ar
Feedback
شـبـاب السـلــفـــيـــيــن

شـبـاب السـلــفـــيـــيــن

الذهاب إلى القناة على Telegram

👉«ሰለፍያ ቀጥተኛ የሀቅ መንገድ ብሎም አይነኬ ፅኑ ተራራ ነው።» ለአስተያዬትና እርማት

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام شـبـاب السـلــفـــيـــيــن

تُعد قناة شـبـاب السـلــفـــيـــيــن (@nuredinal_arebi) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 28 787 مشتركاً، محتلاً المرتبة 2 496 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 1 180 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 28 787 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 26 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -302، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -15، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 14.70‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 7.22‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 4 233 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 2 079 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 42.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
👉«ሰለፍያ ቀጥተኛ የሀቅ መንገድ ብሎም አይነኬ ፅኑ ተራራ ነው።» ለአስተያዬትና እርማት

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 27 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

28 787
المشتركون
-1524 ساعات
-1077 أيام
-30230 أيام

جاري تحميل البيانات...

سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
يوليو '26
يوليو '26
+55
في 78 قنوات
يونيو '26
+157
في 150 قنوات
Get PRO
مايو '26
+56
في 121 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+74
في 99 قنوات
Get PRO
مارس '26
+251
في 142 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+941
في 158 قنوات
Get PRO
يناير '26
+233
في 79 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+186
في 76 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+276
في 127 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+518
في 154 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+162
في 128 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+177
في 126 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+538
في 139 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+130
في 110 قنوات
Get PRO
مايو '25
+343
في 112 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+201
في 98 قنوات
Get PRO
مارس '25
+554
في 131 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+591
في 148 قنوات
Get PRO
يناير '25
+979
في 139 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+872
في 121 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+854
في 141 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+1 264
في 164 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+1 187
في 113 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+574
في 112 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+1 337
في 118 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+707
في 33 قنوات
Get PRO
مايو '24
+153
في 61 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+409
في 99 قنوات
Get PRO
مارس '24
+376
في 70 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+177
في 54 قنوات
Get PRO
يناير '24
+98
في 47 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+131
في 57 قنوات
Get PRO
نوفمبر '23
+365
في 79 قنوات
Get PRO
أكتوبر '23
+300
في 73 قنوات
Get PRO
سبتمبر '23
+73
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '23
+32
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '23
+149
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '23
+476
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '23
+420
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '23
+354
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '23
+174
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '23
+119
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '23
+191
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '22
+595
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '22
+482
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '22
+471
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '22
+561
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '22
+388
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '22
+373
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '22
+398
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '22
+1 096
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '22
+739
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '22
+1 546
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '22
+388
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '22
+481
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '21
+11
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '21
+48
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '21
+185
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '21
+1 251
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '21
+731
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '21
+833
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '21
+979
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '21
+512
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '21
+266
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '21
+697
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '21
+693
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '21
+969
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '20
+13 885
في 0 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
27 يوليو0
26 يوليو0
25 يوليو0
24 يوليو0
23 يوليو0
22 يوليو0
21 يوليو0
20 يوليو0
19 يوليو0
18 يوليو+6
17 يوليو0
16 يوليو+2
15 يوليو+6
14 يوليو0
13 يوليو0
12 يوليو0
11 يوليو0
10 يوليو0
09 يوليو+1
08 يوليو0
07 يوليو+1
06 يوليو+3
05 يوليو+19
04 يوليو0
03 يوليو0
02 يوليو+17
01 يوليو0
منشورات القناة
ጀግናዬ ከአረቂ ገበያ የተገኘ ማር ያሰክራልና ቦታህን እወቅ !!

