شـبـاب السـلــفـــيـــيــن
📈 تحلیل کانال تلگرام شـبـاب السـلــفـــيـــيــن
کانال شـبـاب السـلــفـــيـــيــن (@nuredinal_arebi) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 29 144 مشترک است و جایگاه 2 515 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 1 172 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 29 144 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 20 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -151 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 7 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 17.25% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.99% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 5 029 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 2 622 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 59 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“👉«ሰለፍያ ቀጥተኛ የሀቅ መንገድ ብሎም አይነኬ ፅኑ ተራራ ነው።»
ለአስተያዬትና እርማት”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 21 ژوئن, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 21 ژوئن | 0 | |||
| 20 ژوئن | +8 | |||
| 19 ژوئن | 0 | |||
| 18 ژوئن | +25 | |||
| 17 ژوئن | +20 | |||
| 16 ژوئن | +27 | |||
| 15 ژوئن | +2 | |||
| 14 ژوئن | +11 | |||
| 13 ژوئن | +28 | |||
| 12 ژوئن | 0 | |||
| 11 ژوئن | +1 | |||
| 10 ژوئن | 0 | |||
| 09 ژوئن | 0 | |||
| 08 ژوئن | +5 | |||
| 07 ژوئن | 0 | |||
| 06 ژوئن | 0 | |||
| 05 ژوئن | +5 | |||
| 04 ژوئن | 0 | |||
| 03 ژوئن | +1 | |||
| 02 ژوئن | 0 | |||
| 01 ژوئن | +3 |
| 2 | ✍……🖊
....የባከነ ዘመን....🖊
የዘመን ቁልቁለት
በዘመን ተሟሽቶ፣
ወደ ምስራቅ ስሮጥ
ወደ ምዕራብ መሽቶ፣
ያዝኩት ባልኩት ቁጥር
አንድ እርምጃ ሸሽቶ፣
ሲገፋኝ ስገፋው
ሲሸሽ ስከተለው፣
ሰዶ በማሳደድ
ቀኔን ዘመን በላው።🖊
| 377 |
| 3 | *ቃል ይገድላል*
---------------
ንጉሱ በጣም ብርድ በሆነ ሌሊት ወደ ቤተ መንግስቱ ሲመለሰ አንድ ሽማግሌ ዘበኛ ስስ ልብስ ለብሶ ቆሞ አየ።
ንጉሱም ቀርቦ፦
አይበርድህም⁉️ አለው፣
ጠባቂው እንዲህ ሲል መለሰ፦
"አዎ ይበርደኛል ፣ ነገር ግን የሚያሞቅ ሆነ ብርዱን የሚከላከልልኝ ልብስ የለኝም፣ እናም ቅዝቃዜውን ከመሸከም ሌላ አማራጭ የለኝም።
👉 ንጉሱም፦
"አሁን ወደ ቤተ መንግስት እገባለሁ እናም ከአገልጋዬ አንዱን የሚያሞቅ ልብስ እንዲያመጣልህ አዛለሁ አለው።"
ጠባቂውም ንጉሱ በሰጠው ተስፋ ተደሰተ፣
ንጉሱ ግን ወደ ቤተ መንግስቱ እንደገባ የገባውን ቃል ረሳው።
እናም በማለዳም ሽማግሌው ዘበኛ ህይወቱ አልፎ ሞቶ ተገኘ
ከአጠገቡ የተቀመጠ በእጅ ጽሁፍ የተጻፈበት ወረቀት ይህን ይላል።
“ንጉስ ሆይ፣ በየምሽቱ ብርድን በፅኑ እታገስ ነበር፣ ነገር ግን የሞቀ ልብስህ እና ቃል ኪዳንህ ጉልበቴን አደከመው"
የሚል የመጨረሻ ተስፋ ነበር።
.
"ለሌሎች የገባኸው ቃል ከምትገምተው በላይ ለነሱ ትርጉም ሊኖረው ይችላል..
