شـبـاب السـلــفـــيـــيــن
📈 تحلیل کانال تلگرام شـبـاب السـلــفـــيـــيــن
کانال شـبـاب السـلــفـــيـــيــن (@nuredinal_arebi) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 29 145 مشترک است و جایگاه 2 518 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 1 172 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 29 145 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 18 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -215 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 25 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 17.22% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.81% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 5 020 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 2 569 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 61 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“👉«ሰለፍያ ቀጥተኛ የሀቅ መንገድ ብሎም አይነኬ ፅኑ ተራራ ነው።»
ለአስተያዬትና እርማት”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 19 ژوئن, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 19 ژوئن | 0 | |||
| 18 ژوئن | +25 | |||
| 17 ژوئن | +20 | |||
| 16 ژوئن | +27 | |||
| 15 ژوئن | +2 | |||
| 14 ژوئن | +11 | |||
| 13 ژوئن | +28 | |||
| 12 ژوئن | 0 | |||
| 11 ژوئن | +1 | |||
| 10 ژوئن | 0 | |||
| 09 ژوئن | 0 | |||
| 08 ژوئن | +5 | |||
| 07 ژوئن | 0 | |||
| 06 ژوئن | 0 | |||
| 05 ژوئن | +5 | |||
| 04 ژوئن | 0 | |||
| 03 ژوئن | +1 | |||
| 02 ژوئن | 0 | |||
| 01 ژوئن | +3 |
| 2 | 👉በምን ቃል ልግለፃት⁉️
👉እስልምናኮ ነው እንድህ የቀረፃት፡ | 952 |
| 3 | የሚመጣው ትውልድ ታሪክ ሰሪ ነው እመኑኝ
---------------------------------------
''የእናቱን አስክሬን ቤት አስቀምጦ የእናቱን ቃል ለማክበር የ8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ፈተና ከቀብር በፊት እና በኃላ ለፈተና የተቀመጠው #ጀግና_ኻሊድ'' አሏህ ይሶብርህ ኮከቤ።
የኻሊድ የልቡ ፊርማ :-
«ቃልሽን አላጠፍኩም እማ!"….የሚል ነበር።
ይሕ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ታዳጊ #ኻሊድ ይባላል ገና የአስራ አራት ዓመት ልጅ ነው።
ከሑለት ታናናሽ ወንድሞቹ ጋር በሸገር ከተማ አስተዳደር #ኤካ_ጣፎ ክፍለ ከተማ ከእናቱ ጋር ይኖራል።
#ኻሊድ ከእናቱ ጋር ሲኖር ወላጅ አባቱ ከእነርሱ ርቆ ሌላ ትዳር መስርቶ ጅጅጋ ከተማ ይኖራል። #ኻሊድ ሠሞኑን እናቱ ታምመው በነበረበት ወቅት እኔ አንድ ነገር ብሆን ምንም ቢፈጠር #አመት_የለፋሕበትን_ፈተና እንዳታቋርጥ ብለው ቃል ያስገቡታል።
👉#እናትም በነጋታው የስምንተኛ ክፍል ፈተና ሊሲጥ ሠዓታት ሲቀረው ሕይወታቸው ያልፋል።#ኻሊድ በእናቱ ሞት ከፍተኛ ሐዘን ቢሰማውም ለእናቱ የገባው ቃል አክብሮ የእናቱን አስክሬን እቤት ጥሎ የጥዋት ፈተናውን ተፈተነ።
👉#ኻሊድ ከሠዓት እናቱን አልቅሶ ቀብሮ ተመልሶ የከሰዓት ፈተናውን ተፈተነ።የዚሕ የአስራ አራት አመት ታዳጊ የሕይወት ፈተና ብዙዎችን በሐዘን ከማስለቀስ አልፎ የተተኪው ትውልድ ብሩህ ተስፋ ይታየኛል።
ኻሊድ የኔ ጀግና ነው ይህ ትውልድ እመኑኝ ሳያቋርጥ ወደፊት እየመጣ ነው ኢንሻ አሏህ መጭው ጊዜ የሙስሊሞች ነው።
t.me/nuredinal_arebi
t.me/nuredinal_arebi | 2 007 |
| 4 | ኮርሳችንን ቀጥሏል
https://t.me/butajira_Qirat_daewa_group?livestream=c62adce3d85719fe85 | 1 485 |
| 5 | 👉 ለቃላችን ዋጋ እንስጥ...!!
