ch
Feedback
Fresh መረጃ | FreshNews

Fresh መረጃ | FreshNews

前往频道在 Telegram

Fresh መረጃ ታማኝ የመረጃ ምንጭ፣ ብቃት ባላቸው ጋዜጠኞች ተዘጋጅቶ የሚቀርብ፣መረጃዎችን በትኩሱ የሚያደርስ የዜና ቻናል ነው ። ሀሳብ ፣ አስተያየት ፣መረጃ ለማጋራት ፣ማስታወቂያ ለማሰራት ያናግሩን።👇👇 @Freshes_newsbot Fresh News,Fresh Updates.

显示更多

📈 Telegram 频道 Fresh መረጃ | FreshNews 的分析概览

频道 Fresh መረጃ | FreshNews (@freshmerejaet) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 56 969 名订阅者,在 教育 类别中位列第 3 000,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 556

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 56 969 名订阅者。

根据 18 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -1 398,过去 24 小时变化为 -32,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 3.78%。内容发布后 24 小时内通常能获得 2.69% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 2 154 次浏览,首日通常累积 1 532 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 8

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
Fresh መረጃ ታማኝ የመረጃ ምንጭ፣ ብቃት ባላቸው ጋዜጠኞች ተዘጋጅቶ የሚቀርብ፣መረጃዎችን በትኩሱ የሚያደርስ የዜና ቻናል ነው ። ሀሳብ ፣ አስተያየት ፣መረጃ ለማጋራት ፣ማስታወቂያ ለማሰራት ያናግሩን።👇👇 @Freshes_newsbot Fresh News,Fresh Updates.

凭借高频更新(最新数据采集于 19 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 教育 类别中的关键影响点。

56 969
订阅者
-3224 小时
-2877
-1 39830

数据加载中...

标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+1
在7个频道中
六月 '26
+2
在8个频道中
Get PRO
五月 '260
在8个频道中
Get PRO
四月 '26
+3
在8个频道中
Get PRO
三月 '26
+1 303
在14个频道中
Get PRO
二月 '260
在4个频道中
Get PRO
一月 '260
在0个频道中
Get PRO
十二月 '250
在2个频道中
Get PRO
十一月 '25
+1
在6个频道中
Get PRO
十月 '250
在4个频道中
Get PRO
九月 '250
在3个频道中
Get PRO
八月 '250
在1个频道中
Get PRO
七月 '250
在2个频道中
Get PRO
六月 '250
在6个频道中
Get PRO
五月 '250
在2个频道中
Get PRO
四月 '250
在2个频道中
Get PRO
三月 '250
在10个频道中
Get PRO
二月 '250
在18个频道中
Get PRO
一月 '25
+44
在10个频道中
Get PRO
十二月 '24
+1 502
在16个频道中
Get PRO
十一月 '24
+4 897
在9个频道中
Get PRO
十月 '24
+10 897
在6个频道中
Get PRO
九月 '24
+13 478
在5个频道中
Get PRO
八月 '24
+17 234
在5个频道中
Get PRO
七月 '24
+9 021
在5个频道中
Get PRO
六月 '24
+20
在7个频道中
Get PRO
五月 '24
+351
在14个频道中
Get PRO
四月 '24
+847
在16个频道中
Get PRO
三月 '24
+558
在33个频道中
Get PRO
二月 '24
+1 785
在15个频道中
Get PRO
一月 '24
+3 011
在18个频道中
Get PRO
十二月 '23
+3 094
在23个频道中
Get PRO
十一月 '23
+730
在120个频道中
Get PRO
十月 '23
+13 017
在37个频道中
Get PRO
九月 '23
+26 548
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+2 062
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+2 838
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+554
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+672
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+1 658
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+3 193
