uz
Feedback
DARU-TEWHID [ዳሩ-ተውሒድ]

DARU-TEWHID [ዳሩ-ተውሒድ]

Kanalga Telegram’da o‘tish

በፍትህ ላይ ቀጥ ያልክ ሰለፊ ሁን ለአስተያየትና ጥቆማ 👉 @AbuNuhibnufedlu

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali DARU-TEWHID [ዳሩ-ተውሒድ] analitikasi

DARU-TEWHID [ዳሩ-ተውሒድ] (@darutewhide) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 11 556 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 7 870-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 885-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 11 556 obunachiga ega bo‘ldi.

05 Iyul, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -103 ga, so‘nggi 24 soatda esa -2 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 7.99% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 2.87% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 923 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 331 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 5 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
በፍትህ ላይ ቀጥ ያልክ ሰለፊ ሁን ለአስተያየትና ጥቆማ 👉 @AbuNuhibnufedlu

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 06 Iyul, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

11 556
Obunachilar
-224 soatlar
-467 kunlar
-10330 kunlar
Postlar arxiv
ትንሽ ናት ብላችሁ እንዳትንቋት የአቅማችሁን ተሳተፉ።አላህ ያገራላችሁ የሁለት የሶስት ሰውም ድርሻ እየሸፈናቹ ተሳተፉ።ኡዝታዝም አላህ የልፋትህን ውጤት በቅርቡ ያሳይህና አላህ ያስደስትህ 🤲
ትንሽ ናት ብላችሁ እንዳትንቋት የአቅማችሁን ተሳተፉ።አላህ ያገራላችሁ የሁለት የሶስት ሰውም ድርሻ እየሸፈናቹ ተሳተፉ።ኡዝታዝም አላህ የልፋትህን ውጤት በቅርቡ ያሳይህና አላህ ያስደስትህ 🤲

አሰላሙ ዐለይኩም ~ ዛሬ የኪታቡ ተውሒድ ደርስ አይኖርም፣ ከይቅርታ ጋር።

sticker.webp0.63 KB

የዛሬው ኹጥባ ١٨ محرم / July 3/2026 ርዕስ : إتباع منهج السلف الصالح ( የ መልካም ቀደምቶችን ጎዳና መከተል ) መስጂድ : በዘይድ ኢብኑ ሳቢት መስጂድ አድራሻ : ሮም ሰፈ
የዛሬው ኹጥባ  ١٨ محرم   / July 3/2026 ርዕስ :         إتباع منهج السلف الصالح ( የ መልካም ቀደምቶችን ጎዳና መከተል ) መስጂድ  :  በዘይድ ኢብኑ ሳቢት መስጂድ አድራሻ :      ሮም ሰፈር ቤተል ቪሌጅ ሪልስቴት ጊቢ አቅራቢ:      أبو العباس https://t.me/Abulabas

🗂 የክረምት የቋንቋ ስልጠና  በኦንላይን 1️⃣ስልጠና አንድ ለሁለቱም ፆታ የተዘጋጀ   የ English ቋንቋ ስልጠና 2️⃣ስልጠና ሁለት ለሁለቱም ፆታ የተዘጋጀ የዓረብኛ ቋንቋ ስልጠና ... ኢሕሳን የቋንቋ ትምህርት መማርያ ማዕከል ✅ ሙሉ ማብራሪያ ✔️ t.me/Ihsan_language/303 ❤️ t.me/Ihsan_language/303

🎉الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي بِنِعْمَتِهِ تَتِمُّ الصَّالِحَاتُ ✨አልሃምዱሊላህ! ✨አልሃምዱሊላህ! ✨አልሃምዱሊላህ! «ድብቁ ገዳይ እና የተስፋው ጋሻ»                              ~ ተለቀቀ~ ሰው ነኝና ከስህተት ከጥፋት አልጠራም እርምት እና አስተያየት ካላችሁ በዚህ ንገሩኝ @Abu_Hulud22 ለሌሎችም አጋሩ. ሚስኪኑ ወንድማችሁ ⎛አቡ ሑሉድ.⎫

ኡስታዞቻችን አላህ ይጠብቅልን። ተቀዛቅዞ የነበሩ ደርሶች ደስ በሚል ሁኔታ ደስ የሚል እንቅስቃሴ  እየተመለከትን ነው።እኛም አላህ አግርቶልን የምንጠቀምባቹ ያድርገን 🤲

* “የሱንና ሐቅ በኛ ላይ”፣ እንዲሁም ሱንናን ለሚያስተባብሉ ሰዎች የተሰጠ ምላሽ * ትላንት እሁድ ሰኔ 22/2018 በሑዘይፋህ መስጂድ የቀረበ = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

