Fresh መረጃ | FreshNews
前往频道在 Telegram
Fresh መረጃ ታማኝ የመረጃ ምንጭ፣ ብቃት ባላቸው ጋዜጠኞች ተዘጋጅቶ የሚቀርብ፣መረጃዎችን በትኩሱ የሚያደርስ የዜና ቻናል ነው ። ሀሳብ ፣ አስተያየት ፣መረጃ ለማጋራት ፣ማስታወቂያ ለማሰራት ያናግሩን።👇👇 @Freshes_newsbot Fresh News,Fresh Updates.
显示更多📈 Telegram 频道 Fresh መረጃ | FreshNews 的分析概览
频道 Fresh መረጃ | FreshNews (@freshmerejaet) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 56 984 名订阅者,在 教育 类别中位列第 2 996,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 553 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 56 984 名订阅者。
根据 18 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -1 398,过去 24 小时变化为 -32,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 3.78%。内容发布后 24 小时内通常能获得 2.69% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 2 154 次浏览,首日通常累积 1 532 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 8。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“Fresh መረጃ ታማኝ የመረጃ ምንጭ፣ ብቃት ባላቸው ጋዜጠኞች ተዘጋጅቶ የሚቀርብ፣መረጃዎችን በትኩሱ የሚያደርስ የዜና ቻናል ነው ።
ሀሳብ ፣ አስተያየት ፣መረጃ ለማጋራት ፣ማስታወቂያ ለማሰራት ያናግሩን።👇👇
@Freshes_newsbot
Fresh News,Fresh Updates.”
凭借高频更新(最新数据采集于 19 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 教育 类别中的关键影响点。
56 984
订阅者
-3224 小时
-2877 天
-1 39830 天
数据加载中...
吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+1
在6个频道中
六月 '26
+2
在8个频道中
Get PRO
五月 '260
在8个频道中
Get PRO
四月 '26
+3
在8个频道中
Get PRO
三月 '26
+1 303
在14个频道中
Get PRO
二月 '260
在4个频道中
Get PRO
一月 '260
在0个频道中
Get PRO
十二月 '250
在2个频道中
Get PRO
十一月 '25
+1
在6个频道中
Get PRO
十月 '250
在4个频道中
Get PRO
九月 '250
在3个频道中
Get PRO
八月 '250
在1个频道中
Get PRO
七月 '250
在2个频道中
Get PRO
六月 '250
在6个频道中
Get PRO
五月 '250
在2个频道中
Get PRO
四月 '250
在2个频道中
Get PRO
三月 '250
在10个频道中
Get PRO
二月 '250
在18个频道中
Get PRO
一月 '25
+44
在10个频道中
Get PRO
十二月 '24
+1 502
在16个频道中
Get PRO
十一月 '24
+4 897
在9个频道中
Get PRO
十月 '24
+10 897
在6个频道中
Get PRO
九月 '24
+13 478
在5个频道中
Get PRO
八月 '24
+17 234
在5个频道中
Get PRO
七月 '24
+9 021
在5个频道中
Get PRO
六月 '24
+20
在7个频道中
Get PRO
五月 '24
+351
在14个频道中
Get PRO
四月 '24
+847
在16个频道中
Get PRO
三月 '24
+558
在33个频道中
Get PRO
二月 '24
+1 785
在15个频道中
Get PRO
一月 '24
+3 011
在18个频道中
Get PRO
十二月 '23
+3 094
在23个频道中
Get PRO
十一月 '23
+730
在120个频道中
Get PRO
十月 '23
+13 017
在37个频道中
Get PRO
九月 '23
+26 548
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+2 062
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+2 838
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+554
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+672
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+1 658
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+3 193
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+1 734
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+895
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+1 925
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+642
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+99
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+547
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+1 026
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+1 241
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+1 528
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+2 018
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+329
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+370
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+390
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+639
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+596
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+736
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+1 209
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+1 351
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+1 280
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+1 459
