es
Feedback
Fresh መረጃ | FreshNews

Fresh መረጃ | FreshNews

Ir al canal en Telegram

Fresh መረጃ ታማኝ የመረጃ ምንጭ፣ ብቃት ባላቸው ጋዜጠኞች ተዘጋጅቶ የሚቀርብ፣መረጃዎችን በትኩሱ የሚያደርስ የዜና ቻናል ነው ። ሀሳብ ፣ አስተያየት ፣መረጃ ለማጋራት ፣ማስታወቂያ ለማሰራት ያናግሩን።👇👇 @Freshes_newsbot Fresh News,Fresh Updates.

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram Fresh መረጃ | FreshNews

El canal Fresh መረጃ | FreshNews (@freshmerejaet) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 56 519 suscriptores, ocupando la posición 3 008 en la categoría Educación y el puesto 564 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 56 519 suscriptores.

Según los últimos datos del 28 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -1 340, y en las últimas 24 horas de -37, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 3.40%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 2.54% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 1 924 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 434 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 7.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
Fresh መረጃ ታማኝ የመረጃ ምንጭ፣ ብቃት ባላቸው ጋዜጠኞች ተዘጋጅቶ የሚቀርብ፣መረጃዎችን በትኩሱ የሚያደርስ የዜና ቻናል ነው ። ሀሳብ ፣ አስተያየት ፣መረጃ ለማጋራት ፣ማስታወቂያ ለማሰራት ያናግሩን።👇👇 @Freshes_newsbot Fresh News,Fresh Updates.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 29 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Educación.

56 519
Suscriptores
-3724 horas
-3017 días
-1 34030 días

Carga de datos en curso...

Nube de Etiquetas
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Menciones Entrantes y Salientes
---
---
---
---
---
---
Atraer Suscriptores
julio '26
julio '26
+1
en 8 canales
junio '26
+2
en 8 canales
Get PRO
mayo '260
en 8 canales
Get PRO
abril '26
+3
en 8 canales
Get PRO
marzo '26
+1 303
en 14 canales
Get PRO
febrero '260
en 4 canales
Get PRO
enero '260
en 0 canales
Get PRO
diciembre '250
en 2 canales
Get PRO
noviembre '25
+1
en 6 canales
Get PRO
octubre '250
en 4 canales
Get PRO
septiembre '250
en 3 canales
Get PRO
agosto '250
en 1 canales
Get PRO
julio '250
en 2 canales
Get PRO
junio '250
en 6 canales
Get PRO
mayo '250
en 2 canales
Get PRO
abril '250
en 2 canales
Get PRO
marzo '250
en 10 canales
Get PRO
febrero '250
en 18 canales
Get PRO
enero '25
+44
en 10 canales
Get PRO
diciembre '24
+1 502
en 16 canales
Get PRO
noviembre '24
+4 897
en 9 canales
Get PRO
octubre '24
+10 897
en 6 canales
Get PRO
septiembre '24
+13 478
en 5 canales
Get PRO
agosto '24
+17 234
en 5 canales
Get PRO
julio '24
+9 021
en 5 canales
Get PRO
junio '24
+20
en 7 canales
Get PRO
mayo '24
+351
en 14 canales
Get PRO
abril '24
+847
en 16 canales
Get PRO
marzo '24
+558
en 33 canales
Get PRO
febrero '24
+1 785
en 15 canales
Get PRO
enero '24
+3 011
en 18 canales
Get PRO
diciembre '23
+3 094
en 23 canales
Get PRO
noviembre '23
+730
en 120 canales
Get PRO
octubre '23
+13 017
en 37 canales
Get PRO
septiembre '23
+26 548
en 0 canales
Get PRO
agosto '23
+2 062
en 0 canales
Get PRO
julio '23
+2 838
en 0 canales
Get PRO
junio '23
+554
en 0 canales