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+1 734
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+895
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+1 925
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+642
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+99
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+547
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+1 026
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+1 241
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+1 528
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+2 018
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+329
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+370
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+390
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+639
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+596
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+736
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+1 209
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+1 351
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+1 280
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+1 459
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
19 七月0
18 七月0
17 七月0
16 七月0
15 七月0
14 七月0
13 七月0
12 七月0
11 七月0
10 七月0
09 七月0
08 七月0
07 七月0
06 七月0
05 七月0
04 七月0
03 七月0
02 七月+1
01 七月0
频道帖子
በትራፊክ አደጋ የ12 ሰዎች ሕይዎት አለፈ። በሶማሌ ክልል ቀብሪበያህ ወረዳ በደረሰ የመኪና አደጋ የ12 ሰዎች ሕይወት አልፏል። የሶማሌ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ሙስጠፋ ሙሐመድ በቀብሪበያህ ወረዳ በደ
+1
በትራፊክ አደጋ የ12 ሰዎች ሕይዎት አለፈ። በሶማሌ ክልል ቀብሪበያህ ወረዳ በደረሰ የመኪና አደጋ የ12 ሰዎች ሕይወት አልፏል። የሶማሌ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ሙስጠፋ ሙሐመድ በቀብሪበያህ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ሕይዎታቸውን ባጡ ወገኖች የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል። አደጋው ዛሬ ንጋት ላይ በቀበሪበያህ ወረዳ ጉዮው ቀበሌ በባለ ሦስት እግር ተሽከርካሪ እና በአይሱዙ ጭነት ተሽከርካሪ መካከል በደረሰ ግጭት በ12 ሰዎች ላይ የሞት እና በ3 ሰዎች ላይ ደግሞ የመቁሰል አደጋ የደረሰ ሲኾን የአደጋው መንስኤ በፖሊስ እየተጣራ እንደሚገኝ ከሶማሌ ክልል የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን የተገኘው መረጃ ያመለክታል። @Addisinsider_ETH @Addisinsider_ETH

2
ትምህርት ሚኒስቴር በዩኒቨርሲቲዎች አዲስ የአመራር ሹመት መምሪያ ይፈ አደረገ‼️ ትምህርት ሚኒስቴር በመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የሚሾሙ ፕሬዝዳንቶችና ምክትል ፕሬዝዳንቶች አሰያየምን የ