在0个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 19 七月 | 0 | |||
| 18 七月 | 0 | |||
| 17 七月 | 0 | |||
| 16 七月 | 0 | |||
| 15 七月 | 0 | |||
| 14 七月 | 0 | |||
| 13 七月 | 0 | |||
| 12 七月 | 0 | |||
| 11 七月 | 0 | |||
| 10 七月 | 0 | |||
| 09 七月 | 0 | |||
| 08 七月 | 0 | |||
| 07 七月 | 0 | |||
| 06 七月 | 0 | |||
| 05 七月 | 0 | |||
| 04 七月 | 0 | |||
| 03 七月 | 0 | |||
| 02 七月 | +1 | |||
| 01 七月 | 0 |
频道帖子
የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ቫንስ የዋሽንግተን የኢራን ዲፕሎማሲ ለማዛባት እስራኤል እንደሞከረች ነው ሲሉ ከሰሱ
የአሜሪካው ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ፣ ከኢራን ጋር የሚደረገውን ጦርነት ለማቆም የታቀደውን ስምምነት እንዲቃወሙ የአሜሪካን ህዝብ አስተያየት ለመቅረጽ በመሞከር የእስራኤል መንግስት አንዳንድ አባላትን ከሰዋል።
ረቡዕ ዕለት በአሜሪካዊው የፖድካስት አቅራቢ ጆ ሮጋን ፕሮግራም ላይ በተደረገ ቃለ-መጠይቅ ወቅት ባደረጉት ንግግር፣ ቫንስ ዋሽንግተን ካሏት እጅግ የቅርብ አጋሮች መካከል በአንዱ ላይ ያልተለመደ እና ጠንካራ ትችት ሰንዝረዋል።
ቫንስ በአሜሪካ እና በኢራን መካከል ያለውን ጦርነት ለማቆም ባለፈው ወር የተደረሰውን ስምምነት በመደገፍ ባነሱት አስተያየት "በእስራኤል መንግስት ውስጥ ወታደራዊ ዘመቻውን መቀጠል ስለሚፈልጉ ብቻ ከዚህ ፖሊሲ እንድንወጣ ለማድረግ የሚሞክሩ ሰዎች እንዳሉ ምንም ጥርጥር የለኝም።" ብለዋል።
በቁጣዩ የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ የፕሬዚዳንታዊ እጩ ተደርገው የሚታዩት ቫንስ፣ በሁለቱ ሀገራት መካከል እየሰፋ በመጣው የህዝብ መከፋፈል አውድ ውስጥ ከዚህ ቀደምም እስራኤልን ሲተቹ ቆይተዋል። የአሜሪካው ምክትል ፕሬዝዳንት፣ ከእስራኤል ጋር ግንኙነት ያለው የተፅዕኖ ፈጠራ ዘመቻ ከኢራን ጋር ባደረጉት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ምክንያት በግል እኔም ላይ እያነጣጠሩብኝ ነው ሲሉ ተናግረዋል።
በስምዖን ደረጄ
#ዳጉ_ጆርናል
| 2 | የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) በዛሬው ዕለት መግለጫ የሰጡ ሲሆን ካነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች መሀከል፡-
👉 ሀገራዊ መግባባት በክርክርና በአብላጫ ድምጽ የሚወሰን እንዳልሆነ አውቀናል፡፡
👉 ልሂቃንና ማህበረሰቡ አብረው ለመጀመሪያ ጊዜ ተገናኝተው የሚመክሩበት ጊዜ ስለሆነ ሁለቱንም አንድ ወለል ላይ ማምጣቱ በጣም ተገቢ ነው፡፡
👉 ሂደቱን የተሳለጠ ለማድረግ ተጨማሪ ግብአቶች እየሰጠን እንገኛለን፡፡
👉 የሀገራዊ ምክክር ሂደቱ የተዋጣለት መሆኑን ስናስተውል ብዙዎች ወደ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ መጥተዋል፡፡
👉 ከአሁን በፊት ከሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ጋር ያልሰሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች መጥተዋል፤ በጣም ደስ ብሎናል፡፡
👉 በስተመጨረሻም ቢሆን መካተት ፈልገው የጠየቁትን እንዲካተቱ አድርገናል፤ ይሄ ደግሞ ለሀገራችን አስፈላጊ ነው፡፡
👉 እስካሁን ያልመጡ ጥቂት የፖለቲካ ፓርቲዎችና ታጣቂዎች አሁንም ወደዚህ እንዲመጡ ጥሪዬን አቀርባለሁ፡፡
👉 ከሚቀጥለው ሰኞ ጀምሮ ከጠዋት እስከ ማታ ስራዎቻችንን በየቦታው ተከፋፍለን የምንሰራበት ጊዜ ሙሉ በሙሉ ይጀምራል፡፡
---ETHIO-MEREJA--
T.me/ethio_mereja | 805 |
| 3 | #ስለህግ #የህግመረጃ
በዕርቅ_ማለቅ_የሚችሉ_የወንጀል_አይነቶች!
በወንጀል ጉዳዮች እርቅ የሚከናወነው በልዩ ሁኔታ ነው፡፡ምክንያቱም በመርህ ደረጃ ወንጀል የህዝብን እና የመንግስትን ጥቅም የሚጉዳ ተግባር ነው ተብሎ ስለሚታመን ነው፡፡
👉ክስም የሚቀርበው መንግስት በወከለው ዐቃቤ ህግ ሲሆን ሙሉ ወጪውም የሚሸፈናው በመንግስት ይሆናል፡፡ስለሆነም በወንጀል ህጎች ስር በእርቅ ማለቅ የሚችሉ ገዳዮች በግልፅ ተደንግገው ይገኛሉ፡፡
ለአብነት ለመጥቀስ ያክል ፡-
1. ታስቦ የሚፈጸም ቀላል የአካል ጉዳት (አንቀጽ 556(1)፣
2. በቸልተኝነት የሚፈጸም ቀላል የአካል ጉዳት (አንቀጽ-559(3))፣
3. የእጅ እልፊት (አንቀጽ-560(1)) ፣
4. የዛቻ ወንጀል (አንቀጽ-580) ፣
5. አመንዝራነት (አንቀጽ-652) ፣
6. የሥድብ እና ማዋረድ (አንቀጽ-615) ፣
7. የስም ማጥፋት ወንጀል (አንቀጽ-618) ፣
8. በቤተዘመድ ንብረት ላይ የተፈጸመ ንብረት ነክ ወንጀል (አንቀጽ-664)
9. ጋብቻን በተንኮል ወይም በማታለል መፈፀም(አንቀጽ-646)፣
10. ቀለብ የመስጠት ግዴታን ያለመወጣት(አንቀጽ-558)፣
11. በሌላ ሰው ሀብት ያለአግባብ መጠቀም(አንቀጽ-678)፣
12. አግኝቶ መደበቅ(አንቀጽ-679)፣
13. በሰው ንብረት ላይ ሁከት ማድረግ(አንቀጽ-686)፣
14. በሌላ ሰው ንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ(አንቀጽ-689)…ወዘተ ይገኙበታል፡፡
ወንጀሉ የፈጸመው ሰው ቀደም ሲል ተመሳሳይ ወንጀል የፈጸመ ከሆነ ፣ በሕጻናት ወይም በዕድሜ በገፉ ሰዎች ላይ የተፈጸመ ከሆነተጎጂው በሕግ ፊት የመወሰን አቅም የሌለው ከሆነ እርቅ ላይሰራ ይችላል።
@Seledadotio
@Seledadotio | 1 048 |
| 4 | በደብረ ማርቆስ ከተማ ፍርድ ቤት ውስጥ የጠበቃውን ስልክ የሰረቀችው ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር ዋለች !
በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በአብማ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 13 ከሚገኘው ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሀምሌ 9 ቀን 2018 ዓም ከቀኑ 5 ሰአት በሚሆንበት ግዜ የወንጀል ድርጊቱ መፈፀሙን ብስራት ሬዲዮ ሰምቷል።
የግል ጠበቃ ከሆነው ግለሰብ ስራውን ጨርሶ ጋውን በማውለቅ ላይ እያለ ጉዳይ ለማስፈፀም የመጣችው ተጠርጣሪ ከጠበቃው ቴክኖ ሞባይል ሰርቃ ብትሰወርም....