2
ማነው መጤው? ~ ሙስሊሙ መብቱን በጠየቀ፣ ጭቆናን በተቃወመ፣ እምነቱን ባስተማረ ቁጥር "እናንተ ሙስሊሞች ወደ ኢትዮጵያ ስትገቡ አክብረን በተቀበልን እንዴት ውለታችን ይረሳል?" እያሉ በቅጥፈት ለሚመፃደቁ አካላት "እንዴ! እኛ እኮ ኢትዮጵያውያን እንጂ መጤዎች አይደለንም" እያሉ በከንቱ መድከም አያስፈልግም ብዬ በፅኑ አምናለሁ። ሰዎቹ እንዲህ አይነት አመክንዮ የሚገባቸው አይደሉም። ድንጋይ ላይ ውሃ ማፍሰስ ነው። መፍትሔው ማጥቃት እንጂ መከላከል አይመስለኝም። በራሱ ቋንቋ አናግረው። በዚህ ድንቁ ^ ርና ላይ በሰፊው የሚታወቁት በዋናነት የአንድ እምነት ተከታዮች ናቸው። እነሱ ናቸው "የእስላም አገሩ መካ፣ የአሞራ አገሩ ዋርካ" የሚል ምሳሌያዊ አነጋገር ፈጥረው ድንቁርናቸውን ከትውልድ ትውልድ የሚያሻግሩት። እንዴት አድርገው እንደሚጠርቧቸው እንጃ በዚህ ዘመን እንኳ አልተቀየሩም። የለውጥ ተስፋ የሚታይባቸውም አይደሉም። አስቂኙ ነገር ደግሞ ራሳቸውን የአይ^ሁድ ዘር አድርገው መኮፈሳቸው ነው። ሃገሪቱን ለሰባት መቶ ዓመታት በላይ የቦጠቦጠው ራሱን "ሰለሞናዊ መንግስት" ብሎ የሚጠራው መዥገር ስርአትኮ ባህር ተሻግሮ የሰሎሞን ዘር ነኝ የሚል ነው። መጤ ነኝ ማለት አይደል ይሄ? አፄ ምኒልክ "ዳግማዊ" ምኒልክ የተባለው ጥንት ከንጉስ ሰለሞን የተገኘ "ቀዳማዊ" ምኒልክ ነበር ብለው ስለሚያምኑ ነው። "የናዝሬቱ እየሱስ፣ የዮርዳኖስ ወንዝ፣ ቃና ዘገሊላ፣ ቤተልሄም፣ እየሩሳሌም፣ ... " እያለ እምነቱን ከባህር ማዶ ጋር የሚያይዝ አካል እንዴት ሙስሊሞችን መጤ ሊያደርግ ይዳፈራል?! የሙስሊሙን ኢትዮጵያዊነት መቀበል የከበዳቸው ጭንቅላቶች "ኢትዮጵያ የክርስቲያን ደሴት ናት" የሚል ያረጀ ያፈጀ ተረት ዛሬም ይተርታሉ። ለመሆኑ እነሱ ዘንድ ኢትዮጵያ ማለት የቷ ናት? ለመሆኑ ኢትዮጵያ ሲሉ አፋርን፣ ሶማሊን፣ ሀረርን፣ ስልጤን፣ ከፊል ጉራጌን፣ ሰፊውን ኦሮሚያን፣ ሀላባን፣ አብዛኛው ወሎን፣ አብዛኛውን በኒሻንጉልን፣ ድሬዳዋን፣ አርጎባን፣ ... ይጨምራል ወይ? እስኪ እነዚህን አካባቢዎች ቆርጠው ያውጡና የደሴቷን ካርታ ይመልከቱ። ካርታው ላይ የሚታየው ቀዩ ክፍል ነው የሚቀራቸው። ከዚያ የቀራችሁን የክርስቲያን ደሴት ተመልከቷት! የምትዘምሩላት ኢትዮጵያ ይቺ ናት? ለማንኛውም "በቀዳማዊ ምኒልክ በኩል የሰለሞን ዘር ነን"፣ "ነገደ ይሁዳ ነን"፣ "የይሁዳ አንበሳ ነን" የሚለውን የአባቶቻችሁን ተረት የምታምኑበት ከሆነ መጤዎች እንደሆናችሁ በራሳችሁ ላይ መስክራችኋል። እኛ ሙስሊሞች ዐረቦች ነን አላልንም። ኢትዮጵያውያን ነን። እናንተ "የሁ^ዶች ነን" ካላችሁ እኛ ነን የተቀበልናችሁ። "አይ" ካላችሁ "አይ^ሁድ ነን" የሚለውን የአባቶቻችሁን ተረት ውሸት እንደሆነ አስረግጣችሁ ወርውራችሁ ጣሉ። ከዚያ በኋላ ራሳችሁን የኢትዮጵያዊነት አከፋፋይና ድርጎ ሰፋሪ አድርጋችሁ ማየታችሁን አቁሙ። የነውረኝነታችሁ ዳፋ ለደካሞች ይተርፋልና ጥፍራችሁን ሰብስቡ። በዚህ ዘመን እንዲህ አይነት የከረፋ ሃሳብ ስታንፀባርቁ ታንኩም ባንኩም በእጃችሁ በነበረበት የቀደመው ዘመን ያደረሳችሁትን ማሰብም ይሰቀጥጣል። = የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor
446
3
4_5974501093026045717.mp3
1 695
4
«إنّ القَلب لاَ يَطمئِنُّ إلاَّ بالإيمَـان واليقِـين، ولَا سَبيل إلَى حُصُول الإِيمَـان واليَقـين إلاَّ مِن القُرآن». -ابن القيم رحمهُ الله.
