en
Feedback
Fresh መረጃ | FreshNews

Fresh መረጃ | FreshNews

Open in Telegram

Fresh መረጃ ታማኝ የመረጃ ምንጭ፣ ብቃት ባላቸው ጋዜጠኞች ተዘጋጅቶ የሚቀርብ፣መረጃዎችን በትኩሱ የሚያደርስ የዜና ቻናል ነው ። ሀሳብ ፣ አስተያየት ፣መረጃ ለማጋራት ፣ማስታወቂያ ለማሰራት ያናግሩን።👇👇 @Freshes_newsbot Fresh News,Fresh Updates.

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Fresh መረጃ | FreshNews

Channel Fresh መረጃ | FreshNews (@freshmerejaet) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 55 233 subscribers, ranking 3 077 in the Education category and 596 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 55 233 subscribers.

According to the latest data from 06 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -908 over the last 30 days and by -66 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 4.11%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 3.26% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 268 views. Within the first day, a publication typically gains 1 800 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 10.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
Fresh መረጃ ታማኝ የመረጃ ምንጭ፣ ብቃት ባላቸው ጋዜጠኞች ተዘጋጅቶ የሚቀርብ፣መረጃዎችን በትኩሱ የሚያደርስ የዜና ቻናል ነው ። ሀሳብ ፣ አስተያየት ፣መረጃ ለማጋራት ፣ማስታወቂያ ለማሰራት ያናግሩን።👇👇 @Freshes_newsbot Fresh News,Fresh Updates.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 07 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Education category.

55 233
Subscribers
-6624 hours
-4607 days
-90830 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '260
in 2 channels
August '26
+304
in 8 channels
Get PRO
July '26
+1
in 9 channels
Get PRO
June '26
+2
in 8 channels
Get PRO
May '260
in 8 channels
Get PRO
April '26
+3
in 8 channels
Get PRO
March '26
+1 303
in 14 channels
Get PRO
February '260
in 4 channels
Get PRO
January '260
in 0 channels
Get PRO
December '250
in 2 channels
Get PRO
November '25
+1
in 6 channels
Get PRO
October '250
in 4 channels
Get PRO
September '250
in 3 channels
Get PRO
August '250
in 1 channels
Get PRO
July '250
in 2 channels
Get PRO
June '250
in 6 channels
Get PRO
May '250
in 2 channels
Get PRO
April '250
in 2 channels
Get PRO
March '250
in 10 channels
Get PRO
February '250
in 18 channels
Get PRO
January '25
+44
in 10 channels
Get PRO
December '24
+1 502
in 16 channels
Get PRO
November '24
+4 897
in 9 channels
Get PRO
October '24
+10 897
in 6 channels
Get PRO
September '24
+13 478
in 5 channels
Get PRO
August '24
+17 234
in 5 channels
Get PRO
July '24
+9 021
in 5 channels
Get PRO
June '24