«ሰው መሆን ይፈርሳል»
----------------------------
ሰው በሰውነቱ ፀንቶ ካልታመነ፡
በክህደት ቀንጭሮ ከስቶ ኮሰመነ፡
ሆኖ ካልተገኘ በተናገረው ቃል፡
ሰው እንደንሰሳ ነው በምን ያስታውቃል!?
አጋሰስ በልጓም በሬ በማነቆ፡
ማንጎ በመቁረጫ ቁልቋል በመንጠቆ፡
ድመትም በገመድ ውሻ በሰንሰለት፡
ሰው ብቻ መያዣ ማሰሪያ ጠፋለት፡
......አይ ሰው....
ከልጓምም ጋማ ከማነቆም ዳልጋ፡
ሁሉም በመያዣው ተ'ገቶ ሲረጋ፡
ሁሉም መጨበጫ አለው በዬ አካሉ፡
ሰው ጋማ የለውም #ካልያዙት_በቃሉ፡
ህሌናው ከእውነት ጋር ሰልቶ ካልታረቀ፡
ንግግሩ ሁሌ ከተዘባረቀ፡
ጌታውን ካልፈራ ወንጀሉ ከሰፋ፡
በሁለቱም ሀገር ሰው የለውም ተስፋ፡
ሰይጣን ሲጎዳኘው ሰው ህሌና ሲያጣ፡
በየጎዳናው ላይ ነገር እየጠጣ፡
ሀሜት ያላምጣል ሲገባ ሲወጣ፡
ራሱን በድሎ ሌሎችን ይነክሳል፡
ከጠላት ጋር ሆኖ ወዳጁን ይከሳል፡
ሰብዓዊነቱ ሀሞቱ ይፈሳል፡
በቁሙ ይሞታል በድኑ ይረሳል፡
ሰው #ተንከሲስ ሲሆን ሰው መሆን ይፈርሳል፡
.........ኑር....✍️
t.me/nuredinal_arebi
t.me/nuredinal_arebi | 2 001 |
| 6 | ቀጥታ ስርጭት ከቡታጂራ!
[ المنهجية في طلب العلم ]
~
ሸይኽ ዐሊይ አር-ራዚሒይ -
https://t.me/AbulBukhariSeid?livestream=4057c2c720ef0c71eb | 1 886 |
| 7 | ......በውስጣችን ጦርነት አለ...‼️
✅ሽማግሌው vs ወጣቱ
-------------------------
አንድ ጠቢብ ሽማግሌ ከአንድ ወጣት ጋር እየተነጋገረ ነው።
⭕️ወጣቱ ይጠይቃል⁉️
በውስጤ ሁል ጊዜ የሚጣሉ ሁለት ተኩላወች አሉ....!!
👉#አንደኛው፦ በቁጣ፣በጥላቻ፣በምቀኝነት፣በቅናት፣በፍርሀትና በውሸት የተሞላ ሲሆን.....
✅ሌላኛው ደግሞ፦
በፍቅር ፣በደስታ፣በሰላም፣በስነ-መግባር የተሞላ ነው.....አለ።
⭕️ንግግሩን ከሰማ በኋላ ሽማግሌው‼️
«ልጄ ሆይ ይህ ጦርነት በአንተ ውስጥ ብቻ አይደለም በሁሉም ሰው ውስጥ ይካሔዳል አለው።
⭕️በሽማግሌው መልስ የተገረመው ወጣት ትንሽ ካሰበ በኋላ ታዲያ «#ከሁለቱ_ተኩላወች የቱ #ያሸንፋል ሲል ጠየቀ⁉️
✅ሽማግሌውም፦
«አንተ የምትመግበው ያሸንፋል አሉት።»
👉እጂግ አስደማሚ መልስ ነው።
⭕️የኔ ጥያቄ⁉️
እኛስ የትኛውን ተኩላ ነው የምንመግበው⁉️
የክፋቱን ተኩላ⁉️
የበደሉን ተኩላ⁉️
የጭካኔውን ተኩላ⁉️
የጥላቻውን ተኩላ⁉️
.........ነው ወይስ.........!!
