Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
📈 Analytical overview of Telegram channel Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
Channel Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር) (@ibnumunewor) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 109 911 subscribers, ranking 312 in the Religion & Spirituality category and 283 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 109 911 subscribers.
According to the latest data from 06 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 473 over the last 30 days and by 5 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 13.86%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 7.50% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 15 225 views. Within the first day, a publication typically gains 8 236 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“كناشة ابن منور”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 07 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 07 September | +51 | |||
| 06 September | +11 | |||
| 05 September | +12 | |||
| 04 September | +17 | |||
| 03 September | +26 | |||
| 02 September | +2 | |||
| 01 September | +4 |
| 2 | "ከተመቸኝ ዛሬ ከመግሪብ በኋላ በድምፅ ለመግባት አስቤያለሁ" ብዬ ነበር። አሁን ላይ ስላልቻልኩኝ ከቻልኩ ምሽት 3:00 ላይ በቴሌግራም ቻናሌ ( https://t.me/IbnuMunewor ) በቀጥታ (live) ለማቅረብ እሞክራለሁ ኢንሻ አላህ። | 5 415 |
| 3 | ኢብኑ ባዝ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፦
" ﻭﺃﻣّﺎ ﻛﺜﻴﺮٌ ﻣِﻦَ ﺍﻟﻨﺎﺱ ﻓﻬﻮ ﻣﻊ ﺍﻟﺤﻖ ﺇﺫﺍ ﻭﺍﻓَﻖَ ﺍﻟﻬﻮﻯ ، ﻭﺿﺪّﻩ ﺇﺫﺍ ﺧﺎﻟﻒ ﺍﻟﻬﻮﻯ ، ﻓﻬﻮ ﻓﻲ ﺍﻟﺤﻘﻴﻘﺔ ﻣﺎ ﺍﺗَّﺒَﻊَ ﺇﻻ ﻫﻮﺍﻩ "
"ብዙ ሰው ከስሜቱ ጋር ሲገጥምለት ከሐቅ ጋር ይሆናል። ከስሜቱ ጋር ሲቃረንበት ደግሞ በተቃራኒው ይሆናል። ይህ ማለት በተጨባጭ ስሜቱን ብቻ እንጂ የሚከተል አይደለም ማለት ነው።" [አት-ተዕሊቃቱል ባዚያህ ዐላ ሸርሒ አጥ-ጦ ሐዊየህ፡ 1253]
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor | 6 963 |
| 4 | "የኛዎቹ"ም ቢሞክሩት
~
ዛምቢያዊው ፓስተር ጀምስ ሳካራ "እንደ እየሱስ በሶስተኛው ቀን መቃብር ፈንቅዬ እነሳለሁና ከነ ህይወቴ ቅበሩኝ" በማለት ተከታዮቹን ባዘዘው መሰረት ከነ ነፍሱ ይቀብሩታል፡፡
ከሶስት ቀን በኋላ ቢመለሱ መቃብር ቆፍሮ አልወጣም። ሲቆፍሩ ጊዜ ሞቶ አገኙት። አሁን የዛምቢያ ፖሊስ ይህን ድርጊት የፈፀሙትን ማምሻውን ሰብስቦ ዘብጥያ ማውረዱ እየተዘገበ ነው፡፡ አጠፉ እንዴ ጎበዝ?!
.
እዚህ ላይ አንዲት እናት ከአመታት በፊት ደሴ ከተማ ውስጥ ስታወራ የሰማኋት ነገር ትዝ አለኝ። አንዷ ቅጥ ያጣ የሴቶች መብት ስብከት ሰለባ የሆነች ሴት አንዱን ገበሬ ከፍ ዝቅ አድርጋ ህዝብ ፊት ታከላፍተዋለች።
"ኧረ እረፊ!" ብሎ ቢያስጠነቅቅ
"እስኪ ጫፌን ንካኝ። ዛሬ እንደ ድሮው መስሎሃል!" እያለች ተንጣጣችበት። ያላሰበውን አሳሰበችው።
አሁንም ቢያስጠነቅቅ በጣቷ ወደ ግንባሯ እየጠቆመች "እስኪ ይቺን ንካኝ" አለችው።
ድንገት እራሱን መቆጣጠር አቃተውና በያዘው ዱላ የጠቆመችው ቦታ ላይ በዱላ መታት።
"እሪሪይ!" ብላ መጮህ።
"እየባሰ ሄደ! ምን አጠፋሁ ጎበዝ?! 'እዚህ ላይ' አለችኝ፣ እዚያው ላይ መታሁ። ቦታ ሳትኩ'ንዴ?" አለ ሰውየው።
ፖሊስ መጥቶ "ምራ!" ሲለው እንደለመደው፡
"እየባሰ ሄደ!" ይላል።
ፖሊሶች፡ "ጭራሽ ሊስፈራራን ነው ወይ 'እየባሰ ሄደ!' የሚለው?" ብለው ይቆጣሉ።
ተሰብሳቢው ሰው፡ "ኧረ ሲያወራ ልምድ ሆኖበት እንጂ ለናንተ ብሎ አይደለም" ይላሉ።
ፖሊሶች እያዋከቡ ወደ እስር ቤት ወሰዱት።
.