ፖሊስ ከአካባቢው ማህበረሰብ እና በወቅቱ ከነበሩ የህግ ባለሙያዎች ያገኘውን መረጃ መሰረት አድርጎ ባከናወነው ያልተቋረጠ ክትትል ወዲያውኑ ሞባይሉን የገዛውን ጨምሮ በወንጀሉ የተጠረጠረችዋን ግለሰብ በቁጥጥጥር ስር አውሎ በተፋጠነ ምርመራ እያጣራ መሆኑን የ1ኛ ፖሊስጣቢያ የወንጀል ምርመራ ክፍል ሀላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ልጃለም ውበቴ ገልፀዋል ፡፡
ብስራት ሬዲዮ
@Addis_News
@Addis_News | 1 026 |
| 5 | የጣና ሀይቅን በአለም አቀፍ ቅርስነት ለማስመዝገብ የሚያስችለው የቅርስ መምረጫ ሰነድ በዮኔስኮ ተቀባይነትን አገኘ
በአማራ ክልል የሚገኙ የመስህብ ሀብቶችን በማልማትና በማስተዋወቅ ፣የባህልና ቱሪዝም ኢንዱስትሪውን በማሳደግ የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየሰራ እንደሚገኝ የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል።
የቢሮው የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አበበ እምቢአለ ለብስራት ሬዲዮ አንደተናገሩት የጣና ሀይቅ፣ ደሴተ ገዳማትን እና አዋሳኝ ባህር ሸሽ መልክአ ምድር የተፈጥሮ እና የባህል መካነ ቅርስን በዩኔስኮ አለም አቀፍ ቅርስነት መዝገብ ውስጥ እንዲሰፍሩ ለማድረግ በርካታ ስራዎች ተከናውነዋል።
እንዲሁም የጣና ሀይቅ ደሴት ገዳማትና አዋሳኝ ባህር ሸሽ መልክአ ምድር ባህላዊና ተፈጥሮአዊ ቅርሶች ስር የተከለሉ ስፍራዎችን ሊያመለክት የሚያስችል ረቂቅ ደንብን ለማዘጋጀት ጥረት ሲደረግ እንደነበር ቢሮው ማስታወቁ አይዘነጋም።
በአሁኑ ወቅት ይህን ስፍራ በዓለም አቀፍ ቅርስነት ለማስመዝገብ የተዘጋጀው የቅርስ አስተዳደር ዕቅድ እና የቅርስ መምረጫ ሰነድን ለዩኔስኮ በመላክ ተቀባይነት ማግኘቱን የህዝብ ግንኙነት ሀላፊው ገልፀዋል።
የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ድርጅት (ዮኔስኮ) ገምጋሚ ቡድን በመላክ ከሰነዱ በተጨማሪ አጠቃላይ ቅርሱን አስመልክቶ የመስክ ምልከታ ማድረግ ተችሏል ሲሉ አቶ አበበ ጨምረው ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል ፡፡
በቅድስት ደጀኔ
#ዳጉ_ጆርናል | 1 167 |
| 6 | ኡጋንዳ ውስጥ በትምህርት ቤት አውቶቡስ ላይ በደረሰ አደጋ ቢያንስ የ20 ህፃናት ተማሪዎች ህይወት አለፈ
በምስራቅ ኡጋንዳ፣ ለትምህርታዊ ጉብኝት ተማሪዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ አውቶቡስ ባደረሰው አደጋ ቢያንስ የ20 ተማሪዎች እና አንድ አዋቂ ሰው መሞታቸውን የአካባቢው ባለስልጣናት ገለጹ።
ይህ አደጋ በቅርብ ዓመታት ውስጥ በሀገሪቱ ህጻናትን ላይ የደረሰ እጅግ አስከፊ የመንገድ ትራፊክ አደጋዎች አንዱ ሆኗል።ሐሙስ ምሽት በካፕቾርዋ አካባቢ በተከሰተው አደጋ፣ የትምህርት ቤት ሠራተኞችን ጨምሮ በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸዋል።
የአካባቢው ባለሥልጣናት እንደገለጹት፣ የመጀመሪያ ደረጃ ምርመራዎች እንደሚያሳዩት አውቶቡሱ በቼክዋቲት ኮረብታ ስፍራ ላይ ከመድረሱ በፊት ሜካኒካዊ ችግር አጋጥሞት ነበር፤ ይህ ኮረብታ በርካታ ከባድ አደጋዎች የሚከሰቱበት አካባቢ ነው። ፖሊስ እንደገለጸው፣ አሽከርካሪው የተሽከርካሪውን የፍጥነት መቆጣጠሪያ አጥቶ አውቶቡሱ ከመንገድ በመውጣት ዳርቻው ላይ ከሚገኝ ትልቅ ድንጋይ ጋር በመጋጨቱ ተገልብጧል።
በስምዖን ደረጄ
#ዳጉ_ጆርናል | 1 235 |
| 7 | የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኢትዮጵያ ትልቁ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት 110 ሚሊዮን ዶላር አጸደቀ
የአፍሪካ ልማት ባንክ በሶማሌ ክልል ለሚገነባውና 300 ሜጋ ዋት አቅም ለሚኖረው የአይሻ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት 110 ሚሊዮን ዶላር ብድር አጸደቀ።
ሲጠናቀቅ በኢትዮጵያ ትልቁ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ይሆናል ተብሎ የሚጠበቀው ይህ ፕሮጀክት፣ ከባንኩ በሚገኘው የፋይናንስ ድጋፍ ከሚከናወኑት ውስጥ 80 ሚሊዮን ዶላር ከባንኩ፣ 20 ሚሊዮን ዶላር ከንጹህ ቴክኖሎጂ ፈንድ፣ እንዲሁም 10 ሚሊዮን ዶላር ከዘላቂ ኢነርጂ ለአፍሪካ ፈንድ የተገኘ ነው።
ባንኩ ከሌሎች የልማት ፋይናንስ ተቋማት ተጨማሪ 381 ሚሊዮን ዶላር የብድር ድጋፍ ለማሰባሰብም አቅዷል። የፋይናንስ ፓኬጁ የአምስት ኪሎ ሜትር የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ግንባታን እና ነባሩን የአይሻ ሁለት ማከፋፈያ ጣቢያን የማሻሻል ስራን ይደግፋል።