የፍቅሩን ሰባኪ
የእዝነቱን ተራኪ....የትኛውን ነው የምንመግበው⁉️
....ኑረዲን ....✍️
t.me/nuredinal_arebi
t.me/nuredinal_arebi | 2 580 |
| 8 | قَالَتِ اِمْرَأَةٌ لِبَعْلِهَا وَ رَأَتْهُ مَهْمُومًا:
«مِمَّ هَمُّك؟!،
أَبِالدُّنْيَا؟ فَقَدْ فَرَغَ اللهُ مِنْهَا!،
أَمْ بِالْآخِرَةِ؟
فَزَادَكَ اللهُ هَماًّ».
📖 عُيون الْأَخْبَارِ ٣٥٤/٢ .
t.me/nuredinal_arebi | 2 535 |
| 9 | «ሴት ልጅ»
-----------
ሴት ልጅ ጌጥ ነች በተለይ ደግሞ በንፁህ አቂዳ ቆማ ፣ተውሒድና ሱናን ቀምማ፣ከለበሰች የኒቃብ ሸማ..የሁለት ሀገር እንቁ፣አስተዋይና ንቁ ማለት #ሴት_ልጅ ነች።
ወንድ ሆይ በፈለከው ልክ ራስህን ብትንከባከብ ሰውነትህ የሚዋበው ሴት ልጅ ስትመግብህ ነው ...የምትመግበው አካልህን ብቻ ሳይሆን መንፈስህንም ጭምር ነውና ሴት ልጅ በረከት ነች።
ደምቀህ እንድትወጣ የምታስጌጥህ፣
ውብ አድርጋ ቀርፃ የምትኩልህ፣
ወንድነትህን ፣ንጉስነትህን በኩራት የምትነግርህ ...ሴት ነች።
ሴት ልጅ ማረፊያ ናት።
ሀገር ከነግዝፈቷ በሴት ትጠራለች።
ዱንያ ሙሉ ከነ በረከቷ በሴት ነው የምትወከለው ይህ የሆነው ማረፊያ መጠለያ ስለሆነች ነው።
⭕️#ሴት_ልጅ ‼️
የልብ ሰላም፣
የአእምሮ ረፍት፣
የጉልበት ብርታት፣
የፅናት ሰንደቅ፣
የአንደበት ለዛ፣
የአነጋገር ቅላፄ ትሰጣለች።
✅ወንድ ልጅ ወንድ ለመሆን ሴት ልጅ ያስፈልገዋል።
ሲግል የምታረጋጋው፣
ሲታወክ የምትደግፈው፣
ሲሳሳት ታግሳ የምታልፈው፣
ሲደናቀፍ የምትደጉመው።
ሴት ልጅ የወንድ ልጅ #ሁለንተናዊ የስኬት መስመር ነች።
በአጠቃላይ ሰው ሰው ለመሆኑ መሰረት የተጣለበት አንዱ መገለጫ በሴት በኩል ማለፍ በመቻሉ ነው።
....አወ ሰው ሰው የሆነው በሴት ነው።
✅ሴቶች ሆይ አደራ ይህን እንቁ ሴትነታችሁን ጠብቁት ሴት ሁኑና ወንድ ቅረፁልን።
👉ወንድን ፀንሳ የወለደች ሴት ትባረክ አሚን።
....የፋሩቅ-አባት...✍️
t.me/nuredinal_arebi
t.me/nuredinal_arebi | 3 713 |
| 10 | «ሴት ልጅ»
-----------
ሴት ልጅ ጌጥ ነች በተለይ ደግሞ በንፁህ አቂዳ ቆማ ፣ተውሒድና ሱናን ቀምማ፣ከለበሰች የኒቃብ ሸማ..የሁለት ሀገር እንቁ፣አስተዋይና ንቁ ማለት #ሴት_ልጅ ነች።