+20
in 7 channels
Get PRO
May '24
+351
in 14 channels
Get PRO
April '24
+847
in 16 channels
Get PRO
March '24
+558
in 33 channels
Get PRO
February '24
+1 785
in 15 channels
Get PRO
January '24
+3 011
in 18 channels
Get PRO
December '23
+3 094
in 23 channels
Get PRO
November '23
+730
in 120 channels
Get PRO
October '23
+13 017
in 37 channels
Get PRO
September '23
+26 548
in 0 channels
Get PRO
August '23
+2 062
in 0 channels
Get PRO
July '23
+2 838
in 0 channels
Get PRO
June '23
+554
in 0 channels
Get PRO
May '23
+672
in 0 channels
Get PRO
April '23
+1 658
in 0 channels
Get PRO
March '23
+3 193
in 0 channels
Get PRO
February '23
+1 734
in 0 channels
Get PRO
January '23
+895
in 0 channels
Get PRO
December '22
+1 925
in 0 channels
Get PRO
November '22
+642
in 0 channels
Get PRO
October '22
+99
in 0 channels
Get PRO
September '22
+547
in 0 channels
Get PRO
August '22
+1 026
in 0 channels
Get PRO
July '22
+1 241
in 0 channels
Get PRO
June '22
+1 528
in 0 channels
Get PRO
May '22
+2 018
in 0 channels
Get PRO
April '22
+329
in 0 channels
Get PRO
March '22
+370
in 0 channels
Get PRO
February '22
+390
in 0 channels
Get PRO
January '22
+639
in 0 channels
Get PRO
December '21
+596
in 0 channels
Get PRO
November '21
+736
in 0 channels
Get PRO
October '21
+1 209
in 0 channels
Get PRO
September '21
+1 351
in 0 channels
Get PRO
August '21
+1 280
in 0 channels
Get PRO
July '21
+1 459
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
06 September0
05 September0
04 September0
03 September0
02 September0
01 September0
Channel Posts
26 ስልክና 34 ሺህ ብር የሰረቀው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ‼️ በምስራቅ ጎጃም ዞን በሉማሜ ከተማ አስተዳደር የወጣቶች አደረጃጀት ከጸጥታ መዋቅሩ ጋር በመቀናጀት 26 ስልክ እና 34,000 ብር የ
26 ስልክና 34 ሺህ ብር የሰረቀው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ‼️ በምስራቅ ጎጃም ዞን በሉማሜ ከተማ አስተዳደር  የወጣቶች አደረጃጀት ከጸጥታ መዋቅሩ ጋር በመቀናጀት 26 ስልክ እና 34,000 ብር የሰረቀን ግለሠብ በቁጥጥር ስር አውለዋል። ‎ @Addis_Reporter @Addis_Reporter

2
ትምህርት ሚኒስቴር በ2019 የትምህርት ዘመን በፌዴራል 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለመማር ለተመዘገቡና ለፈተና ለተመረጡ ተማሪዎች ነሐሴ 29/2018 ዓ.ም ፈተና መስጠቱ ይታወቃል። ይሁን እንጂ ለፈተ
ትምህርት ሚኒስቴር በ2019 የትምህርት ዘመን በፌዴራል 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለመማር ለተመዘገቡና ለፈተና ለተመረጡ ተማሪዎች ነሐሴ 29/2018 ዓ.ም ፈተና መስጠቱ ይታወቃል። ይሁን እንጂ ለፈተና ተመርጣችሁ በተለያየ ምክንያት ፈተና ያልተፈተናችሁ ተማሪዎች፣ ሰኞ ጳጉሜን 02/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ በአቅራቢያችሁ በሚገኝ የፈተና መስጫ ማዕከል በመገኘት መፈተን የምትችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። ነሐሴ 29/2018 ዓ.ም ፈተና የወሰዳችሁ ተማሪዎች በድጋሜ መፈተን የማይቻል መሆኑ ተገልጿል። ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