በጠቅላላው 508 ሚሊዮን ዶላር ወጪ እንደሚጠይቅ የተገመተው ይህ ፕሮጀክት፣ በዓመት ወደ 1,189 ጊጋ ዋት ሰዓት ንጹህ የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት አቅም ይኖረዋል። እንደ ባንኩ ገለጻ፣ ፕሮጀክቱ በ25 ዓመቱ የአገልግሎት ዘመኑ ወደ 1.39 ሚሊዮን ቶን የሚጠጋ የካርቦን ልቀትን ለመከላከል እና በግንባታው ወቅት እስከ 1,525 ቀጥተኛ የስራ እድሎችን ለመፍጠር ያስችላል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter | 1 152 |
| 8 | "ኦሮሚያ ክልል "ጠፍቶ" ለማየት የሚመኙ አካላት አሉ"
የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ባለውና ከክልል እስከ ወረዳ ያሉ የመንግሥት አመራሮች በሚሳተፉበት መድረክ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ ኦሮሚያ ክልል "ጠፍቶ" ለማየት የሚመኙና ኦሮሚያ የሚለውን ቃል መስማት የማይፈልጉ አካላት አሉ ሲሉ ገልጸዋል። ይህ ምኞት "በፍጹም" ሊሳካ እንደማይችል የገለጹት ርዕሰ መሥተዳድሩ፣ ይልቁንም ክልሉ ወደፊት ይበልጥ እየጠነከረ፣ መሬት እየያዘና ውጤታማ እየሆነ እንደሚሄድ በኦሮምኛ ቋንቋ ባደረጉት ንግግር አመልክተዋል፡፡
ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ኦሮሚያ ክልል ጠፍቶ ማየት ይፈልጋሉ ያሏቸውን አካላት ማንነት ግን በስም ለይተው በንግግራቸው ውስጥ አልጠቀሱም። አቶ ሽመልስ ይህን የተናገሩት፣ የክልሎች አወቃቀር ጉዳይ ለአገራዊ ምክክር ጉባኤው በአጀንዳነት በቀረበበት ማግስት ነው።
@Yenetube @Fikerassefa | 1 130 |
| 9 | በፍቺ የተለያያትን የቀድሞ ባለቤቱን በድጋሚ እንመለስ በማለት በእርሷ እና በጎረቤቷ ላይ የግድያ ሙከራ የፈፀመው ተከሳሽ በእስራት ተቀጣ
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታና ግድም ወረዳ መተንኬ ሸረፎ ቀበሌ ነዋሪ የሆነው አለሙ በሻሕ ባአርባዎቹ አጋማሽ ላይ የሚገኝ ጎልማሳ ሲሆን በአካባቢው የታወቀ በስራውም ታታሪ ነው።አለሙ በአካባቢው ባሕል ና ወግ መሠረት ለትዳር ከዚያው ከአካባቢው ጥሩዬ መክብብ ከተባለች ወጣት ጋር የጋብቻ ስነስርዓቱ በመፈፀም ወደ ትዳር አለም እንደገባ ይነገራል።
የአለሙና የጥሩዬ ትዳር እጅግ ሠላማዊ የነበረና በመግባባትና በመከባበር ላይ የተመሠረተ ቢሆንም ከሑለት አመታት በፊት ግን በአለሙና በጥሩዬ መካከል የነበረው ያ፣ ሠላማዊ የትዳር ግንኙነት በሑለቱ አለመግባባት ወደ ፍቺ ደረጃ አመራ። ለፍቺው ዋነኛ ምክንያት የተባለው ነገር በግልፅ ባይታወቅም አንዱ አንዱን መጠራጠር ጎልቶ የታየበት እንደነበረ የፖሊስ የምርመራ መዝገብ ያስረዳል።
አለሙ የፍቺው ነገር እንደተጠናቀቀ ወደ አዲስ ሕይወት ለመግባት ቢጥርም እንዳልተሣከለት ና እንደ አቃተው ሲነገር ጥሩዬ ግን ወዲያው ወደ አዲስ የሕይወት ምዕራፍ ተሸጋገረች።የጥሩዬ ተረጋግታ ወደ አዲስ ሕይወት ውስጥ መግባት አለሙ ቀድሞ ይጠረጥረው የነበረው ነገርን እውን አደረገለት።አለሙ የጥሩዬ ከሚጠረጥረው ሰው ጋር አዲስ ግንኙነት ና ሕይወት መመስረቷ እንዳረጋገጠ ነገ ከኔ ተመልሣ እንደገና ወደቀድሞ ፍቅራችን ና ትዳራችን እንመለሣለን የሚለው ነገር ተሟጦ በልቡ ቂም ቋጠረ።
በዚሕም ሐምሌ 21 ቀን 2017 ዓም ከቀኑ ሰባት ሠዓት ላይ አለሙ በውስጡ በተናቅኩና ተዋረድኩ ስሜት ውስጥ ገብቶ በዚያው በኤፍራታና ግድም ወረዳ አላላ ቀበሌ ቁጥር አንድ የተባለው የጥሩዬ መክብብ እናት ቤት በመሔድ በያዘው ስለታም መጥረቢያ ጥሩዬ ላይ ጉዳት ያደርሣል። አለሙ ጥሩዬ ላይ በስለታሙ መጥረቢያ ትከሻዋ ላይ አንድ ጊዜ፣ እንዲሁም ከጭንቅላቷ ላይ አንድ ግዜ በመምታት ጉዳይ ያደረሰ ሲሆን የድረሱልኝ ጩኸት የሰማችው ጎረቤት ቅድስት መክብብ የተባለች የሐያ አምስት አመት ወጣት ወደ ስፍራው ስትደርስ በዚያው በያዘው መጥረቢያ ግንባሯ ላይ አንድ ግዜ በመምታት ለማምለጥ ሙከራ አድርጓል።
ፖሊስ በስፍራው በፍጥነት ደርሶ አንቡላንስ አስጠርቶ ሁለቱን ተጎጂዎች ወደ ሕክምና ተቋም እንዲደርሱ በማድረጉ ፣ ጥሩዬና ቅድስት በተደረገላቸው የሕክምና እርዳታ ህይወታቸው ሊተርፍ ችሏል።ፖሊስ የድርጊቱ ፈፃሚ አለሙ በሻሕ በራሱ ላይም ሆነ በሌላ አካል ላይ ተጨማሪ ጉዳት ሣያደርስ ከስለታም መጥረቢያው ጋር በቁጥጥር ስር ውሏል። ፖሊስ መዝገቡን በተከሣሹ የእምነት ቃልና በሕክምና ማስረጃ በ ውጤት ተጠናክሮ ለሰሜን ሸዋ ዞን ፍትሕ መምርያ የተላከ ሲሆን የፍትሕ መምሪያው በተከሣሽ ላይ በሑለት ከባድ የመግደል ሙከራ ወንጀል ክስ ይመሰርታል።ክሱን የተመለከተው የሰሜን ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓም በዋለው ችሎት ተከሣሽ አለሙ በሻሕ በአስራ ሶስት አመት እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል። ዳጉ ጆርናል