1 490
5
ተፍሲር    سورة    يس አንቀፅ   ቁጥር         77       ለይነን ሊጀመርነዉ  ተቀላቀሉ ባረከላሁ   ፊኩም ttps://t.me/SheihkAbuAmarAwolIbnuAhmed?livestream=f81a469cec1f0dbd65
1 965
6
💫 የሴቶች መጥፊያ አራት ናቸው!! በአላህ ይሁንብኝ እነዚህ አራት ነገሮች በአንዲት ሴት ውስጥ ከተገኙ ቤቷን ያፈረሱባት፣ ሕይወቷን የገደሉባትና ከአኺራ በፊት በዱንያ ላይ ለራሷ ስቃይን የመረጠች ብትሆን እንጂ። 🥀 አንደኛው፦ ምላስን ማስረዘም ነው። የሴት ልጅ ውበት በሕይወቷ ውስጥ ያለው በዝምታዋና በመልካም ስነ-ምግባሯ ላይ ነው። ምላሷ በሐሜትና በወሬ ከረዘመ፣ እንዲሁም ባልን በመመለስ፤ ባል አንድ ቃል ሲናገር እርሷ በአራት ቃላት የምትመልስ ከሆነ ይህንን የምታደርገው የስብዕና ጥንካሬ መስሏት ነው! በአላህ ይሁንብኝ እወቂ፤ ሕይወቷን፣ ውበቷንና ቤቷን በራሷ እጅ ለማጥፋት መርጣለች ማለት ነው። 💎 ሁለተኛው፦ ውለታ መካድ ነው። ባል ዕድሜ ልኩን መልካም ቢሆንላትና ቢንከባከባት እንኳ፤ አንድ ቀን ባስቀየማት ጊዜ 'ከአንተ ምንም መልካም ነገር አይቼ አላውቅም' ብላ ያደረገውን መልካምነት በሙሉ መካድ የትዳርን ሰላም ይነጥቃታል ። 🌟 ሦስተኛው፦ ውለታ መቁጠር (መመጻደቅ) ነው። ለባሏ ያደረገችለትን ነገር ወይም ለቤቱ የዋለችውን ውለታ ደጋግማ በማንሳት እሱን የምታሳንሰውና የምታሳቅቀው ከሆነ ይህ ተግባር በትዳር ውስጥ ያለውን ፍቅር ይገላል። 🌿 አራተኛው፦ የቤት ምስጢርን ማውጣት ነው። በመካከላቸው ያለውን የግል ወሬ፣ ችግር ወይም ምስጢር ለሌላ ሰው አሳልፎ መስጠት የቤቱን ክብርና ታማኝነት ያፈርሳል፤ ይህም የትዳር ውድቀት መጀመሪያ ይሆናል። ስለዚህ እህቶቼ እነዚህን ባህሪዎች ተጠንቀቁ⁉️ t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
2 279
7
🤍
🤍
2 413
8
ጀግናዬ «በሀሳብና በጭንቀት ድንበር አለፍንና እጣን ፈንታችን እንደተፃፈ እረሳነው። t.me/nuredinal_arebi t.me/nuredinal_arebi
2 339
9
መዝጋቱ የሚከብድህን በር አትክፈት።
መዝጋቱ የሚከብድህን በር አትክፈት።
2 284
10
ወደ ፊት ብቻ! ~ ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ሁሉም አይነት ሰው አለ። ሞቅ ያለ ተሳትፎ ካለን በተለያዩ አካላት እንገመታለን። እንገመገማለን። እንተመናለን። በአቋም የሚመስለን እንዳለ ሁሉ የሚቃረነንም ብዙ ነውና ዋጋችንና ቦታችን ከሰው ሰው ይለያያል። * ከፊሉ የምትፅፈው/ የምትናገረው ነገር አይጥመውም። ከፊሎቹ ጋር ደግሞ እውነታው ይለያል። * ከፊሉ ቀድሞ በጥላቻ ስለተሞላ የኔ የሚለው ሰው ቢናገረው የሚደግፈውን ብትናገር እንኳ ሰበብ ፈልጎ ያብጠለጥልሃል። * ከፊሉ ዘንድ ሚዛናዊ ነህ። ሌላው ዘንድ ደግሞ ፅንፈኛ፣ ፍርደ ገምድል ነህ። * ከፊሉ ዘንድ አስተዋይና በሳል ነህ። ሌላው ዘንድ የሃገርና