እና እነዚህ በፖሊስ የታሰሩ ዛምቢያውያን ጉዳይ ገርሞኝ ነው። የዚህን ጣጠኛ አጭቤ ነቢይ ትእዛዝ ፈፅመው ተአምር ሲጠብቁ ካቴና አጠለቁ። ጉድና ጅራት በስተኋላ ነው አሉ።
(ኢብኑ ሙነወር፣ ጳጉሜ 2/2014)
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor | 6 261 |
| 5 | የምትችሉ በተመዘገቡ ትጠቀማላችሁ ኢንሻአላህ።
ለአንድ ዓመት የሚቆይ የዓቂዳ ትምህርት ነው።
በማሰራጨት የኸይር ሰበብ ሁኑ ባረከላሁ ፊኩም።
◼️ الجمعية العلمية السعودية لعلوم العقيدة والأديان والفرق والمذاهب تدعوكم للمشاركة في:
📄 برنامج (التأصيل العقدي) لعام ١٤٤٨هـ | 8 260 |
| 6 | አስቸኳይ የሕክምና ሪፖርት
ቀን: ኦገስት 24, 2026 እ.ኤ.አ.
የታካሚዋ ስም: ሀናን አህመድ
የሕክምና ቦታ: መካ ሆስፒታል
የጤና ሁኔታ እና የምርመራ ዝርዝር:
የቀድሞ ህክምና ዓይነት: ታካሚዋ ቀደም ሲል ሶስት (3) የቀዶ ሕክምናዎችን አድርጋለች።
አሁን ያለችበት ሁኔታ: የቀዶ ሕክምናው ቦታ በጣም አሳሳቢ፣ ተነካኪ እና በከፍተኛ ደረጃ አስቸጋሪ (አስጊ) ሁኔታ ላይ ይገኛል።
አደጋው: የቀዶ ሕክምናውን ቦታ ለመነካካት፣ ለመክፈት ወይም ፈሳሽ ለመጭመቅ/ለማፍሰስ የሚደረግ ማንኛውም ሙከራ ቀጥተኛ አደጋ የሚያስከትል እና በህይወቷ ላይ እውነተኛ ስጋት የሚፈጥር ነው።
የሕክምና ማስታወሻዎች: በቀዶ ሕክምናው ቦታ ላይ የደም እና የነጭ ደም (መግል) ስብስብ አለ፤ በመሆኑም አሁን ባለው ሁኔታ ቦታውን መነካካት ወይም የቀዶ ሕክምና ጣልቃ ገብነት ማድረግ እጅግ አደገኛ በመሆኑ ሁሉም ሰው እንዳይነካው ይሰጋል።
ኑ እህታትን እነተባበራ በዚህመም ምክንያት ምንም ነገር እንዳሰሪ ስለተባለች ወደ ሀገር መግባት ትፈልጋለች ህግ ውጥ ናት ፡
ለዚህም ወደ ሀገር ለመግባት
ወረቀት ያስፈልጋታ
የአየር ትኬት ያስፈልጋታል
9.000ሺርያል እዳ አለባት
ከዚህ በፊት በነበራት ሶስትጊዜ ኦፕሬሽን 25.000ርያል አውጥታለች በዚህም ምክንያት እዳ፡ገባች ፡ይሄ ሁሉ መነሻው ደም ማነስ ፡ነው በሁለት ወር ውስጥ ነው ሁሉም ነገር የተቀያየረው ፡ ሌላ አማራጭ ስለሌ ብቻ ነው ፡
"ወደ መልካም ነገር ያመላከተ ሰው፣ ያንን መልካም ስራ እንደሰራው ሰው አይነት ምንዳ (አጅር) አለው።"
አካውት እህታችንን ለመርዳት
ንግድ ባንክ፡1000586128977
አሚነት ጡሃ ዑመር
https://t.me/+pT5OceZcGRU3ZDNk | 5 580 |
| 7 | በዚህ የጫት ንግድ ብዙዎችን ዐቅላቸውን ባሳተበት ዘመን እንዲህ ዓይነት ቆራጥ እርምጃ መውሰድ ትልቅ ጅግንነት ነው። አላህ ይቀበላችሁ። ኢኽላስን ይወፍቃችሁ። ራሳችሁንም ሌሎችን የምትጠቅሙበት ሐላል የሆነ ሰፊ ሪዝቅ ይተካችሁ።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor | 7 144 |
| 8 | ፈውዛን እንዲህ ይላሉ፦
" ልብ፣ አላህን ከማውሳት ከዞረ (ከራቀ) ከድንጋይ የደረቀ ይሆናል።"