1 387
3
አሳዛኝ ዜና‼️ ከአድስ አበባ ወደ ደሴ ሲጓዝ የነበረ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ በሸኖ ከተማ አቅራቢያ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ሕይወት አልፏል! 18 የሚደርሱ ቆስለዋል። ሸኖ — በሸኖ ከ+2
አሳዛኝ ዜና‼️ ከአድስ አበባ ወደ ደሴ ሲጓዝ የነበረ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ በሸኖ ከተማ አቅራቢያ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ሕይወት አልፏል! 18 የሚደርሱ ቆስለዋል። ሸኖ — በሸኖ ከተማ አስተዳደር ኦንቱ ቀበሌ፣ «አዳ ሀሮ» ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በደረሰ ከባድ የትራፊክ አደጋ የስድስት ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ፣ በ18 ሰዎች ላይ ደግሞ የአካል ጉዳት መድረሱን የአካባቢው የትራፊክ ደህንነት ክፍሎች አስታወቁ። የሸኖ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ደህንነት ማረጋገጫ ክፍል ኃላፊ ረዳት ኢንስፔክተር አብዲሳ መርጋ እንደገለጹት አደጋው የደረሰው የሰሌዳ ቁጥሩ 3-A04933 አ.አ የሆነ ‘ባስ ኤፍኤም’ የህዝብ ማጓጓዣ ተሽከርካሪ ከሚፈቀደው የፍጥነት ወሰን በላይ በማሽከርከሩ ምክንያት ነው ብለዋል። በአደጋው ሕይወታቸው ካለፉት 6 ሰዎች መካከል 2 ወንዶች እና 4 ሴቶች እንደሚገኙበት ታውቋል። በተጨማሪም ጉዳት ከደረሰባቸው 18 ተጓዦች (12 ወንዶች እና 6 ሴቶች) ውስጥ 13ቱ ከባድ እና መካከለኛ አደጋ የገጠማቸው ሲሆን፣ አምስቱ ደግሞ ቀላል ጉዳት አስተናግደዋል። የሟቾች አስከሬን በህብረተሰቡና በትራፊክ ፖሊስ አባላት ትብብር ወደ ሸኖ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የተወሰደ ሲሆን፣ ተጎጂዎችም በዚሁ ሆስፒታል የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው ይገኛል። ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው ተሳፋሪዎች ለተሻለ ህክምና ወደ ሌሎች ከፍተኛ ሆስፒታሎች የተላኩ ሲሆን፣ አነስተኛ ጉዳት የደረሰባቸው ደግሞ ጉዟቸውን ወደ ደብረ ብርሃን እና አዲስ አበባ መቀጠላቸው ተገልጿል። @Seledadotio @Seledadotio
1 831
4
ቢኒያም ሽብሬ ከማስተር ሀገረሰላም አርባ (ቦንጆ) ጋር በ Ethio Fight ይፋለማሉ! ከ16 ቀን በኋላ በጉጉት በሚጠበቀው የ Ethio Fight የትግል ውድድር ላይ፣ ቢኒያም ሽብሬ ከሌላኛው ጠንካ+1
ቢኒያም ሽብሬ ከማስተር ሀገረሰላም አርባ (ቦንጆ) ጋር በ Ethio Fight ይፋለማሉ! ከ16 ቀን በኋላ በጉጉት በሚጠበቀው የ Ethio Fight የትግል ውድድር ላይ፣ ቢኒያም ሽብሬ ከሌላኛው ጠንካራ ተፎካካሪ ማስተር ሀገረሰላም አርባ (በቅፅል ስሙ "ቦንጆ") ጋር እንደሚፋለም ታውቋል። ከአሜሪካ ወደ እናት ሀገሩ ኢትዮጵያ የገባው ቢኒያም ሽብሬ በአሁኑ ሰዓት ደማቅ አቀባበል እየተደረገለት የሚገኝ ሲሆን፣ የትውልድ አካባቢው የፈረንሳይ ሌጋሲዮን ወጣቶችም ለተፎካካሪው ልዩ የድጋፍ እና የአቀባበል ስነ-ስርዓት አዘጋጅተውለታል። ሁለቱ ጠንካራ ስፖርተኞች የሚያደርጉት ይህ ታላቅ ፍልሚያ በስፖርት አፍቃሪው ዘንድ ከፍተኛ ግምትና ትኩረት አግኝቷል። ይህንን ታላቅ ውድድር ጉርሻ ፔጅ በስፋት ሽፋን መስጠት ይጀምራል። መልካም እድል ከወዲሁ ለሁሉም ተፋላሚዎች @Seledadotio @Seledadotio
1 925
5
216ኛው የለንደን ደርቢ አርሰናል ከ ቼልሲ ሁለቱ የባስክ ግዛት ተወላጆች እና አብሮ አደጎቹ ሚኬል አርቴታ እና ዣቢ አሎንስ በዓለም ትልቁ ሊግ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሁለት ትልልቅ ክለቦችን ይዘው