ወንድ ሆይ በፈለከው ልክ ራስህን ብትንከባከብ ሰውነትህ የሚዋበው ሴት ልጅ ስትመግብህ ነው ...የምትመግበው አካልህን ብቻ ሳይሆን መንፈስህንም ጭምር ነውና ሴት ልጅ በረከት ነች።
ደምቀህ እንድትወጣ የምታስጌጥህ፣
ውብ አድርጋ ቀርፃ የምትኩልህ፣
ወንድነትህን ፣ንጉስነትህን በኩራት የምትነግርህ ...ሴት ነች።
ሴት ልጅ ማረፊያ ናት።
ሀገር ከነግዝፈቷ በሴት ትጠራለች።
ዱንያ ሙሉ ከነ በረከቷ በሴት ነው የምትወከለው ይህ የሆነው ማረፊያ መጠለያ ስለሆነች ነው።
⭕️#ሴት_ልጅ ‼️
የልብ ሰላም፣
የአእምሮ ረፍት፣
የጉልበት ብርታት፣
የፅናት ሰንደቅ፣
የአንደበት ለዛ፣
የአነጋገር ቅላፄ ትሰጣለች።
✅ወንድ ልጅ ወንድ ለመሆን ሴት ልጅ ያስፈልገዋል።
ሲግል የምታረጋጋው፣
ሲታወክ የምትደግፈው፣
ሲሳሳት ታግሳ የምታልፈው፣
ሲደናቀፍ የምትደጉመው።
ሴት ልጅ የወንድ ልጅ #ሁለንተናዊ የስኬት መስመር ነች።
በአጠቃላይ ሰው ሰው ለመሆኑ መሰረት የተጣለበት አንዱ መገለጫ በሴት በኩል ማለፍ በመቻሉ ነው።
....አወ ሰው ሰው የሆነው በሴት ነው።
✅ሴቶች ሆይ አደራ ይህን እንቁ ሴትነታችሁን ጠብቁት ሴት ሁኑና ወንድ ቅረፁልን።
👉ወንድን ፀንሳ የወለደች ሴት ትባረክ አሚን።
....የፋሩቅ-አባት...✍️
t.me/nuredinal_arebi
t.me/nuredinal_arebi | 1 |
| 11 | እህታለም
«ጠንካራ ሁኝ ህመምን በፈገግታ መደበቅ ከእናትሽ ተማሪ እሽ!?»
t.me/nuredinal_arebi | 3 001 |
| 12 | ⭕️«የማይናገሩት ግን የሚያለቅሱበት ድብቁ ዓለም!»
▢ ራስን በራስ የማርካት ምስጢራዊ ቀውስ እና ደረጃ በደረጃ የሚተገበሩ መፍትሔዎች!
-----------
✏️ትርጉም እና ጥንቅር፦አቡ ሱፍያን
📑PDF ቅንብርና ዲዛይን፦ ሙሐመድ አሕመድ
~
t.me/Sle_qelbachn1
t.me/Sle_qelbachn1 | 3 083 |
| 13 | ራስን በራስ ማርካት💋
--
❞سَمِعْتُ أَنَّ قَوْمًا يُحْشَرُونَ وَأَيْدِيهِمْ حَبَالَى، فَأَظُنُّ أَنَّهُمْ هَؤُلَاءِ الَّذِينَ يَسْتَمْنُونَ بِأَيْدِيهِمْ❝
«የሆነ ሰዎች እጆቻቸው አርግዘው (አብጠው) የውመል ቂያማ እንደሚቀሰቀሱ ሰምቻለሁ፤ እነሱም እጆቻቸውን ተጠቅመው ራሳቸውን የሚያረኩት ሳይሆኑ አይቀሩም ብዬ አስባለሁ።»
📜ታላቁ ታቢዒይ ዐጣእ (ረሒመሁላህ)
➥ t.me/Sle_qelbachn1 | 3 224 |
| 14 | يا شباب المسلمين