የወቅት ተጨባጭ ያልገባህ ጥሬ ነህ። * ከፊሉ ዘንድ አዛኝ ነህ። ከፊሉ ዘንድ ጨካኝ ነህ። * ከፊሉ ዘንድ እየበሰልክ ነው። ሌላው ዘንድ እየባሰብህ ነው። * ከፊሉ ዘንድ ቡድንተኛ ነህ። ሌላው ዘንድ ውግንናህ ለሐቅ ብቻ ነው። የሚርቅህ ብቻ ሳይሆን የተሻለ የሚቀርብህ ራሱ የበለጠ ሊጠላህ እና ንግግርህንም ዝምታህንም ያላሰብከውን ትርጉም እየሰጠ ሊያጣጥልህ ይችላል። ቢሆንም ታገስ። ሞራልህ ሳይጎዳ ወደፊት ገስግስ። የተራራቁ አመልካከቶች በበዙበት፣ ከዒልምና ተርቢያ የራቀ ትውልድ እንደ አሸን በፈላበት፣ በሺርክና መልከ ብዙ ቢድዐዎች ላይ የተዘፈቀው ወገን በበዛበት፣ ይሄ ሁሉ ወፈ ሰማይ በነፃነት የሚናገርበት መድረክ አግኝቶ ከየትኛውም አካል ጉንተላ ሳያገኘኝ ሰላም እጓዛለሁ ማለት ዘበት ነው፣ አጉል ምኞት። ስለዚህ ደዕዋ ላይ ያለኸው ወገኔ ሆይ! በደዕዋህ ላይ ትችትና ዘለፋ አያስደንብርህ። ቲፎዞና ጭብጨባም አያቅልጥህ። ሰዎች የሚሰጡህ ደረጃም አይድነቅህ። ሁሉም አላፊ ነው። ይልቅ አላህን ብቻ አስብ። በኢኽላስ ተጓዝ። በኢኽላስ ለካ! በኢኽላስ ቁረጥ። ጫጫታ ሳይበግርህ ወደፊት ብቻ። እልህ እንዳይሾፍርህም ሚዛንህን ጠብቅ። ዝቅ ብለህ ጀምር። ወርደህ ስራ። ተግተህ ጣር። መስመር ይዘህ፣ አላህን እያሰብክ እስከተጓዝክ ድረስ መንናቅ አያሳምምህ። ዝናም አያንጠባርህ። በየትኛውም ሁኔታ ከደዕዋ እንዳትርቅ። እንዳትርረታ። * ያያያዝኩት ግጥም የኔ አይደለም። = የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor
2 286
11
لا يوجد نص...
2 096
12
አሏህ ይሁን ብሎ እንደተናገረ፡ ሰው የተፈጠረው ለተውሒድ ነበረ፡ ....ኑር....✍️ t.me/nuredinal_arebi
2 527
13
«የምጥን ስቃይ ከወላጇ ጠይቅ» «ይጣራ ጉዳዩ» ከእዝነት የተነሳ፤ ምን ይሆን እያለ በሰቀቀን ቢያልቅም፡ ከታማሚው በላይ፤ የታማሚን ህመም አስታማሚ አያውቅም፡ ልክ እንደዚህ ሁሉ፤ እሱኮ እንደዚህ ነው እንዳ ነው እያሉ፡ በጥላቻ ሰክረው፤ በሐሜት ቆራርጠው ስጋየን ሲበሉ፡ ልክ እንደወረደ፤ አንተም ተቀብለህ ሳታጣራ አትማ፡ የማማጥን ጭንቀት፤ የርግዝናን ስቃይ የመውለድን ዜማ፡ ምንም ነገር ቢሆን፤ ካዋላጇ ሳይሆን ከወላዷ ስማ፡ ከፍረጃ በፊት፤ ሰውን ከመወንጀል በጥላቻ ሰክረን፡ ማረጋገጥ ይቅደም፤ እስኪ እንረጋጋ ግፉ እንዳይቸግረን፡ ሟቹን እየወቀስን፤ ሌላ እንዳያጠፋ በደስታ ገዳዩ፡ ከሁሉም በስተፊት፤ ማረጋገጥ ይቅደም ይጣራ ጉዳዩ፡ ....ኑረዲን አል-ዓረብ... t.me/nuredinal_arebi t.me/nuredinal_arebi
2 864
14
‏قالَ شيخُ الإسلامِ ابنُ تيمية   رحمه الله: اللهُ عندهُ من المنازل العاليةِ في دارِ كرامتِهِ لا يَنَالها إلاّ  ( أهلُ البلاءِ ). 📙 جامع المسائل ( ٣ / ٩٢). t.me/nuredinal_arebi
2 870
15
لا يوجد نص...