Get PRO
mayo '23
+672
en 0 canales
Get PRO
abril '23
+1 658
en 0 canales
Get PRO
marzo '23
+3 193
en 0 canales
Get PRO
febrero '23
+1 734
en 0 canales
Get PRO
enero '23
+895
en 0 canales
Get PRO
diciembre '22
+1 925
en 0 canales
Get PRO
noviembre '22
+642
en 0 canales
Get PRO
octubre '22
+99
en 0 canales
Get PRO
septiembre '22
+547
en 0 canales
Get PRO
agosto '22
+1 026
en 0 canales
Get PRO
julio '22
+1 241
en 0 canales
Get PRO
junio '22
+1 528
en 0 canales
Get PRO
mayo '22
+2 018
en 0 canales
Get PRO
abril '22
+329
en 0 canales
Get PRO
marzo '22
+370
en 0 canales
Get PRO
febrero '22
+390
en 0 canales
Get PRO
enero '22
+639
en 0 canales
Get PRO
diciembre '21
+596
en 0 canales
Get PRO
noviembre '21
+736
en 0 canales
Get PRO
octubre '21
+1 209
en 0 canales
Get PRO
septiembre '21
+1 351
en 0 canales
Get PRO
agosto '21
+1 280
en 0 canales
Get PRO
julio '21
+1 459
en 0 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
29 julio0
28 julio0
27 julio0
26 julio0
25 julio0
24 julio0
23 julio0
22 julio0
21 julio0
20 julio0
19 julio0
18 julio0
17 julio0
16 julio0
15 julio0
14 julio0
13 julio0
12 julio0
11 julio0
10 julio0
09 julio0
08 julio0
07 julio0
06 julio0
05 julio0
04 julio0
03 julio0
02 julio+1
01 julio0
Publicaciones del Canal
ለደብረብርሃን ከተማ ህዝብ እጅግ ልብ ሰባሪ ዜና ነው💔💔🥲 በዛሬው እለት አራት (4) የአንድ ቤተሰብ አባላት ግለሰቦች በመኪና አደጋ በአሳዛኝ ሁኔታ ህይወታቸው እንዳለፈ ተሰምቷል። የቁልቢ ገብር
ለደብረብርሃን ከተማ ህዝብ እጅግ ልብ ሰባሪ ዜና ነው💔💔🥲 በዛሬው እለት አራት (4) የአንድ ቤተሰብ አባላት ግለሰቦች በመኪና አደጋ በአሳዛኝ ሁኔታ ህይወታቸው እንዳለፈ ተሰምቷል። የቁልቢ ገብርኤል ንግስ በዓልን ታድመው ወደ ቤታቸው እየተመለሱ በነበረበት ወቅት አለልቱ ላይ ነው ይህ አሳዛኝ ልብ ሰባሪ አደጋ የደረሰው🥲 ለመላው ቤተሰቦቻቸው፣ ለዘመዶቻቸው፣ ለጎረቤቶቻቸው እንዲሁም ለሚያውቋቸው ወዳጆቻቸው በሙሉ ፈጣሪ መፅናናትን እንዲሰጣቸው እንመኛለን። ፈጣሪ ነፍሳቸውን በአፀደ ገነት ያኑርን🥲 ሸዋ ደብረ ብርሃን @Addis_Reporter @Addis_Reporter

2
የገዛ እህቱን አስገድዶ የደፈረው ግለሰብ በእስራት ተቀጣ በካፋ ዞን ጊምቦ ወረዳ የገዛ እህቱን የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈፀመው ግለሰብ በእስራት መቀጣቱን ፖሊስ አስታውቋል። ተከሳሹ በረከት ስዩም
የገዛ እህቱን አስገድዶ የደፈረው ግለሰብ በእስራት ተቀጣ በካፋ ዞን ጊምቦ ወረዳ የገዛ እህቱን የአስገድዶ መድፈር  ወንጀል የፈፀመው ግለሰብ በእስራት መቀጣቱን ፖሊስ አስታውቋል። ተከሳሹ በረከት ስዩም የተባለ ሲሆን በካፋ ዞን ጊምቦ ወረዳ ወካ አራባ ቀበሌ በ"ቡታ" ተብሎ በሚጠራ ስፍራ በሚገኘው መኖሪያ ቤት የግል ተበዳይ የሆነችውን እህቱን ረድኤት ስዩም ላይ  የአስገድዶ መድፈር ወንጀል መፈፀሙን  ተገልጿል። ከድርጊቱ በኋላ ለጊምቦ ወረዳ ፖሊስ ጥቆማ በመቅረቡ ፖሊስ በሰውና በሰነድ ማስረጃ ጉዳዩን አጣርቶ ለጊምቦ ወረዳ ዐቃቤ ሕግ ያስተላልፏል። ዐቃቤ ሕጉም መዝገቡን ለፍርድ ቤት አቅርቦ ክሱን ከተመለከተ በኋላ ተከሳሹ በቀረበበት ክስ ላይ መከላከል ባለመቻሉ ጥፋተኛ መሆኑ ተረጋግጧል። ፍርድ ቤቱ በቀረበለትን የክስ መዝገብ ተከሳሽን  በ9 ዓመት ከ8 ወር ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ውሳኔ ማስተላለፉን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር ኢንስፔክተር ደጀኔ አሰፋ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል። @Addis_News @Addis_News
1 244
3
በግብፅ የሚኖር ኢትዮጵያዊ ስደተኛ "እስር ቤት ከገባ ከአራት ቀናት በኋላ" ሕይወቱ ማለፉን ምንጮች ተናገሩ! በግብፅ ዋና ከተማ ካይሮ ይኖር የነበረ አንድ ኢትዮጵያዊ ስደተኛ ወደ እስር ቤት ከገባ ከ