@Freshmerejaet
@Freshmerejaet | 1 246 |
| 10 | 没有文字... | 1 089 |
| 11 | በፍቺ የተለያያትን የቀድሞ ባለቤቱን በድጋሚ እንመለስ በማለት በእርሷ እና በጎረቤቷ ላይ የግድያ ሙከራ የፈፀመው ተከሳሽ በእስራት ተቀጣ
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታና ግድም ወረዳ መተንኬ ሸረፎ ቀበሌ ነዋሪ የሆነው አለሙ በሻሕ ባአርባዎቹ አጋማሽ ላይ የሚገኝ ጎልማሳ ሲሆን በአካባቢው የታወቀ በስራውም ታታሪ ነው።አለሙ በአካባቢው ባሕል ና ወግ መሠረት ለትዳር ከዚያው ከአካባቢው ጥሩዬ መክብብ ከተባለች ወጣት ጋር የጋብቻ ስነስርዓቱ በመፈፀም ወደ ትዳር አለም እንደገባ ይነገራል።
የአለሙና የጥሩዬ ትዳር እጅግ ሠላማዊ የነበረና በመግባባትና በመከባበር ላይ የተመሠረተ ቢሆንም ከሑለት አመታት በፊት ግን በአለሙና በጥሩዬ መካከል የነበረው ያ፣ ሠላማዊ የትዳር ግንኙነት በሑለቱ አለመግባባት ወደ ፍቺ ደረጃ አመራ። ለፍቺው ዋነኛ ምክንያት የተባለው ነገር በግልፅ ባይታወቅም አንዱ አንዱን መጠራጠር ጎልቶ የታየበት እንደነበረ የፖሊስ የምርመራ መዝገብ ያስረዳል።
አለሙ የፍቺው ነገር እንደተጠናቀቀ ወደ አዲስ ሕይወት ለመግባት ቢጥርም እንዳልተሣከለት ና እንደ አቃተው ሲነገር ጥሩዬ ግን ወዲያው ወደ አዲስ የሕይወት ምዕራፍ ተሸጋገረች።የጥሩዬ ተረጋግታ ወደ አዲስ ሕይወት ውስጥ መግባት አለሙ ቀድሞ ይጠረጥረው የነበረው ነገርን እውን አደረገለት።አለሙ የጥሩዬ ከሚጠረጥረው ሰው ጋር አዲስ ግንኙነት ና ሕይወት መመስረቷ እንዳረጋገጠ ነገ ከኔ ተመልሣ እንደገና ወደቀድሞ ፍቅራችን ና ትዳራችን እንመለሣለን የሚለው ነገር ተሟጦ በልቡ ቂም ቋጠረ።
በዚሕም ሐምሌ 21 ቀን 2017 ዓም ከቀኑ ሰባት ሠዓት ላይ አለሙ በውስጡ በተናቅኩና ተዋረድኩ ስሜት ውስጥ ገብቶ በዚያው በኤፍራታና ግድም ወረዳ አላላ ቀበሌ ቁጥር አንድ የተባለው የጥሩዬ መክብብ እናት ቤት በመሔድ በያዘው ስለታም መጥረቢያ ጥሩዬ ላይ ጉዳት ያደርሣል። አለሙ ጥሩዬ ላይ በስለታሙ መጥረቢያ ትከሻዋ ላይ አንድ ጊዜ፣ እንዲሁም ከጭንቅላቷ ላይ አንድ ግዜ በመምታት ጉዳይ ያደረሰ ሲሆን የድረሱልኝ ጩኸት የሰማችው ጎረቤት ቅድስት መክብብ የተባለች የሐያ አምስት አመት ወጣት ወደ ስፍራው ስትደርስ በዚያው በያዘው መጥረቢያ ግንባሯ ላይ አንድ ግዜ በመምታት ለማምለጥ ሙከራ አድርጓል።
ፖሊስ በስፍራው በፍጥነት ደርሶ አንቡላንስ አስጠርቶ ሁለቱን ተጎጂዎች ወደ ሕክምና ተቋም እንዲደርሱ በማድረጉ ፣ ጥሩዬና ቅድስት በተደረገላቸው የሕክምና እርዳታ ህይወታቸው ሊተርፍ ችሏል።ፖሊስ የድርጊቱ ፈፃሚ አለሙ በሻሕ በራሱ ላይም ሆነ በሌላ አካል ላይ ተጨማሪ ጉዳት ሣያደርስ ከስለታም መጥረቢያው ጋር በቁጥጥር ስር ውሏል። ፖሊስ መዝገቡን በተከሣሹ የእምነት ቃልና በሕክምና ማስረጃ በ ውጤት ተጠናክሮ ለሰሜን ሸዋ ዞን ፍትሕ መምርያ የተላከ ሲሆን የፍትሕ መምሪያው በተከሣሽ ላይ በሑለት ከባድ የመግደል ሙከራ ወንጀል ክስ ይመሰርታል።ክሱን የተመለከተው የሰሜን ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓም በዋለው ችሎት ተከሣሽ አለሙ በሻሕ በአስራ ሶስት አመት እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል። ዳጉ ጆርናል
@Ethionews433 @Ethionews433 | 1 |
| 12 | ሕገ ወጡ የህወሓት ቡድን በትግራይ ክልል ሕዝብ ላይ እያካሄደ ያለውን አፈና በመቃወም 'አፈሳ ይቁም፤ ሰላም ይስፈን' በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ እየተካሄደ የሚገኘው ሰላማዊ ሰልፍ በምስል።
@Yenetube @Fikerassefa | 1 368 |
| 13 | መረጃ‼️
ኢትዮጵያ የዓለም የሰው ሠራሽ አስተውሎት ትብብር ድርጅት መስራች አባል ኾነች። የዓለም የሰው ሠራሽ አስተውሎት ትብብር ድርጅትን የመመስረቻ ስምምነት ትናንት ቻይና ሻንጋይ ከተማ ውስጥ በተፈረመበት ወቅት ኢትዮጵያ ከፈራሚዎቹ 29 አገራት አንዷ ኾናለች።
የድርጅቱን የመመስረቻ ስምምነት ኢትዮጵያን፣ ኬንያን፣ ደቡብ አፍሪካን እና አልጀሪያን ጨምሮ 10 የአፍሪካ አገራት ፈርመውታል።
ዋና መስሪያ ቤቱን ሻንጋይ የሚያደርገው ዓለማቀፉ ድርጅት ዓላማው፣ በሰው ሠራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ ዙሪያ አገራት እንዲተባበሩና ዓለማቀፍ የሰው ሠራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ አስተዳደር እንዲኖር ማስቻል ነው።