النوم عن صلاة الفجر باستمرار من علامة قسوة القلب ،
وعدم التأثر لضياعها من علامة موت القلب
በፈጅር ሶላት ወቅት ያለማቋረጥ መተኛት የደነደነ ልብ ምልክት ከመሆኑም በላይ በማለፉ አለመቆጨት ደግሞ ልባችን እንደሞተ አመላካች ነው።
...nur...✍️
t.me/nuredinal_arebi
t.me/nuredinal_arebi | 3 687 |
| 15 | ለሳዑድ እና ለሀቅ ጠላቶች አድርሱልኝ⁉️
«ባንዲራሽ ከፍ ይበል»
ተጓዥ በቀጥታ በነብዩ ትውፊት፡
ከፍ ይበል ባንድራሽ በጠላቶችሽ ፊት፡
መነስነስ ባህሪው ነው ሙ,ጂሪምና ወንፊት፡
የሙስሊሙ ረዳት የሚስኪኖች ደራሽ፡
የዑለሞች ምድር የነብያት ወራሽ፡
«ላኢላሀ-ኢለሏህ» ከፍ ይበል ባንድራሽ፡
ግልፅ የሚታይ ክህደት የለብሽምና፡
አሏህ ይጠብቅሽ በተውሒድ በሱና፡
ስራሽን መዘርዘር አያስፈልግም ቃል፡
አንችን ለማመስገን ባንድራሽ ይበቃል፡
በጥላቻ ሰክረው ስምሽን ቢያጠፉት፡
ከካፊር ጋር ቆመው ክብርሽን ቢዘልፉት፡
ዋሽተው ታሪክሽን ጠላት ጋር ቢሰፉት፡
ሲሰድቡሽ ቢውሉ ከሽዓ ወግነው፡
የተውሒድን መርህ ስለማያውቁ ነው፡
ለአህባሽ፣ለኢኽዋን ደግሞም ለሱፍያ፡
ግልፅ ነው ይጠላል ደዕዋ ሰለፍያ፡
የተውሒድ ጠላቶች አወ ይጠሉሻል፡
ግን ትንኝ ዝሆንን መቼ ይረብሻል፡
የነብዩ ኢብራሒም የፀሎት ማድረጊያ፡
የዒስማኢል ድንቅ መረጋጊያ፡
የሙሀመድ አሚን ግሩም መመሸጊያ፡
ጋሻ ጦር ሰይፍ ነሽ የጠላት መዋጊያ፡
አርማወችሽ ናቸው መዲናና መካ፡
ጥላ ሆነው ላንች ገዝፈዋል ከዋርካ፡
ከአሏህ ነው ቅጣቱ አንችን የሚነካ፡
በድርን ጦረኞች በመላክ ያጀበ፡
በጠላቶቹ ላይ እሳት ያዘነበ፡
ዛሬም ይላክበት ጦይረን አባቢል፡
ሊያጠቃሽ ያሰበን ሀቅን ክዶ እቢ-ቢል፡
በተውሒድሽ ፀንተሽ ሁሌም ተከበሪ፡
የአሏህን ጠላት ቅልጥሙንጨስበሪ፡
ጀሊሉ ይገዝሽ እንዳትደፈሪ፡
የአቡ-በክር የዑመር ንግስና መነሻ፡
የዑስማን የአልይ ግሩም መዳረሻ፡
የሀበሻው ቢላል ውብ የአዛን መውጫ፡
የበረከት ምድር የዘምዘም መጠጫ፡
አንች ታሪክ አለሽ በሁሉም አቅጣጫ፡
ሶፋና መረዋ ከዕባ ነው ሀረምሽ፡
አያልቅም ቢቀዳ ይደንቃል ዘምዘምሽ፡
ድንቅ ነው ተግባርሽ በአለም የሚሰማ፡
ሁሉም ይጠብቃል የአዛንሽን ዜማ፡
ኢስላም ነው ውበትሽ አብረቅራቂ ግርማ፡
ላኢላ-ኢለሏህ ተደርጎልሽ አርማ፡
ልዩ አሻራችን ነሽ የሙስሊሞች ፊርማ፡
አንችን የሚጠላ ይሆናል ቄጠማ፡
ሙናፊቁ ሁሉ በአንች ቢረባረብ፡
ልጋጋሙ ሁሉ ምንም ቢዝረበረብ፡
ማንም ቢቀጥፍብሽ በሚዲያ ተረብ፡