👉ስለዚህ ቃልኪዳናቹህን አደራ አክብሩ ለማለት ነው።
.ኑር...✍️
t.me/nuredinal_arebi
t.me/nuredinal_arebi | 1 486 |
| 4 | በቅርቡ በወሎ ኮምቦልቻ በተካሄደው ደውራ ላይ እጅግ በርካታ መሻይኾች እና የተለያዩ የሸሪዐ እውቀትን በመማር ላይ የተሰማሩ ደረሶች ተሰባስበው ነበር። ለኔ ከተሰጠው ትምህርት በላይ ስብስቡ በጣም ደስ ብሎኛል። የነሱም ደስታ ከፊታቸው የሚነበብ ነበር። ቁርጠኝነቱ ከቀጠለ በአሁኑ ሰዓት በየአካባቢው የምናየውን ከፍተኛ የአስተማሪ እጥረት በሆነ መጠን የሚቀርፍ ግዙፍ የዒልም ሰራዊት እየመጣ እንደሆነ ይሰማኛል፣ ኢንሻአላህ። አላህ ከክፉ ጠብቆ ለሃገር፣ ለወገን የሚጠቅሙ ያድርጋቸው። እንዲህ አይነት ፕሮግራሞች በየተወሰነ ጊዜ ቢደጋገሙ ጥሩ መነቃቃት ይፈጥራሉ። ጠንካራ ትስስር እንዲኖርም ያግዛሉ።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor | 1 893 |
| 5 | •••
🌟 «ولا يَزال الإنسان بِخَير مَا عَرف أنّهُ مُذنِب...
➖ وأنّه يجب علَيهِ التّوبة، وأنَّ الله -عَزّ وجل- يقبل التوبةَ عَن عِبادِه».
🪡 - الشَّيخ: صَالح العُصَيمي. | 2 316 |
| 6 | https://t.me/SheihkAbuAmarAwolIbnuAhmed?livestream=5c0a0f2b2331a80ff0 | 2 151 |
| 7 | ለዛች ፅኑ ኒቃቢስት ይሁንልኝ
---------------------------
«የኔ ዘመን ጀግና»
--------------------------
በሐቅ ላይ ፀንተሽ አሏህ ከላይ አዞሽ፡
ስኬትሽ ጀነት ነው ቀን ይወጣል አይዞሽ፡
መስመር ላይ ስትወጭ ምን ብሳሳልሽም፡
ጠላት አንችን ሲያይሽ ምን ብቀናብሽም፡
እኮራለሁ ባንች እኔ አልደብቅሽም፡
በወዳ በወዲህ ጠላት ምንም ቢያስብ፡
በጀት እያወጣ ክፋት ቢሰበስብ፡
እንኳን ሀሳብሽን ልብስሽን ይፈራል፡
በእህቱ ምክንያት ወንድም ይከበራል፡
እኮራበታለሁ ይህን ያንቼን ሞራል፡
አይዞሽ የኔ ትሁት አብሽሪ እንዳይከፋሽ፡
በፅናት ተራመጂ እንዳይጨልም ተስፋሽ፡
በእምነትሽን ዋጋ ጌታሽ ይጠስሻል፡
ወላሒ አይረሳሽም ይመለከትሻል፡
አንች ፊርማችን ነሽ ክብር ይገባሻል፡
......በርችልኝ እህቴ....
እህቴ ስለሆንሽ ሰላም ይሰማኛል፡
ጠላት አንችን ሲያይሽ አልችልም ያመኛል፡
እሰይ የኔ ጀግና እሰይ የኔ ፅኑ፡
ደወል ነሽ የትውልድ አንች በየቀኑ፡
.....አወ....!!
ኢስላም ነው ሐቅ ነው ያንች ምልክትሽ፡
ኒቃብ ነው ሲትር ነው ቁንጂና ውበትሽ፡
እንደቀደምቶቹ እንደ ጀግና እናትሽ፡
👉...ኒቃቢስቷ....‼️
ይህችን ዘውድ ለባሽ ምን ብዬ ልግለፃት⁉️
ግጥም አነሰብኝ በምን ቃል ላንፃት⁉️
እንዲህ ፅኑ አድርጎ ማነው የቀረፃት⁉️
....ኒቃቢስቷ..
ምን አይነት ወኔ ነው ውስጥሽ ላይ የፈላው፡
ምን አይነት አርማ ነው ካንች ላይ የጎላው፡
ማነው እንደኔ እህት በእምነቱ የፀና፡
ማነው ልክ እንዳንች ቆራጥና ጀግና፡
ማነው አንችን መሳይ የቆንጆ ናሙና፡
ማነው ያስተማረሽ ይህን ልዕልና፡
አይበገሬነት ማነው ያስተማረሽ፡
እንቁ አድርጎኮ ነው አሏህ የፈጠረሽ፡
ለዛም ነው በኒቃብ ሁሌም የሞሸረሽ፡
የዘመን ልዩ አርማ ጀግናችን ነሽ አንች፡
በጠላቶች ሴራ እንዳትሰላች፡
በጌታሽ ተመኪ በሀላል ላይ በርች፡
በእምነቱ እሚቀልድ ስንት እንከፍ እንዳለ፡
ሱሪ ለባሽ ገልቱ የተንቀዋለለ፡
መርሀ ጠፍቶበት መንፈሱ የዛለ፡
በዛፉም በሙታን በእናቱ እየማለ፡
ስንት ከንቱ ፍጡር ስንት ሴት እንዳለ፡
ይህንን ተጨባጭ ታውቂያለሽ አይደለ⁉️
✍️አንች ማለትኮ...