216ኛው የለንደን ደርቢ አርሰናል ከ ቼልሲ ሁለቱ የባስክ ግዛት ተወላጆች እና አብሮ አደጎቹ ሚኬል አርቴታ እና ዣቢ አሎንስ በዓለም ትልቁ ሊግ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሁለት ትልልቅ ክለቦችን ይዘው ተፋጠዋል። እግር ኳስን በተወለዱበት አካባቢ በሚገኝው የአንቲጎኩ አካዳሚ የጀመሩት እና ለ6 ዓመት በዚሁ አካዳሚ አብረው የተጫውቱት አርቴታ እና አሎንሶ ለሪያል ሶሴዳድ ዋናው ቡድንም ተጫውተው አሳልፈዋል። በባየር ሊቨርኩሰን ድንቅ ጊዜ ካሳለፈ በኋላ በማድሪድ የተወሰን ጊዜ የቆየው ዣቢ አሎንሶ በቼልሲ ራሱን ለትልቁ ፈተና አዘጋጅቷል። በሊጉ የመጀመሪያ ሁለት ጨዋታዎችን ያሸነፈው አሎንሶ፤ የመጀመሪያ ትልቁን ፈተና ዛሬ ይጋፈጣል። ምሽት 12፡30 በኤምሬትስ ከሊጉ ሻምፒዮን አርሰናል የሚያደርገው ጨዋታ ይጠበቃል። በተመሳሳይ አርሰናልም የመጀመሪያ ሁለት ጨዋታዎችን ያሸነፈ ሲሆን በአሸናፊነቱ ለመቀጥል በለንደን ደርቢ ጠንካራ የፊት መስመር ካለው ቼልሲ ይገናኛል። በኤምሬስት የሚደረገው ጨዋታ 7 ግቦችን ያስቆጠረው የቼልሲ የፊት መስመር ምንም ግብ ካልተቆጠረበት የአርሰናል ተከላካይ የሚያደርጉት ትንቅንቅ በመሆኑ ጨዋታውን እንዲጠበቅ የሚያደርግው ሲሆን በሌላ በኩል ሁለቱ ስፔናዊያን ታክቲሺያን ጨዋታውን እንዴትባለ መልኩ ይወጡታል የሚለው የሚጠበቅ ነው። አርሰናል ከቼልሲ በተገናኝባቸው ያልፉት 9 ጨዋታዎች በአንዱም ያልተሸነፍ ሲሆን 6ቱን አሸንፏል። በጨዋታው በመድፈኞቹ በኩል ዩሪየን እና ዊሊያም ሳሊባ አሁንም ከጉዳቱ ያልተመለሱ ተጨዋቾች ሲሆኑ፤ ኤዝሪ ኮንሳ በመድፍኞቹ ማልያ ለመጀመሪያ ጊዜ በቋሚነት ሊጀምር ይችላል ተብሏል። ሞይሰስ ካይሴዶ የመሰለፉ ነገር ያልተረጋገጥ ሲሆን ጆርዳን ሄንደርሰን እና ፓሊስትራ አሁንም በጉዳት ከስብስቡ ውጪ ናቸው። @Seledadotio @Seledadotio
1 741
6
ከወራት በፊት ህይወቱ ያለፈዉ ብሪታንያ ናይጄሪያዊ ኢጎ ቲኒ የሞቱ ምክኒያት ከብልት ማስተለቅ ህክምና በኋላ የገጠመዉ ተጓዳኝ የጤና ችግር ነዉ ተባለ የድምጻዊ ዴቪዶ የቅርብ ጓደኛ ነበር የተባለዉና በ
ከወራት በፊት ህይወቱ ያለፈዉ ብሪታንያ ናይጄሪያዊ ኢጎ ቲኒ የሞቱ ምክኒያት ከብልት ማስተለቅ ህክምና በኋላ የገጠመዉ ተጓዳኝ የጤና ችግር ነዉ ተባለ የድምጻዊ ዴቪዶ የቅርብ ጓደኛ ነበር የተባለዉና በናይጄሪያ ማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ እዉቅና ያለዉ ኢጎ ቲኒ በመጋቢት ወር ነበር በ 43 አመቱ ህይወቱ ማለፉ የተሰማዉ። የጎልማሳዉ ታዋቂ ሰዉ ህልፈት እስካሁን ይፋ ሳይደረግ ቆይቶ የነበረ ቢሆንም ምክኒያቱ ከታወቀ በኋላ የአለም መገናኛ ብዙሃንን ትኩረት ስቧል። ግለሰቡ ህይወቱ ከማለፉ በፊት በታይላንድ ባንክሆክ የብልቅ ማስተለቅ ህክምና አድርጎ ነበር ተብሏል። ግለሰቡ ከህክምናዉ በኋላ የልብ ህመም አጋጥሞት ነበር ተብሏል። በተጨማሪም በህክምዉ ሀኪሞች ተጠቅመዉት የነበረዉ 40 ሚሊ ሊትር ሀይሉሮኒክ የተሰኘ አሲድ በሳንባዉ ላይ ተገኝቷል መባሉ ተሰምቷል። ግለሰቡ ህይወቱ ከማለፉ በፊት ማሳጅ በሚደረግበት ወቅት ሁለት ጊዜ ራሱን ስቶ ነበርም ተብሏል። ግለሰቡ ወዲያዉ ወደ ሆስፒታል ቢወሰድም ወደ ሳንባዉ የደም ዝዉዉር በመቋረጡ ህይወቱ አልፏል። @Addis_News @Addis_News
1 663
7
አዲስ አበባ‼️ "በአዲስ አበባ የክረምቱን ማብቃትና የጸደይ (ብራ) መግባት የሚያበስረው የጎቤ እና ሽኖዬ ፌስቲቫል በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው።" ወጣቶች ባህላዊ አልባሳት አጊጠው በየጎዳናው፣ በታ+2
አዲስ አበባ‼️ "በአዲስ አበባ የክረምቱን ማብቃትና የጸደይ (ብራ) መግባት የሚያበስረው የጎቤ እና ሽኖዬ ፌስቲቫል በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው።" ወጣቶች ባህላዊ አልባሳት አጊጠው በየጎዳናው፣ በታዋቂ ግለሰቦችና በመንግሥት ኃላፊዎች መኖሪያ ቤቶች በመዘዋወር መልካም ምኞት እየገለፁና ስጦታዎችን እየተቀበሉ ይገኛሉ። @Seledadotio @Seledadotio
1 609
8
አትሌት ገመቹ ጎዳና በ3ሺህ ሜትር መሰናክል የዳይመንድ ሊግ አጠቃላይ አሸናፊ ሆነ የ2026 ዳይመንድ ሊግ የዙር ውድድር ሲጠናቀቅ ኢትዮጵያዊው አትሌት ገመቹ ጎዳና በወንዶች 3000 ሜትር መሰናክል አ+2