ትምህርት ሚኒስቴር በዩኒቨርሲቲዎች አዲስ የአመራር ሹመት መምሪያ ይፈ አደረገ‼️ ትምህርት ሚኒስቴር በመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የሚሾሙ ፕሬዝዳንቶችና ምክትል ፕሬዝዳንቶች አሰያየምን የሚገዛ አዲስ መመሪያ ይፋ አድርጓል። መመሪያው በብቃትና በውድድር ላይ የተመሰረተ አሰራርን ለማስፈን ያለመ ሲሆን፣የዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት የአንድ ጊዜ የስራ ዘመን 6 ዓመት እና የምክትል ፕሬዝዳንቶች 4 ዓመት መሆኑ ተነግሯል። በማንኛውም የመንግስት ዩኒቨርሲቲ በተከታታይ ሁለት ጊዜ በፕሬዝዳንትነት ያገለገለ አመራር በድጋሚ መወዳደር እንደማይችልም ተገልጿል። ለፕሬዝዳንትነት የሚወዳደሩ ወንድ እጩዎች ቢያንስ የረዳት ፕሮፌሰርነትና ከዚያ በላይ ማዕረግ ሊኖራቸው የሚገባ ሲሆን፣ቢያንስ 2 ዓመት በፕሬዝዳንትነት ወይም 3 ዓመት በምክትል ፕሬዝዳንትነት/ዲንነት ያገለገሉ መሆን እንደለባቸው ገልጿል። አመራሩ በየ 3 ወሩ በቦርዱ የሚገመገም መሆኑ እና ። ውጤቱ በሁለት ተከታታይ የስድስት ወር ግምገማዎች ከ60% በታች ከሆነ፣ በጤና እክል ወይም በዲሲፕሊን ጉድለት ከሃላፊነቱ እንዲነሳ ለሚኒስቴሩ ሀሳብ ይቀርባል ተብሏል። በምልመላና ምርጫ ሂደቱ ላይ ቅሬታ ያለው ተወዳዳሪ፣ ውጤቱ በይፋ በተገለጠ በ10 ቀናት ውስጥ ለዩኒቨርሲቲው ቦርድ ቅሬታውን ማቅረብ እንደሚችል አረጋግጧል። ‎ @Seledadotio @Seledadotio
539
3
#እንድታውቁት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አዲስ በጀመረው የሞዴል ማህበረሰብ ትምህርት ቤቱ በ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ከ1ኛ-7ኛ ክፍል ለማስተማር ማቀዱን አስታውቋል። ትምህርት ቤቱ ቅድሚያ ለዩኒ
#እንድታውቁት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አዲስ በጀመረው የሞዴል ማህበረሰብ ትምህርት ቤቱ በ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ከ1ኛ-7ኛ ክፍል ለማስተማር ማቀዱን አስታውቋል። ትምህርት ቤቱ ቅድሚያ ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ልጆች ዕድል እንደሚሰጥ የገለጸ ሲሆን ባለው ክፍት ቦታ መሠረት ከዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ውጭ ላሉ ተማሪዎችም በውድድር ተደራሽ ይሆናል ብሏል። ዩኒቨርሲቲው ትምህርቱን ለመስጠት ያቀደው 5 ኪሎ (በቀድሞው ድህረ ምረቃ/ፋርማሲ ትምህርት ቤት ግቢ) ሲሆን ምዝገባውም ማክሰኞ ሐምሌ 14 - ሐምሌ 21 /2018 ዓ.ም እንደሚከናወን ገልጿል። ለመመዝገብ ምን ያስፈልጋል ? - የመመዝገቢያ ክፍያ 1,000 ብር፤ - የተመዝጋቢ ልጆች የልደት ካርድ እንዲሁም ከቀድሞ ትምህርት ቤት ያጠናቀቁበት ሰርተፊኬት፤ - 2 የወላጅ እና 4 የልጅ ፎቶግራፍ እንዲሁም ወላጆች ከሚሰሩበት የሥራ ክፍል የሰው ሀብት ቢሮ የተመዝጋቢው ወላጅ ወይም ህጋዊ አሳዳጊ መሆናቸውን የሚገልፅ ደብዳቤ፤ - የመመዝገቢያ ክላሰር እና የክፍያ ደረሰኝ ዩኒቨረሲቲው በማኅበራዊ ሚዲያው ባወጣው መረጃ ወርኃዊ የተማሪዎች ክፍያን አላሳወቀም። @Addis_News @Addis_News
772
4
"የድሬክ እርግማን/መጥፎ እድል" አርጀንቲናን ከአለምሻምፒዮንነት ያስቀራት ይሆን? ድሬክ የምሽቱን የአለምዋንጫ ፍጻሜ ጨዋታ አርጀንቲና ታሸንፋለች ሲል 1.5 ሚሊዮን ዶላር አስይዟል። ድሬክ በተደጋጋሚ
"የድሬክ እርግማን/መጥፎ እድል" አርጀንቲናን ከአለምሻምፒዮንነት ያስቀራት ይሆን? ድሬክ የምሽቱን የአለምዋንጫ ፍጻሜ ጨዋታ አርጀንቲና ታሸንፋለች ሲል 1.5 ሚሊዮን ዶላር አስይዟል። ድሬክ በተደጋጋሚ እሱ ያሸንፋሉ ሲል ገንዘብ ያስያዘባቸዉ ቡድኖች ሲሸነፉ ታይቷል። በቅርቡ እንኳ በአዉሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ አርሰናል ፤ ፒኤስጂን ያሸንፋል ሲል አስይዞ ገንዘቡን ተበልቷል። ድሬክ በሌሎች ጨዋታዎችም እድል የማይቀናዉ ሲሆን የዛሬዉን ዉርርድ ካሸነፈ ግን 5.2 ሚሊዮን ዶላር ገደማ ያሸንፋል። #ዳጉ_ጆርናል
1 025
5
#ጤናመረጃ ​የሀበሻ ጎመን ዋና ዋና የጤና ጥቅሞች! ​የሀበሻ ጎመን በቪታሚኖች (C, A, K) በማዕድናት (ካልሲየም፣ ብረት) እና በፀረ-ኦክሲዳንት ንጥረ ነገሮች እጅግ የበለፀገ ነው። ​1. ለአጥን