ካስማ ነሽ አንች የፅናት ሞገድ፡
ፍቅር ሰባኪ የሰላም መንገድ፡
ክብር ነው አይዞሽ ሐላል መነገድ፡
የተውሒዱ ጨረር የገባብሽ ሾልኮ፡
የወንድነት ሞራል አርማችን ነሽኮ፡
ከፍ በይ ሰንደቅ ነሽ አንች ማለትኮ።
....በርችልን...
እልፍ ወንድሞችሽ አለን ካንች ኋላ፡
ጠባቂሽ ነን አይዞሽ ጠላትሽ ሲፈላ፡
ከጎንሽ ልንቆም ቃል አለን መሀላ፡
እኛ እህት የለንም ከተውሒድ ሴት ሌላ፡
.....አይዞሽ....
በኒቃብ ተውበሽ ስትንቀሳቀሽ፡
በሐቅ ጠላቶች ምን ብትወቀሽ፡
የጌታሽን ትዕዛዝ በፍፁም አትርሽ፡
ዛሬም ነገም ቢሆን በኒቃብሽ በርቺ፡
በሰይጣኖች ሴራ እንዳትሰላቺ፡
ለተራቆተ ሰው ሩቃ ነሽ አንቺ፡
በሀያዕ የተዋብሽ የሌለሽ ብልግና፡
የሁለት አገር ድል ግሩም ብልፅግና፡
ኒቃቢስቶ አንች ነሽ የኔ ዘመን ጀግና፡
✍️በኑረዲን አል-አረብ
«በምችለው ሁሉ ከጎንሽ ነኝ ፅኑ ሁኝ አሏህ ይጠብቅሽ በርች እሽ..!?»
t.me/nuredinal_arebi
t.me/nuredinal_arebi | 2 925 |
| 8 | 👉በምን ቃል ልግለፃት⁉️
👉እስልምናኮ ነው እንድህ የቀረፃት፡ | 2 251 |
| 9 | የሚመጣው ትውልድ ታሪክ ሰሪ ነው እመኑኝ
---------------------------------------
''የእናቱን አስክሬን ቤት አስቀምጦ የእናቱን ቃል ለማክበር የ8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ፈተና ከቀብር በፊት እና በኃላ ለፈተና የተቀመጠው #ጀግና_ኻሊድ'' አሏህ ይሶብርህ ኮከቤ።
የኻሊድ የልቡ ፊርማ :-
«ቃልሽን አላጠፍኩም እማ!"….የሚል ነበር።
ይሕ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ታዳጊ #ኻሊድ ይባላል ገና የአስራ አራት ዓመት ልጅ ነው።
ከሑለት ታናናሽ ወንድሞቹ ጋር በሸገር ከተማ አስተዳደር #ኤካ_ጣፎ ክፍለ ከተማ ከእናቱ ጋር ይኖራል።
#ኻሊድ ከእናቱ ጋር ሲኖር ወላጅ አባቱ ከእነርሱ ርቆ ሌላ ትዳር መስርቶ ጅጅጋ ከተማ ይኖራል። #ኻሊድ ሠሞኑን እናቱ ታምመው በነበረበት ወቅት እኔ አንድ ነገር ብሆን ምንም ቢፈጠር #አመት_የለፋሕበትን_ፈተና እንዳታቋርጥ ብለው ቃል ያስገቡታል።
👉#እናትም በነጋታው የስምንተኛ ክፍል ፈተና ሊሲጥ ሠዓታት ሲቀረው ሕይወታቸው ያልፋል።#ኻሊድ በእናቱ ሞት ከፍተኛ ሐዘን ቢሰማውም ለእናቱ የገባው ቃል አክብሮ የእናቱን አስክሬን እቤት ጥሎ የጥዋት ፈተናውን ተፈተነ።
👉#ኻሊድ ከሠዓት እናቱን አልቅሶ ቀብሮ ተመልሶ የከሰዓት ፈተናውን ተፈተነ።የዚሕ የአስራ አራት አመት ታዳጊ የሕይወት ፈተና ብዙዎችን በሐዘን ከማስለቀስ አልፎ የተተኪው ትውልድ ብሩህ ተስፋ ይታየኛል።
ኻሊድ የኔ ጀግና ነው ይህ ትውልድ እመኑኝ ሳያቋርጥ ወደፊት እየመጣ ነው ኢንሻ አሏህ መጭው ጊዜ የሙስሊሞች ነው።
t.me/nuredinal_arebi
t.me/nuredinal_arebi | 2 933 |
| 10 | ኮርሳችንን ቀጥሏል
https://t.me/butajira_Qirat_daewa_group?livestream=c62adce3d85719fe85 | 2 115 |
| 11 | 👉 ለቃላችን ዋጋ እንስጥ...!!