[ሸርሑል ከባኢር፡ 100]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor | 6 570 |
| 9 | 👁👁👁👁አስደሳች ዜና
የአወሊያ የጤና ማዕከል መቀመጫውን ዩናይትድ ኪንግደም ካደረገው የአል - በስር ኢንተርናሽናል ፍውንዴሽን ጋር በመተባበር ነፃ የሆነ የአይን ሞራ ገፋፋ ህክምና ከ መስከረም 4 እስከ 7/ 2019 አ.ል ይሰጣል።
👉በመሆኑም ከጳግሜ አንድ ጀምሮ ዊንጌት ተሻግሬ በሚገኘው የአወሊያ ጤና ጣብያ መጥተው መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን ስንገልፃላችሁ በታላቅ ደስታ ነው።
👉ለበለጠ መረጃ
+251911599329
+251912410372
👉ይደውሉ
እባክዎ መረጃውን share ያድርጉ
Telegram
ይህች ሰብብ ልትሆን ትችላለች ቁርዓን ለመቅራት የተቸገሩ ካሉ ከዉጪ የመጡ የአይን ሀኪሞቾ በነፃ ... ሼር አድርጉላቸው
@cataract2026 | 10 630 |
| 10 | ደርስ፦
* ኪታቡ ተውሒድ
* ክፍል - 21
* የሚሰጥበት ቦታ፦ ሑዘይፋህ መስጂድ (የሺ ደበሌ ከፍ ብሎ)
* የሚሰጥበት ጊዜ፦ ቅዳሜና እሁድ ከመግሪብ በኋላ
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor | 8 840 |
| 11 | ዛሬ እሁድ ነሐሴ ዐ1/2018 የኪታቡ ተውሒድ ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ።
* ቦታ፦ ሑዘይፋ መስጂድ (ከየሺ ደበሌ ከፍ ብሎ)
* ጊዜ፦ ዘወትር ቅዳሜና እሁድ ከመግሪብ እስከ ዒሻ
* ኪታቡ የሌላችሁ በዚህ ሊንክ pdf ፋይል ታገኛላችሁ:- https://t.me/IbnuMunewor/9564 | 10 199 |
| 12 | የሃይለ ስላሴ መንግስት ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር የነበራትን የፌዴሬሽን ትስስር አፍርሶ ሲያዋህድ የነፍጥ ትግሉን ሀ ብሎ የጀመረው ሓሚድ ኢድሪስ አዋቴ እንደሆነ ይነገራል። ሰላሳ አመት በወሰደው የኤርትራ የነፃነት ትግል ላይ ሙስሊሞቹ ፋና ወጊ ነበሩ። ነገር ግን ገና ከነፃነቱ ጫፍ ሳይደርሱ ነው በሸዕቢያ አከርካሪያቸው የተመታው። ከነፃነት በኋላም ለኤርትራ ሙስሊሞች የኢሳያስ መንግስት ከደርግ የባሰ እንጂ የተሻለ አይደለም።
በህወሃት ትግል ላይም የትግራይ ሙስሊሞች አጥንታቸውን ከስክሰው ደማቸውን አፍስሰው ብዙ ዋጋ ከፍለዋል። ይሁን እንጂ አክሱምን እንዳያረክሱ ተብሎ መስገጃና መቃብር ተነፍገዋል። ከዚህ በላይ ጭካኔ የለም። ሴቶች ልጆቻቸውም ሻሽ ለብሰው እንዳይማሩ ተከልክለዋል። ጭፈራና አስካሪ መጠጥ የማያረ^ክሳት አክሱም በመስጂድና በሙስሊም መቃብር እንደምትረክስ የሚታመነው ሙስሊሞች በክልሉ ወሳኝ ሃይሎች ዘንድ ምን ያህል የተናቁ እንደሆኑ በቂ ማሳያ ነው።
ሌሎቹም "የነፃነት ትግሎች" ከዚህ የራቀ እይታና ግብ የላቸውም። ጠቅላይ ሚኒስትሩን ለመቃወም አሕመድ ዐሊ የሚለውን የአባቱን ስም እንደማታገያ የሚጠቀም ኋላ ቀር ስብስብ ከስም ባለፈ ጠቅላዩ ሙስሊም ቢሆን ኖሮ ዘመቻቸው ዛሬ ከምናየውም የተለየ ይሆን ነበር።