ቢንጫጫ ቢወራጭ አጀም ቢሆን አረብ፡
ጋሻ ነው ኸይራትሽ የተውሒድሽ መረብ፡
የሰከረው ሁሉ ነገር እየበላ፡
ጥፋትሽን ለሚመኝ መሀይም ወደላ፡
ተደብቆ እሚፅፍ ስሙን የማያሳይ፡
የአቂዳ ጠላት የሚዲያ አስመሳይ፡
ከእውቀት የነፃ በዘር የሚባላ፡
ሲቀጥፍ የሚውል በቃለ-መሀላ፡
ዋጋ የሌለው ነው ሰላላ-መላላ፡
ከሽርክ የፀዳሽው የሙስሊሞች ሀገር፡
ደስታ ይሰማኛል ስለ አንች ስናገር፡
ወደብ ነሽ ለሁሉ የትም ለመሻገር፡
ጣዖት አምላኪወች ከየትም ቢጠሉሽ፡
ስምሽን አጥቁረው ምንም ነገር ቢሉሽ፡
ዋጋ እሚከፍሉልሽ ጀግና አሊሞች አሉሽ፡
እነ ፈውዛን ናቸው አንችን የወከሉሽ፡
ማህፀንሽ ለምለም መክኖ አያውቅም ጭራሽ፡
ነብይ ፈልቆበታል የኢብራሒም ወራሽ፡
ደዕዋው ተሰራጭቷል በአለም አዳራሽ፡
እናከብርሻለን አንሰማም ወፍ ዘራሽ፡
ዘምዘምን ሀጀራ እንደገደበቻት፡
የጠቢባን ምድር ሳዑዲያ ይቻት፡
የማያልቅ ኒዕማ የሚፈልቀው ውሀ፡
አለም ያስደመመች አረቢያን በረሀ፡
ጠላቶች የሚሏት የበረሀ ገነት፡
ተናገር አዳሜ ይህን መራር እውነት፡
ግርማዋ የሆነ የዑሁድ ተራራ፡
ጋሻ ሰንደቅ ሆኗት የአረፋ ጎራ፡
አሏህ አሳምሯት በሚደንቅ ስራ፡
ሙናፊቅ ምን ይበል ከሀዲ ምን ያውራ‼️
ሙሽራው ነብዩ ሶሀባው ሰርገኛ፡
የጀነት ተራራ የዑሁድ መገኛ፡
ቅድስት ነች ምድሯ ምን እናድርግ እኛ፡
የውብ ዘምዘም ውሀ የወህዩ መፍለቂያ፡
የመሀመድ አሚን የህይወት መድመቂያ፡
ባንድራሽ ይበቃል ለአማኝ ማነቃቂያ፡
ለቁጥር ያደክማል ቢነገር ኸይራትሽ፡
ያንች መታወቂያ ይህ ነው ምልክትሽ፡
ላኢላሀ-ኢለሏህ እንደት ይደበቃል፡
የሚውለበለበው ባንድራሽ ይበቃል፡
✍️በኑረዲን አል-ዓረብ
http://t.me/nuredinal_arebi
http://t.me/nuredinal_arebi | 3 506 |
| 16 | بدون متن... | 2 841 |
| 17 | ✅ውሀ-ልክህን ጠብቅ‼️
--------------------------
ህይወት ተራ ነገር ነች እናም ለመኖር የብዙ ሰዎች ተሞክሮ ሳይሆን የሚያስፈልግህ የራስህ ውሀ ልክ ነው።
ብዙ ሰዎች ጀምረው የሚፈርስባቸው copy እያደረጉ ነው።ከሰማኸኝ የከበደ ልብስ ለከበደ እንጀ ለኑረዲን አይሆንም።
...ራስህን ከሆንክ በራስህ ልክ ትቆማለህ።
...በራስህ ልክ ትቀመጣለህ።
...በራስህ ልክ ትኖራለህ።
⭕️አስተውል‼️
❝ድንችን እሳት ይፈረካክሰዋል።❞
«እንቁላልን ግን እሳት ያጠነክረዋል።❞
ጀግንነቱ ራስህን መለየት ላይ ነው።
ድንች ነህ⁉️
ወይስ እንቁላል⁉️
.....ኑረዲን አል-አረብ....