«ሰው መሆን ይፈርሳል»
----------------------------
ሰው በሰውነቱ ፀንቶ ካልታመነ፡
በክህደት ቀንጭሮ ከስቶ ኮሰመነ፡
ሆኖ ካልተገኘ በተናገረው ቃል፡
ሰው እንደንሰሳ ነው በምን ያስታውቃል!?
አጋሰስ በልጓም በሬ በማነቆ፡
ማንጎ በመቁረጫ ቁልቋል በመንጠቆ፡
ድመትም በገመድ ውሻ በሰንሰለት፡
ሰው ብቻ መያዣ ማሰሪያ ጠፋለት፡
......አይ ሰው....
ከልጓምም ጋማ ከማነቆም ዳልጋ፡
ሁሉም በመያዣው ተ'ገቶ ሲረጋ፡
ሁሉም መጨበጫ አለው በዬ አካሉ፡
ሰው ጋማ የለውም #ካልያዙት_በቃሉ፡
ህሌናው ከእውነት ጋር ሰልቶ ካልታረቀ፡
ንግግሩ ሁሌ ከተዘባረቀ፡
ጌታውን ካልፈራ ወንጀሉ ከሰፋ፡
በሁለቱም ሀገር ሰው የለውም ተስፋ፡
ሰይጣን ሲጎዳኘው ሰው ህሌና ሲያጣ፡
በየጎዳናው ላይ ነገር እየጠጣ፡
ሀሜት ያላምጣል ሲገባ ሲወጣ፡
ራሱን በድሎ ሌሎችን ይነክሳል፡
ከጠላት ጋር ሆኖ ወዳጁን ይከሳል፡
ሰብዓዊነቱ ሀሞቱ ይፈሳል፡
በቁሙ ይሞታል በድኑ ይረሳል፡
ሰው #ተንከሲስ ሲሆን ሰው መሆን ይፈርሳል፡
.........ኑር....✍️
t.me/nuredinal_arebi
t.me/nuredinal_arebi | 2 787 |
| 12 | ቀጥታ ስርጭት ከቡታጂራ!
[ المنهجية في طلب العلم ]
~
ሸይኽ ዐሊይ አር-ራዚሒይ -
https://t.me/AbulBukhariSeid?livestream=4057c2c720ef0c71eb | 2 571 |
| 13 | ......በውስጣችን ጦርነት አለ...‼️
✅ሽማግሌው vs ወጣቱ
-------------------------
አንድ ጠቢብ ሽማግሌ ከአንድ ወጣት ጋር እየተነጋገረ ነው።
⭕️ወጣቱ ይጠይቃል⁉️
በውስጤ ሁል ጊዜ የሚጣሉ ሁለት ተኩላወች አሉ....!!
👉#አንደኛው፦ በቁጣ፣በጥላቻ፣በምቀኝነት፣በቅናት፣በፍርሀትና በውሸት የተሞላ ሲሆን.....
