ 👉የተፈጠረው ሳይገባህ፣ የተናገርከው ሳይገባቸው ጆሮ የሠጡህን! 👉ደግሞም ችለው ያልቻሉትን፣ መንገድ መጠቆም ሲችሉ መንገድህን የዘጉትን፣ ጥሩ ቃል እንኳ እንደ ሰማይ የራቃቸውንና ወደቀ ብለው በደስታ በሌለህበት መርጠህ ባልተሰጠኸው ችግር የተሳለቁብህን... እንደማትፈፅመው እያወቁ በክፉ እንድትታይ ያደረጉህን፣ አምነሀቸው ጓደኛ አድርገሀቸው፣ የመከራ ቀን የውስጥ ክፋታቸውን ያሳዩህን #እንዳትረሳቸው... ግን እነሱ አንተ ላይ የሰሩትን ለመስራት ተፈፅሞ እንዳታስብ እነሱም ማንነታቸውን አስተዋወቁህ እንጂ ምንም ማድረግ አልቻሉም፡፡ 👉ሦስተኛ. . .ማን እንደኾንክ አትርሳ፡፡ አሁን ያለህበት ብሩህ ቀን ሲያዘናጋህ ይህን ጽሑፍ አንብብ፡፡ ያለ መሣሪያ ጦርነት ውስጥ ገብተህ የወጣህ፣ ያለ ምሽግ ከፈንጂ ጋር የተጋፈጥክ፣ ራስህን አጥተህ ራስህን ያገኘህ ልበ-ብረት ነህ፡፡ #እኮራብሃለሁ! እራስህን ከማንም በላይ ታውቀዋለህ አይዞህ አዛኝ እንደሆንክ፣ናፋቂ እንደሆንክ፣ተጫዋች እንደሆንክ፣የዋህ እንደሆንክ ቀጥል....... ክፋት፣ምቀኝነት፣ቂምና ጥላቻ ለማንም እንደማይጠቅም አውቀህ ደግነትን ሆነህ ስበከው.. እልሀለሁ... ይህ ቀን አልፎ የሆነ ስዓት በሙሉ ጤንነትህ ታነበዋለህ መንሻ አሏህ አይዞህ እሽ ኑር...«አሏህ ክፉ አይሰራም ትል የለ...አብሽር» «በፈገግታ ሁሉን ማለፍና ማስተናገድ ትችላለህ አልሃምዱሊላህ ሁሉም አለፈና አሁን አነበብኩት፡ ተማሩበት ብዬ ወደናንተ ላኩት፡ t.me/nuredinal_arebi t.me/nuredinal_arebi
2 009
6
በርቱ አሏህ ይጠብቃችሁ «ለአሏህ ስል እወዳችኋለሁ የሆነ ትዝታ መጣብኝና አስታወስኳችሁ ደግሞ ናፍቃችሁኛል እሽ‼️
በርቱ አሏህ ይጠብቃችሁ «ለአሏህ ስል እወዳችኋለሁ የሆነ ትዝታ መጣብኝና አስታወስኳችሁ ደግሞ ናፍቃችሁኛል እሽ‼️
2 518
7
Sin texto...