ቀላል የማይባል ሙስሊም ግን በነዚህ አካላት የማይረባ ፕሮፓጋንዳ እየተጠለፈ አብሮ በመሰለፍ ከባድ ዋጋ ሲከፍል ይታያል። መስዋእትነት አልልህም። ዱንያ ኣኺራህን እያጣህ ኪሳራ እንጂ ቅንጣት ታክል መስዋእትነት አታገኝም። ለነዚህ እምነትህን ለሚፀየፉ አካላት ህይወትና ንብረትህን ቀርቶ እንቅልፍህን ልትሰዋላቸው አይገባም። ለራስህም፣ ለቤተሰብህም ብትኖር ነው የሚሻለው። በውጥረትና በትግል ላይ እያለ እምነትህን ያላከበረ አካል በተደላደለ ሁኔታ ላይ ሲሆን መብቴን ያከብራል ብለህ አታስብ።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor | 9 858 |
| 13 | «አሁን የመጡት መሪያችን (ዶር አብይ አሕመድ ዓሊ) የአባታቸውና የአያታቸው ስም የእኛ እምነት ስለማይመስል ከተመረጡ ጀምሮ እንቅልፍ አልወሰደንም»
የአፓርታይዷ ቄስ የኢትዮጵያን መሪ ስሙ ከሱ ስም ጋር አንድ ዓይነት መሆን አለበት፣ መለየት የለበትም ብሎ ያምናል😎
ለማንኛውም ከእነዚህ ጋር ነው እየኖርን ያለነው። እነዚህ በሙስሊሙ ላይ በአከባቢያቸው እየፈጸሙት ያለ ግፍ መፈጠርን ያስጠላል።
መረጃው ከ ትግራይ ሙስሊም ሚድያ ገፅ የተወሰደ ነው።
ህወሓትም ቢሆን ከዚህ የተሻለ አመለካከት የለውም። በፌዴራል መንግስት ተገፍቻለሁ እያለ ዞሮ የክልሉን ሙስሊሞች በሃይማኖታቸው ሰበብ በያይነቱ የግፍ አይነት ያወርድባቸዋል። አቅሙ በቀለለበት በዚህ ጊዜ በደል ከመፈፀም ያልተመለሰ ድርጅት ያለ ተቀናቃኝ አገር ቢቆጣጠር ክፋቱ ከዚህም የባሰ ነው የሚሆነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor | 9 676 |
| 14 | السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
ሳምንታዊ የደርስ ፕሮግራም
~
* ቦታ፦ ሑዘይፋ መስጂድ
* ጊዜ፦ ዘወትር እሁድ ከረፋዱ 4:00 ጀምሮ
ኪታቦች
1. منھج السالكين
2. كن سلفيا على الجادة
3. من أصول عقيدة أهل السنة فوزان
ሼር በማድረግ አግዙን ባረከላሁ ፊኩም። | 10 007 |
| 15 | ከሐራም ነገር ከባዱ የመጀመሪያው ነው። ከዚያ ሲደጋገም እየቀለለ ይሄዳል። ከዚያ እንዲሁ ተራ ነገር ይሆናል። ከዚያ ልማድ ይሆናል። ከዚያ ይጣፍጣል። ከዚያ ልብ ይሸፈናል። ከዚያ ልብ ሌላ ሐራም መፈለግ ይጀምራል።
አንድ ሷሊሕ ሰው እንዲህ ይላል፦ "ነፍስህ ወደ ወንጀል ከጋበዘችህ በዚች አንቀፅ አጭር ቃለ መጠይቅ አድርግላት :-
{ أَذَ ٰلِكَ خَیۡرٌ أَمۡ جَنَّةُ ٱلۡخُلۡدِ ٱلَّتِی وُعِدَ ٱلۡمُتَّقُونَۚ }
"ይሄ ነው የሚሻለው ወይስ ጥንቁቆቹ ተስፋ የተሰጧት የዘለዓለሟ ጀነት?" [አልፉርቃን፡ 15]
በዚህ ሐራም ነገሮችን መዳፈር በበዛበት ዘመን ይህቺን አንቀጽ ማስተዋል ምንኛ አንገብጋቢ ነው?!