✅ሌላኛው ደግሞ፦
በፍቅር ፣በደስታ፣በሰላም፣በስነ-መግባር የተሞላ ነው.....አለ።
⭕️ንግግሩን ከሰማ በኋላ ሽማግሌው‼️
«ልጄ ሆይ ይህ ጦርነት በአንተ ውስጥ ብቻ አይደለም በሁሉም ሰው ውስጥ ይካሔዳል አለው።
⭕️በሽማግሌው መልስ የተገረመው ወጣት ትንሽ ካሰበ በኋላ ታዲያ «#ከሁለቱ_ተኩላወች የቱ #ያሸንፋል ሲል ጠየቀ⁉️
✅ሽማግሌውም፦
«አንተ የምትመግበው ያሸንፋል አሉት።»
👉እጂግ አስደማሚ መልስ ነው።
⭕️የኔ ጥያቄ⁉️
እኛስ የትኛውን ተኩላ ነው የምንመግበው⁉️
የክፋቱን ተኩላ⁉️
የበደሉን ተኩላ⁉️
የጭካኔውን ተኩላ⁉️
የጥላቻውን ተኩላ⁉️
.........ነው ወይስ.........!!
የፍቅሩን ሰባኪ
የእዝነቱን ተራኪ....የትኛውን ነው የምንመግበው⁉️
....ኑረዲን ....✍️
t.me/nuredinal_arebi
t.me/nuredinal_arebi | 3 314 |
| 14 | قَالَتِ اِمْرَأَةٌ لِبَعْلِهَا وَ رَأَتْهُ مَهْمُومًا:
«مِمَّ هَمُّك؟!،
أَبِالدُّنْيَا؟ فَقَدْ فَرَغَ اللهُ مِنْهَا!،
أَمْ بِالْآخِرَةِ؟
فَزَادَكَ اللهُ هَماًّ».
📖 عُيون الْأَخْبَارِ ٣٥٤/٢ .
t.me/nuredinal_arebi | 3 000 |
| 15 | «ሴት ልጅ»
-----------
ሴት ልጅ ጌጥ ነች በተለይ ደግሞ በንፁህ አቂዳ ቆማ ፣ተውሒድና ሱናን ቀምማ፣ከለበሰች የኒቃብ ሸማ..የሁለት ሀገር እንቁ፣አስተዋይና ንቁ ማለት #ሴት_ልጅ ነች።
ወንድ ሆይ በፈለከው ልክ ራስህን ብትንከባከብ ሰውነትህ የሚዋበው ሴት ልጅ ስትመግብህ ነው ...የምትመግበው አካልህን ብቻ ሳይሆን መንፈስህንም ጭምር ነውና ሴት ልጅ በረከት ነች።
ደምቀህ እንድትወጣ የምታስጌጥህ፣
ውብ አድርጋ ቀርፃ የምትኩልህ፣
ወንድነትህን ፣ንጉስነትህን በኩራት የምትነግርህ ...ሴት ነች።
ሴት ልጅ ማረፊያ ናት።
ሀገር ከነግዝፈቷ በሴት ትጠራለች።
ዱንያ ሙሉ ከነ በረከቷ በሴት ነው የምትወከለው ይህ የሆነው ማረፊያ መጠለያ ስለሆነች ነው።
⭕️#ሴት_ልጅ ‼️
የልብ ሰላም፣
የአእምሮ ረፍት፣
የጉልበት ብርታት፣
የፅናት ሰንደቅ፣
የአንደበት ለዛ፣
የአነጋገር ቅላፄ ትሰጣለች።
✅ወንድ ልጅ ወንድ ለመሆን ሴት ልጅ ያስፈልገዋል።
ሲግል የምታረጋጋው፣
ሲታወክ የምትደግፈው፣
ሲሳሳት ታግሳ የምታልፈው፣
ሲደናቀፍ የምትደጉመው።
ሴት ልጅ የወንድ ልጅ #ሁለንተናዊ የስኬት መስመር ነች።
በአጠቃላይ ሰው ሰው ለመሆኑ መሰረት የተጣለበት አንዱ መገለጫ በሴት በኩል ማለፍ በመቻሉ ነው።
....አወ ሰው ሰው የሆነው በሴት ነው።
✅ሴቶች ሆይ አደራ ይህን እንቁ ሴትነታችሁን ጠብቁት ሴት ሁኑና ወንድ ቅረፁልን።
👉ወንድን ፀንሳ የወለደች ሴት ትባረክ አሚን።
....የፋሩቅ-አባት...✍️
t.me/nuredinal_arebi
t.me/nuredinal_arebi | 4 177 |
| 16 | «ሴት ልጅ»
-----------
ሴት ልጅ ጌጥ ነች በተለይ ደግሞ በንፁህ አቂዳ ቆማ ፣ተውሒድና ሱናን ቀምማ፣ከለበሰች የኒቃብ ሸማ..የሁለት ሀገር እንቁ፣አስተዋይና ንቁ ማለት #ሴት_ልጅ ነች።