በግብፅ የሚኖር ኢትዮጵያዊ ስደተኛ "እስር ቤት ከገባ ከአራት ቀናት በኋላ" ሕይወቱ ማለፉን ምንጮች ተናገሩ! በግብፅ ዋና ከተማ ካይሮ ይኖር የነበረ አንድ ኢትዮጵያዊ ስደተኛ ወደ እስር ቤት ከገባ ከአራት ቀናት በኋላ ሕይወቱ ባለፉት ለግለሰቡ ቅርብ የሆኑ ሦስት ምንጮች ለቢቢሲ ተናገሩ።ያሬድ ገረመው የተባለው ኢትዮጵያዊ ሕይወቱ ያለፈው "ድካም ይዞት ነው" የሚል መረጃ ቢወጣም፤ ምንጮች ግን በግለሰቡ አሟሟት ላይ ጥያቄዎች እንዳሏቸው ገልጸዋል። የአምስት ዓመት ልጅ አባት የሆነው ያሬድ ሕይወቱ እንዳለፈ የተሰማው ረቡዕ ሐምሌ 15/2018 ዓ.ም. እንደሆነ ለደኅንነታቸው በመስጋት ስማቸው እንዳይገለጽ የጠየቁት ምንጮች ተናግረዋል። ምንጮቹ እንደሚያስረዱት፣ ያሬድ ካይሮ ከተማ ወደሚገኝ እስር ቤት የገባው ከመሞቱ አራት ቀናት በፊት ቅዳሜ ሐምሌ 11 ነበር።ኢትዮጵያዊው ስደተኛ የታሰረው ከመኖሪያ ፈቃድ ጋር በተያያዘ እንደነበር አንድ ምንጭ ጠቅሰዋል። ምንጩ ሲያስረዱ "በቀን 11 ጠዋት ወደ ሥራው ሲሄድ ነው የተያዘው። ከእዚያ በኋላ ሰኞ ፍርድ ቤት አቀረቡት" ብለዋል። ይህንን የመኖሪያ ፈቃድ አግኝቶ ከእስር እንደሚለቀቅ ተገልጾ እንደነበር ምንጩ ተናግረዋል። ሌላ ምንጭ በበኩላቸው ሊጠይቁት ወደ እስር ቤት በሄዱበት ወቅት "የመኖሪያ ፈቃድ ወረቀት ተቀብያለሁ፣ ዛሬ ማታ እወጣለሁ" ብሏቸው እንደነበር አስታውሰዋል። "ከእዚያ በኋላ ይመለሳል ብዬ ስጠብቅ በማግስቱ ደግሞ ሞቱን ተረዳሁ" ብለዋል። ምንጮቹ እንደሚገልጹት፣ የእስር ቤት ኃላፊዎች ያሬድ ሕይወቱ ያለፈው "ታሞ ሆስፒታል ከገባ በኋላ" እንደሆነ ተናግረዋል። ሕይወቱ ያለፈውም ባጋጠመው "ድካም" ምክንያት እንደሆነ መግለጻቸውንም አንስተዋል። https://www.bbc.com/amharic/articles/clyjgdd00xro @YeneTube @FikerAssefa
1 294
4
92 ሚሊዮን የሚጠጋ የኢትዮጵያ ሕዝብ "ጤናማ የምግብ ሥርዓት" ለመከተል አቅም እንደሌለው የተመድ የምግብ ዋስትና ሪፖርት አመለከተ። በኢትዮጵያ ጤናማ የምግብ ሥርዓትን ለማስጠበቅ በነፍስ ወከፍ የሚወ
92 ሚሊዮን የሚጠጋ የኢትዮጵያ ሕዝብ "ጤናማ የምግብ ሥርዓት" ለመከተል አቅም እንደሌለው የተመድ የምግብ ዋስትና ሪፖርት አመለከተ። በኢትዮጵያ ጤናማ የምግብ ሥርዓትን ለማስጠበቅ በነፍስ ወከፍ የሚወጣው ወጪ ከምሥራቅ አፍሪካ ከፍተኛው መኾኑን ሪፖርቱ ጠቅሷል። ባለፈው የአውሮፓዊያን ዓመት የኢትዮጵያ የነፍስ ወከፍ ጤናማ የምግብ ወጪ 4 ነጥብ 7 ዶላር እንደነበርና ይህም ከኬንያ፣ ኡጋንዳና ታንዛኒያ የበለጠ መሆኑን ሪፖርቱ አመልክቷል። ከአውሮፓዊያኑ 2023 እስከ 2025 60 በመቶ ኢትዮጵያዊያን "መካከለኛ" እና "ከፍተኛ" የምግብ ዋስትና እጦት ገጥሟቸው እንደነበርም ሪፖርቱ ጠቅሷል። ሪፖርቱ የትግራይ ክልልን መረጃ አላካተተም። @Addis_News @Addis_News
1 142
5
በጋምቤላ ክልል በተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመት የተሰበሰበው ገቢ ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ከ2 ቢሊዮን በላይ ጭማሪ አሳየ በጋምቤላ ክልል በበጀት አመቱ በተከናወነው የገቢ አሰባሰብ
በጋምቤላ ክልል በተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመት የተሰበሰበው ገቢ ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ከ2 ቢሊዮን በላይ ጭማሪ አሳየ   በጋምቤላ ክልል በበጀት አመቱ በተከናወነው የገቢ አሰባሰብ ዙሪያ የተሻለ ውጤት መመዝገቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታውቋል።በቢሮዉ የእቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ቡድን መሪ አቶ ሳሙኤል ገለታ ለብስራት ሬድዮ እንደተናገሩት በበጀት አመቱ ከ8 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ለመሰብሰብ ታቅዶ ነበር።   በዚህም 5 .3 ቢሊዮን ብር ገቢ መሰብሰብ ተችሏል በማለት አቶ ሳሙኤል ገልፀው በተገኘው ውጤት  የእቅዱን 64 በመቶ አፈፃፀም ማስመዝገብ እንደተቻለ አስረድተዋል።እስካሁን ድረስ በተሰበሰበው ገቢ ከ2017 ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ከ2 ቢሊዮን በላይ ጭማሪ አሳይቷል።በዚህ ጊዜ  ውስጥ ጥሩ አፈፃፀም ተመዝግቧል ያሉት አቶ ሳሙኤል ይህን እውን ለማድረግ ለደንበኞች በሚሰጠው የአገልግሎት ጥራት ላይ ትኩረት በማድረግ የተለያዪ ስራዎች ተከናውነዋል ሲሉ አክለዋል።   በተለይም የህገወጥ ምርቶች እንቅስቃሴን ለመቆጣጠር ተጨማሪ ጥረት ተደርጓል በማለት የተናገሩት ቡድን መሪው በጉምሩክ ሥርዓት ማሻሻያ  መሰረት በርካታ ስራዎችን ማከናወን ተችሏል ሲሉ ጨምረው ለጣቢያችን ተናግረዋል።   በቅድስት ደጀኔ #ዳጉ_ጆርናል
1 173
6
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የ31 ሚሊየን ዩሮ ብድር ሊሰጥ ነው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በግጭት አደጋ በተጎዱ አካባቢዎች ለሚገኙ የጥቃቅን፣ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች 31 ሚሊየን ዩሮ ብድር
