en
Feedback
DARU-TEWHID [ዳሩ-ተውሒድ]

DARU-TEWHID [ዳሩ-ተውሒድ]

Open in Telegram

በፍትህ ላይ ቀጥ ያልክ ሰለፊ ሁን ለአስተያየትና ጥቆማ 👉 @AbuNuhibnufedlu

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel DARU-TEWHID [ዳሩ-ተውሒድ]

Channel DARU-TEWHID [ዳሩ-ተውሒድ] (@darutewhide) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 11 556 subscribers, ranking 7 870 in the Religion & Spirituality category and 2 885 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 11 556 subscribers.

According to the latest data from 05 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -103 over the last 30 days and by -2 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 7.99%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 2.87% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 923 views. Within the first day, a publication typically gains 331 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 5.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
በፍትህ ላይ ቀጥ ያልክ ሰለፊ ሁን ለአስተያየትና ጥቆማ 👉 @AbuNuhibnufedlu

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 06 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

11 556
Subscribers
-224 hours
-467 days
-10330 days
Posts Archive
ትንሽ ናት ብላችሁ እንዳትንቋት የአቅማችሁን ተሳተፉ።አላህ ያገራላችሁ የሁለት የሶስት ሰውም ድርሻ እየሸፈናቹ ተሳተፉ።ኡዝታዝም አላህ የልፋትህን ውጤት በቅርቡ ያሳይህና አላህ ያስደስትህ 🤲
ትንሽ ናት ብላችሁ እንዳትንቋት የአቅማችሁን ተሳተፉ።አላህ ያገራላችሁ የሁለት የሶስት ሰውም ድርሻ እየሸፈናቹ ተሳተፉ።ኡዝታዝም አላህ የልፋትህን ውጤት በቅርቡ ያሳይህና አላህ ያስደስትህ 🤲

አሰላሙ ዐለይኩም ~ ዛሬ የኪታቡ ተውሒድ ደርስ አይኖርም፣ ከይቅርታ ጋር።

sticker.webp0.63 KB

የዛሬው ኹጥባ ١٨ محرم / July 3/2026 ርዕስ : إتباع منهج السلف الصالح ( የ መልካም ቀደምቶችን ጎዳና መከተል ) መስጂድ : በዘይድ ኢብኑ ሳቢት መስጂድ አድራሻ : ሮም ሰፈ
የዛሬው ኹጥባ  ١٨ محرم   / July 3/2026 ርዕስ :         إتباع منهج السلف الصالح ( የ መልካም ቀደምቶችን ጎዳና መከተል ) መስጂድ  :  በዘይድ ኢብኑ ሳቢት መስጂድ አድራሻ :      ሮም ሰፈር ቤተል ቪሌጅ ሪልስቴት ጊቢ አቅራቢ:      أبو العباس https://t.me/Abulabas

🗂 የክረምት የቋንቋ ስልጠና  በኦንላይን 1️⃣ስልጠና አንድ ለሁለቱም ፆታ የተዘጋጀ   የ English ቋንቋ ስልጠና 2️⃣ስልጠና ሁለት ለሁለቱም ፆታ የተዘጋጀ የዓረብኛ ቋንቋ ስልጠና ... ኢሕሳን የቋንቋ ትምህርት መማርያ ማዕከል ✅ ሙሉ ማብራሪያ ✔️ t.me/Ihsan_language/303 ❤️ t.me/Ihsan_language/303

🎉الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي بِنِعْمَتِهِ تَتِمُّ الصَّالِحَاتُ ✨አልሃምዱሊላህ! ✨አልሃምዱሊላህ! ✨አልሃምዱሊላህ! «ድብቁ ገዳይ እና የተስፋው ጋሻ»                              ~ ተለቀቀ~ ሰው ነኝና ከስህተት ከጥፋት አልጠራም እርምት እና አስተያየት ካላችሁ በዚህ ንገሩኝ @Abu_Hulud22 ለሌሎችም አጋሩ. ሚስኪኑ ወንድማችሁ ⎛አቡ ሑሉድ.⎫

ኡስታዞቻችን አላህ ይጠብቅልን። ተቀዛቅዞ የነበሩ ደርሶች ደስ በሚል ሁኔታ ደስ የሚል እንቅስቃሴ  እየተመለከትን ነው።እኛም አላህ አግርቶልን የምንጠቀምባቹ ያድርገን 🤲

* “የሱንና ሐቅ በኛ ላይ”፣ እንዲሁም ሱንናን ለሚያስተባብሉ ሰዎች የተሰጠ ምላሽ * ትላንት እሁድ ሰኔ 22/2018 በሑዘይፋህ መስጂድ የቀረበ = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