አትሌት ገመቹ ጎዳና በ3ሺህ ሜትር መሰናክል የዳይመንድ ሊግ አጠቃላይ አሸናፊ ሆነ የ2026 ዳይመንድ ሊግ የዙር ውድድር ሲጠናቀቅ ኢትዮጵያዊው አትሌት ገመቹ ጎዳና በወንዶች 3000 ሜትር መሰናክል አጠቃላይ አሸናፊ ሆኗል። በመጀመሪያው ቀን የዙሪክ ዳይመንድ ሊግ የፍፃሜ ውድድር በ5ሺህ ሜትር አሸናፊ የነበረችውን ኢትዮጵያዊቷን አትሌት ፍሬወይኒ ኃይሉን ጨምሮ፣ አምስት አፍሪካውያን አትሌቶች አትሌቶች አጠቃላይ አሸናፊዎች ነበሩ። በሁለተኛው ዕለት ደግሞ ገመቹ ጎዳና ከኢትዮጵያ ሁለተኛ ከአፍሪካ ስድስተኛው የዳይመንድ ሊጉ አሸናፊ ሆኗል። ገመቹ ሞሮኳዊውን የዓለምና የኦሊምፒክ ሻምፒዮን ሱፊያን ኤል ባካሊ አስከትሎ ሲገባ ርቀቱን ለማጠናቀቅ 8:08.67 ወስዶበታል። ሱፊያን ኤል ባካሊ 2ኛ፣ ኬንያዊው ሲሞን ኮዌች ደግሞ 3ኛ ሆነዋል። ሳሙኤል ፍሬው ሰባተኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሩን አጠናቅቋል። በወንዶች 5ሺህ ሜትር ቢኒያም መሀሪ 4ኛ፣ በሴቶች 800 ሜትር ሳይዳ ፀሀዬ 3ኛ እንዲሁም በ1500 ሜትር ብርቄ ኃየሎም 9ኛ ደረጃን በመያዝ ያጠናቀቁበት የምሽቱ ዳይመንድ ሊግ ውድድር ተጠቃሽ ውጤቶች ናቸው። #ዳጉ_ጆርናል
1 653
9
የ IMF ኃላፊ የሆርሙዝ መዘጋት የታዳጊ ሀገራትን የዕዳ ችግር እያባባሰው መሆኑን ገለጹ የሆርሙዝ ወሽመጥ መዘጋት በዓለም ዙሪያ የብድር ወጪዎችን ከፍ እያደረገ እና ታዳጊ ሀገራት በዕዳ ጉዳይ ላይ ያ
የ IMF ኃላፊ የሆርሙዝ መዘጋት የታዳጊ ሀገራትን የዕዳ ችግር እያባባሰው መሆኑን ገለጹ የሆርሙዝ ወሽመጥ መዘጋት በዓለም ዙሪያ የብድር ወጪዎችን ከፍ እያደረገ እና ታዳጊ ሀገራት በዕዳ ጉዳይ ላይ ያሳዩትን መሻሻል አደጋ ላይ እየጣለ መሆኑን የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ኃላፊ አስጠንቅቀዋል። ዝግ ሆኖ ከቆየው ወሽመጥ የሚመነጨው የዋጋ ግሽበት ጫና፣ እያደገ ከመጣው አጠቃላይ የዕዳ መጠን ጋር ተዳምሮ የቦንድ ምጣኔዎችን ከፍ ከሚያደርጉ ምክኒያቶች አንዱ መሆኑን ክሪስታሊና ጆርጂዬቫ ተናግረዋል። በአሜሪካ ኖርዝ ካሮላይና ግዛት ከተካሄደው የቡድን 20 ስብሰባ ጎን ለጎን ለሮይተርስ የዜና ወኪል እንደተናገሩት፣ "ይህ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ታዳጊ ሀገራት ችግር ብቻ አይደለም" ብለዋል። አክለውም "በበለጸጉ ኢኮኖሚዎች ውስጥ ያለው ከፍተኛ የዕዳ መጠን ከማይበገረው የዋጋ ግሽበት ጋር ተዳምሮ፣ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን፣ አዳዲስ ገበያዎችን እና ታዳጊ ኢኮኖሚዎችን ጨምሮ ለሁሉም አካላት የዕዳ መክፈያ ወጪዎች እንዲጨምሩ ሊያደርግ ይችላል" ሲሉ አስጠንቅቀዋል። @Addis_News @Addis_News
1 548
10
በኮንጎ የሰርግ ድግስ ወደ ሀዘን ተቀየረ፡ የ22 ሰዎች ህይወት በእሳት አደጋ አለፈ ትናንት ቅዳሜ ​በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ዋና ከተማ ኪንሻሳ በሚገኘው ሊንግዋላ በተባለ አካባቢ በተካሄደ የሰርግ
በኮንጎ የሰርግ ድግስ ወደ ሀዘን ተቀየረ፡ የ22 ሰዎች ህይወት በእሳት አደጋ አለፈ ትናንት ቅዳሜ ​በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ዋና ከተማ ኪንሻሳ በሚገኘው ሊንግዋላ በተባለ አካባቢ በተካሄደ የሰርግ ስነ-ስርዓት ላይ በተነሳ ድንገተኛ የእሳት አደጋ የ22 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በርካቶች ደግሞ ለፅኑ ጉዳት ተዳረጉ። ​የአካባቢው አስተዳዳሪ ኖርበርት ሙሺንጋ እንደገለጹት አደጋው የተከሰተው ደስታቸውን ለማክበር በተሰበሰቡበት አዳራሽ ውስጥ ሲሆን፡ የሟቾች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል ስጋታቸውን ገልጸዋል። በርካታ ተጎጂዎች በአቅራቢያ ወደሚገኙ ህክምና መስጫዎች ተወስደው ድገተኛ ህክምና እየተደረገላቸው ይገኛል። ​እስካሁን የአደጋው መንስኤ በውል ያልታወቀ ሲሆን፡ ባለስልጣናት በኤሌክትሪክ መስመር መበላሸት ወይም በአዳራሹ ጌጣጌጦች ምክንያት ሊሆን ይችላል በሚል ሰፊ ምርመራ እያካሄዱ ነው። አደጋው በስፍራው የነበረውን ሙሉ ንብረት አውድሟል ሲሉ የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። @Seledadotio @Seledadotio
1 448
11
ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ የጉሙሩክ ኮሚሽን በአንድ ሳምንት ውስጥ ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ የገቢና የወጪ ኮንትሮባንድ እቃዎች  በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገለጸ። ኮሚሽኑ ከነሐሴ 21 እስከ 27 ቀን 2018 ዓ.ም አደረኩት ባለው ክትትል፣ 470.5 ሚሊዮን ብር የሚገመቱ የገቢ እና 81 ሚሊዮን ብር የሚገመቱ የወጪ ኮንትሮባንድ እቃዎችን በድምሩ 551.5 ሚሊዮን ብር የሚገመቱ እቃዎችን መያዝ መቻሉን አስታውቋል። ከተያዙት እቃዎች መካከል ጨርቃጨርቅ፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ የግብርና ምርቶች፣ የተሽከርካሪ መለዋወጫ፣ መዋቢያዎች፣ ጫት፣ አደንዛዥ ዕፅ፣ መድኃኒት፣ ማዕድናት፣ ነዳጅ፣ የቁም እንስሳትና የውጭ ሀገር ገንዘቦች ይገኙበታል። በኮንትሮባንድ ቁጥጥሩ ሀዋሳ፣ ድሬዳዋ እና ጅግጅጋ የጉምሩክ ቅርንጫፎች ቀዳሚ ሲሆኑ  ቅርንጫፎቹ በቅደም ተከተል 186 ሚሊዮን፣ 117 ሚሊዮን እና 116 ሚሊዮን ብር የሚገመቱ እቃዎችን ይዘዋል። እቃዎቹ በፍተሻ፣ በጥቆማ እና በበረራ ላይ በተደረገ ክትትል የተያዙ ሲሆን፣ 26 ተጠርጣሪዎችና 10 ተሽከርካሪዎችም በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ኮሚሽኑ መግለፁን አዲስ ማለዳ ተመልክታለች ። ጉምሩክ ኮሚሽን ኮንትሮባንድና ሕገወጥ ንግድን ለመከላከል ከሚመለከታቸው የጸጥታ አካላትና ከሕብረተሰቡ ጋር በመተባበር የሚሠራ ሲሆን፣ ሕገወጥ ንግድን ለመግታት ሁሉም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርቧል። @Addis_Reporter @Addis_Reporter
1 423
12
ናይጄሪያውያን ወጣቶች ኩላሊታቸውን በ1,000 ዶላር እየሸጡ ነው "ኩላሊታችሁን ሳይሆን ሀሳባችሁን ሽጡ" በናይጄሪያ በተከሰተው የከፋ የኑሮ ውድነትና ድህነት ሳቢያ ወጣቶች ኩላሊታቸውን በ1,100 ዶላ
ናይጄሪያውያን ወጣቶች ኩላሊታቸውን በ1,000 ዶላር እየሸጡ ነው "ኩላሊታችሁን ሳይሆን ሀሳባችሁን ሽጡ" በናይጄሪያ በተከሰተው  የከፋ የኑሮ ውድነትና ድህነት ሳቢያ ወጣቶች ኩላሊታቸውን  በ1,100 ዶላር  እየሸጡ መሆኑ ተሰምቷል። የቀድሞው የናይጄሪያ ምክትል ፕሬዚዳንት አቲኩ አቡበከር ይህን አሳዛኝ ሁኔታ በማንሳት ጥልቅ ስጋታቸውን ገልጸዋል። የችግሩ መንስኤ እና ወቅታዊ ሁኔታ፡ *የምግብ፣ የትራንስፖርትና የቤት ኪራይ ዋጋዎች እጅግ መናራቸው ለዚህ ችግር ዳርጓቸዋል። * ፖሊስ ሁለት የህክምና  ባለሙያዎችን ጨምሮ በአራት ግለሰቦች ላይ ህገ-ወጥ የሰዎች አካል ዝውውር ምርመራ እያካሄደ ይገኛል።   ምንም እንኳን ሪፖርቶቹ ሙሉ በሙሉ ባይረጋገጡም፣ የኢኮኖሚ ቀውሱ የሰውን አካል እስከ መሸጥ ማድረሱ ሁኔታውን እጅግ አሳሳቢ አድርጎታል። የቀድሞው ምክትል ፕሬዚዳንት መልእክት፡  ወጣቶች መሸጥ የሚገባቸው አካላቸውን ሳይሆን የፈጠራ ሃሳቦቻቸውን ሊሆን ይገባል ሲሉ አቲኩ አቡበከር አሳስበዋል። @Addis_Reporter @Addis_Reporter
1 579
13
የቁንጅና አምባሳደራችን ሩት የሀገር ፍቅርና የፅናት ተምሳሌት ሆና ተመልሳለች! የእህቷን ድገተኛ ሀዘን በልቧ ይዛ፣ የሀገሯን ሰንደቅ ዓላማ በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ ከፍ አድርጋ ለማበራየት በቬትናም
የቁንጅና አምባሳደራችን ሩት የሀገር ፍቅርና የፅናት ተምሳሌት ሆና ተመልሳለች! የእህቷን ድገተኛ ሀዘን በልቧ ይዛ፣ የሀገሯን ሰንደቅ ዓላማ በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ ከፍ አድርጋ ለማበራየት በቬትናም በተካሄደው 75ኛው የዓለም ቁንጅና ውድድር ላይ የተካፈለችው ውዷ እህታችን ሩት—ለእኛ ገና ከጅምሩ አሸናፊያችን ነች! በፈታኝ የህይወት አጋጣሚ ውስጥ ሆና ያሳየችው የማይወላወል ፅናት፣ ያንጸባረቀችው የኢትዮጵያዊነት ጨዋነት እና ያቀረበችው ድንቅ ብቃት የመንፈስ ጥንካሬዋን ለዓለም ያስመሰከረ ታላቅ ሁነቶች ነበሩ። ሀዘኗን ወደ ብርታት በመቀየር የሀገሯን ስም በዓለም መድረክ ለማስጠራት ያደረገችው ተጋድሎ ከምንም በላይ ትልቅ ክብርና ምስጋና ይገባዋል። ይህች የፅናት እና የጥንካሬ ምልክት የሆነችው አምባሳደራችን ወደ ሀገሯ ስትመለስ፣ ያሳየችውን ተጋድሎና ያስመዘገበችውን ክብር የሚመጥን ታላቅና ደማቅ የክብር አቀባበል ሥነ-ሥርዓት ይደረግላት ዘንድ ጥሪያችንን በትህትና እናስተላልፋለን። ሩት—ሀዘንሽን ተቋቁመሽ ሀገርሽን ስላስጠራሽልን ለእኛ ሁልጊዜም ዘውድ የደፋሽ አሸናፊያችን ነሽ! 👏👏👏 ጉርሻ page @Addis_News @Addis_News