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የ31 ሚሊየን ዩሮ ብድር ሊሰጥ ነው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በግጭት አደጋ በተጎዱ አካባቢዎች ለሚገኙ የጥቃቅን፣ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች 31 ሚሊየን ዩሮ ብድር ሊሰጥ ነው። በአፋር፣ በአማራ እና በትግራይ ክልሎች ለሚገኙ የማኑፋክቸሪንግ፣ አገልግሎት፣ ንግድ ሥራ፣ ኮንስትራክሽን እና የግብርና ማቀነባበሪያ ኢንተርፕራይዞች ብድሩ ይቀርባል ተብሏል። የባንኩ የጥቃቅን፣ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች እና የግሪን ኢኮኖሚ ፕሮጀክቶች ዳይሬክተር ተፈራ በፍቃዱ ብድሩ በተመጣጣኝ የወለድ መጠን ስርዓት እንደሚቀርብ ገልጸዋል። ለኢንተርፕራይዞቹ የቀረበው ብድር በአነስተኛ የወለድ መጠን በተመረጡ አራት ባንኮች እና አንድ የማይክሮ ፋይናንስ በኩል እንደሚቀርብም አመልክተዋል። የብድር አቅርቦቱ በሴቶች እና በወጣቶች ለተቋቋሙ ኢንተርፕራይዞች ቅድሚያ የሚሰጥ ሲሆን፤ የአውሮፓ ኅብረት እና የጀርመን ልማት ባንክ ብድሩን ማቅረባቸው ከባንኩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በግጭት እና በተፈጥሮ አደጋ ለተጎዱ አካባቢዎች ለሚገኙ ኢንተርፕራይዞች በዝቅተኛ የወለድ መጠን ብድር ለማቅረብ የሚያስችል ስምምነት ከአጋር አካላት ጋር ባለፈው ግንቦት ወር ላይ መፈጸሙ ይታወሳል። @Addisinsider_ETH @Addisinsider_ETH
1 299
7
🚨በየ5 ደቂቃው ምስል የሚያነሳውና ሰላይ የሆነው የስማርት ፎን ምስጢር ይፋ ሆነ‼️ከሰሜን ኮሪያ በምስጢር ተሰርቆ የወጣ አንድ የስማርት ፎን ስልክ፣ የመንግስቱ አገዛዝ የዜጎቹን እያንዳንዱን እንቅስ+1
🚨በየ5 ደቂቃው ምስል የሚያነሳውና ሰላይ የሆነው የስማርት ፎን ምስጢር ይፋ ሆነ‼️ከሰሜን ኮሪያ በምስጢር ተሰርቆ የወጣ አንድ የስማርት ፎን ስልክ፣ የመንግስቱ አገዛዝ የዜጎቹን እያንዳንዱን እንቅስቃሴ ምን ያህል በአስፈሪ ሁኔታ እንደሚቆጣጠር ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ይፋ አድርጓል። ቢቢሲ (BBC) በሴኡል ካለው ዴይሊ ኤንኬ (Daily NK) ከተሰኘው የመገናኛ ብዙሃን ተቀብሎ ባደረገው የቴክኒክ ምርመራ፣ ስልኩ ከተራ መገናኛ መሳሪያነት ይልቅ በኪስ የሚያዝ የወታደራዊ የሰላይ መሳሪያ ሆኖ የተሰራ መሆኑን አረጋግጧል። ይህ ስልክ ተጠቃሚው የሚያደርገውን ማናቸውንም እንቅስቃሴ በየ5 ደቂቃው በምስጢር ፎቶ (Screenshot) በማንሳት ተጠቃሚው ሊከፍተው ወደማይችለው የተደበቀ ፎልደር ይልካል፤ ይህም መረጃ በመንግስት የደህንነት አካላት ብቻ የሚከፈትና ለቁጥጥር የሚያገለግል ነው። በተጨማሪም ስልኩ ከማንኛውም የዓለም አቀፍ ኢንተርኔት አውታረ መረብ ጋር በፍፁም እንዳይገናኝ ተደርጎ የተዘጋ በመሆኑ ከውጭ ዓለም የሚመጣ ማናቸውንም መረጃ ሙሉ በሙሉ ይከለክላል። ከዚህም በላይ ተጠቃሚዎች በሚጽፉበት ወቅት ስልኩ በራሱ የቃላት ማረምያ ስልቶችን በመጠቀም ቃላትን ይለውጣል። ለምሳሌ “ኦፓ” (Oppa - በደቡብ ኮሪያ ወንድምን ወይም ፍቅረኛን ለመጠራት የሚያገለግል ቃል) የሚለውን ወደ “ኮምሬድ” (Comrade - ጓድ)፣ እንዲሁም “ደቡብ ኮሪያ” የሚለውን ቃል ወደ “ተላላኪ ሀገር” (Puppet state) በማለት በራሱ ጊዜ አድሶ ይጽፋል። ይህ መሳሪያ ስልክ ከመሆን ይልቅ የሰሜን ኮሪያ አገዛዝ ዜጎቹ ምን ማንበብ፣ ማወቅ፣ መጻፍ እና መናገር እንዳለባቸው ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር የፈጠረው ዘመናዊ የኪስ ውስጥ የክትትልና የቁጥጥር መሳሪያ ነው ተብሏል። @Seledadotio @Seledadotio
1 292
8
ቀይ ባህር አደጋ ላይ ወድቋል‼️ በቀይ ባሕር ላይ የመረከቦች እንቅስቃሴ በእጅጉ ቀነሰ። ሁቲዎች ከሳውዲ ጋር የተገናኙ መርከቦች ላይ የሚሰነዘሩትን ጥቃት ማጠናከራቸውን ተከተሎ በቀይ ባሕር ላይ የመረ
ቀይ ባህር አደጋ ላይ ወድቋል‼️ በቀይ ባሕር ላይ የመረከቦች እንቅስቃሴ በእጅጉ ቀነሰ። ሁቲዎች ከሳውዲ ጋር የተገናኙ መርከቦች ላይ የሚሰነዘሩትን ጥቃት ማጠናከራቸውን ተከተሎ በቀይ ባሕር ላይ የመረከቦች እንቅስቃሴ በእጅጉ ቀነሰ። የየመኑ የሁቲ ንቅናቄ በሳውዲ ዓረቢያ የነዳጅ መሰረተ ልማቶች ላይ ጥቃቱን በአዲስ መልክ ማጠናከሩን እና ከሳውዲ ጋር ግኑኝነት ባላቸው መርከቦች ላይ የባሕር ላይ ዕገዳ መጣሉን ይታወቃል፡፡ ይህም ክስተት በዓለም አቀፍ የኃይል አቅርቦት እና በባሕር ደኅንነት ላይ አዲስ ስጋትን ፈጥሯል። ሮይተርስ የመርከብ ተከታታይ መረጃዎችን ጠቅሶ እንደዘገበው፤ ትላንት ሐምሌ 20 ቀን በባቢል መንዳብ በኩል ማለፍ የቻሉት 11 የንግድ መርከቦች ብቻ እንደሆኑና ይህም በጥቂት ወራት ውስጥ ዝቅተኛው የዕለታዊ እንቅስቃሴ ቁጥር ሆኖ ተመዝግቧል። ከእነዚህ ውስጥ ሰባቱ የነዳጅ ጫኝ መርከቦች ሲሆኑ፤ ከእነዚህ መካከል ሁለቱ ወደ ሳውዲ ዓረቢያ ያንቡ ወደብ ነዳጅ ለመጫን የሚያመሩ ግዙፍ የክሩድ ነዳጅ ጫኞች ናቸው፡፡ ቀሪዎቹ አራት መርከቦች ደግሞ የሳውዲ፣ የኤምሬትስ እና የሩሲያ ነዳጅ ጭነው በዋነኝነት ወደ ቻይና እና ፓኪስታን በመጓዝ ላይ የነበሩ ናቸው። @Addis_Reporter @Addis_Reporter
1 261
9
ኤል ኒኖ በአፍሪካ ኢኮኖሚ ላይ እስከ 20 ቢሊዮን ዶላር ጉዳት ሊያደርስ ይችላል ተባለ! በአሁኑ ወቅት በተለይ ኃይለኛ በሆነው የኤል ኒኖ የአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት በአፍሪካ ኢኮኖሚ ላይ ከ10
ኤል ኒኖ በአፍሪካ ኢኮኖሚ ላይ እስከ 20 ቢሊዮን ዶላር ጉዳት ሊያደርስ ይችላል ተባለ! በአሁኑ ወቅት በተለይ ኃይለኛ በሆነው የኤል ኒኖ የአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት በአፍሪካ ኢኮኖሚ ላይ ከ10 እስከ 20 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ ከፍተኛ ጉዳት ሊያደርስ እንደሚችል የአፍሪካ ልማት ባንክ ከፍተኛ የአየር ንብረት ባለሙያ አስጠነቀቁ። ይህ አስጊ ሁኔታ በአህጉሪቱ ላይ ከፍተኛ የረሃብ አደጋ፣ የምግብ እና የንጹህ ውሃ ዋስትና እጦት እንዲሁም መጠነ ሰፊ ስደት እንዲከሰት ሰፊ እድል እንዳለው ተመላክቷል። ከዚህም ባለፈ የአየር ንብረት አደጋዎቹ መሠረተ ልማቶችን በማውደም የመንግሥት ግምጃ ቤቶችን እና የባንክ ሥርዓቶችን ለከፍተኛ ፈተና እየዳረጉ ይገኛሉ። አገራትም የተበደሩትን ብድር ለመክፈል በመቸገራቸውና አደጋውን ለመቋቋም ከጤና፣ ከትምህርት እና ከሌሎች መሠረታዊ የልማት ዘርፎች በጀት በማዘዋወር "የአየር ንብረት የገንዘብ ወጥመድ" ውስጥ እየገቡ መሆናቸው ተገልጿል። የአፍሪካ ልማት ባንክ አክሎም፣ አህጉሪቱ ከዚህ አውዳሚ የኤል ኒኞ ተፅዕኖ ለመከላከል እና ለመቋቋም በዚህ ዓመት ብቻ እስከ 100 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ ከፍተኛ የበጀት ድጋፍ እንደሚያስፈልጋት ገልጿል። Via Capital @YeneTube @FikerAssefa
1 204
10
ቻድ ከዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት  ለመውጣት ማቀዷን አስታወቀች ቻድ ከዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት (አይ.ሲ.ሲ) ለመውጣት ማቀዷን ያስታወቀች ሲሆን  የፍርድ ቤቱ ውጤታማነት “ውስን እና ያልተመጣጠነ” እንዲሁም  ተቋሙ የሚያከናዉናቸዉ ተግባራት ደግሞ በአፍሪካ ላይ ያተኮሩ ናቸው ብላለች። ቻድ  ራሷን ከ ፍርድ ቤቱ የማግለል ዉሳኔዋ  በቅርብ ጊዜ ተቋሙን ለቀዉ ለማዉጣት ካቀዱ ሀገራት  ዉስጥ  አንዷሀገር  ያደርጋታል፡፡ ይህም  ቻድ እንደ ቬንዙዌላ፣ ቡርኪና ፋሶ፣ ማሊ እና ኒጀርን ተከትላ ዋና መሥሪያ ቤቱን በሄግ ያደረገውን ዓለም አቀፍ የወንጀለኞች ፍርድ ቤትን ለቆ ለመዉጣት የሚደረገውን ሂደት ተቀላቅላለች፡፡ የቻድ መንግስት ቃል አቀባይ ባወጡት  መግለጫ “ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት እ.አ.አ  ከ2002 ዓ.ም ጀምሮ ሥራ ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ አሠራሩን በሚመለከት ውጤታማነቱ ውስን እና ያልተመጣጠነ ሆኖ የቆየውን ሪከርድ በጥልቀት ከገመገምን በኋላ ነው” በማለት ቻድ  ተቋሙን ለቃ  ለመዉጣት  ዉሳኔው   እንደተወሰነ ገልጸዋል። እንዲሁም የተቋሙ የሚያከናውናቸው ተግባራት በአፍሪካ ሀገራት ላይ ያተኮሩ ናቸው በሚለው ላይ ትችት  ሰንዝረዋል። የቻድ መንግስት እንዳስታወቀው ከሆነ ፍርድ ቤቱ ሥራ ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ከተከፈቱት 13 ምርመራዎች ውስጥ 9ቱ የአፍሪካ ሀገራትን የሚመለከቱ ሲሆኑ በሌሎች የዓለም ክፍሎች የተከፈቱት 4ቱ ምርመራዎች ግን “ምንም ተጨባጭ እድገት ሳያሳዩ” ቀርተዋል ብሏል፡፡ ባለፈው ሳምንት  በሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ድህረ ገፁ ላይ በወጣው መግለጫ  ቻድ  ከተቋሙ ለመውጣት ውሳኔ የወሰነችዉ አሜሪካ ጥያቄ   ካቀረበችላት በኃላ  እንደነበር መግለፁ ተዘግቧል፡፡ በመግለጫው እንተገለፀው ከሆነ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር  ለአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ተወካይ  ከቻድ  የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጋር በስልክ ባደረጉት ውይይት የቻድ መንግስት የአይ. ሲ. ሲ አባልነት  ጉዳይን እንዲያጤን ጠይቀዋል ተብሏል። ይሁን እንጂ የቻድ  የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አብዱላዬ ሳብሬ ፋዱል ለአጃንስ ፍራንስ ፕሬስ  እንደገለጹት “ከአይ.ሲ.ሲ ለመውጣት ዉሳኔዉን  የወሰነዉ በአሜሪካ ጥያቄ አይደለም።” ሲሉ ተናግረዋል፡፡ @Freshmerejaet @Freshmerejaet
1 200
11
8 ኢትዮጵያውያን 160 ኪሎ ግራም ጫት ወደ ሳውዲ አረቢያ ሊያስገቡ ሲሉ በቁጥጥር ስር ዋሉ። በሳውዲ አረቢያ የጸጥታ አካላት ባካሄዷቸው የፍተሻ እና የቁጥጥር ስራዎች፣ የድንበር ህግ የተላለፉ 8 ግለ
8 ኢትዮጵያውያን 160 ኪሎ ግራም ጫት ወደ ሳውዲ አረቢያ ሊያስገቡ ሲሉ በቁጥጥር ስር ዋሉ። በሳውዲ አረቢያ የጸጥታ አካላት ባካሄዷቸው የፍተሻ እና የቁጥጥር ስራዎች፣ የድንበር ህግ የተላለፉ 8 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ማዋላቸው ተገለጠ። በጃዛን ክልል አል-ዳየር (Al-Daer) በተባለው ቀጠና የሚንቀሳቀሱ የድንበር ጠባቂ የፓትሮል አባላት 160 ኪሎ ግራም ጫት ይዘው ሲንቀሳቀሱ ያገኟቸውን 8 የኢትዮጵያ ዜጎች በቁጥጥር ስር ማዋላቸው ተዘግቧል። Via Saudi Gazette @Yenetube @Fikerassefa
1 176
12