ታላቁ የቲክቶክ መድረክ ዛሬ ከምሽቱ 3:00 ላይ ነው!    ስለሙስሊም ተማሪዎች የመብት ጥያቄ ታሪካዊ ዳራ፤ ሕጋዊ መሠረት እና አሁናዊ ሁኔታ ከመፍትሔ ጋር በጥልቀት ይዳሰሳል። ፨ ፖስተሩን በስቶሪዎቻችን ላይ እናጋራፕሮፋይልም እናድርግ ፨ የዩኒቨርስቲ ጀመዓዎች በቻናሎቻችሁ ላይ አጋሩ ፨ የሀይስኩል ጀመዓዎች መልዕክቱን አድርሱ ፨ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገር ያላችሁ ተፅዕኖ ፈጣሪ ስብዕናዎች፤ ኡስታዞች እና ዳዒዎች መልዕክቱን ለሁሉም አድርሱ   ሁሉም ተጋባዥ ነው። አጀንዳው የሁሉም ነውና ሁሉም ይገኝ። ተማሪ፣ የተማሪ ወላጅ፣ መምህር፣ የመንግስት ሰራተኛ ወዘተ ... ማንም እንዳይቀር። 🗓 ቀን፡ ሰኞ፣ ሰኔ 22 (Monday, 29 June) ⏰ ሰዓት፡ ከምሽቱ 03፡00 ሰዓት እውቀትን መፈለግ መብት ነው፤ እምነትንም በክብር መተግበር እንዲሁ! የቲክቶክ ገፃችንን Follow በማድረግ ዝግጅቱን ይጠብቁ፦ https://www.tiktok.com/@aaumsu ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! !

ጀዛኩሙላህ ኸይር !

አሪፍ ፣ አሪፍ ኣሪጅናል ስልኮችን በተመጣጣኝ ዎጋ መግዛት ስትፈልጉ እኛ ጋር ታገኛላችሁ።ከሃገር ውጭ ሆናችሁ ቤተሰብና ዘመድ አዝማድ ጋር እንዲደርስላችሁ ብትፈልጉ በታማኝነት የፈለጋችሁበት ቦታ እናደ
+5
አሪፍ ፣ አሪፍ ኣሪጅናል ስልኮችን በተመጣጣኝ ዎጋ መግዛት ስትፈልጉ እኛ ጋር ታገኛላችሁ።ከሃገር ውጭ ሆናችሁ ቤተሰብና ዘመድ አዝማድ ጋር እንዲደርስላችሁ ብትፈልጉ በታማኝነት የፈለጋችሁበት ቦታ እናደርስላቹሃለን። ለማናገር ፦ ⤵️⤵️⤵️ በቴሌግራም @AbuNuhibnufedlu        ስልክ 📞 0947778381

#የአፋልጉኝ ማስታወቂያ 👉ይህ ወንድማችን ጁሃር ሙሃመድ እንድሪስ ይባላል የትውልድ ቦታው ጃማ ወረዳ 08 ቀበሌ ሲሆን ኗሪነቱ ጃማ ከተማና ወረኢሉ እየኖረ እያለ ለስራ ብሎ 2017 ህዳር አካባቢ ከጃ
#የአፋልጉኝ ማስታወቂያ 👉ይህ ወንድማችን ጁሃር ሙሃመድ እንድሪስ ይባላል የትውልድ ቦታው ጃማ ወረዳ 08 ቀበሌ ሲሆን ኗሪነቱ ጃማ ከተማና ወረኢሉ እየኖረ እያለ ለስራ ብሎ 2017 ህዳር አካባቢ ከጃማ ተነስቶ ደቡብ ክልል ድማ ወደሚባል አካባቢ ለስራ እንደወጣ ስላልተመለሰ ስልክም ለመጨረሻ ጊዜ የደወለው የዛሬ አመት የካቲት አካባቢ ላይ ሲሆን ከዚያ ወድህ ስልኩም አይሰራም ድምፁም ስለጠፋብን እሱን ያያችሁና ስለሱ መረጃ ያላችሁ ወገኖቸ ይህን ወንድማችንን እንድታፈላልጉልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን ! 0914268902 ከረም ሙሃመድ ወንድም 0933519871 ጀማል እንድሮ ቤተሰብ #ሼር በማድረግ ተባበሩን ! #አንዱባያየውሌላውሊያየው ይችላልና ! #በተለይ ደቡብ ቴፒ ወይም ድማ አካባቢ ያላችሁ ወንድምና እህቶች በቻላችሁት ተባበሩን !✍️

በአሁን ሰዓት እዛም እዚም አንዳንድ ምትሰማ ጩኸት አለች ! የቁርኣን ሙፈሲሮች አያስፈልጉንም ፣ ቁርኣን በራሱ የተብራራ ነው ፣ ሀታ የነብዩ  ﷺ ማብራሪያ አያስፈልገንም እያሉ ነው። ከዛ እነሱ ሊያብራሩ ይነሳሉ !【 ኪታቡ ተውሒድ (ክፍል 2 )】 🎙ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሓፊዘሁላህ

ሸይጧን በጣም የሚወደው ነገር ቢዳዓ ነው።እሱ ከተሳካለት ሽርክ ውስጥ ይከትሃል ! خُطْبَةٌ عَنِ الْجَنَّةِ وَنَعِيمِهَ【 16:00---16:05🎙ኡስታዝ ሳዳት ከማል ሓፊዘሁላህ