ru
Feedback
DARU-TEWHID [ዳሩ-ተውሒድ]

DARU-TEWHID [ዳሩ-ተውሒድ]

Открыть в Telegram

በፍትህ ላይ ቀጥ ያልክ ሰለፊ ሁን ለአስተያየትና ጥቆማ 👉 @AbuNuhibnufedlu

Больше

📈 Аналитический обзор Telegram-канала DARU-TEWHID [ዳሩ-ተውሒድ]

Канал DARU-TEWHID [ዳሩ-ተውሒድ] (@darutewhide) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 11 615 подписчиков, занимая 7 897 место в категории Религия и духовность и 2 866 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 11 615 подписчиков.

Согласно последним данным от 15 июня, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило -173, а за последние 24 часа — -3, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 12.45%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 4.33% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 1 447 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 503 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 5.

📝 Описание и контентная политика

Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
በፍትህ ላይ ቀጥ ያልክ ሰለፊ ሁን ለአስተያየትና ጥቆማ 👉 @AbuNuhibnufedlu

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 16 июня, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Религия и духовность.

11 615
Подписчики
-324 часа
-77 дней
-17330 день
Архив постов
🔷እናንተ ሰዎች ሆይ! በግልፅም በድብቅም በሰጣችሁ ኒዕማ (ፀጋ) አላህን አመስግኑ። ✅እስልምናን በደንብ ልንተዋወቀው ይገባናል! እስልምናን ያላወቀ ሰው ጨለማ ውስጥ ነው ያለው። 🎙በሸይኽ ሙሐመድ ጘዛል ሐፊዞሁሏህ የቴሌግራም ቻናል፦ ¤t.me/Nisau_As_Selefiya/10336

አድስ ሙሐደራ ደሴ አረብ ገንዳ መስጅድ 💉ስለ ተውሒድና ሽርክ ምረጥ ምክር 🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር (ሀፊዘሁሏህ) t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy

🔷በዳዕዋ ላይ መድከም! 🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር (ሐፊዞሁሏህ) የቴሌግራም ቻናል፦ ¤t.me/IbnuMunewor

አደራ አደራ አደራ ! ይድረስ የኮምቦልቻው ፕሮግራም ላይ እየተሳተፋችሁ ያላችሁ ወንድሞች ፦ ሩቅ ላለነው ወንድምና እህቶት የሙደራና የኮርስ ፕሮግራሞቹ ጥራት ባለው ሪከርድ ሪከርድ አድርጋችሁ እንድትለቁልን አደራ እንላለን።ጥቆማ መስጠት የፈለኩት ብዙ ጊዜ በሪከርድ አደራረግ ላይ ክፍተት ስላለና ጥራት የሌላቸው ድምፅ ፋይሎች ስለሚለቀቁ ነው። ትኩረት ሰጥታችሁ በጥራት ሪከርድ አድርጉልን አደራ።መልዕክቴን ሼር በማድረግ አድርሱልኝ። ✍ ወንማችሁ ሙሐመድ ኢብን ፈድሉ ከአዲስ አበባ

ማንኛውም አይነት ስልክ መግዛት ፣ መሸጥ እና መለወጥ ስትፈልጉ በዚህ አድራሻ ማናገር እና ወደ ፈለጋችሁበት ቦታ ማዘዝ ትችላላችሁ። 👉 @AbuNuhibnufedlu
+3
ማንኛውም አይነት ስልክ መግዛት ፣ መሸጥ እና መለወጥ ስትፈልጉ በዚህ አድራሻ ማናገር እና ወደ ፈለጋችሁበት ቦታ ማዘዝ ትችላላችሁ። 👉 @AbuNuhibnufedlu

የደውራ የኮርስ ፕሮግራማችን ጀምሯል ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሀፊዞሁሏህ https://t.me/tubaliligurebae?livestream=4a22cd8ac976f5d549

ጅህልና ትልቅ በሽታ ነው ! አንድ ሰው ሚስቱን ፣ ልጆቹን አስተማረ ማለት ከቤተሰቦቹ ላይ ትልቅ በሽታን ነቀለ ማለት ነው። ጅህልና ልጆቻችን ወይም ቤተሰቦቻችን ላይ ከምንፈራው ስጋዊ በሽታ በበለጠ ልንፈራው የሚገባ አደገኛ የሆነ ትልቅ በሽታ ነው።ነሲሐቱ ሊኒሳዕ【 ክፍል 55】።     ኡስታዝ አቡ ሒዛም ሓፊዘሁላህ