1 663
14
ከጦር መርከቦች እስከ ወርቃማ አዳራሽ፤ ትራምፕ ሁሉም ነገር በስማቸው እንዲጠራ ይፈልጋሉ "እኔ ከሄድኩ በኋላ የሚያስታውሰኝ የለም" ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኙ ትላልቅ ሕንፃዎ
ከጦር መርከቦች እስከ ወርቃማ አዳራሽ፤ ትራምፕ ሁሉም ነገር በስማቸው  እንዲጠራ ይፈልጋሉ "እኔ ከሄድኩ በኋላ የሚያስታውሰኝ የለም" ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኙ ትላልቅ ሕንፃዎችና መታሰቢያዎች ላይ ስማቸውን ለማስጻፍ አጣዳፊ ሥራ ውስጥ መሆናቸውን ዘ ኢንዲፔንደንት  ዘግቧል። ትራምፕ ከኒውዮርክ ማጋዚን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ «እኔ ከሄድኩ በኋላ ስሜን ማንም አይጽፈውም» ሲሉ እውነቱን ተናግረዋል። አሁኑኑ ስማቸው እንዲነሳ በማሰብም በሕንፃዎች፣ በፖሊሲዎች፣ በሳንቲሞችና በጦር መርከቦች ላይ ስማቸውንና ምስላቸውን እያስቀመጡ ይገኛሉ። ከእነዚህ ሥራዎቻቸው መካከል ትልቁ የኋይት ሀውስን አንድ ክንፍ በማፍረስ እየገነቡት ያለው ወርቃማ የመዝናኛ አዳራሽና የጦር ማዕከል ነው። ጥይት የማይበሳውና ከመሬት በታች ምሽግ ያለው ይህ ትልቅ ሕንፃ፣ የእሳቸውን ስም ሊይዝ እንደሚገባው ተናግረዋል። ምንም እንኳን አሰራሩ ሕጋዊ አይደለም በሚል ክስ ቢቀርብበትም፣ የከፍተኛው ፍርድ ቤት ግንባታው እንዲቀጥል ፈቅዷል። ትራምፕ ከዚህ በተጨማሪ የሕክምናና የፋይናንስ ፕሮግራሞችን በስማቸው መሰየም ጀምረዋል። አሜሪካ ከእንግዲህ የምትሰራቸውን አዳዲስ የጦር መርከቦችም በስማቸው እንዲጠሩ ይፈልጋሉ። ይህ ሁሉ አጣዳፊ እንቅስቃሴ ከሥልጣን በኋላ ስማቸውና ታሪካቸው ሳይጠፋ እንዲኖር  የሚያደርጉት ጥረት መሆኑን የኢንዲፔንደንት ዘገባ ያመለክታል፡፡ @Seledadotio @Seledadotio
1 689
15
ከ 10 ቀናት በኋላ የተረፉት የ64ዓመት ኔፓላዊ አዛውንት መነጋገርያ ሆነዋል በኔፓል እና በቻይና ድንበር አቅራቢያ በደረሰው አስከፊ እና ድንገተኛ የጎርፍና የመሬት መንሸራተት አደጋ፣ ከተቀበሩበት ቦ
ከ 10 ቀናት በኋላ የተረፉት የ64ዓመት ኔፓላዊ አዛውንት መነጋገርያ ሆነዋል በኔፓል እና በቻይና ድንበር አቅራቢያ በደረሰው አስከፊ እና ድንገተኛ የጎርፍና የመሬት መንሸራተት አደጋ፣ ከተቀበሩበት ቦታ በሕይወት የተረፉ የቻይና ዜጋ እና አንዲት የ64 ዓመት የኔፓል ሴት ከ10 ቀናት በኋላ በሕይወት መውጣታቸው ተዘገበ። ሉሃይታኦ የተባሉት የቻይና ዜጋ በከፍተኛው ትሪሹሊ የሃይድሮ ኤሌክትሪክ ፕሮጀክት ዋሻ ውስጥ በ225 ሜትር ጥልቀት ውስጥ የነበሩ ሲሆን፣ በኔፓል የአደጋ ሰራተኞች ጥረት በሕይወት ወጥተው ለህክምና ወደ ሆስፒታል ተወስደዋል። በተጨማሪም ቻንዲካ ኩማሪ ሽሬስታ የተባሉት የ64 ዓመት የኔፓል ሴት በቢዱር ማዘጋጃ ቤት በፈረሰ ቤት ውስጥ ተቀብረው ከተገኙ በኋላ ወደ ሰራዊት ካምፕ ለህክምና ተወስደዋል። በአደጋው የሞቱት ሰዎች ቁጥር 1,375 ደረሰ ሲሆን፡ ከ5,500 በላይ የሚሆኑ ሰዎች ደግሞ አሁንም የገቡበት ባለመታወቁ ፍለጋው ቀጥሏል። ....................... ለወቅታዊ መረጃዎች በእነዚህ አማራጭ መንገዶች ያገኙናል፡- YouTube፡- https://h1.nu/1c7qC Facebook: - https://h1.nu/1c7pF Telegram:- https://rb.gy/et4lvo
1 797
16
✨ ብዙ ሰዎች እድልን ይጠብቃሉ፤ ጥቂቶች ግን ይሞክራሉ። እርስዎስ ከየትኞቹ ውስጥ ነዎት? ✨ 🎉 Bella Bingo የደስታ፣ የመዝናኛ እና የአሸናፊነት ቦታ ነው! 🎁 አስደሳች ቦነሶች 💰 የማሸነ
✨  ብዙ ሰዎች እድልን ይጠብቃሉ፤ ጥቂቶች ግን ይሞክራሉ። እርስዎስ ከየትኞቹ ውስጥ ነዎት? ✨ 🎉 Bella Bingo የደስታ፣ የመዝናኛ እና የአሸናፊነት ቦታ ነው! 🎁 አስደሳች ቦነሶች 💰 የማሸነፍ እድሎች ⚡ ቀላል እና ፈጣን ተሳትፎ 🎊 በየቀኑ አዲስ ደስታ 🏆 አሸናፊ የመሆን እድል 📍ባሉበት ሁነው በ ስልክዎ የሚዝናኑበት ጨዋታ 🌟 ዕድል ለሚሞክሩት በሩን ትከፍታለች! 🌟 ድል ለሚደፍሩት ትመጣለች! 🔥 ዛሬ ይቀላቀሉ! 🔥 ይጫወቱ! 🔥 ይዝናኑ! 🔥 ዕድልዎን ይሞክሩ @BellaBingo1bot ለማንኛውም እገዛ --09 72 75 73 19 ይደውሉ 💙 Bella Bingo – የደስታ፣ የዕድል እና የአሸናፊዎች ምርጫ!