#ጤናመረጃ ​የሀበሻ ጎመን ዋና ዋና የጤና ጥቅሞች! ​የሀበሻ ጎመን በቪታሚኖች (C, A, K) በማዕድናት (ካልሲየም፣ ብረት) እና በፀረ-ኦክሲዳንት ንጥረ ነገሮች እጅግ የበለፀገ ነው። ​1. ለአጥንት ጥንካሬና ጤንነት፦ የሀበሻ ጎመን እጅግ ከፍተኛ የካልሲየም (Calcium) እና የቪታሚን ኬ (Vitamin K) ይዘት ስላለው፣ ለአጥንት መገንባት፣ ለጥንካሬ እና የአጥንት መሳሳትን ለመከላከል አስተዋጽኦ አለው። ​2. በሽታ የመከላከል አቅምን ለማጠናከር፦ በውስጡ ባለው ከፍተኛ የቪታሚን ሲ መጠን ምክንያት፣ የሰውነትን በሽታ የመከላከል ሥርዓት በማገዝ ከኢንፌክሽኖች እና ከተለያዩ በሽታዎች ይጠብቃል። ​3. የደም ማነስን ለመከላከል፦ ጎመን በውስጡ ከፍተኛ የiron ማዕድን ይዟል። ይህም የሰውነታችንን ቀይ የደም ሴል ምርት በማገዝ የደም ማነስ ችግር እንዳይከሰት ትልቅ እገዛ ያደርጋል። ​4. ለምግብ መፈጨት ሥርዓት፦ ልክ እንደ ጥቅል ጎመን ሁሉ፣ የሀበሻ ጎመንም ከፍተኛ የፋይበር (የቃጫ) ይዘት ስላለው የሆድ ድርቀትን ለመከላከል እና የአንጀትን ጤንነት ለመጠበቅ ይረዳል። ​5. ለአይን ጤንነትና እይታ፦ በአይን ላይ የሚመጡ የዕድሜ መግፋት ጉዳቶችን እና ሌሎች የዓይን በሽታዎችን የመከላከል አቅም ያላቸውን ሉቲን እና ቪታሚን ኤ በበቂ መጠን ይዟል። ​6.ለቆዳና ለፀጉር ውበት፦ በውስጡ የሚገኙት ቪታሚኖች (A,C,E) እና ፀረ-ኦክሲዳንቶች ለቆዳ ጤንነት፣ ለወጣትነት ገጽታ እና ለፀጉር ጥንካሬ አስተዋጽኦ ያደርጋሉ። ጠቃሚ ምክር :- የሀበሻ ጎመንን ከመጠን በላይ ሳያበስሉ (ሳይሞት) በመጠኑ አብስሎ መመገብ በውስጡ ያሉትን ጠቃሚ ንጥረ ነገሮች ሙሉ በሙሉ ለማግኘት ይረዳል።(ኢትዮ-መረጃ) ​ጠቃሚ ነውና ለወዳጆ ያካፍሉ! ሼር! @Seledadotio @Seledadotio
1 021
6
የጣና ሀይቅን በአለም አቀፍ ቅርስነት ለማስመዝገብ የሚያስችለው የቅርስ መምረጫ ሰነድ በዮኔስኮ ተቀባይነትን አገኘ በአማራ ክልል የሚገኙ የመስህብ ሀብቶችን በማልማትና በማስተዋወቅ ፣የባህልና ቱሪዝም
የጣና ሀይቅን በአለም አቀፍ ቅርስነት ለማስመዝገብ የሚያስችለው የቅርስ መምረጫ ሰነድ በዮኔስኮ ተቀባይነትን አገኘ በአማራ ክልል የሚገኙ የመስህብ ሀብቶችን በማልማትና በማስተዋወቅ ፣የባህልና ቱሪዝም ኢንዱስትሪውን በማሳደግ የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየሰራ እንደሚገኝ የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አበበ እምቢአለ ለብስራት ሬዲዮ አንደተናገሩት የጣና ሀይቅ፣ ደሴተ ገዳማትን እና አዋሳኝ ባህር ሸሽ መልክአ ምድር የተፈጥሮ እና የባህል መካነ ቅርስን  በዩኔስኮ አለም አቀፍ ቅርስነት መዝገብ ውስጥ እንዲሰፍሩ ለማድረግ በርካታ ስራዎች ተከናውነዋል። እንዲሁም የጣና ሀይቅ ደሴት ገዳማትና አዋሳኝ ባህር ሸሽ መልክአ ምድር ባህላዊና ተፈጥሮአዊ ቅርሶች ስር የተከለሉ ስፍራዎችን ሊያመለክት የሚያስችል ረቂቅ ደንብን ለማዘጋጀት ጥረት ሲደረግ እንደነበር ቢሮው ማስታወቁ አይዘነጋም። በአሁኑ ወቅት ይህን ስፍራ በዓለም አቀፍ ቅርስነት ለማስመዝገብ የተዘጋጀው የቅርስ አስተዳደር ዕቅድ እና የቅርስ መምረጫ ሰነድን ለዩኔስኮ በመላክ ተቀባይነት ማግኘቱን የህዝብ ግንኙነት ሀላፊው ገልፀዋል። የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ድርጅት (ዮኔስኮ)  ገምጋሚ ቡድን በመላክ ከሰነዱ በተጨማሪ አጠቃላይ ቅርሱን አስመልክቶ የመስክ ምልከታ ማድረግ ተችሏል ሲሉ አቶ አበበ ጨምረው ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል ፡፡ በቅድስት ደጀኔ #ዳጉ_ጆርናል
957
7
ኢራን የኩዌት ሁለተኛውን ግዙፍ የውሃ ማመንጫ ደበደበች አሜሪካ ኢራንን ለ7ኛ ተከታታይ ቀን ማጥቃቷን ተከትሎ ነው ኢራን ይህን ከባድ የአፀፋ እርምጃ የወሰደችው። የኢራን ጦር የገልፍ ሀገራትን መሰረተ
ኢራን የኩዌት ሁለተኛውን ግዙፍ የውሃ ማመንጫ ደበደበች አሜሪካ ኢራንን ለ7ኛ ተከታታይ ቀን ማጥቃቷን ተከትሎ ነው ኢራን ይህን ከባድ የአፀፋ እርምጃ የወሰደችው። የኢራን ጦር የገልፍ ሀገራትን መሰረተ ልማቶች ኢላማ በማድረግ እያወደመ መሆኑን አስታውቋል። ኢራን ባህሬን እና ጆርዳንን መደብደቧም ተገልጿል። የአሜሪካ ማዕከላዊ እዝ ከቀናት በፊት የጀመረውን ጥቃት ማቆሙን ቢገልፅም ጥቃቶች ዛሬም ቀጥለዋል። @Ethionews433 @Ethionews433
928
8
የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ቫንስ የዋሽንግተን የኢራን ዲፕሎማሲ ለማዛባት እስራኤል እንደሞከረች ነው ሲሉ ከሰሱ የአሜሪካው ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ፣ ከኢራን ጋር የሚደረገውን ጦርነት ለማቆም የ
የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ቫንስ የዋሽንግተን የኢራን ዲፕሎማሲ ለማዛባት እስራኤል እንደሞከረች ነው ሲሉ ከሰሱ የአሜሪካው ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ፣ ከኢራን ጋር የሚደረገውን ጦርነት ለማቆም የታቀደውን ስምምነት እንዲቃወሙ የአሜሪካን ህዝብ አስተያየት ለመቅረጽ በመሞከር የእስራኤል መንግስት አንዳንድ አባላትን ከሰዋል። ረቡዕ ዕለት በአሜሪካዊው የፖድካስት አቅራቢ ጆ ሮጋን ፕሮግራም ላይ በተደረገ ቃለ-መጠይቅ ወቅት ባደረጉት ንግግር፣ ቫንስ ዋሽንግተን ካሏት እጅግ የቅርብ አጋሮች መካከል በአንዱ ላይ ያልተለመደ እና ጠንካራ ትችት ሰንዝረዋል። ቫንስ በአሜሪካ እና በኢራን መካከል ያለውን ጦርነት ለማቆም ባለፈው ወር የተደረሰውን ስምምነት በመደገፍ ባነሱት አስተያየት "በእስራኤል መንግስት ውስጥ ወታደራዊ ዘመቻውን መቀጠል ስለሚፈልጉ ብቻ ከዚህ ፖሊሲ እንድንወጣ ለማድረግ የሚሞክሩ ሰዎች እንዳሉ ምንም ጥርጥር የለኝም።" ብለዋል። በቁጣዩ የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ የፕሬዚዳንታዊ እጩ ተደርገው የሚታዩት ቫንስ፣ በሁለቱ ሀገራት መካከል እየሰፋ በመጣው የህዝብ መከፋፈል አውድ ውስጥ ከዚህ ቀደምም እስራኤልን ሲተቹ ቆይተዋል። የአሜሪካው ምክትል ፕሬዝዳንት፣ ከእስራኤል ጋር ግንኙነት ያለው የተፅዕኖ ፈጠራ ዘመቻ ከኢራን ጋር ባደረጉት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ምክንያት በግል እኔም ላይ እያነጣጠሩብኝ ነው ሲሉ ተናግረዋል። በስምዖን ደረጄ #ዳጉ_ጆርናል
1 286
9
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) በዛሬው ዕለት መግለጫ የሰጡ ሲሆን ካነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች መሀከል፡- 👉 ሀገራዊ መግባባት በክርክርና በአብላጫ ድምጽ የ
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) በዛሬው ዕለት መግለጫ የሰጡ ሲሆን ካነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች መሀከል፡- 👉 ሀገራዊ መግባባት በክርክርና በአብላጫ ድምጽ የሚወሰን እንዳልሆነ አውቀናል፡፡ 👉 ልሂቃንና ማህበረሰቡ አብረው ለመጀመሪያ ጊዜ ተገናኝተው የሚመክሩበት ጊዜ ስለሆነ ሁለቱንም አንድ ወለል ላይ ማምጣቱ በጣም ተገቢ ነው፡፡ 👉 ሂደቱን የተሳለጠ ለማድረግ ተጨማሪ ግብአቶች እየሰጠን እንገኛለን፡፡ 👉 የሀገራዊ ምክክር ሂደቱ የተዋጣለት መሆኑን ስናስተውል ብዙዎች ወደ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ መጥተዋል፡፡ 👉 ከአሁን በፊት ከሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ጋር ያልሰሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች መጥተዋል፤ በጣም ደስ ብሎናል፡፡ 👉 በስተመጨረሻም ቢሆን መካተት ፈልገው የጠየቁትን እንዲካተቱ አድርገናል፤ ይሄ ደግሞ ለሀገራችን አስፈላጊ ነው፡፡ 👉 እስካሁን ያልመጡ ጥቂት የፖለቲካ ፓርቲዎችና ታጣቂዎች አሁንም ወደዚህ እንዲመጡ ጥሪዬን አቀርባለሁ፡፡ 👉 ከሚቀጥለው ሰኞ ጀምሮ ከጠዋት እስከ ማታ ስራዎቻችንን በየቦታው ተከፋፍለን የምንሰራበት ጊዜ ሙሉ በሙሉ ይጀምራል፡፡ ---ETHIO-MEREJA--    T.me/ethio_mereja
1 308
10
#ስለህግ #የህግመረጃ በዕርቅ_ማለቅ_የሚችሉ_የወንጀል_አይነቶች! በወንጀል ጉዳዮች እርቅ የሚከናወነው በልዩ ሁኔታ ነው፡፡ምክንያቱም በመርህ ደረጃ ወንጀል የህዝብን እና የመንግስትን ጥቅም የሚጉዳ ተግ
#ስለህግ #የህግመረጃ በዕርቅ_ማለቅ_የሚችሉ_የወንጀል_አይነቶች! በወንጀል ጉዳዮች እርቅ የሚከናወነው በልዩ ሁኔታ ነው፡፡ምክንያቱም በመርህ ደረጃ ወንጀል የህዝብን እና የመንግስትን ጥቅም የሚጉዳ ተግባር ነው ተብሎ ስለሚታመን ነው፡፡ 👉ክስም የሚቀርበው መንግስት በወከለው ዐቃቤ ህግ ሲሆን ሙሉ ወጪውም የሚሸፈናው በመንግስት ይሆናል፡፡ስለሆነም በወንጀል ህጎች ስር በእርቅ ማለቅ የሚችሉ ገዳዮች በግልፅ ተደንግገው ይገኛሉ፡፡ ለአብነት ለመጥቀስ ያክል ፡- 1. ታስቦ የሚፈጸም ቀላል የአካል ጉዳት (አንቀጽ 556(1)፣ 2. በቸልተኝነት የሚፈጸም ቀላል የአካል ጉዳት (አንቀጽ-559(3))፣ 3. የእጅ እልፊት (አንቀጽ-560(1)) ፣ 4. የዛቻ ወንጀል (አንቀጽ-580) ፣ 5. አመንዝራነት (አንቀጽ-652) ፣ 6. የሥድብ እና ማዋረድ (አንቀጽ-615) ፣ 7. የስም ማጥፋት ወንጀል (አንቀጽ-618) ፣ 8. በቤተዘመድ ንብረት ላይ የተፈጸመ ንብረት ነክ ወንጀል (አንቀጽ-664) 9. ጋብቻን በተንኮል ወይም በማታለል መፈፀም(አንቀጽ-646)፣ 10. ቀለብ የመስጠት ግዴታን ያለመወጣት(አንቀጽ-558)፣ 11. በሌላ ሰው ሀብት ያለአግባብ መጠቀም(አንቀጽ-678)፣ 12. አግኝቶ መደበቅ(አንቀጽ-679)፣ 13. በሰው ንብረት ላይ ሁከት ማድረግ(አንቀጽ-686)፣ 14. በሌላ ሰው ንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ(አንቀጽ-689)…ወዘተ ይገኙበታል፡፡ ወንጀሉ የፈጸመው ሰው ቀደም ሲል ተመሳሳይ ወንጀል የፈጸመ ከሆነ ፣ በሕጻናት ወይም በዕድሜ በገፉ ሰዎች ላይ የተፈጸመ ከሆነ​ተጎጂው በሕግ ፊት የመወሰን አቅም የሌለው ከሆነ እርቅ ላይሰራ ይችላል። @Seledadotio @Seledadotio
1 435
11
በደብረ ማርቆስ ከተማ ፍርድ ቤት ውስጥ የጠበቃውን ስልክ የሰረቀችው ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር ዋለች ! በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በአብማ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 13 ከሚገኘው ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሀም
በደብረ ማርቆስ ከተማ ፍርድ ቤት ውስጥ የጠበቃውን ስልክ የሰረቀችው ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር ዋለች ! በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በአብማ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 13 ከሚገኘው ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሀምሌ 9 ቀን 2018 ዓም ከቀኑ 5 ሰአት በሚሆንበት ግዜ የወንጀል ድርጊቱ መፈፀሙን ብስራት ሬዲዮ ሰምቷል። የግል ጠበቃ ከሆነው ግለሰብ ስራውን ጨርሶ ጋውን በማውለቅ ላይ እያለ ጉዳይ ለማስፈፀም የመጣችው ተጠርጣሪ ከጠበቃው ቴክኖ ሞባይል ሰርቃ ብትሰወርም.... ፖሊስ ከአካባቢው ማህበረሰብ እና በወቅቱ ከነበሩ የህግ ባለሙያዎች ያገኘውን መረጃ መሰረት አድርጎ ባከናወነው ያልተቋረጠ ክትትል ወዲያውኑ ሞባይሉን የገዛውን ጨምሮ በወንጀሉ የተጠረጠረችዋን ግለሰብ በቁጥጥጥር ስር አውሎ በተፋጠነ ምርመራ እያጣራ መሆኑን የ1ኛ ፖሊስጣቢያ የወንጀል ምርመራ ክፍል ሀላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ልጃለም ውበቴ ገልፀዋል ፡፡ ብስራት ሬዲዮ @Addis_News @Addis_News
1 297
12
የጣና ሀይቅን በአለም አቀፍ ቅርስነት ለማስመዝገብ የሚያስችለው የቅርስ መምረጫ ሰነድ በዮኔስኮ ተቀባይነትን አገኘ በአማራ ክልል የሚገኙ የመስህብ ሀብቶችን በማልማትና በማስተዋወቅ ፣የባህልና ቱሪዝም
የጣና ሀይቅን በአለም አቀፍ ቅርስነት ለማስመዝገብ የሚያስችለው የቅርስ መምረጫ ሰነድ በዮኔስኮ ተቀባይነትን አገኘ በአማራ ክልል የሚገኙ የመስህብ ሀብቶችን በማልማትና በማስተዋወቅ ፣የባህልና ቱሪዝም ኢንዱስትሪውን በማሳደግ የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየሰራ እንደሚገኝ የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አበበ እምቢአለ ለብስራት ሬዲዮ አንደተናገሩት የጣና ሀይቅ፣ ደሴተ ገዳማትን እና አዋሳኝ ባህር ሸሽ መልክአ ምድር የተፈጥሮ እና የባህል መካነ ቅርስን  በዩኔስኮ አለም አቀፍ ቅርስነት መዝገብ ውስጥ እንዲሰፍሩ ለማድረግ በርካታ ስራዎች ተከናውነዋል። እንዲሁም የጣና ሀይቅ ደሴት ገዳማትና አዋሳኝ ባህር ሸሽ መልክአ ምድር ባህላዊና ተፈጥሮአዊ ቅርሶች ስር የተከለሉ ስፍራዎችን ሊያመለክት የሚያስችል ረቂቅ ደንብን ለማዘጋጀት ጥረት ሲደረግ እንደነበር ቢሮው ማስታወቁ አይዘነጋም። በአሁኑ ወቅት ይህን ስፍራ በዓለም አቀፍ ቅርስነት ለማስመዝገብ የተዘጋጀው የቅርስ አስተዳደር ዕቅድ እና የቅርስ መምረጫ ሰነድን ለዩኔስኮ በመላክ ተቀባይነት ማግኘቱን የህዝብ ግንኙነት ሀላፊው ገልፀዋል። የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ድርጅት (ዮኔስኮ)  ገምጋሚ ቡድን በመላክ ከሰነዱ በተጨማሪ አጠቃላይ ቅርሱን አስመልክቶ የመስክ ምልከታ ማድረግ ተችሏል ሲሉ አቶ አበበ ጨምረው ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል ፡፡ በቅድስት ደጀኔ #ዳጉ_ጆርናል