@Freshmerejaet
@Freshmerejaet | 1 278 |
| 14 | በዓለም ዋንጫ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ አሸናፊው ብሔራዊ ቡድን የአሸናፊነት ቀለበት ይሸለማል
የ2026 የዓለም ዋንጫ የፍፃሜው አሸናፊ ሀገር ከዋንጫ እና ሜዳልያው ጋር ሰላሳ ቀለበት ይሰጠዋል።
ፊፋ ይህንንም ያደረገው ከአሜሪካ የስፖርት ሽልማት ልማዶች አንዱን ወደ አለም አቀፍ ውድድር ለማምጣት መሆኑን አስረድቷል።
በአሜሪካ ስፖርት ውድድሮች ውስጥ ለአሸናፊዎች የተለያዩ ቀለበቶችን መሸለም የተለመደ መሆኑ ተነግሯል።
@Seledadotio
@Seledadotio | 1 384 |
| 15 | መንገዶች ይዘጋሉ
በትግራይ ክልል እየተባባሰ የመጣውን ቀውስ ለመቃወም ነገ በአዲስ አበባ ሰላማዊ ሰልፍ ይደረጋል።
ሰልፉ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስዱ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ።
በትግራይ ክልል እየተባባሰ የመጣውን ቀውስ ለመቃወምና ለማስቆም እንዲሁም ለፌደራል መንግስትና ዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ለማሳወቅ ''አፈሳ ይቁም ሰላም ይስፈን'' በሚል መሪ ቃል ሐምሌ 11 ቀን 2018 ዓ/ም ከጥዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ ሰላማዊ ሰልፉ ይደረጋል።
ሰልፉ ተጀምሮ እስከ ሚጠናቀቅበት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስዱ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ።
በዝህም መሰረት:-
# ከመገናኛ በ22 አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ ቅ/ዑራኤል አደባባይ
# በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባ ኦሎምፒያ አደባባይ
# ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ለከባድ ተሽከርካሪ አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ለቀላል ተሽከርካሪ ጥላሁን አደባባይ
# ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ መስቀል ለገሀር መብራት
# ከለገሀር ቴሌ ማቋረጫ ወደ ስታዲዮም ለገሀር ቴሌ ማቋረጫ
# ከአራት ኪሎ ወደ መሰቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ-መንግስት
# ከካሳንቺስ በመቅረዝ ሆስፒታል ወደ መስቀል አደባባይ መቅረዝ ሆስፒታል አጠገብ
# ከአምባሳደር ቴአትር ወደ መሰቀል አደባባይ ሐራምቤ መብራት የሚወስዱ መንገዶች ከንጋቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ መንገዶቹ ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ
ከዛሬ ሐምሌ 10 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ በመስቀል አደባባይና በዙሪያው ባሉ መንገዶች ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ ተሽከርካሪ ለአጭርም ሆነ ረዥም ሠዓት ማቆም የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል። | 1 619 |
| 16 | ሰዎችን ልብስ የሚያለብስ አዲስ ቴክኖሎጂ
በደቡብ ኮሪያው KAIST እና በአሜሪካው ስታንፎርድ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች ትብብር ሰዎች ሰዎች እጃቸውን ሳይጠቀሙ ወይም የሌላ ሰው እርዳታ ሳያስፈልጋቸው ልብሳቸውን እንዲለብሱ የሚያስችል አዲስ የሮቦቲክስ ቴክኖሎጂ ተፈጥሯል።
ይህ ፈጠራ በተለይ በሴሚኮንዳክተር ማምረቻ ተቋማት እና በአደጋ ጊዜ ምላሽ ሰጪዎች ዘንድ ስራን እጅግ እንደሚያቃልል ታምኖበታል።
የዚህ አስገራሚ ቴክኖሎጂ አስኳል በልብሱ ውስጥ የተገጠሙ "ቫይንስ" የተባሉ ለስላሳ፣ ተጣጣፊና በአየር ግፊት የሚሰሩ መዋቅሮች ናቸው።
እነዚህ መዋቅሮች በአየር ሲሞሉ ልብሱን ቀስ በቀስ ወደ ሰውነት በማስጠጋት ተጠቃሚው እየተንቀሳቀሰ እንኳ ሳይዛነፍ ራሱ እንዲለበስ ያደርጉታል።
@Addisinsider_ETH
@Addisinsider_ETH | 1 566 |
| 17 | ሱዳን የተባበሩት አረብ ኤምሬትስን በአሜሪካ እና በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤቶች ልትከስ መሆኑን አስታወቀች