2 847
16
ጉራ ብቻ ሲሆን✍️ ----------- ጉራ ድምፅ አለው፤ ሥራ ግን ውጤት ነው። ጉራ ራሱን ያወድሳል፤ ብቃት ግን ሌሎችን ያስታውሳል። ጉራ በቃል ይገነባል፤ እውነተኛ አቅም ግን በተግባር ይታያል። አንዳንድ ሰዎች ከሩቅ ሲታዩ ትልቅ ይመስላሉ። ሲናገሩ ዓለምን በእጃቸው ጠፍጥፈው የሰሯት ይመስላሉ። ሲከራከሩ ሁሉን የሚያውቁ ይመስላሉ። ስለራሳቸው ሲናገሩ ከሰው ሁሉ በላይ የተፈጠሩ ይመስላሉ። ነገር ግን ቀርበህ ስትመለከታቸው፣ ከቃላታቸው በስተጀርባ የምታገኘው ነገር ባዶነት ብቻ ሊሆን ይችላል። በድምፅ የተሸፈነ ባዶነት። በጉራ የተለበጠ እጥረት። በማስመሰል የተሸፈነ እውነታ። ይህ ነው...ጉራ ብቻ። ጉራ የሌለህን እንዳለህ ያሳይሃል። የማትችለውን እንደምትችል ያሳምንሃል። የማታውቀውን እንደምታውቅ ያስመስልሃል። የሠራኸውን ትንሽ ነገር እንደ ታላቅ ድል ያሳይሃል። ከዚያ ግን እውነተኛው ዓለም ሲመጣ...ሥራ ሲጠይቅህ፣ ቃል ብቻ ይኖርሃል። ውጤት ሲጠይቅህ፣ ሰበብ ብቻ ይቀርልሃል። እውነት ሲያጋጥምህ፣ ጉራህ ይሰበራል። እንደ ተነፋ ፊኛ በአንድ ጊዜ ይወድቃል። ምክንያቱም... ጉራ በቃል ይቆማል፤ እውነተኛ ብቃት ግን በውጤት ይቆማል። አንዳንድ ሰዎች ትንሽ እውቀት ካገኙ የእውቀት ዳርቻ እንደሌለው ይረሳሉ። አንድ መጽሐፍ ካነበቡ መጽሐፍትን ሁሉ እንዳነበቡ ይናገራሉ። አንድ ነገር ካወቁ ያልተማሩትን ሁሉ ለመፍረድ ይቸኩላሉ። እውቀት ግን እንዲህ አይደለም። እውቀት ሲጨምር ትሕትና ይጨምራል። ምክንያቱም በእውነት የተማረ ሰው የሚያውቀው አንድ ነገር ቢኖር የሚያውቀው ከማያውቀው ጋር ሲነጻጸር እጅግ ትንሽ መሆኑን። ስለዚህ እውቀት ያለው ሰው ብዙ ጊዜ "እኔ ሁሉን አውቃለሁ" አይልም። ይልቁንም "እንደገና ልማር፣ እንደገና ልስማ፣ እንደገና ልመርምር" ይላል። ጉራ ግን ትንሽ እውቀትን የዓለም ማዕከል ያደርጋል። ከሁሉም የሚያሳዝነው ደግሞ... ጉራ የማያውቀውን እንኳን እንደማያውቅ እንዳያውቅ ማድረጉ ነው። ሀብትም እንዲሁ ነው። ሀብት ያለው ሁሉ ባለጠጋ አይደለም። ገንዘብ ያለው ሁሉ የበለጸገ አይደለም። አንዱ ሀብት አለው፤ ጥበብ የለውም። አንዱ ገንዘብ አለው፤ ክብር የለውም። አንዱ ብዙ ነገር አለው፤ የሚያካፍል ልብ የለውም። ከዚህም የበለጠ አሳዛኙ ነገር... ሀብቱ ከየት እንደመጣ ሳይጠይቅ፣ በሀብቱ መኩራራቱ ነው። በሕግ ያልመጣ ሀብት ለሰው የሚያስፈራ ምስጢር እንጂ የሚኮራበት ማዕረግ አይደለም። ሌሎችን በመበዝበዝ የተገኘ ሀብት የሚያምር ቤት ሊገነባ ይችላል፤ የሚያምር ሕይወት ግን አይገነባም። ስለዚህ ሀብትህ ብዙ ከሆነ በትሕትና ያዝ። እውቀትህ ከፍ ካለ ሌሎችን አታንቋሽሽ። ሥልጣን ከተሰጠህ ሰዎችን አትርገጥ። ምክንያቱም... ሰው ከፍ የሚለው ሌሎችን በማሳነስ አይደለም፤ ከፍ የሚለው ሌሎችን ከፍ በማድረግ ነው። ነገር ግን ጉራ በግለሰቦች ብቻ ሳይሆን ተቋማትም ጉራ ሊኖራቸው ይችላል። መንግሥታትም እንዲሁ ጉራ ሊኖራቸው ይችላል። አንድ ተቋም የሌለውን