t.me/nuredinal_arebi
t.me/nuredinal_arebi | 3 259 |
| 18 | 👉ለምንድነው እንደዚህ የማዝነው የወንድሞቼን ችግር እኔ ብሸከምላችሁኮ እመኝ ነበር ....‼️
ወንድ ልጅ ሲከፋው
-------------------
ለፍቶ ደግሞ ሲዝል መሔጃ ሲጠፋው፡
ብቻውን ተክዞ ችግሩ ሲገፋው፡
ወዳጅ ያማክራል ወንድ ልጅ ሲከፋው፡
የጭንቀትን መጠን አውቀዋለሁ እኔ፡
አይቸዋለሁኝ ተጨማትሮ ጎኔ፡
ግን ተረባርቦልኝ የዋሁ ወገኔ፡
ዛሬ አልሀምዱ ሊላህ ለዚህ በቅቻለሁ፡
ቅርብ ነው ትዝታው ጠንቅቄ አውቀዋለሁ፡
......የሐቅ ሰው....
ወንድ ልጅ ካልከፋው አማራጭ ካላጣ፡
በችግር በረሀብ በእዳ ካልተቀጣ፡
ወይም ደግሞ ታሞ ደክሞ ካልተሰጣ፡
እንኳን ሚዲያ ላይ ካገሩም አይወጣ‼️
.....ብችልበትማ‼️
አማናን መቀበል ያላሀሳብ መቀርጠፍ፡
ብችልማ ኖሮ.. እንደ ሰው ቃል ማጠፍ፡
መቼ ስጨናነቅ መቼ ስንጠፈጠፍ፡
.....እ...
ሰላም ቢኖርማ #እዳን ተሸክሞ፡
ሰው አያብድም ነበር ከጤንነት ደክሞ፡
ከሀሳብ ወንድ ልጅ አይድንም ታክሞ፡
የሰው ደይን ጦር ነው ህሌናን ይወጋል፡
እንቅልፍ አያስተኛም እጂጉን ያሰጋል፡
ግን አማራጭ ጠፋ እንደት ይደረጋል፡
የሰው ልጅ መዳኒት ሰው ነበረ ዱሮ፡
አሁን በሽታ ነው ሰው ተቀይሮ፡
ችግርን መረዳት መተጋገዝ ጠፍቷል፡
ጭካኔና በደል አውሬነት በርክቷል፡
ብችልበትማ ያለኝን መደበቅ፡
ውስጤ ቢኖርማ የጭካኔ ለበቅ፡
መች እፈልግ ነበር የሰወችን መላ፡
ለጊዜያዊ ህይወት ለሚፈርስ ገላ፡
ለጥቅም ያደረ ቢኖረኝ ህሌና፡
ድሀ አልሆንም ነበር አሎጣም ጎዳና፡
አልዘረጋም ነበር እጀን ለልመና፡
ማይፈታ ገመድ ጠንካራ ሰንሰለት፡
የእድሜ ልክ ፀፀት ሀራራና ግለት፡
እሳት ነው ይፋጃል የሰው ልጅ ፊት ማለት፡
የአርሹ ባለቤት ሲለመን ይወዳል፡
የሰው ልጅ ግን ደግሞ ስታጣ ይከዳል፡
በህይወት ስንኖር ኑሮ በኛ ከትማ፡
ከሰው ፊት አቁማን በችግር አትማ፡
ደስታና ሀዘንን ስንት ነገር አየን፡
ጠላት መሳይ ወዳጅ፤
ወዳጅ መሳይ ጠላት ስንት ሰዎች ለየን፡
ካልተጠበቀ ሰው፤
ክፉ ነገር ሰምተን ስንቴ ተሰቃየን፡
ሁሉን ጠጥተነው፤
በፈገግታ አልፈነው ስንት ዘመን ቆየን፡
...ብቻ አልሀምዱ ሊላህ...