የሱዳን መንግስት በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ላይ በአሜሪካ እና በሌሎች ዓለም አቀፍ ፍርድ ቤቶች አዲስ ክሶችን ለመመስረት የሚያስችሉ እቅዶችን ማጠናቀቁን አስታወቀ።
የሱዳን የፍትህ ሚኒስትር አብደላ ዲሪፍ በትናንትናው ዕለት ጉዳዩን አስመልክተው መግለጫ የሰጡ ሲሆን ለዚህም የሚሆን በቂ ማስረጃ መያዙን አስታውቋል። ሱዳን ልትከስ እንደሆነ የተሰማው ደግሞ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሱዳንን በምክትልነት የወከሉት አምማር መሐመድ ማህሙድ ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት በዳርፉር በፈጥኖ ደራሽ ድጋፍ ሰጪ ኃይሉ የተፈጸሙ ወንጀሎችን በተመለከተ የሚያደርገውን ምርመራ ኤምሬትስ እና ሌሎች ተዋንያንንም እንዲያካትት በጠየቁ ማግስት ነው።
ሱዳን እመሰርታቸዋለሁ ያለቻቸው ክሶች የጦር ወንጀል፣ በሰብአዊነት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎችን፣ የዘር ማጥፋትን፣ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ አቅርቦትን፣ ቅጥረኛ ወታደሮችን መመልመልንና ማሰልጠንን ያካተቱ ናቸው።
በፈጥኖ ደራሽ ድጋፍ ሰሰጪ ኃይሉ እና ደጋፊዎቹ ላይ የሚቀርቡ ዓለም አቀፍ ክሶችን የሚከታተለው ኮሚቴ ሰብሳቢ በበኩላቸው የተያዙ የጦር መሣሪያዎችን ኤግዚቢሽን እና የማስረጃ ማሰባሰቢያ ንዑስ ኮሚቴን ጎብኝተዋል። የኮሚቴው ሰብሳቢ እንደገለጹት ጉብኝቱ ከፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ የተማረኩ ዘመናዊ የጦር መሣሪያዎችን የስለላና ስትራቴጂካዊ ድሮኖችን ጨምሮ በሰነድ ለማስፈር የታለመ ነው፡፡
የተያዙት መሣሪያዎች እ.አ.አ ከሰኔ 2023 እስከ 2026 ባለው ጊዜ ውስጥ የተመረቱ ዘመናዊ ሞዴሎች መሆናቸውን እና መነሻ፣ መዳረሻቸው የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ እንደነበረ የሚያሳዩ ሰነዶች መገኘታቸውን ሰብሳቢው ገልጸዋል። ለአማፂ ሚሊሻ ማስተላለፍ እና የጦር መሳሪያዎችን ለሦስተኛ ወገን ማስተላለፍን የሚከለክሉ ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን የሚጥስ መሆኑንም አክለዋል።
እንደ ሱዳን ትሪቡን ዘገባ ከሆነ ሱዳን የተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ ለአማፂያኑ የጦር መሳሪያ በማቅረብ እና ቅጥረኛ ወታደሮችን በመመልመል ረገድ እጇ እንዳለበት በተደጋጋሚ ማስረጃዎችን ብታቀርብም አቡ ዳቢ ግን የቀረበባትን ክስ ማስተባበሏን ቀጥላለች። ሆኖም ሚኒስትር ዲሪፍ ሱዳን ህጋዊ ትግሏን እንደምትገፋበት እና በመንግስት እጅ ላይ በፈጥኖ ደራሽ ድጋፍ ሰጪ ኃይሉ እና በኢሚሬትስ እንዲሁም በአጋሮቿ ላይ ያለምንም ጥርጥር ጥፋተኛ የሚያሰኝ በቂ ማስረጃ መኖሩን አረጋግጠዋል ተብሏል።
ሱዳን በተደጋጋሚ ኢትዮጵያ ለሄሚቲ ጦር ከኢሚሬትስ ጋር በመተባበር ድጋፍ እያደረገች ነው በሚል ክስ ስታሰማ የቆየች ሲሆን በዚህ ክስ ላይ አዲስ አበባ ትካተት፣ አትካተት እስካሁን አልታወቀም።
@Freshmerejaet
@Freshmerejaet | 1 642 |
| 18 | የሰውን ስሜት ተረድቶ ምላሽ የሚሰጠው አዲሱ የቴክኖሎጂ እመርታ
የሰውን ልጅ የድምፅ ቃና፣ የፊት ገጽታና የሰውነት ሁኔታ በመገምገም ስሜትን መረዳትና ተገቢውን ምላሽ መስጠት የሚችል አዲስ የሮቦቲክስና የሰው ሰራሽ አስተዋፅዖ (AI) ቴክኖሎጂ ይፋ ተደረገ።
ይህ በቴክኖሎጂው ዓለም ከፍተኛ ትኩረትን የሳበው እመርታ፣ ሮቦቶች ከተራ የቤት ውስጥ ረዳትነት ባለፈ የሰዎችን ስሜታዊ ፍላጎት መለየትና እንደየሁኔታው ማጽናናት፣ ማበረታታት እንዲሁም የቅርብ ክትትል ማድረግ የሚያስችላቸውን አቅም ፈጥሯል።
ይህ ቴክኖሎጂ በተለይ ብቻቸውን የሚኖሩ አረጋውያንን፣ የድብርትና የጭንቀት ሰለባ የሆኑ ሰዎችን እንዲሁም የቅርብ ክትትል የሚያስፈልጋቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች ለመደገፍ ትልቅ ሚና እንደሚኖረው ተገልጿል።
በቴክኖሎጂ፣ በሳይንስና በፈጠራ ሥራዎች ላይ ትኩረት አድርገው የሚዘግቡት ተጽዕኖ ፈጣሪ ዓለም አቀፍ የሳይንስ መጽሔቶችና የቴክኖሎጂ ሚዲያዎች የዜና ዘገባየው አካል አድርገውታል።
ዘገባው በዓለም አቀፍ ደረጃ በቴክኖሎጂው ዘርፍ የተሰማሩ ግንባር ቀደም ተቋማት ያበለጸጓቸውን ስሜት ተገንዛቢ (Emotion-AI) የቤት ውስጥ ረዳት ሮቦቶችና የገበያ ተደራሽነታቸውን አስመልክቶ ካቀረበው ትንታኔ የተወሰደ ነው።
@Seledadotio
@Seledadotio | 1 512 |
| 19 | ⚠️ ለአሽከርካሪዎች የተላለፈ መልዕክት፡ የቢጫ ሳጥን ምልክት (Yellow Box Junction) ምንድነው? እንዴትስ እንጠቀምበት?