አቅም እንዳለው ሲያስመስል፣ የማይችለውን እንደሚችል ሲያውጅ፣ የማይሠራውን ሥራ በቃላት ሲያሳይ፣ የሚያቀርበው እውነታ ሳይሆን ማስመሰል ከሆነ... ያ ጉራ ብቻ ነው። በሚያምር መፈክር፣ በተራራ የሚመስል የፕሮጀክት ስም፣ በረጅም የስኬት ዘገባ፣ በብዙ ማስታወቂያ... ነገር ግን ሕዝብ በዕለት ተዕለት ሕይወቱ ለውጥ ካላየ፣ ያ ተቋም የሚያስፈልገው ሌላ ማስታወቂያ አይደለም። የሚያስፈልገው መስታወት ነው። ራሱን ለማየት። ራሱን ለመጠየቅ። "የምናወራው እና የምንሠራው አንድ ናቸው?" ብሎ ለመመርመር። እውነተኛ አቅም ራሱን አያስተዋውቅም። ራሱ ይታያል። ውሃ የሞላበት ወንዝ ጩኸት አያበዛም። ባዶ በርሜል ግን ትንሽ ብትነካው ብዙ ድምፅ ያሰማል። ሰውም እንደዚሁ ነው። ውስጡ በእውቀት፣ በልምድ፣ በብቃትና በሥራ የተሞላ ሰው ራሱን ለማስረዳት ብዙ አይጮኽም። እውነታው ይበቃዋል። ውጤቱ ይናገርለታል። ሥራው ምስክር ይሆንለታል። ስለዚህ... እውቀት ካለህ፣ አስተምር። ብቃት ካለህ፣ ሥራ። ሀብት ካለህ፣ ገንባ : አካፍል። ሥልጣን ካለህ፣ አገልግል። እውነተኛ ታላቅነት ካለህ...ሌሎች እንዲያዩት አትጩህ፤ እንዲሰማቸው አድርግ። የሕይወት ትልቁ ድል ከሰው ሁሉ በላይ መሆን አይደለም። ከትናንትናህ በላይ መሆን ነው። ዛሬ ከትናንት የበለጠ እውቀት ካለህ፣ እየገነባህ ነው። ዛሬ ከትናንት የበለጠ ብቃት ካለህ፣ እየገነባህ ነው። ዛሬ ከትናንት የበለጠ ትሕትና ካለህ...እየበለጸግህ ነው። ስለዚህ ጉራህን ከመጨመር በፊት አቅምህን ጨምር። ድምፅህን ከማሳደግ በፊት ውጤትህን አሳድግ። ራስህን ከማወደስ በፊት ራስህን ገንባ። ምክንያቱም... ታላቅነት የሚጀምረው ሰው ራሱን ትልቅ ብሎ ሲናገር አይደለም፤ ያለውን አቅም ለሌሎች ጥቅም ሲያውል ነው። አንድ ቀን ጉራህ ይረሳል። የተናገርከው ቃል ይጠፋል። የተኩራራህበት ሀብት ይቀየራል። የያዝከው ሥልጣን ከእጅህ ይወጣል። የተለጠፈው ዝናህ ይረሳል። ነገር ግን... ያደረግኸው ሥራ ይቀራል። የረዳኸው ሰው ያስታውስሃል። የገነባኸው ነገር ይናገርልሃል። ያስተማርከው ትውልድ ይመሰክርልሃል። ስለዚህ... ከጉራ ይልቅ ብቃትን፣ ከማስመሰል ይልቅ እውነትን፣ ከራስ ማወደስ ይልቅ ሥራን፣ ከጩኸት ይልቅ ውጤትን ምረጥ። ምክንያቱም... የባዶ ሰው ድምፅ ሩቅ ይሰማል፤ የተሞላ ሰው ግን ሥራው ብቻ በቂ ነው። እና ለራሳችሁ ዛሬ አንድ ጥያቄ ጠይቁ ፦ "ከምናገረው በላይ ምን አለኝ?" አቅም? ውጤት? እውቀት? ሀብት? ትሕትና? ወይስ... ጉራ ብቻ? ➛ይህ የእኔ እይታ ነው በስ..✍️ t.me/nuredinal_arebi t.me/nuredinal_arebi
2 887
17
تدبر الصلاة على النبي ﷺ_260724_044529.pdf
2 773
18
- حِينَ تُغْلَقُ فِي وَجْهِكَ كُلُّ سُبُلِ الأَرْض فَإِنَّ بَابَ السَّمَاءِ لَا يُغْلَقُ أَمَامَ السَّائِلِين! ምድራዊ መንገዶች በፊትህ ላይ ሲከረቸሙ የሰማይ በር ግን ከጠያቂዎች ፊት ክፍት ነው። قِيَام الليل والوِتر.. ለሊት መቆምና ዊትር መስገድ አንርሳ!! t.me/nuredinal_arebi t.me/nuredinal_arebi
2 919
19
رسالة صوتية
2 897
20
➛የስደት እህቶቻችንን በጂምላ ለምትወርፉ ባለጌ ወንዶች «የስደቴ እህቴን አትንኳት» -------------------- በቅርብ የሚያውቅሽ ነው ስላንች እሚያወራው፡ አንችን ያገባሽ ወንድ ያስታውቃል ስራው፡ በሀላል ጎዳና ...ታድሏል አንችን ያገባ፡ ውብ እንቁ በረከት ከውብ ቤቱ ገባ፡ የተመሳቀለው ህይወቱ ደመቀ፡ አንችን ያገባ ሰው ችግሩ ለቀቀ፡ .....አይዞሽ እሽ...⁉️ ያች ስደተኛ ታሳዝነኛለች፡ የተውሒድ የሱና እህቴስ አይደለች፡ ምንም ኸይር ነገር አብዝታ ብትሰራም፡ መጥፎ ነገሯ እንጂ መልካሟ አይወራም፡ ሁሌ ተወቃሽ ነች፤ ስሟ የሚጠፋ የእድለ ቢስ አምሳል፡ ሌላው ነገር ቀርቶ፤ የፊቷ ገፅታ ግድግዳፐላይ ቢሳል፡ የስደተኛ ስም፤ ትንሽ ሳይሰነብት ግድግዳው ይፈርሳል፡ ወላሒ ታሳዝነኛለች፤ ማንም እየመጣ አዋርዷት ይሔዳል፡ እሷም ልቧ ጂል ነው፤ ለመጣው ለሔደው ሁሌ ይሸወዳል፡ ግን ደግሞ እሚገርመኝ፤ ለወዳጅ ለጠላት ገንዘቧ ይቀዳል‼️ ...ታሳዝነኛለች.... ያችን ስደተኛ፤ እኔ ባለሁበት አታንሷት በክፉ፡ እንደ ወንድ ሁኑ፤ በየሚዲያው ላይ ሴት ልጅ አትልከፉ፡ ህዝቧን የምትደጉም በሚገርም ፅናት፡ ለእምነቷ አሳቢ ሩህሩህ እንደ እናት፡ ሁሉን የምትረዳ ስደተኛ ሴት ናት፡ መልካም ውለታዋ ተነግሮ ባያልቅም፡ ምንም ቦታ ባትሰጥ ለዋልጌ ጥርቅም፡ ዝሆን አይረብሽም የትንኞች አቅም፡ እሷን አይዘልፋትም ቅጠል ጫት የሚቅም፡ ጀግና ነች የኔ እህት ይህንን አታውቅም⁉️ ..... ለእህትህ ደጀን ሁን ወርደህ አታዋርደን፡ የአይጥ ሞራል ይዘህ አትውጣ ወደ አደን፡ ስደተኛ አትንካ አትመንጥር ያን ውብ ደን፡ ሙስሊም እህትህን ለጠላት አትስጣት፡ በውስጥ ምከራት ተቆጥተህ ቅጣት፡ በጂምላ አትፈርጅ አትቀስር የግፍ ጣት፡ አትፈርጅ በጂምላ ስደተኛ ብለህ፡ ስደት የምትወጣ አንተም እህት አለህ፡ እርግጥ ነው ሁኔታው አያስተማምንም፡ ግን እናት ያለው ወንድ በሴት አይጨክንም፡ ......ስደተኛ ማለት....!! በመከራ መሀል ደብዝዞ መወደድ፡ ናፍቆት ተቋቁሞ ዘመናት መሰደድ፡ በልክ መሸፈን በልክ መገኘት፡ በልክ ጮሌነት በልክ መሞኘት፡ ወደቀች ስትባል የምትሔድ ተነስታ፡ ለቤተሰብ ስትል የኖረች በቸስታ፡ አቤት ስትችልበት ሰላም መፍጠር ደስታ! በልክ ማወደስ በልክ መፎገር፡ የተቸገረ ህዝብ ዋልታ ግሩም ማገር፡ መስመር ያልዘለለ ጨዋታና ነገር፡ በስደተኛ ሴት ስንቱ ተደመመ፡ ስንቱ ተጀምሮ ስንቱ ተፈፀመ፡ ስደት ላይ ያለች ሴት ሁሉን ትችላለች፡ እኔ እወዳታለሁ ልዩ እህቴ አይደለች፡ በልክ መቀበል በልክ መሸኘት፡ እኩል ሕብርና እኩል ብቸኝነት፡ የስደቷ ቆንጆ ይሔነው ሴትነት፡ ህይወቷን ብትገፋም እንዲሁ እንደዘበት፡ መልካም ነገር መስራት አቤት ስትችልበት! ኑሮና ቀለምሽ ወይነ-ደጋ መንደር፡ ኸይር በመፈፀም የለም ላንች ወደር፡ ለሰው አታሳዪ ካንድ ስምሽ በቀር። የጀግኖች ምኞት ነው ካንች ጋር መዋቀር፡ ሳይሽቀረቀሩ ሳይሉ ወጣ ወረድ፡ እንደት ያሳዝናል በሁሉም ላይ መፍረድ፡ ይገርማል ግን እኮ ደብዝዞ መወደድ! ካገሯ ባትወጣ ምናል ባትሰደድ፡ ....