ከዐረብኛ የተመለሰ
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor | 11 089 |
| 16 | ደርስ፦
* ኪታቡ ተውሒድ
* ክፍል - 20
* የሚሰጥበት ቦታ፦ ሑዘይፋህ መስጂድ (የሺ ደበሌ ከፍ ብሎ)
* የሚሰጥበት ጊዜ፦ ቅዳሜና እሁድ ከመግሪብ በኋላ
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor | 10 732 |
| 17 | ዛሬ እሁድ ነሐሴ 30/2018 የኪታቡ ተውሒድ ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ።
* ቦታ፦ ሑዘይፋ መስጂድ (ከየሺ ደበሌ ከፍ ብሎ)
* ጊዜ፦ ዘወትር ቅዳሜና እሁድ ከመግሪብ እስከ ዒሻ
* ኪታቡ የሌላችሁ በዚህ ሊንክ pdf ፋይል ታገኛላችሁ:- https://t.me/IbnuMunewor/9564 | 10 901 |
| 18 | ~ ሃኪም እና ታማኝነት ~
~
አንድ ሃኪም / ሃኪም ቤት ሊታከም ለመጣ ሰው ታማኝ መሆን አለበት።
* የታካሚውን ሚስጥር ሊያወጣ አይፈቀድም። የታካሚውን ምስል ያለ ፈቃዱ ለሚዲያ ሊያቀርብ አይገባም።
* ከአቅሙ በላይ የሆነ ነገር ከገጠመው ወደተሻለ ቦታ መጠቆም እንጂ የሰውን ልጅ መለማመጃ ሊያደርግ አይፈቀድም። ከባድ ወንጀል ነው።
* ገንዘቡን ያላግባብ ሊያስወጣው አይፈቀድም። የሰው ገንዘብ ሐራም የሚሆነው በስርቆትና በዝርፊያ ብቻ አይደለም። ምርመራና መድሃኒት በማዘዝ፣ አስተኝቶ በማከም፣ በቀዶ ህክምና፣ በየትኛውም መንገድ ባልተገባ መልኩ የታካሚውን ገንዘብ ያስወጣ ሰው የሰው ገንዘብ እየዘረፈ ነው። ይህን ያደረገ ሰው እያንዳንዱ ሰው ገንዘቡን እንዴት እንዳመጣው እና በምን እንዳወጣው በሚጠየቅበት አስፈሪው የቂያማ ቀን ወዮለት። ዛሬ ያላግባብ ለተወሰደ ገንዘብ ሁሉ ነገ ጥብቅ ሂሳብ አለ። ብር በብር አይመለስም። ከመልካም ስራህ ነው ተላልፎ የሚሰጠው። እሱ ካልበቃ የተበዳይ ወንጀል ነው ባንተ ላይ የሚጣለው። ለማይረባ አላፊ ዱንያ ዘላለማዊ ህይወትን ከማጨለም መጠንቀቅ ይገባል።
(ኢብኑ ሙነወር፣ ነሐሴ 30/2014)
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor | 10 325 |
| 19 | https://t.me/merkezabumussa1?videochat=ef8edee7a2de72bdbb | 2 148 |
| 20 | ደርስ፦
~
* ሉምዐቱል ኢዕቲቃድ
* ክፍል፦ 09
* የኪታቡን pdf በዚህ ሊንክ ታገኛላችሁ:- https://t.me/IbnuMunewor/9934
* የእለቱ ደርስ መነሻ፦ ገፅ፡ 21 | 10 557 |