1 426
13
ኡጋንዳ ውስጥ በትምህርት ቤት አውቶቡስ ላይ በደረሰ አደጋ ቢያንስ የ20 ህፃናት ተማሪዎች ህይወት አለፈ በምስራቅ ኡጋንዳ፣ ለትምህርታዊ ጉብኝት ተማሪዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ አውቶቡስ ባደረሰው አ
ኡጋንዳ ውስጥ በትምህርት ቤት አውቶቡስ ላይ በደረሰ አደጋ ቢያንስ የ20 ህፃናት ተማሪዎች ህይወት አለፈ በምስራቅ ኡጋንዳ፣ ለትምህርታዊ ጉብኝት ተማሪዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ አውቶቡስ ባደረሰው አደጋ ቢያንስ የ20 ተማሪዎች እና አንድ አዋቂ ሰው መሞታቸውን የአካባቢው ባለስልጣናት ገለጹ። ይህ አደጋ በቅርብ ዓመታት ውስጥ በሀገሪቱ ህጻናትን ላይ የደረሰ እጅግ አስከፊ የመንገድ ትራፊክ አደጋዎች አንዱ ሆኗል።ሐሙስ ምሽት በካፕቾርዋ አካባቢ በተከሰተው አደጋ፣ የትምህርት ቤት ሠራተኞችን ጨምሮ በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸዋል። የአካባቢው ባለሥልጣናት እንደገለጹት፣ የመጀመሪያ ደረጃ ምርመራዎች እንደሚያሳዩት አውቶቡሱ በቼክዋቲት ኮረብታ ስፍራ ላይ ከመድረሱ በፊት ሜካኒካዊ ችግር አጋጥሞት ነበር፤ ይህ ኮረብታ በርካታ ከባድ አደጋዎች የሚከሰቱበት አካባቢ ነው። ፖሊስ እንደገለጸው፣ አሽከርካሪው የተሽከርካሪውን የፍጥነት መቆጣጠሪያ አጥቶ አውቶቡሱ ከመንገድ በመውጣት ዳርቻው ላይ ከሚገኝ ትልቅ ድንጋይ ጋር በመጋጨቱ ተገልብጧል። በስምዖን ደረጄ #ዳጉ_ጆርናል
1 420
14
የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኢትዮጵያ ትልቁ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት 110 ሚሊዮን ዶላር አጸደቀ የአፍሪካ ልማት ባንክ በሶማሌ ክልል ለሚገነባውና 300 ሜጋ ዋት አቅም ለሚኖረው የአይሻ የንፋስ ኃ
የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኢትዮጵያ ትልቁ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት 110 ሚሊዮን ዶላር አጸደቀ የአፍሪካ ልማት ባንክ በሶማሌ ክልል ለሚገነባውና 300 ሜጋ ዋት አቅም ለሚኖረው የአይሻ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት 110 ሚሊዮን ዶላር ብድር አጸደቀ። ሲጠናቀቅ በኢትዮጵያ ትልቁ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ይሆናል ተብሎ የሚጠበቀው ይህ ፕሮጀክት፣ ከባንኩ በሚገኘው የፋይናንስ ድጋፍ ከሚከናወኑት ውስጥ 80 ሚሊዮን ዶላር ከባንኩ፣ 20 ሚሊዮን ዶላር ከንጹህ ቴክኖሎጂ ፈንድ፣ እንዲሁም 10 ሚሊዮን ዶላር ከዘላቂ ኢነርጂ ለአፍሪካ ፈንድ የተገኘ ነው። ባንኩ ከሌሎች የልማት ፋይናንስ ተቋማት ተጨማሪ 381 ሚሊዮን ዶላር የብድር ድጋፍ ለማሰባሰብም አቅዷል። የፋይናንስ ፓኬጁ የአምስት ኪሎ ሜትር የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ግንባታን እና ነባሩን የአይሻ ሁለት ማከፋፈያ ጣቢያን የማሻሻል ስራን ይደግፋል። በጠቅላላው 508 ሚሊዮን ዶላር ወጪ እንደሚጠይቅ የተገመተው ይህ ፕሮጀክት፣ በዓመት ወደ 1,189 ጊጋ ዋት ሰዓት ንጹህ የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት አቅም ይኖረዋል። እንደ ባንኩ ገለጻ፣ ፕሮጀክቱ በ25 ዓመቱ የአገልግሎት ዘመኑ ወደ 1.39 ሚሊዮን ቶን የሚጠጋ የካርቦን ልቀትን ለመከላከል እና በግንባታው ወቅት እስከ 1,525 ቀጥተኛ የስራ እድሎችን ለመፍጠር ያስችላል። @Addis_Reporter @Addis_Reporter
1 390
15
"ኦሮሚያ ክልል "ጠፍቶ" ለማየት የሚመኙ አካላት አሉ" የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ባለውና ከክልል እስከ ወረዳ ያሉ የመንግሥት አመራሮች በሚሳተፉበ
