fa
Feedback
DARU-TEWHID [ዳሩ-ተውሒድ]

DARU-TEWHID [ዳሩ-ተውሒድ]

رفتن به کانال در Telegram

በፍትህ ላይ ቀጥ ያልክ ሰለፊ ሁን ለአስተያየትና ጥቆማ 👉 @AbuNuhibnufedlu

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام DARU-TEWHID [ዳሩ-ተውሒድ]

کانال DARU-TEWHID [ዳሩ-ተውሒድ] (@darutewhide) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 11 556 مشترک است و جایگاه 7 870 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 885 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 11 556 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 05 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -103 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -2 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 7.99% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 2.87% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 923 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 331 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 5 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
በፍትህ ላይ ቀጥ ያልክ ሰለፊ ሁን ለአስተያየትና ጥቆማ 👉 @AbuNuhibnufedlu

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 06 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

11 556
مشترکین
-224 ساعت
-467 روز
-10330 روز
آرشیو پست ها
ትንሽ ናት ብላችሁ እንዳትንቋት የአቅማችሁን ተሳተፉ።አላህ ያገራላችሁ የሁለት የሶስት ሰውም ድርሻ እየሸፈናቹ ተሳተፉ።ኡዝታዝም አላህ የልፋትህን ውጤት በቅርቡ ያሳይህና አላህ ያስደስትህ 🤲
ትንሽ ናት ብላችሁ እንዳትንቋት የአቅማችሁን ተሳተፉ።አላህ ያገራላችሁ የሁለት የሶስት ሰውም ድርሻ እየሸፈናቹ ተሳተፉ።ኡዝታዝም አላህ የልፋትህን ውጤት በቅርቡ ያሳይህና አላህ ያስደስትህ 🤲

አሰላሙ ዐለይኩም ~ ዛሬ የኪታቡ ተውሒድ ደርስ አይኖርም፣ ከይቅርታ ጋር።

sticker.webp0.63 KB

የዛሬው ኹጥባ ١٨ محرم / July 3/2026 ርዕስ : إتباع منهج السلف الصالح ( የ መልካም ቀደምቶችን ጎዳና መከተል ) መስጂድ : በዘይድ ኢብኑ ሳቢት መስጂድ አድራሻ : ሮም ሰፈ
የዛሬው ኹጥባ  ١٨ محرم   / July 3/2026 ርዕስ :         إتباع منهج السلف الصالح ( የ መልካም ቀደምቶችን ጎዳና መከተል ) መስጂድ  :  በዘይድ ኢብኑ ሳቢት መስጂድ አድራሻ :      ሮም ሰፈር ቤተል ቪሌጅ ሪልስቴት ጊቢ አቅራቢ:      أبو العباس https://t.me/Abulabas

🗂 የክረምት የቋንቋ ስልጠና  በኦንላይን 1️⃣ስልጠና አንድ ለሁለቱም ፆታ የተዘጋጀ   የ English ቋንቋ ስልጠና 2️⃣ስልጠና ሁለት ለሁለቱም ፆታ የተዘጋጀ የዓረብኛ ቋንቋ ስልጠና ... ኢሕሳን የቋንቋ ትምህርት መማርያ ማዕከል ✅ ሙሉ ማብራሪያ ✔️ t.me/Ihsan_language/303 ❤️ t.me/Ihsan_language/303

🎉الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي بِنِعْمَتِهِ تَتِمُّ الصَّالِحَاتُ ✨አልሃምዱሊላህ! ✨አልሃምዱሊላህ! ✨አልሃምዱሊላህ! «ድብቁ ገዳይ እና የተስፋው ጋሻ»                              ~ ተለቀቀ~ ሰው ነኝና ከስህተት ከጥፋት አልጠራም እርምት እና አስተያየት ካላችሁ በዚህ ንገሩኝ @Abu_Hulud22 ለሌሎችም አጋሩ. ሚስኪኑ ወንድማችሁ ⎛አቡ ሑሉድ.⎫

ኡስታዞቻችን አላህ ይጠብቅልን። ተቀዛቅዞ የነበሩ ደርሶች ደስ በሚል ሁኔታ ደስ የሚል እንቅስቃሴ  እየተመለከትን ነው።እኛም አላህ አግርቶልን የምንጠቀምባቹ ያድርገን 🤲

!