በአዲስ አበባ ከተማ በ2018 በጀት ዓመት በዘገየ እና ወቅቱን በጠበቀ ምዝገባ ከ13 ሺህ በላይ  ፍቺ ተመዝግቧል የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ የተጠናቀቀውን የ2018 የበጀት  ዓመቱን ሪፖርት አቅርቧል። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ዮሴፍ ንጉሴ በሪፖርቱ ላይ እንደገለጹት በ2018 በጀት ዓመት 1.5 ሚሊዮን ለሚሆኑ ተገልጋዮች 2.4 ሚሊዮን አገልግሎቶች መስጠቱን ገልፀዋል። በጤና ተቋማት የአንድ መስኮት አገልግሎት መስጫ ማዕከል በመክፈት የሞት እና ውልደት ምዝገባ እየተከናወነ መሆኑን  ብስራት ሬዲዮ ሰምቷል።  በዚህም  ምዘገባ  አሰራርም  ልደት 385 ሺህ 385 ፣ ጋብቻ 40 ሺህ668 ፣ ፍቺ 9 ሺህ558 ፣ ሞት 22ሺህ 907 ፣ ጉዲፈቻ 386 ተመዝግቧል። በሌላ በኩል  በ2018 በጀት ዓመት ከ648 ሺህ በላይ የማንነት መታወቂያ የተሰጠ ሲሆን 196ሺህ 132 ያላገባ አገልግሎት ተሰጥቷል።የልደት  ምዝገባ በዘጠና ቀናት ውስጥ መመዝገብ ያለበት መሆኑ የተጠቆመ ሲሆን ሲሆን ከዘገየ ደግሞ በአንድ ዓመት ውስጥ መመዝገብ እንዳለበት ሃላፊው ተናግረዋል። አክለውም በአጠቃላይ በተለያዩ የምዝገባ አገልግሎቶች ጋብቻ 10ሺህ 972 ከሃይማኖት ተቋማት የተመዘገበ ሲሆን   3ሺህ 972 የሚሆነው በዘገየ ምዝገባ ፣ ጊዜ ገደቡ ባለፈ 37 ሺህ የተመዘገበ መሆኑን ነግረውናል። ፍቺ ደግሞ በወቅቱ  የተመዘገበ 4 ሺህ 994 ፣ በአንድ  ዓመት የተመዘገበ 1ሺህ 536 ፣ የጊዜ ገደብ ያለፈ ማለትም ከዓመት በፊት ፍቺ ተፈጽሞ የነበረ ደግሞ 6ሺህ503፣   በአጠቃላይ 13ሺህ 33 ፍቺ መመዝገቡ ተነግሯል።ሞትን በተመለከተ ደግሞ 7 ሺህ 117 የተመዘገበ ሲሆን ያልተመዘገቡ ሞት እንደሚኖሩ ተነግሯል። የጉዲፈቻ  ምዝገባ 216 በወቅቱ የተመዘገበ ሲሆን በዘገየ ደግሞ 37 ምዝገባዎች ተከናውኗል። በዚህ ዓመት በልዩ ሁኔታ በሁሉም የጤና ተቋማት እና ፍርድ ቤቶች ላይ ወሳኝ ኩነት ምዝገባዎች መከናወናቸው የተሻለ ምዝገባ እንዲኖር ማድረግ ያስቻለ መሆኑን አቶ ዮሴፍ ንጉሴ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል። @Freshmerejaet @Freshmerejaet
1 232
13
የአሸናፊዎች አሸናፊ ውጊያ ይደረጋል‼️ ህወሃት የ 1983 ታሪክን እንደግማሁ እያለ ነው። የሕወሓት ጽህፈት ቤት ሀላፊ ወይዘሮ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሄር (ሞንጆሪኖ) ከሰሞኑ በአንድ መድረክ ላይ አነጋጋሪ አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ አሁን ከተጣመርናቸው ኃይሎች ጋር መዋጋታችን አይቀርም ብለዋል፡፡ የሀላፊዋ ንግግር የጽምዶ ኃይሎችን የትብብር መሰረት የሚያናጋ ነው ተብሏል፡፡ ወይዘሮ ፈትለወርቅ ቃል በቃል የተናገሩ፡- ‹‹ዋናው ነገር ብልፅግናን ለመጣል ፍላጎት ያሳይ እንጂ የትኛውም ስብስብ እርስ በራሱ እሳትና ጭድ ቢሆንም እንኳን አብረን እንሰራለን። ብልፅግናን ከጣልን በኃላ ደግሞ የአሸናፊዎች አሸናፊ ለመለየት ሌላ ዙር ፍልሚያ ይኖረናል። ለዚህም እየተዘጋጀን ነው፤ ይህ በተለያየ መልክ የተጀመረውን ትብብራችንን ስናየው የተለያየ ፍላጎት ያለን ሃይሎች ሆነን ነው ትብብር እየፈጠርን ያለነው። በአላማ፣ በፕሮግም፣ ወደፊት በረዥም ጊዜ እቅድ ምናምን አንድ ነን ማለት አይደለም። ትብብራችን በዛች በምታገናኘን ነገር ብቻ ነው። እኛ ከፋኖ የምንለይበት የፖለቲካ አቋም አለን። ከሻዕቢያ ይሁን ከሌሎች የተለያዩ ሃይሎች የምንለያይባቸው መዓት ጉዳዮች አሉ። አንድ የሚያደርገን ግን የብልፅግና ስርዓት የሁላችንም ስጋት ነው የሚለው ነው። ይቺ ብቻ ናት የምታገናኘን። እንደ ተሞክሮ ልንወስደው የሚገባን ነገር ደግሞ እንኳን አሁን በብዙ ጉዳዮች ልዩነት ካለንና በዓላማ ከማንገናኛቸው የተለያዩ ሃይሎች ጋር የምንፈጥረው ትብብር ይቅርና ኢህአዴግም እኮ ፈርሷል። ኢህአዴግ እኮ የኦሮሞ፣የአማራ፣የደቡብ ኢትዮጵያ ሃይሎች አራት ድርጅቶች አንድ ላይ ሆነን የፈጠርነውና በፕሮግራም ወይም አላማ አንድ የነበረ ድርጅት ነበር። ግንኙነታችንም ስትራቴጂካዊ ነበር[ታክቲካል አልነበረም] ፣ በተለያየ ቋንቋ የተፃፈች አንዲት ፕሮግራም ነበር የነበረችን። ግንባር ከመሆናችን ውጭ አንድ ድርጅት ማለት ነበርን፤ በዚህ ደረጃ የነበርን ሰዎች እኮ ተካክደናል[እንኳን ይሄ  በዓላማ ከማይመስሉን ሃይሎች ጋር የምንፈጥረው ትብብር ይቅርና]›› ወይዘሮ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሄር Via :- Andafta @Freshmerejaet @Freshmerejaet
1 260
14
Sin texto...
1 180
15
ሟች አባት እዳ ነበረበት በሚል ልጁን የገደሉ ተከሳሾች በእስራት ተቀጡ   ሸምስ ፣ ኡመር ሸምስ እና ሸምሱ አብድላሒ የተባሉ ሶስት ግለሠቦች ነዋሪነታቸው በባሌ ዞን ጋሠራ ወረዳ ዉስጥ ነዉ፡፡በሽር ና ኡመር ታላቅና ታናሽ ወንድማማቾች ሲሆኑ ሸምሱ አብድላሒ ደግሞ የሑለቱ      ወንድማማቾች ወላጅ አባት ናቸው።አባት ቀደም ሲል ሐጂ አብድላሒ ከተባሉ የዚያ አካባቢ ግለሠብ ጋር የጋራ የሆነ የቢዝነስ ስራ እንደነበርዋቸው የባሌ ዞን ፖሊስ ዋና መምርያ የኮሙኒኬሽን ክፍል ባለሞያ ዋና ሣጅን ጐሣ ስንታየሑ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡ ይህ የጠነከረ የንግድ ግንኙነት ለረጅም አመታት ቢቀጥልም በሂደት ግን ከትርፋማነት ወደ ኪሣራ በሚያመራበት ወቅት ሐጂ አብድላሒ ፣ ከጋራው ስራ ራሣቸውን ያገላሉ።በዚሕም  አለመግባባት ይፈጠራል፡፡   የዚሕ የጋራ ስራ ውስጥ የተፈጠረው ዋነኛ አለመግባባት እንዳለ ሸምሱ አብድላሒ፣ ሐጂ አብድላሒን የገንዘብ እዳ አለባቸው በማለት ቂም ይዘው ይቆያሉ።