በኡስታዝ እና መሰል የአላህ ደጋግ ባሮች ያለሰለሰ ጥረት እና ልፋት እሄን የመሰለ ውብ መስጂድ በጣም በአጭር ጊዜ ውስጥ ገንብቶ ለዚህ አብቅተውታል።ኡስታዝ ሳዳት ከማል አላህ መልካም ሰራህን ሁሉ ይቀበልህ ፣ አላህ በዱንያም በአኼራ ደረጃህን ከፍ ያድርግልህ ፣ በስራህም ኢኽላስን ይወፍቅህ ደስታህ ደስታችን ነው።አላህ ይጠብቅህ  ኡስታዙና ።እኔም የዛሬ ጁማዓ ሰላቴ በዚህ ውብ መስጂድ የአላህ እዝነት በሚል የኡስታዝ ሳዳት ከማል የኹጥባ ምክር ታድሜ  ሰግጃለሁ።እናንተስ የት ሰገዳቹ ኹጥባውስ ስለምን ነበር ? በተጨማሪም መስጂዱ አሁንም ከአንደኛ ፍሎር ጀምሮ ብዙ ያላለቁ ስራዎች ይቀሩታልና አሁንም የአቅማችንን ድጋፍ በማድረግ ከጎናቸው ልንቆም ይገባል። የሑዘይፋ ኢብኑል የማን መስጂድ የባንክ አካውንት ቁጥሮች ፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ:1000680622543 አቢሲንያ ባንክ:     115183818 አዋሽ ባንክ:       01437999853200 ሒጅራ ባንክ:     1000034780001 ዘምዘም ባንክ:  0054754710301 ዳሸን ባንክ:     2959082956711 +251 911 678 186    ✍ ሙሐመድ ኢብን ፈድሉ

ከኪታቦቻችን ጋር አደብ ያስፈልጋል ! 🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሓፊዘሁላህ        ~ t.me/Darutewhide

የሸሪዓ ዝርዝር ነገር ያለው በነብዩ አፈፃፀም 【አነጋገር】 ውስጥ ነው ! 🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሓፊዘሁላህ        ~ t.me/Darutewhide

ذَمُّ قَســـــــــــــوةِ القَـــلب وذِكرُ أسبابِها، وما تَزُولُ بِه تَأليفُ الحافظ أبِــــــي الفَرَج: عبدالرحمن ابن رَجَب الحَنبلي المُتوفَّى سنة (٧٩٥ هـ) رحمه الله #ዘሙ_ቀስወቲል_ቀልብ የኢማም ኢብኑ ረጀብ አልሐንበሊ በኡስታዝ ዐብዱ ረዛቅ አልባጂ

ወላጆችህን ለመዘየር ብለህ ሄደህ እዛ ከደረስክ ቦኃላ ቤተሰብ ናፍቆህ ሳለ አንተ ዙረት ብለህ ያላስፈላጊ ዙረት ለምን ትወጣለህ ?! ከዚህ የሄድክበት አላማ ቤተሰብ ለመዘየር ከሆነ ለምን ሲደረግ ነው ሌላ ቦታ ሚዞረው ፣ ልጅ እያለህ የተከባከቡህ ላይበቃ አሁንም አንተ ቁጭ ብለህ ጫትህን ስትቅም እናትህ ቡና ስታፈላ አይሰቀጥጥህም ?!  ግላባጩ ለእህቶችም ይድረስ።    ከአንዳንድ ጭማሬዎች ጋር ምክር ለአረፋ ተጓዦች ከሚለው ከኡስታዝ ሳዳት ከማል ነሲሃ የወሰደ

☹️☹️☹️🤩😜🥳😖☹️ የመጀመሪያው ፕሮግራም 📣  🥳🥳😣☹️☹️😭😏🤩 ​•┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈• 🎤       ተ⭐️              ጀ⭐️                   መ⭐️                           ረ⭐️ ገባ ገባ በሉ ባረከሏሁ ፊኩም! ሊንኩን ለሌሎችም ሼር አድርጉት‼  ➘  ➘ ➘ ➘➘ ➘ ➘ ➘  ➘ ➘ ➘ https://t.me/tdarna_islam?livestream https://t.me/tdarna_islam?livestream