ለጊዜው ነው እንጂ ሁሉም ነገር ያልፋል፡
መልካሙም መጥፎውም ልብ ላይ ይፃፋል፡
አብሽሩ ወገኖች እዳ ያለባችሁ፡
ከሰው መመለስ መክፈል ያልቻላችሁ፡
አሏህ ክፉ አይሰራም አብሽሩ አይዟችሁ፡
የአለማት እዝነት የሁሉ ሙረቢ፡
የሰላሙ አለቃ የሁላችን ዋቢ፡
ተበድረው ነበር ተቸግረው ነቢ፡
እናም መጥፎ አይደለም ተበድሮ መስራት፡
ነግዶ ለማትረፍ ህይወትን ለመምራት፡
በቀን ስራ መድከም ወይም በኩንትራት፡
እስኪ እንጠጋገን በተቻለን አቅም፡
ነገ የኛም ክስተት ምን ይሁን አናውቅም፡
ለተጨነቀች ነፍስ በፀሎት እንጠንክር፡
እስኪ እንተዛዘን ነገር ሳናሳክር፡
ነውርኮ አይደለም ችግረኛን መርዳት፡
ለተጠማ ፍጡር ንፁህ ውሀ መቅዳት፡
የወኔድምን ችግር ለሌሎች ማስረዳት፡
.....ነውርኮ አይደለም....
መንፈሱ ሲጨነቅ መሔጃ ሲጠፋው፡
ግልፅ አይናገርም ወንድ ልጅ ሲከፋው፡
🌷አሏህ ይፈርጂህ ወንድማለም አብሽር በተቻለን አብረንህ ነን ያንተ ችግር ችግራችን ነው።
....በኑረዲን አል-አረብ
http://t.me/nuredinal_arebi
http://t.me/nuredinal_arebi | 3 344 |
| 19 | ምነው በኖረኝና ከመፃፍህ በፊት አንተ ሳታውቅ ከፍየልህ ቢሆን....አይ...ወንድ ልጅ (በተለይ የሱና ሰው)ከሰው ፊት የሚወጣው ችግሩ ከምን ደረጃ ሲደርስ እንደሆነ አውቀዋለሁ ግና..... | 3 095 |
| 20 | ከሰሞኑ በውስጥ መስመር ከደረሱኝ እጅግ ልብ የሚነኩ መልእክቶች መካከል፣ ከላይ የምትመለከቱት የወንድማችን መልእክት አንዱ ነው።
ይህ ወንድማችን በዚህ ማህበራዊ ሚዲያ ላይ በበጎ ተሳትፎው የምናውቀው ሰው ነው። ነገር ግን ዱኒያ ፈታኝ ናትና፣ የልጆች አልባሳት ቡቲክ ስራ ውስጥ ገብቶ በደረሰበት ከባድ ኪሳራ ምክንያት አሁን ላይ እጅግ ከባድ የዕዳ ሸክም ወድቆበታል። በአሁኑ ሰዓት የሰው ዕዳ የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴውን አግቶት፣ የቤት ኪራይ መክፈያና የልጆቹን ቀለብ ማቅረቢያ እንኳ አጥቶ በእጅጉ ተጨንቋል።
ዱኒያህ ይህችው ናት...ዛሬ እኛ መርዳት የምንችልበት አቅም ሲኖረን፣ ነገ የእኛ መድረሻ ምን እንደሚሆን አናውቅም።
📌 የባንክ አካውንት
ንግድ ባንክ (CBE)
1000340662583
አቢሲኒያ ባንክ
10686369
አዋሽ ባንክ
014250816807603
የአካውንቱ ስም፦MEHAMMED BEDIRU NASIR
📌 እሱን ቀጥታ አግኝታችሁ ለማነጋገር፦
0900076123
@AbuMeryem | 3 251 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