ሸምሱ አብድላሒ ለሑለት ልጆቻቸው ለሆኑት ለበሽርና ለኡመር የግጭቱ መንስኤ የሆነውን የገንዘብ እዳን ጉዳይ በመንገር  በመካከላቸው የተፈጠረውን ግጭት እንዲካረር መንገድ አድርገዋል።በግዜ ሒደት የገንዘብ እዳ አለባቸው የተባሉት ሒጂ አብድላሒ ሕይወታቸው በሕመም ምክንያት ሲያልፍ እዳዉ ልጃቸው ላይ ወደቀ።የኢብራሒም የአባትየውን እዳ መክፈል አለበት በማለት፣ የአቶ ሸምሱ ልጆች የሚመላለስበትንና አትክልቶችን የሚያመርትበትን መሬት መንገድ በመዝጋት ግጭቱን ያሰፉታል፡፡ኢብራሂምም የመንገዱን መዘጋት ተከትሎ በሕጋዊ መንገድ በመክሰስ የተዘጋው መንገድ እንዲከፈት ትዕዛዝ ይዞ ይመጣል።   ወንድማማቾቹ የአባታችንን እዳ ሣይከፍል ደግሞ ይከሠናል ፣ በሚል ነሐሴ 8 ቀን 2017 ከቀኑ ዘጠኝ ሠዓት ላይ የዘጋነውን መንገድ እንዳይከፈት በማለት ኢብራሄምን የሚቀርቡትን ሠዎች በመላክ ያስጠነቅቃሉ።ከአምስት ቀናት በኃላ ነሐሴ 13 ከቀኑ አስር ሠዓት ላይ ወንድማማቾች የዘጉት መተላለፍያ መንገድ ተከፍቶ በማየታቸው ከምሽቱ አንድ ሠዓት ላይ ኢብራሔም ቤት በመሔድ በብረት ዱላ ቀጥቅጠው ሕይወቱን ካጠፋ በኃላ ጎትተው አጥር ስር ጥለውት ይሔዳሉ።ይሕንን የሠሙ አባት በድንጋጤ አጥር ስር የተጣለውን አስክሬን ማንም እተሸክመው ወደ ቤታቸው በመውሰድ በድብቅ ይቀብራሉ።የኢብራሔም ሞትን ተከትሎ በአካባቢው በመሰወሩ ቤተሠቦች ለፖሊስ በሠጡት ጥቆማ መሠረት ለሑለት ወራት በተደረገ ክትትል  የወንጀሉ ድርጊት ፈፃሚ የተባሉት ሶስቱም ተከሣሾች በቁጥጥር ስር ውለው ድርጊታቸውን ሙሉ በሙሉ በማመናቸው፣ በድብቅ የተቀበረው አስክሬን ሊወጣ ችሏል፡፡   አስክሬኑ ለምርመራ ወደ ሻሸመኔ ኮምፕሬንሲፍ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የላከዉ ፖሊስ በሟች ጭንቅላት ላይ በብረት በደረሠ ኃይለኛና ተደጋጋሚ ድብደባ  ህይወቱ ማለፋን የሚገልፅ ማስረጃ ያገኛል።ፖሊስ መዝገቡን አጠናቆ ለአቃቢ ሕግ ይልካል። አቃቢ ሕግም በከባድ የሠው መግደል ወንጀል ክስ ይመሰርታል፡፡ክሱን የተመለከተው የባሌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሐምሌ 2 ቀን 2018 ዓም በዋለው ችሎት ወንድማማቾቹን በ19 አመት እስራት እንዲቀጡ ሲወስን ሶስተኛ ተከሣሽ አባት የተፈፀመን ከባድ ወንጀልን በመሸሸግ ወንጀል በ15 ዓመት እስራት እንዲቀጣ መወሰኑን ዋና ሣጅን ጎሳ ስንታየሁ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡   @Freshmerejaet @Freshmerejaet
1 435
16
ከ10 ቢሊየን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ ያስመዘገበው ዘመን ባንክ አጠቃላይ የሀብት መጠን 116 ቢሊየን ብር ደረሰ ዘመን ባንክ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ10.2 ቢሊየን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ
ከ10 ቢሊየን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ ያስመዘገበው ዘመን ባንክ አጠቃላይ የሀብት መጠን 116 ቢሊየን ብር ደረሰ ዘመን ባንክ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ10.2 ቢሊየን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ ማስመዝገቡን አስታወቀ። የባንኩ ዓመታዊ የማኔጅመንት ስብሰባ ከሐምሌ 17 እስከ 18 ቀን 2018 ዓ.ም የተካሄደ ሲሆን፣ በዕለቱም የባንኩ አጠቃላይ የሀብት መጠን 116 ቢሊየን ብር መድረሱ ተገልጿል። የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ተወካይና የሪቴል ባንኪንግ ቺፍ ኦፊሰር አቶ አስራት ታደሰ ፣ ባለፈው በጀት ዓመት የባንኩ የተከፈለ ካፒታል ከ14 ቢሊየን ብር በላይ፣ አጠቃላይ ገቢው 17.8 ቢሊየን ብር፣ እንዲሁም ጠቅላላ ካፒታሉ 26 ቢሊየን ብር መድረሱን አስታውቀዋል። የባንኩ የደንበኞች ተቀማጭ ገንዘብ መጠን ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር በ32 በመቶ አድጎ 85.4 ቢሊየን ብር መድረሱም ተገልጿል። በተጨማሪም የውጭ ምንዛሬ ግኝቱ 698 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የደረሰ ሲሆን፣ የተከማቸ የብድር መጠኑም 52.59 ቢሊየን ብር መድረሱ ከኦዲት በፊት በተደረጉ መረጃዎች ታውቋል። ባንኩ በሂሳብ ዓመቱ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት በትምህርት ቤቶች የፋይናንስ እውቀት ማበልጸጊያ ስልጠናዎችን መስጠቱን ያስታወቀ ሲሆን፣ ህብረተሰቡን ከፋይናንስ አጭበርባሪዎች ለመከላከል የተለያዩ ትምህርታዊ መልዕክቶችን ሲያስተላልፍ ቆይቷል። @Seledadotio @Seledadotio
1 501
17
ሱዳን በጦርነት የወደመውን የጤና ሥርዓቷን መልሶ ለመገንባት 293 ሚሊዮን ዶላር አገኘች በሀገሪቱ ከሚገኙ ሆስፒታሎች እና የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ተቋማት ውስጥ ወደ 75 በመቶ የሚሆኑት ከደረሰባቸው