ወንድ ሆይ በፈለከው ልክ ራስህን ብትንከባከብ ሰውነትህ የሚዋበው ሴት ልጅ ስትመግብህ ነው ...የምትመግበው አካልህን ብቻ ሳይሆን መንፈስህንም ጭምር ነውና ሴት ልጅ በረከት ነች።
ደምቀህ እንድትወጣ የምታስጌጥህ፣
ውብ አድርጋ ቀርፃ የምትኩልህ፣
ወንድነትህን ፣ንጉስነትህን በኩራት የምትነግርህ ...ሴት ነች።
ሴት ልጅ ማረፊያ ናት።
ሀገር ከነግዝፈቷ በሴት ትጠራለች።
ዱንያ ሙሉ ከነ በረከቷ በሴት ነው የምትወከለው ይህ የሆነው ማረፊያ መጠለያ ስለሆነች ነው።
⭕️#ሴት_ልጅ ‼️
የልብ ሰላም፣
የአእምሮ ረፍት፣
የጉልበት ብርታት፣
የፅናት ሰንደቅ፣
የአንደበት ለዛ፣
የአነጋገር ቅላፄ ትሰጣለች።
✅ወንድ ልጅ ወንድ ለመሆን ሴት ልጅ ያስፈልገዋል።
ሲግል የምታረጋጋው፣
ሲታወክ የምትደግፈው፣
ሲሳሳት ታግሳ የምታልፈው፣
ሲደናቀፍ የምትደጉመው።
ሴት ልጅ የወንድ ልጅ #ሁለንተናዊ የስኬት መስመር ነች።
በአጠቃላይ ሰው ሰው ለመሆኑ መሰረት የተጣለበት አንዱ መገለጫ በሴት በኩል ማለፍ በመቻሉ ነው።
....አወ ሰው ሰው የሆነው በሴት ነው።
✅ሴቶች ሆይ አደራ ይህን እንቁ ሴትነታችሁን ጠብቁት ሴት ሁኑና ወንድ ቅረፁልን።
👉ወንድን ፀንሳ የወለደች ሴት ትባረክ አሚን።
....የፋሩቅ-አባት...✍️
t.me/nuredinal_arebi
t.me/nuredinal_arebi | 1 |
| 17 | እህታለም
«ጠንካራ ሁኝ ህመምን በፈገግታ መደበቅ ከእናትሽ ተማሪ እሽ!?»
t.me/nuredinal_arebi | 3 275 |
| 18 | ⭕️«የማይናገሩት ግን የሚያለቅሱበት ድብቁ ዓለም!»
▢ ራስን በራስ የማርካት ምስጢራዊ ቀውስ እና ደረጃ በደረጃ የሚተገበሩ መፍትሔዎች!
-----------
✏️ትርጉም እና ጥንቅር፦አቡ ሱፍያን
📑PDF ቅንብርና ዲዛይን፦ ሙሐመድ አሕመድ
~
t.me/Sle_qelbachn1
t.me/Sle_qelbachn1 | 3 423 |
| 19 | ራስን በራስ ማርካት💋
--
❞سَمِعْتُ أَنَّ قَوْمًا يُحْشَرُونَ وَأَيْدِيهِمْ حَبَالَى، فَأَظُنُّ أَنَّهُمْ هَؤُلَاءِ الَّذِينَ يَسْتَمْنُونَ بِأَيْدِيهِمْ❝
«የሆነ ሰዎች እጆቻቸው አርግዘው (አብጠው) የውመል ቂያማ እንደሚቀሰቀሱ ሰምቻለሁ፤ እነሱም እጆቻቸውን ተጠቅመው ራሳቸውን የሚያረኩት ሳይሆኑ አይቀሩም ብዬ አስባለሁ።»
📜ታላቁ ታቢዒይ ዐጣእ (ረሒመሁላህ)
➥ t.me/Sle_qelbachn1 | 3 493 |
| 20 | يا شباب المسلمين
النوم عن صلاة الفجر باستمرار من علامة قسوة القلب ،
وعدم التأثر لضياعها من علامة موت القلب
በፈጅር ሶላት ወቅት ያለማቋረጥ መተኛት የደነደነ ልብ ምልክት ከመሆኑም በላይ በማለፉ አለመቆጨት ደግሞ ልባችን እንደሞተ አመላካች ነው።
...nur...✍️
t.me/nuredinal_arebi
t.me/nuredinal_arebi | 4 017 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