በቅርቡ በከተማችን መንገዶች ላይ ተግባራዊ መሆን ስለጀመረው የቢጫ ሳጥን ምልክት (Yellow Box Junction) ምን ያህል ያውቃሉ?
ይህ ምልክት በመጋጠሚያዎች ላይ የሚሳል፣ የተያያዙ መስመሮች ያሉት ቢጫ ሳጥን ሲሆን፣ ዋና ዓላማው የመንገድ መጋጠሚያዎች ሁልጊዜም ክፍት እንዲሆኑ ማድረግ እና የትራፊክ መጨናነቅን መከላከል ነው።
🎯 የቢጫ ሳጥን ምልክት ጥቅሞች፡
📍መንገድ እንዳይዘጋ ይረዳል፦ መጋጠሚያዎች በማናቸውም ሰዓት ክፍት ሆነው እንዲቆዩ ያደርጋል።
📍የትራፊክ ፍሰትን ያሻሽላል፦ አቋራጭ መንገድ ለሚጠቀሙና ለድንገተኛ አደጋ ተሽከርካሪዎች (አምቡላንስና እሳት አደጋ) ፈጣን መተላለፊያ ይሰጣል።
📍አደጋን ይከላከላል፦ በመጋጠሚያዎች ላይ የሚከሰቱ የተሽከርካሪዎች መጋጨት አደጋዎችን በከፍተኛ ሁኔታ ይቀንሳል።
🛑 ዋናውና ወሳኙ ህግ (አሽከርካሪዎች ሊያውቁት የሚገባ!)፦
"ከፊትዎ ያለው መንገድ ሙሉ በሙሉ ክፍት ካልሆነና ሳጥኑን ሳያቋርጡ መቆም የሚኖርብዎት ከሆነ፣ በፍጹም ወደ ቢጫው ሳጥን ውስጥ አይግቡ!"
መቼ መግባት ይቻላል? ከሳጥኑ ማዶ ያለው መንገድ ክፍት መሆኑንና ሳይቆሙ በቀጥታ ማለፍ የሚችሉ መሆንዎን እርግጠኛ ሲሆኑ ብቻ።
መቼ መግባት የተከለከለ ነው? ከሳጥኑ ባሻገር ያለው መንገድ በትራፊክ መጨናነቅ ምክንያት ዝግ ከሆነ፣ አረንጓዴ መብራት ቢበራልዎት እንኳ ሳጥኑ ውስጥ ገብቶ መቆም በጥብቅ የተከለከለ ነው!
💡 ውድ አሽከርካሪዎች፦ ይህንን የትራፊክ ምልክት በወጉ በመገንዘብ፣ ደንቡን አክብረን በማሽከርከር እና መረጃውን ለሌሎች በማጋራት የበኩላችንን እንወጣ። ራሳችንንም ካላስፈላጊ የደንብ መተላለፍ ቅጣት እንጠብቅ! | 1 439 |
| 20 | አዲስ አስመጪዎችና ላኪዎች የብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥርን በአንድ መስኮት አገልግሎት እንዲያገኙ ተፈቀደ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ አስመጪዎችና ላኪዎች የብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥርን በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የአንድ መስኮት አገልግሎት በኩል እንዲያገኙ ፍቃድ ሰጥቷል፡፡
ባንኩ ከኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ጋር በመተባበር አዲስ ፍቃድ ላወጡ አስመጪዎችና ላኪዎች የብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥር አሰጣጥን የሚያቀል አዲስ የዲጂታል አገልግሎት አስተዋውቋል፡፡
አገልግሎቱ የባንኩ የሂሳብ ቁጥሮች በጉምሩክ ኮሚሽን አንድ መስኮት አገልግሎት በኩል ያለምንም ውጣ ውረድ እንዲሰጥ በማስቻል አስተዳደራዊ ሂደቶችን የሚቀንስና ፈጣን የንግድ አሰራርን የሚደግፍ መሆኑ ተመላክቷል፡፡
አዲሱ አገልግሎት የሚመለከተው ለመጀመሪያ ጊዜ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥር ለሚያወጡና አዲስ ፍቃድ ላገኙ አስመጪዎችና ላኪዎች ብቻ መሆኑም ነው የተገለጸው፡፡
ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥር ያላቸው የንግድ ተቋማት ለሁሉም የገቢና የወጪንግድ ግብይቶቻቸው ይጠቀሙበት በነበረው ነባር ቁጥር መጠቀም እንደሚችሉ ባንኩ ገልጿል፡፡
ይህ አሰራር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከገቢና ወጪ ንግድ ጋር የተያያዙ አገልግሎቶችን ለማዘመን፣ የንግድ አሰራርን ምቹ ለማድረግ እንዲሁም የዲጂታል የሕዝብ አገልግሎት አሰጣጥን ለማጠናከር እያከናወነ ያለው ጥረት አካል መሆኑንም አመልክቷል፡፡
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter | 1 336 |