3 155
8
ወዳጅ እንደሌለህ! ....ታውቃለህ...!? ማንም ሰው አይልህም ምን ሆኖ ተከፋ፡ ሰው አይጠይቅህም ዘመናት ብትጠፋ፡ አይደለም እንባና ደምክን ብታፈሰው፡ ማንም ሰው አይልህም ምን ሆኖ ሆድ ባሰውን!! መሳቅ ስትጀምር ግን ይበዛል ጥያቄ፡ ለምን እንደሆነ እኔ ምን አውቄ!! 🕯ይገርመኛል!! ባጋጠመህ ጊዜ የመክሸፍ አደጋ፡ ምን ጨለማ ቢሆን ሀምሌ ቢሆን በጋ፡ ከየትም ይመጣል ለነገር ፍለጋ፡ ከች ይላል ከቤትህ ሌሊቱ አይነጋ፡ ...አይ ሰው..!! ትንሽ ሲያነቅፍህ የህይወትህ ስንጥር፡ ጠያቂህ ይበዛል ባለቀስክ ቁጥር፡ ግን ደግሞ ከአንጀቱ ምንም አያደርግም፡ ምን ሞልቶ የተረፈው መርዳት አይፈልግም፡ ስታለቅስ ደግሞ ለእንባህ ማድመቂያ፡ ሀዘን ስብራትህ እንዳይኖረው ማብቂያ፡ ባነር ይሰራሉ ትልቅ ማስታወቂያ፡ ......ይገርማል....!!! ሀዘንህ ሲሰማ ሁሉም ይታደማል፡ አስተናጋጅ ሆኖ ጠላትህ ይቆማል፡ ወዳጅ የምትለው አንተን ይጠቁማል፡ በሀዘንህ ቀን እንኳን አንተነት ይታማል፡ አስተውለህ ካየህ ሁሉም ነገር ያማል፡ ማስመሰል ማታለል እጂጉን ያደክማል፡ .....ባለቤት ይሰማል...!? በጣም እንዲታለቅስ ይነካሉ ቁስል፡ አብሽር በርታ ጠንክር ማለትን ይመስል፡ በጣም እንድታለቅስ ይጫናሉ ቁስል፡ ለእንባህ ማድመቂያ ይለብሳሉ ካኪ፡ ከወደቅክ ይላሉ ዘረፋና አካኪ፡ ደስተኛ ሁንና ሞክራቸው እስኪ...!? 👉....ሰምተሀል...ደስተኛ ሁን ማንም ስላንተ አይጨነቅም። ...ኑር....✍️ t.me/nuredinal_arebi t.me/nuredinal_arebi
1
9
....ስማ.... በሆነ አጋጣሚ ሲጠፋ ከደጂህ፡ ከጎኑ ባትቆምም አቅም አጥሮት እጂህ፡ ክፉ አንዳታወራ ስለዛ ወዳጅህ፡ .....Nur.....✍️ t.me/nuredinal_arebi t.me/nuredinal_arebi
2 760
10
.....ፅኑዎች ሆይ አብሽሩ ----------------------- የዉስጥን ስቃይ ባለቤቱ ብቻ ያዉቀዋል.... በሕይወት ጎዳና ላይ ስንጓዝ ሁላችንም የራሳችን የሆነ ከባድ ደመና ከራሳችን በላይ ያንዣብባል ብዙ የሀሳብና የህፀፅ አበባወችም የሲቃ እንባ ጠጥቶ ያፈራል። ....ግና በዙሪያችን ያሉ ሰዎች የዝናቡን መዉረድ እንጂ... ያ ዝናብ በዉስጣችን የሚፈጥረውን ቅዝቃዜና የሚቀሰቅሰዉን ትዝታ ፊጽሞ ሊረዱት አይችሉም። ብዙ ጊዜ ሰዎችን የምንፈርደዉ በምናየው ዉጫዊ ገጽታቸው ብቻ ነው። "እሱ/እሷ ምን ይጎድላቸዋል!?" እንላለን። .......ነገር ግን ከጥሩ ልብሶች፣ ከሚያምሩ ፈገግታዎች እና ከቀን ተቀን እንቅስቃሴዎች ጀርባ የሚደበቁ ስንት የተሰበሩ ልቦች አሉ⁉️ ስንት የሚደሙ ነፍሳትስ አሉ⁉️ 👉ሕመም የምሰማው ለቆሰለዉ ሰው ብቻ ነው። ሌላው ሰው ሊያዝንልህ፣ ሊያጽናናህ ወይም ሊራራልህ ይችላል፤ ነገር ግን በጨለማ ክፍል ዉስጥ ብቻህን የምታፈሰዉን የእንባ ዘለላ ትክክለኛ ክብደት ሊሰማው አይችልም። ያንተን ጫማ ተጭቶ ያልተጓዘ ሰው፣ መንገድህ ምን ያህል አሰቃቂ እንደነበረ ሊረዳ አይችልም። የሚያስለቅስህ ነገር ለሌላው ሰው ቀላል መስሎ ሊተይ ይችላል። "ለዚህ ነገር ነው የምታለቅሰው?" ሊሉህ ይችላሉ። ምክንያቱም እነሱ የሚያዩት የወደቀውን ጃንጥላና የራሰዉን መሬት ብቻ ነው፤ በልብህ ዉስጥ የፈረሰውን ዓለም አያዩትም። .....