ታላቁ የቲክቶክ መድረክ ዛሬ ከምሽቱ 3:00 ላይ ነው!    ስለሙስሊም ተማሪዎች የመብት ጥያቄ ታሪካዊ ዳራ፤ ሕጋዊ መሠረት እና አሁናዊ ሁኔታ ከመፍትሔ ጋር በጥልቀት ይዳሰሳል። ፨ ፖስተሩን በስቶሪዎቻችን ላይ እናጋራፕሮፋይልም እናድርግ ፨ የዩኒቨርስቲ ጀመዓዎች በቻናሎቻችሁ ላይ አጋሩ ፨ የሀይስኩል ጀመዓዎች መልዕክቱን አድርሱ ፨ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገር ያላችሁ ተፅዕኖ ፈጣሪ ስብዕናዎች፤ ኡስታዞች እና ዳዒዎች መልዕክቱን ለሁሉም አድርሱ   ሁሉም ተጋባዥ ነው። አጀንዳው የሁሉም ነውና ሁሉም ይገኝ። ተማሪ፣ የተማሪ ወላጅ፣ መምህር፣ የመንግስት ሰራተኛ ወዘተ ... ማንም እንዳይቀር። 🗓 ቀን፡ ሰኞ፣ ሰኔ 22 (Monday, 29 June) ⏰ ሰዓት፡ ከምሽቱ 03፡00 ሰዓት እውቀትን መፈለግ መብት ነው፤ እምነትንም በክብር መተግበር እንዲሁ! የቲክቶክ ገፃችንን Follow በማድረግ ዝግጅቱን ይጠብቁ፦ https://www.tiktok.com/@aaumsu ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! !

ጀዛኩሙላህ ኸይር !

አሪፍ ፣ አሪፍ ኣሪጅናል ስልኮችን በተመጣጣኝ ዎጋ መግዛት ስትፈልጉ እኛ ጋር ታገኛላችሁ።ከሃገር ውጭ ሆናችሁ ቤተሰብና ዘመድ አዝማድ ጋር እንዲደርስላችሁ ብትፈልጉ በታማኝነት የፈለጋችሁበት ቦታ እናደ
+5
አሪፍ ፣ አሪፍ ኣሪጅናል ስልኮችን በተመጣጣኝ ዎጋ መግዛት ስትፈልጉ እኛ ጋር ታገኛላችሁ።ከሃገር ውጭ ሆናችሁ ቤተሰብና ዘመድ አዝማድ ጋር እንዲደርስላችሁ ብትፈልጉ በታማኝነት የፈለጋችሁበት ቦታ እናደርስላቹሃለን። ለማናገር ፦ ⤵️⤵️⤵️ በቴሌግራም @AbuNuhibnufedlu        ስልክ 📞 0947778381

#የአፋልጉኝ ማስታወቂያ 👉ይህ ወንድማችን ጁሃር ሙሃመድ እንድሪስ ይባላል የትውልድ ቦታው ጃማ ወረዳ 08 ቀበሌ ሲሆን ኗሪነቱ ጃማ ከተማና ወረኢሉ እየኖረ እያለ ለስራ ብሎ 2017 ህዳር አካባቢ ከጃ
#የአፋልጉኝ ማስታወቂያ 👉ይህ ወንድማችን ጁሃር ሙሃመድ እንድሪስ ይባላል የትውልድ ቦታው ጃማ ወረዳ 08 ቀበሌ ሲሆን ኗሪነቱ ጃማ ከተማና ወረኢሉ እየኖረ እያለ ለስራ ብሎ 2017 ህዳር አካባቢ ከጃማ ተነስቶ ደቡብ ክልል ድማ ወደሚባል አካባቢ ለስራ እንደወጣ ስላልተመለሰ ስልክም ለመጨረሻ ጊዜ የደወለው የዛሬ አመት የካቲት አካባቢ ላይ ሲሆን ከዚያ ወድህ ስልኩም አይሰራም ድምፁም ስለጠፋብን እሱን ያያችሁና ስለሱ መረጃ ያላችሁ ወገኖቸ ይህን ወንድማችንን እንድታፈላልጉልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን ! 0914268902 ከረም ሙሃመድ ወንድም 0933519871 ጀማል እንድሮ ቤተሰብ #ሼር በማድረግ ተባበሩን ! #አንዱባያየውሌላውሊያየው ይችላልና ! #በተለይ ደቡብ ቴፒ ወይም ድማ አካባቢ ያላችሁ ወንድምና እህቶች በቻላችሁት ተባበሩን !✍️

በአሁን ሰዓት እዛም እዚም አንዳንድ ምትሰማ ጩኸት አለች ! የቁርኣን ሙፈሲሮች አያስፈልጉንም ፣ ቁርኣን በራሱ የተብራራ ነው ፣ ሀታ የነብዩ  ﷺ ማብራሪያ አያስፈልገንም እያሉ ነው። ከዛ እነሱ ሊያብራሩ ይነሳሉ !【 ኪታቡ ተውሒድ (ክፍል 2 )】 🎙ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሓፊዘሁላህ

ሸይጧን በጣም የሚወደው ነገር ቢዳዓ ነው።እሱ ከተሳካለት ሽርክ ውስጥ ይከትሃል ! خُطْبَةٌ عَنِ الْجَنَّةِ وَنَعِيمِهَ【 16:00---16:05🎙ኡስታዝ ሳዳት ከማል ሓፊዘሁላህ