ፕሮግራማችን ተጀምሯል ገባ ገባ በሉ ሊንኩን ሼር አድርጉት ባረከላሁ ፊኩም https://t.me/nikab_jilbab_group?videochat=eff3c4474bea86a6a3

በነዚህ ውድ አስረቱ ቀናቶች የሚወዱዱ ስራዎች ረሱል  (صلى الله عليه وسلم) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿ما أَهَلَّ مُهِلٌّ قطُّ إلّا بُشِّرَ، ولا كَبَّرَ مُكَبِّرٌ قطُّ إلّا بُشِّرَ، قيل: بالجنةِ؟ قال: نَعَمْ﴾ ድምፁን  ከፍ  አድርጎ  ላኢላሀ  ኢለላህ    የሚል  አንድም  አይኖርም  ብስራት  የሚበሰር  ቢሆን  እንጂ።  እንዲሁም አላሁ አክበር  የሚል  አንድም  አይኖርም  ብስራት የሚበሰር  ቢሆን  እንጂ።  እንዲህ  ተባሉ፦  ብስራቱ  ጀነት  ነውን?  አዎን!  አሉ።” [ሲልሲለቱ አሶሂሃ፡ 1621] الله اكبر الله اكبر لا اله الا الله 🔺لا إله إلا الله🔺     t.me/SadatKemalAbuMeryem

በነዚህ ውድ አስረቱ ቀናቶች የሚወዱዱ ስራዎች ረሱል (صلى الله عليه وسلم) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿ما أَهَلَّ مُهِلٌّ قطُّ إلّا بُشِّرَ، ولا كَبَّرَ مُكَبِّرٌ قطُّ إلّا بُشِّرَ، قيل: بالجنةِ؟ قال: نَعَمْ﴾ ድምፁን ከፈ አድረጎ ላኢላሀ ኢለላህ   የሚል አንድም አይኖርም ብስራት የሚበስረ ቢሆን እንጂ። እንዲሁም አላሁ አክበረ የሚል የለም   አንድም አይኖርም ብስራት የሚበሰረ ቢሆን እንጂ። እንዲህ ተባሉ፦ ብስራቱ ጀነት ነውን? አዎን! አሉ።” [ሲልሲለቱ አሶሂሃ፡ 1621] الله اكبر الله اكبر لا اله الا الله 🔺لا إله إلا الله🔺 t.me/SadatKemalAbuMeryem

ከጉራጌ ዞን አመራሮች መልካም ዜና‼ =================================== ✍️ የዒደል-ዓድሃ (የዐረፋህ) በዓልን ምክንያት በማድረግ ወደ ቤተሰቦቻቸው (ወደ ጉራጌ ዞን) ለሚጓዙ ወ
ከጉራጌ ዞን አመራሮች መልካም ዜና‼ =================================== ✍️ የዒደል-ዓድሃ (የዐረፋህ) በዓልን ምክንያት በማድረግ ወደ ቤተሰቦቻቸው (ወደ ጉራጌ ዞን) ለሚጓዙ ወገኖቻችን በሙሉ.... በየዓመቱ በበዓል ጊዜ የሚፈጠረውን የትራንስፖርት እንግልት እና ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ ለመፍታት፣ የጉራጌ ዞን አስተዳደር ከፌደራል ትራንስፖርትና ሎጂስቲክ አገልግሎት ጋር በመቀናጀት ልዩ አማራጭ የባስ ትራንስፖርት አገልግሎት አዘጋጅቷል። የጉራጌ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ የሕያ ሱልጧን እንደገለጹት፤ ከፊታችን ግንቦት 16 / 2018 E.C. ጀምሮ ተጓዦች ባሶቹን በአዲስ አበባ በሚከተሉት ቦታዎች በቀላሉ ማግኘት ይችላሉ፦ ✔ አገልግሎቱ የሚሰጥባቸው ቦታዎች፦ 🚌 በአየር ጤና፣ 🚌 በሉካንዳ፣ 🚌 በየሺ ደበሌ፣ 🚌 በካራቆሬ፣ 🚌 በቄራ፣ 🚌 በጀሞ፣ 🚌 በቤተል፣ 🚌 በዓለም ባንክ፣ 🚌 በዘነበወርቅ፣ 🚌 በሎሚ ሜዳ፣ 🚌 በላምበረት እና፣ 🚌 በሁለቱ መነሀሪያዎች (አውቶቡስ ተራ እና ቃሊቲ)