የስደት እህቴ...‼️ ያችን ስደተኛ አትናገሩብኝ፡ ከፍዬ እማልችለው ውለታዋ አለብኝ፡ የተውሒድ ፀዳል ነች የሱና ምልክት፡ መስጂድ የምትሰራ ዘወትር ሳትታክት፡ ልክ እንደ ስራዋ ስሟም ባይበረክት፡ በመልካምነቷ እሷ ነች ምልክት፡ ...ስደተኛዋ ሆይ..‼️ ሴትነት ውበትሽን ስደት ቢያከስመውም፡ ደፍሮ አንችን የሚተች ህሌና የለውም፡ አወ ቁንጂናሽን ሲትር እንጂ አያውቀውም፡ አልተገኘሽም ስታሽካኪበት በየ በዓሉ፡ እንዲህም ሆነሽ~ታምሪያለሽ አሉ! እህቴ.. ሳትሽቀረቀሪ ሳትይ ክርትት ሰደድ፡ ምን አይነት ፀጋ ነው በፍቅር ማስገደደ፡ ማነው ያስተማረሽ?ደብዝዞ መወደድ! ህይወት ግድ ሆኖ አወ ተሰደሻል፡ ካንች አልፈሽ ለህዝብሽ ታሪክን ሰርተሻል፡ አንችን የሚያዋርድ እሱ ይቆሽሻል፡ መልካም ነገር መስራት አቤት ስትችይበት፡ ታዲያ ያንች ስደት ምን እንከን አለበት⁉️ ሴት ልጅ ስታጠፋ የወንድ ልጅ አቋም፡ በድብቅ ገስፆ ነው እንጂ እሚቋቋም፡ በየሚዲያው ላይ እህቱን አይዘልፍም፡ ወንድ የመሆን ክብሩን ድንበሩን አያልፍም፡ ሙስሊም የሆነ ወንድ ሴት አይሳደብም፡ ያውም በአደባባይ ለወቀሳ አይቀርብም፡ ሀገር ወገን የምትዳብስ፤ ቤተሰቧን በማገልገል፡ በስደት ላይ የምትባዝን፤ ተሰባብራ ልክ እንደ ገል፡ 🛑ስደተኛዋ ሆይ‼️ ምን እንኳን በስምሽ ነጋደው ቢበዛም፡ በብዙ ቅጥል ስም ኸይርሽ ቢጠነዛም፡ አልረሳውም እኔ አዜምልሻለሁ፡ ህያው ምስክር ነኝ ስላንች እፅፋለሁ፡ ማንም መቸገሩን በጆሮሽ ከሰማሽ፡ ያለሽን መለገስ ይህ ነበር አላማሽ፡ ታዲያ ማነው ዛሬ አንችን ደፍሮ እሚያማሽ⁉️ ለትዳር አትሆኝም የሚልሽ አልጫ፡ መሀይም ነው እሱ አታስገቢው ምርጫ፡ ያንች አይነት ኒቃቢስት አትቀርብም ለቅርጫ፡ ....አወ... የአረብ ሀገር ሴት ያች ቆንጆ ልባም፡ ያንተ አይነቱን ገልቱ ፈፅሞ አታገባም፡ በጫት የናወዘ በሽርክ የጨቀዬ፡ ከተውሒዷ ንግስት ከሱና ልጅ ቀዬ፡ ምንም በጥላቻ ቢወጣላትም ስም፡ እሷ ውርደታም ጋር አትልከሰከስም፡ ...ስለዚህ....‼️ ያችን ግሩም ሻማ በውሸት አትንኳት፡ እሷ ጀግና ሴት ነች በማንም አትለኳት፡ እዝነት ከሌላችሁ ከሚዲያው ጥፉ፡ ወንድ ልጅ ሳትሆኑ የሴት ስም አታጥፉ፡ የላይክ መቁጠሪያ መጠቀሚያ አታርጓት፡ ከቻላችሁ በውስጥ ምከሩ አረጋጓት፡ በጠላት መካከል ቅስሟን አትስበሯት፡ በውስጥ ተቆጡ በልኩ ንገሯት፡ 🛑...ይገባኛል...‼️ ሁሉም ስደተኛ መልካም ነው አላልኩም፡ እኔ ኸይረኛ እንጂ አላመሰገንኩም፡ ግን ደግሞ በሐቋ ውሸት አትስበኳት፡ ያችን ስደተኛ እህቴን አትንኳት፡ ...በኑረዲን አል-ዓረብ t.me/nuredinal_arebi t.me/nuredinal_arebi
3 559