1 769
17
በዚህ ሰዓት በመርካቶ ከባድ የእሳት አደጋ ተከስቷል🚨 መርካቶ 4ኛ አካባቢ ያጋጠመውን የእሳት አደጋ ለመቆጣጠር ርብርብ እየተደረገ ነው‼ ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/a
በዚህ ሰዓት በመርካቶ ከባድ የእሳት አደጋ ተከስቷል🚨 መርካቶ 4ኛ አካባቢ ያጋጠመውን የእሳት አደጋ ለመቆጣጠር ርብርብ እየተደረገ ነው‼ ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
1 734
18
#AddisAbaba "እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ/ም ለመጨረሻ ጊዜ ተራዝሟል" - ቢሮው የአከራይና ተከራይ የውል እድሳት ማጠናቀቂያ የጊዜ ገደብ እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ/ም ለመጨረሻ ጊዜ መ
#AddisAbaba "እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ/ም ለመጨረሻ ጊዜ ተራዝሟል" - ቢሮው የአከራይና ተከራይ የውል እድሳት ማጠናቀቂያ የጊዜ ገደብ እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ/ም ለመጨረሻ ጊዜ መራዘሙን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ አስታውቋል። የአከራይና ተከራይ ውል ምዝገባና እድሳት አገልግሎት ከሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ ሲካሄድ ቆይቷል። ቢሮው የውል ምዝገባና እድሳት ስራው እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2018 ዓ.ም እንዲጠናቀቅ ጊዜ ገደብ አስቀምጦ ነበር። ይሁን እንጅ አስፈላጊ ቅድመ ሁኔታዎችን በጊዜው አሟልተው ያልቀረቡ፣ በተሰጠው የጊዜ ገደብ በልዩ ልዩ ምክንያት ከአዲስ አበባና ከሀገር ውጭ የነበሩ ተዋዋዮች መኖራቸውን አስታውቋል። በህብረተሰቡ ተደጋጋሚ ጥያቄ መሰረት የመጨረሻ ተጨማሪ እድል መስጠት አስፈላጊ ሆኖ መገኘቱንም ገልጿል። በመሆኑም እስካሁን ውላቸውን ያላደሱ ሁሉም አከራዮችና ተከራዮች ይህንን በተሰጠው የመጨረሻ እድል በክፍለ ከተሞች፣ በሁሉም የመሶብ አንድ ማዕከላት እና ለዚሁ አገልግሎት በተዘጋጁ ቦታዎች  በመቅረብ ውላቸውን እንዲያድሱ ጥሪ አቅርቧል። @Seledadotio @Seledadotio
1 819
19
ኢትዮ ቴሌኮም ከ188 ሚ ብር በላይ ድጋፍ አደረገ ኢትዮ ቴሌኮም «በበጎነት» እና «ለነገ ተስፋዎች» መርኃ ግብሮች በመላው ሀገሪቱ ለሚገኙ 50 የበጎ አድራጎት ተቋማት እና ከ105 ሺህ በላይ ተማሪዎ+1
ኢትዮ ቴሌኮም  ከ188 ሚ ብር በላይ ድጋፍ አደረገ ኢትዮ ቴሌኮም «በበጎነት» እና «ለነገ ተስፋዎች» መርኃ ግብሮች በመላው ሀገሪቱ ለሚገኙ 50 የበጎ አድራጎት ተቋማት እና ከ105 ሺህ በላይ ተማሪዎች ከ188 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ። በዋና ሥራ አስፈፃሚዋ ወ/ት ፍሬሕይወት ታምሩ የተመራው ይህ ማህበራዊ ኃላፊነት ማስፈጸሚያ መርሃ ግብር 22 ሺህ አረጋውያን፣ ሕፃናት እና አቅመ ደካሞችን ተጠቃሚ ያደረገ ሲሆን፣ ኩባንያው ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥም በርካታ ተቋማትን መደገፉን አስታውሷል። ከዚህ በተጨማሪም ተቋሙ «በጎነት ለሰብዓዊነት» በሚል መሪ ቃል ከብሔራዊ የደም ባንክ ጋር በመተባበር ባዘጋጀው የደም ልገሳ መርሃ ግብር የሥራ ኃላፊዎችና በጎ ፈቃደኛ ሠራተኞች በ22 የተለያዩ ቦታዎች በመገኘት ደም ለግሰዋል። @Seledadotio @Seledadotio
1 896
20
🧠 ቻይና አእምሮን ከኮምፒውተር ጋር የሚያገናኝ አዲስ ቴክኖሎጂ ለገበያ እንዲቀርብ ፈቀደች ​የቻይና ብሔራዊ የመድኃኒትና የሕክምና ምርቶች አስተዳደር NEO የተሰኘውን የሳንቲም ያህል መጠን ያለው አ
🧠 ቻይና አእምሮን ከኮምፒውተር ጋር የሚያገናኝ አዲስ ቴክኖሎጂ ለገበያ እንዲቀርብ ፈቀደች ​የቻይና ብሔራዊ የመድኃኒትና የሕክምና ምርቶች አስተዳደር NEO የተሰኘውን የሳንቲም ያህል መጠን ያለው አእምሮን ከኮምፒውተር ጋር የሚያገናኝ (BCI) ቴክኖሎጂ ለገበያ እንዲቀርብ ፈቃድ ሰጠ። ​🔹 ዋና ዋና ነጥቦች፦ ​የዓለማችን የመጀመሪያው፦ በጽንግሁዋ ዩኒቨርሲቲ እና በኒውራክል ቴክኖሎጂ የተገነባው ይህ መሳሪያ፣ ከምርምር ማዕከላት ውጭ የሰዎችን የእንቅስቃሴ አቅም ለመመለስ ለገበያ እንዲቀርብ ፈቃድ ያገኘ በዓለማችን የመጀመሪያው በአእምሮ ውስጥ የሚተከል ቴክኖሎጂ ሆኗል። ​ከኢሎን መስክ Neuralink ያለው ልዩነት፦ የኢሎን መስክ ኒውራሊንክ (Neuralink) አሁንም በሰው ልጅ ላይ በሚደረግ የሙከራ ደረጃ ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ NEO ግን ደህንነቱን ባስቀደመ ዲዛይኑ የንግድ ፈቃድ ማግኘት ችሏል። ​ደህንነቱና አሠራሩ፦ መሳሪያው የአእምሮ ክፍሎችን ጥሶ ከመግባት ይልቅ 8 ሴንሰሮቹ ከአእምሮ ውጫዊ ሽፋን (dura mater) ላይ የሚያርፉ በመሆናቸው የሕብረ-ሕዋሳት ጉዳትንና የደም መፈሰስን በእጅጉ ይቀንሳል። ​ለማን ይውላል፦ በጽኑ የአንገት አጥንትና የሕብረ-ሰstandard አደጋ ምክንያት የእጅና የእግር ሽባነት ለገጠማቸው ከ18 እስከ 60 ዕድሜ ክልል ውስጥ ላሉ አዋቂዎች የተፈቀደ ሲሆን፣ በሙከራዎችም 100% ስኬት በማስመዝገብ ታካሚዎች እንደ መብላትና መጠጣት ያሉ ተግባራትን በራሳቸው እንዲያከናውኑ አስችሏቸዋል። ​ @Seledadotio @Seledadotio
1 806