ነገር ግን ማስታወስ ያለብህ አንድ ታላቅ እዉነት አለ፦ ይህ በእንባ የራሰ መንገድ፣ ይሄ ብቻህን የተሸከምከዉ ከባድ ደመና ለዘላለም አይኖርም። አሁን የምታሳልፈው ስቃይ ጥንካሬህን የምትገነባበት፣ የነገ ማንነትህን የምታንጽበት ነበልባል እሳት ነው። 👉ማንም ባይረዳህ እንኳ፣ የራስህን ሕመም በራስህ ጽናት አክመህ እንደምትነሳ እመን። "የቁስሉ ሕመም የሚያዉቀዉ ባለቤቱ ብቻ ቢሆንም፣ ከሕመሙ በኋላ የሚመጣውን ብርሃንና ጥንካሬ የሚያጣጥመዉም ያው የጸናው ልብ ብቻ ነዉ።" «አሏህ ሆይ በመከራ ለፀኑ ልቦች ፈረጃውን አቅርቦላቸው አሚን።» ....ኑር....✍️ t.me/nuredinal_arebi t.me/nuredinal_arebi
3 238
11
 خَصائِصُ_الْمَرأَةِ_السَّلَفِيَّةِ.mp3
3 675
12
لو أنَّ أحدَكم همَّ بإزالةِ جبلٍ، وهو واثقٌ باللهِ لأزالَه. ከእናንተ መካከል አንዱ ተራራን ለማንቀሳቀስ ቢያስብና በአሏህ ላይ ሙሉ እምነት ቢኖረው ያንቀሳቅሰዋል። ➛ሒማ ይኑረን..!! - ابن القيّم. t.me/nuredinal_arebi t.me/nuredinal_arebi
3 349
13
የቀብር ስነስርአት ነገ  ጊንባ  ቱላውሊያ ነው
4 460
14
انا لله وانا اليه راجعون አባቴ በዱንያ ላይመለስ ሞተብኝ ቅርብ የላችሁ እዲሰግዱበት ሩቅ ያላችሁ በዱአችሁ
3 557
15
انا لله وانا اليه راجعون አባቴ በዱንያ ላይመለስ ሞተብኝ ቅርብ የላችሁ እዲሰግዱበት ሩቅ ያላችሁ በዱአችሁ
1
16
ጀግናዬ ከአረቂ ገበያ የተገኘ ማር ያሰክራልና ቦታህን እወቅ !!
4 901
17
ማነው መጤው? ~ ሙስሊሙ መብቱን በጠየቀ፣ ጭቆናን በተቃወመ፣ እምነቱን ባስተማረ ቁጥር "እናንተ ሙስሊሞች ወደ ኢትዮጵያ ስትገቡ አክብረን በተቀበልን እንዴት ውለታችን ይረሳል?" እያሉ በቅጥፈት ለሚመፃደቁ አካላት "እንዴ! እኛ እኮ ኢትዮጵያውያን እንጂ መጤዎች አይደለንም" እያሉ በከንቱ መድከም አያስፈልግም ብዬ በፅኑ አምናለሁ። ሰዎቹ እንዲህ አይነት አመክንዮ የሚገባቸው አይደሉም። ድንጋይ ላይ ውሃ ማፍሰስ ነው። መፍትሔው ማጥቃት እንጂ መከላከል አይመስለኝም። በራሱ ቋንቋ አናግረው። በዚህ ድንቁ ^ ርና ላይ በሰፊው የሚታወቁት በዋናነት የአንድ እምነት ተከታዮች ናቸው። እነሱ ናቸው "የእስላም አገሩ መካ፣ የአሞራ አገሩ ዋርካ" የሚል ምሳሌያዊ አነጋገር ፈጥረው ድንቁርናቸውን ከትውልድ ትውልድ የሚያሻግሩት። እንዴት አድርገው እንደሚጠርቧቸው እንጃ በዚህ ዘመን እንኳ አልተቀየሩም። የለውጥ ተስፋ የሚታይባቸውም አይደሉም። አስቂኙ ነገር ደግሞ ራሳቸውን የአይ^ሁድ ዘር አድርገው መኮፈሳቸው ነው። ሃገሪቱን ለሰባት መቶ ዓመታት በላይ የቦጠቦጠው ራሱን "ሰለሞናዊ መንግስት" ብሎ የሚጠራው መዥገር ስርአትኮ ባህር ተሻግሮ የሰሎሞን ዘር ነኝ የሚል ነው። መጤ ነኝ ማለት አይደል ይሄ? አፄ ምኒልክ "ዳግማዊ" ምኒልክ የተባለው ጥንት ከንጉስ ሰለሞን የተገኘ "ቀዳማዊ" ምኒልክ ነበር ብለው ስለሚያምኑ ነው። "የናዝሬቱ እየሱስ፣ የዮርዳኖስ ወንዝ፣ ቃና ዘገሊላ፣ ቤተልሄም፣ እየሩሳሌም፣ ... " እያለ እምነቱን ከባህር ማዶ ጋር የሚያይዝ አካል እንዴት ሙስሊሞችን መጤ ሊያደርግ ይዳፈራል?! የሙስሊሙን ኢትዮጵያዊነት መቀበል የከበዳቸው ጭንቅላቶች "ኢትዮጵያ የክርስቲያን ደሴት ናት" የሚል ያረጀ ያፈጀ ተረት ዛሬም ይተርታሉ። ለመሆኑ እነሱ ዘንድ ኢትዮጵያ ማለት የቷ ናት? ለመሆኑ ኢትዮጵያ ሲሉ አፋርን፣ ሶማሊን፣ ሀረርን፣ ስልጤን፣ ከፊል ጉራጌን፣ ሰፊውን ኦሮሚያን፣ ሀላባን፣ አብዛኛው ወሎን፣ አብዛኛውን በኒሻንጉልን፣ ድሬዳዋን፣ አርጎባን፣ ... ይጨምራል ወይ? እስኪ እነዚህን አካባቢዎች ቆርጠው ያውጡና የደሴቷን ካርታ ይመልከቱ። ካርታው ላይ የሚታየው ቀዩ ክፍል ነው የሚቀራቸው። ከዚያ የቀራችሁን የክርስቲያን ደሴት ተመልከቷት! የምትዘምሩላት ኢትዮጵያ ይቺ ናት? ለማንኛውም "በቀዳማዊ ምኒልክ በኩል የሰለሞን ዘር ነን"፣ "ነገደ ይሁዳ ነን"፣ "የይሁዳ አንበሳ ነን" የሚለውን የአባቶቻችሁን ተረት የምታምኑበት ከሆነ መጤዎች እንደሆናችሁ በራሳችሁ ላይ መስክራችኋል። እኛ ሙስሊሞች ዐረቦች ነን አላልንም። ኢትዮጵያውያን ነን። እናንተ "የሁ^ዶች ነን" ካላችሁ እኛ ነን የተቀበልናችሁ። "አይ" ካላችሁ "አይ^ሁድ ነን" የሚለውን የአባቶቻችሁን ተረት ውሸት እንደሆነ አስረግጣችሁ ወርውራችሁ ጣሉ። ከዚያ በኋላ ራሳችሁን የኢትዮጵያዊነት አከፋፋይና ድርጎ ሰፋሪ አድርጋችሁ ማየታችሁን አቁሙ። የነውረኝነታችሁ ዳፋ ለደካሞች ይተርፋልና ጥፍራችሁን ሰብስቡ። በዚህ ዘመን እንዲህ አይነት የከረፋ ሃሳብ ስታንፀባርቁ ታንኩም ባንኩም በእጃችሁ በነበረበት የቀደመው ዘመን ያደረሳችሁትን ማሰብም ይሰቀጥጣል። = የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor
4 785
18
4_5974501093026045717.mp3
4 872
19
«إنّ القَلب لاَ يَطمئِنُّ إلاَّ بالإيمَـان واليقِـين، ولَا سَبيل إلَى حُصُول الإِيمَـان واليَقـين إلاَّ مِن القُرآن». -ابن القيم رحمهُ الله.
4 405
20
ተፍሲር    سورة    يس አንቀፅ   ቁጥር         77       ለይነን ሊጀመርነዉ  ተቀላቀሉ ባረከላሁ   ፊኩም ttps://t.me/SheihkAbuAmarAwolIbnuAhmed?livestream=f81a469cec1f0dbd65
4 758