* “የሱንና ሐቅ በኛ ላይ”፣ እንዲሁም ሱንናን ለሚያስተባብሉ ሰዎች የተሰጠ ምላሽ * ትላንት እሁድ ሰኔ 22/2018 በሑዘይፋህ መስጂድ የቀረበ = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

ታላቁ የቲክቶክ መድረክ ዛሬ ከምሽቱ 3:00 ላይ ነው!    ስለሙስሊም ተማሪዎች የመብት ጥያቄ ታሪካዊ ዳራ፤ ሕጋዊ መሠረት እና አሁናዊ ሁኔታ ከመፍትሔ ጋር በጥልቀት ይዳሰሳል። ፨ ፖስተሩን በስቶሪዎቻችን ላይ እናጋራፕሮፋይልም እናድርግ ፨ የዩኒቨርስቲ ጀመዓዎች በቻናሎቻችሁ ላይ አጋሩ ፨ የሀይስኩል ጀመዓዎች መልዕክቱን አድርሱ ፨ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገር ያላችሁ ተፅዕኖ ፈጣሪ ስብዕናዎች፤ ኡስታዞች እና ዳዒዎች መልዕክቱን ለሁሉም አድርሱ   ሁሉም ተጋባዥ ነው። አጀንዳው የሁሉም ነውና ሁሉም ይገኝ። ተማሪ፣ የተማሪ ወላጅ፣ መምህር፣ የመንግስት ሰራተኛ ወዘተ ... ማንም እንዳይቀር። 🗓 ቀን፡ ሰኞ፣ ሰኔ 22 (Monday, 29 June) ⏰ ሰዓት፡ ከምሽቱ 03፡00 ሰዓት እውቀትን መፈለግ መብት ነው፤ እምነትንም በክብር መተግበር እንዲሁ! የቲክቶክ ገፃችንን Follow በማድረግ ዝግጅቱን ይጠብቁ፦ https://www.tiktok.com/@aaumsu ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! !

ጀዛኩሙላህ ኸይር !

አሪፍ ፣ አሪፍ ኣሪጅናል ስልኮችን በተመጣጣኝ ዎጋ መግዛት ስትፈልጉ እኛ ጋር ታገኛላችሁ።ከሃገር ውጭ ሆናችሁ ቤተሰብና ዘመድ አዝማድ ጋር እንዲደርስላችሁ ብትፈልጉ በታማኝነት የፈለጋችሁበት ቦታ እናደ
+5
አሪፍ ፣ አሪፍ ኣሪጅናል ስልኮችን በተመጣጣኝ ዎጋ መግዛት ስትፈልጉ እኛ ጋር ታገኛላችሁ።ከሃገር ውጭ ሆናችሁ ቤተሰብና ዘመድ አዝማድ ጋር እንዲደርስላችሁ ብትፈልጉ በታማኝነት የፈለጋችሁበት ቦታ እናደርስላቹሃለን። ለማናገር ፦ ⤵️⤵️⤵️ በቴሌግራም @AbuNuhibnufedlu        ስልክ 📞 0947778381

#የአፋልጉኝ ማስታወቂያ 👉ይህ ወንድማችን ጁሃር ሙሃመድ እንድሪስ ይባላል የትውልድ ቦታው ጃማ ወረዳ 08 ቀበሌ ሲሆን ኗሪነቱ ጃማ ከተማና ወረኢሉ እየኖረ እያለ ለስራ ብሎ 2017 ህዳር አካባቢ ከጃ
#የአፋልጉኝ ማስታወቂያ 👉ይህ ወንድማችን ጁሃር ሙሃመድ እንድሪስ ይባላል የትውልድ ቦታው ጃማ ወረዳ 08 ቀበሌ ሲሆን ኗሪነቱ ጃማ ከተማና ወረኢሉ እየኖረ እያለ ለስራ ብሎ 2017 ህዳር አካባቢ ከጃማ ተነስቶ ደቡብ ክልል ድማ ወደሚባል አካባቢ ለስራ እንደወጣ ስላልተመለሰ ስልክም ለመጨረሻ ጊዜ የደወለው የዛሬ አመት የካቲት አካባቢ ላይ ሲሆን ከዚያ ወድህ ስልኩም አይሰራም ድምፁም ስለጠፋብን እሱን ያያችሁና ስለሱ መረጃ ያላችሁ ወገኖቸ ይህን ወንድማችንን እንድታፈላልጉልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን ! 0914268902 ከረም ሙሃመድ ወንድም 0933519871 ጀማል እንድሮ ቤተሰብ #ሼር በማድረግ ተባበሩን ! #አንዱባያየውሌላውሊያየው ይችላልና ! #በተለይ ደቡብ ቴፒ ወይም ድማ አካባቢ ያላችሁ ወንድምና እህቶች በቻላችሁት ተባበሩን !✍️

በአሁን ሰዓት እዛም እዚም አንዳንድ ምትሰማ ጩኸት አለች ! የቁርኣን ሙፈሲሮች አያስፈልጉንም ፣ ቁርኣን በራሱ የተብራራ ነው ፣ ሀታ የነብዩ  ﷺ ማብራሪያ አያስፈልገንም እያሉ ነው። ከዛ እነሱ ሊያብራሩ ይነሳሉ !【 ኪታቡ ተውሒድ (ክፍል 2 )】 🎙ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሓፊዘሁላህ

ሸይጧን በጣም የሚወደው ነገር ቢዳዓ ነው።እሱ ከተሳካለት ሽርክ ውስጥ ይከትሃል ! خُطْبَةٌ عَنِ الْجَنَّةِ وَنَعِيمِهَ【 16:00---16:05🎙ኡስታዝ ሳዳት ከማል ሓፊዘሁላህ