ሱዳን በጦርነት የወደመውን የጤና ሥርዓቷን መልሶ ለመገንባት 293 ሚሊዮን ዶላር አገኘች  በሀገሪቱ ከሚገኙ ሆስፒታሎች እና የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ተቋማት ውስጥ ወደ 75 በመቶ የሚሆኑት ከደረሰባቸው ሰፊ የጦርነት ውድመት በኋላ እንደገና ሥራ መጀመራቸውን የመገናኛ ብዙኃን የጤና ሚኒስትሩ ኃይተም ሙሐመድ ኢብራሂምን ጠቅሰው ዘግበዋል። ሚኒስቴሩ ከአስቸኳይ ጊዜ ምላሽ አሰጣጥ ወደ ሥርዓታዊ የመልሶ ግንባታ ምዕራፍ እየተሸጋገረ ይገኛል። በመጪው ረቡዕ፣ ሀገር አቀፍ የጤና አገልግሎቶችን እንደገና ለማስጀመር በዓለም ጤና ድርጅት የሚደገፈውን "የተስፋ ስትራቴጂ" ይፋ ያደርጋል። ከአካባቢው አጋሮች ጋር የተደረጉ ስምምነቶች ለመልሶ ማቋቋም ጥረቱ 293 ሚሊዮን ዶላር ያስገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል። ይህም ከአፍሪካ ልማት ባንክ የተገኘውን 70 ሚሊዮን ዶላር ያካትታል። @Addisinsider_ETH @Addisinsider_ETH
1 673
18
አፈሳው ተጠናክሮ ቀጥሏል‼️ በዛሬው ዕለት ሐምሌ 20/2018 ዓ.ም በትግራይ ክልል ዋና ከተማ #መቐለ ቀበሌ 17 እናቶች ዋይታና እሪታ እያሰሙ ወጣቶችን በግዳጅ ታፍሰው ወደ ማሰልጠኛ ተወስደዋል። @
አፈሳው ተጠናክሮ ቀጥሏል‼️ በዛሬው ዕለት ሐምሌ 20/2018 ዓ.ም በትግራይ ክልል ዋና ከተማ #መቐለ ቀበሌ 17 እናቶች ዋይታና እሪታ እያሰሙ  ወጣቶችን በግዳጅ ታፍሰው ወደ ማሰልጠኛ ተወስደዋል። @Addis_Reporter @Addis_Reporter
1 629
19
ኢራን ከአሜሪካ ጋር በድጋሚ ውይይት እንዲጀመር አልጠየኩም ስትል ተናገረች የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ኤስማኤል ባጋይ፣ ቴህራን ጦርነቱን ለማስቆም ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ድርድር እንደ
ኢራን ከአሜሪካ ጋር በድጋሚ ውይይት እንዲጀመር አልጠየኩም ስትል ተናገረች   የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ኤስማኤል ባጋይ፣ ቴህራን ጦርነቱን ለማስቆም ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ድርድር እንደገና እንዲጀመር እንዳልጠየቀች ተናግረዋል።“ይህ የጦርነት አስተዳደር አይደለም። ተደጋጋሚ የጦር ወንጀሎች እና በእነሱ መኩራራት በጽዮናዊ አገዛዝ ተጽዕኖ ስር የፈጠሩትን አደጋ ለማምለጥ የተደረጉ ሙከራዎች ብቻ ናቸው፣ እናም ዋጋ እንደሚከፍሉ አይቀሬ ነው” ሲሉ ባጋይ በቴህራን ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።   በቅርብ ሳምንታት ውስጥ በአሜሪካ እና በኢራን መካከል ያለው ውጥረት እየጨመረ መጥቷል፤ ዋሽንግተን ጥቃቶችን ስትፈጽም እና ቴህራን በመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ውስጥ የሚገኙ የአሜሪካ ወታደራዊ ተቋማት እና መሳሪያዎች ላይ ኢላማ በማድረግ የአጸፋ ምላሽ ሰጥታለች።በሌላ በኩል ዩክሬን በካስፒያን ባሕር ላይ እየቀዘፈ የነበረ የኢራን የንግድ መርከብ ላይ የድሮን ጥቃት ከፈጸመች በኋላ አንድ ከፍተኛ የኢራን ሕግ አውጪ የአጸፋ ምላሽ እንደሚሰጥ ዝተዋል፡፡   በኢራን ላይ የሚፈጸም ማንኛውም ጥቃት የአጸፋ ምላሽ አለው ያሉት የሕግ አውጪው ይህንን አሜሪካ እና እስራኤል ያውቃሉ ብለዋል።የኢራን ፓርላማ ብሔራዊ ደህንነት እና የውጭ ፖሊሲ ኮሚሽን ሰብሳቢ የሆኑት ኢብራሂም አዚዝ በኤክስ ገጻቸው ላይ ባጋሩት መልዕክት አሜሪካ እና እስራኤል “ማንኛውም በኢራን ላይ የሚፈጸም ጥቃት ምንጊዜም ዋጋ እንደሚያስከፍል ያውቃሉ። ይህ ደግሞ ዛሬም እውነት ነው” ብለዋል። በስምዖን ደረጄ #ዳጉ_ጆርናል
1 696
20
በኢትዮጵያ በመጪዎቹ ዓመታት ሥራ አጥነት ፈታኝ እንደሚሆን ተነገረ በትምህርት ያልገፉና የሥራ ልምድ የሌላቸው ወጣቶች በክህሎት ማነስና በራሳቸው ሥራ ለመጀመር በሚገጥማቸው የፋይናንስ ችግር የሥራ ዕድ
በኢትዮጵያ በመጪዎቹ ዓመታት ሥራ አጥነት ፈታኝ እንደሚሆን ተነገረ በትምህርት ያልገፉና የሥራ ልምድ የሌላቸው ወጣቶች በክህሎት ማነስና በራሳቸው ሥራ ለመጀመር በሚገጥማቸው የፋይናንስ ችግር የሥራ ዕድል ዕጦት እንደሚያጋጥማቸው፣ የዓለም የሥራ ድርጅት (ILO) ገለጸ፡፡ የዓለም የሥራ ድርጅት ከሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከዩናይትድ ኪንግደም ተራድኦ ድርጅት (ዩኤአይድ) እና ከሌሎች ተቋማት በጋራ በመሆን፣ በማኅበራዊ ጥበቃ ላይ ያዘጋጀውን ሪፖርት ይፋ ሲያደርግ ነው ይህንን የገለጸው፡፡ በሪፖርቱ መሠረት ቁጥራቸው እያደገ ያለው ሥራ ፈላጊ ወጣቶች፣ በክህሎት ክፍተትና የራስን ቢዝነስ ለመጀመር በሚገጥማቸው የፋይናንስ ዕጦት ከፍተኛ ተግዳሮት ይገጥማቸዋል፡፡ የሕፃናት ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር ወደ ሥራ ሊገባ የሚገባውን የወጣት ቁጥር የሚያሳድገው በመሆኑ፣ ዕድገቱን ከከተሞች የሥራ ገበያ ዕድል ጋር አጣጥሞና አዋህዶ መሄድ ከፍተኛ ፈተና ይሆናል ብሏል፡፡ በአገር አቀፍ ደረጃ የአካል ጉዳተኞች ቁጥር 17.6 በመቶ እንደሚደርስ ጠቅሶ፣ አካታችና ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚና የማኅበራዊ ተሳትፎን የሚደግፉ ፖሊሲዎችና መሠረተ ልማቶችን ማስፋፋት እንደሚያስፈልግ ገልጿል፡፡ በአገር አቀፍ ደረጃ ለሥራ ብቁ የሆነው የሕዝብ ቁጥር እ.ኤ.አ በ2015 ከነበረበት 54.7 ሚሊዮን እ.ኤ.አ በ2025 74.8 ሚሊዮን፣ እ.ኤ.አ በ2030 ወደ 85.3 እንደሚደርስ ሪፖርቱ ያመለክታል፡፡ @Addisinsider_ETH @Addisinsider_ETH
1 717