"ኦሮሚያ ክልል "ጠፍቶ" ለማየት የሚመኙ አካላት አሉ" የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ባለውና ከክልል እስከ ወረዳ ያሉ የመንግሥት አመራሮች በሚሳተፉበት መድረክ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ ኦሮሚያ ክልል "ጠፍቶ" ለማየት የሚመኙና ኦሮሚያ የሚለውን ቃል መስማት የማይፈልጉ አካላት አሉ ሲሉ ገልጸዋል። ይህ ምኞት "በፍጹም" ሊሳካ እንደማይችል የገለጹት ርዕሰ መሥተዳድሩ፣ ይልቁንም ክልሉ ወደፊት ይበልጥ እየጠነከረ፣ መሬት እየያዘና ውጤታማ እየሆነ እንደሚሄድ በኦሮምኛ ቋንቋ ባደረጉት ንግግር አመልክተዋል፡፡ ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ኦሮሚያ ክልል ጠፍቶ ማየት ይፈልጋሉ ያሏቸውን አካላት ማንነት ግን በስም ለይተው በንግግራቸው ውስጥ አልጠቀሱም። አቶ ሽመልስ ይህን የተናገሩት፣ የክልሎች አወቃቀር ጉዳይ ለአገራዊ ምክክር ጉባኤው በአጀንዳነት በቀረበበት ማግስት ነው። @Yenetube @Fikerassefa
1 323
16
በፍቺ የተለያያትን የቀድሞ ባለቤቱን በድጋሚ እንመለስ በማለት በእርሷ እና በጎረቤቷ ላይ የግድያ ሙከራ የፈፀመው ተከሳሽ በእስራት ተቀጣ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታና ግድም ወረዳ መተንኬ ሸረፎ ቀበሌ ነዋሪ የሆነው አለሙ በሻሕ ባአርባዎቹ አጋማሽ ላይ የሚገኝ ጎልማሳ ሲሆን በአካባቢው የታወቀ በስራውም ታታሪ ነው።አለሙ በአካባቢው ባሕል ና ወግ መሠረት ለትዳር ከዚያው ከአካባቢው ጥሩዬ መክብብ ከተባለች ወጣት ጋር የጋብቻ ስነስርዓቱ በመፈፀም ወደ ትዳር አለም እንደገባ ይነገራል። የአለሙና የጥሩዬ ትዳር እጅግ ሠላማዊ የነበረና በመግባባትና በመከባበር ላይ የተመሠረተ ቢሆንም ከሑለት አመታት በፊት ግን በአለሙና በጥሩዬ መካከል የነበረው ያ፣ ሠላማዊ የትዳር ግንኙነት በሑለቱ አለመግባባት ወደ ፍቺ ደረጃ አመራ። ለፍቺው ዋነኛ ምክንያት የተባለው ነገር በግልፅ ባይታወቅም አንዱ አንዱን መጠራጠር ጎልቶ የታየበት እንደነበረ የፖሊስ የምርመራ መዝገብ ያስረዳል። አለሙ የፍቺው ነገር እንደተጠናቀቀ ወደ አዲስ ሕይወት ለመግባት ቢጥርም እንዳልተሣከለት ና እንደ አቃተው ሲነገር ጥሩዬ ግን ወዲያው ወደ አዲስ የሕይወት ምዕራፍ ተሸጋገረች።የጥሩዬ ተረጋግታ ወደ አዲስ ሕይወት ውስጥ መግባት አለሙ ቀድሞ ይጠረጥረው የነበረው ነገርን እውን አደረገለት።አለሙ የጥሩዬ ከሚጠረጥረው ሰው ጋር አዲስ ግንኙነት ና ሕይወት መመስረቷ እንዳረጋገጠ ነገ ከኔ ተመልሣ እንደገና ወደቀድሞ ፍቅራችን ና ትዳራችን እንመለሣለን የሚለው ነገር ተሟጦ በልቡ ቂም ቋጠረ። በዚሕም ሐምሌ 21 ቀን 2017 ዓም ከቀኑ ሰባት ሠዓት ላይ አለሙ በውስጡ በተናቅኩና ተዋረድኩ ስሜት ውስጥ ገብቶ በዚያው በኤፍራታና ግድም ወረዳ  አላላ ቀበሌ ቁጥር አንድ የተባለው የጥሩዬ መክብብ እናት ቤት በመሔድ በያዘው ስለታም መጥረቢያ ጥሩዬ ላይ ጉዳት ያደርሣል። አለሙ ጥሩዬ ላይ በስለታሙ መጥረቢያ ትከሻዋ ላይ አንድ ጊዜ፣ እንዲሁም ከጭንቅላቷ ላይ አንድ ግዜ በመምታት ጉዳይ ያደረሰ ሲሆን የድረሱልኝ ጩኸት የሰማችው ጎረቤት ቅድስት መክብብ የተባለች የሐያ አምስት አመት ወጣት ወደ ስፍራው ስትደርስ በዚያው በያዘው መጥረቢያ ግንባሯ ላይ አንድ ግዜ በመምታት ለማምለጥ ሙከራ አድርጓል። ፖሊስ በስፍራው በፍጥነት ደርሶ አንቡላንስ አስጠርቶ ሁለቱን ተጎጂዎች ወደ ሕክምና ተቋም እንዲደርሱ በማድረጉ ፣ ጥሩዬና ቅድስት በተደረገላቸው የሕክምና እርዳታ ህይወታቸው ሊተርፍ  ችሏል።ፖሊስ የድርጊቱ ፈፃሚ አለሙ በሻሕ በራሱ ላይም ሆነ በሌላ አካል ላይ ተጨማሪ ጉዳት ሣያደርስ ከስለታም መጥረቢያው ጋር በቁጥጥር ስር ውሏል። ፖሊስ መዝገቡን በተከሣሹ የእምነት ቃልና በሕክምና ማስረጃ በ ውጤት ተጠናክሮ ለሰሜን ሸዋ ዞን ፍትሕ መምርያ  የተላከ ሲሆን የፍትሕ መምሪያው በተከሣሽ ላይ በሑለት ከባድ የመግደል ሙከራ ወንጀል ክስ ይመሰርታል።ክሱን የተመለከተው የሰሜን ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓም በዋለው ችሎት ተከሣሽ አለሙ በሻሕ በአስራ ሶስት አመት እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል። ዳጉ ጆርናል @Freshmerejaet @Freshmerejaet
1 376
17
没有文字...
1 222
18
በፍቺ የተለያያትን የቀድሞ ባለቤቱን በድጋሚ እንመለስ በማለት በእርሷ እና በጎረቤቷ ላይ የግድያ ሙከራ የፈፀመው ተከሳሽ በእስራት ተቀጣ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታና ግድም ወረዳ መተንኬ ሸ
በፍቺ የተለያያትን የቀድሞ ባለቤቱን በድጋሚ እንመለስ በማለት በእርሷ እና በጎረቤቷ ላይ የግድያ ሙከራ የፈፀመው ተከሳሽ በእስራት ተቀጣ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታና ግድም ወረዳ መተንኬ ሸረፎ ቀበሌ ነዋሪ የሆነው አለሙ በሻሕ ባአርባዎቹ አጋማሽ ላይ የሚገኝ ጎልማሳ ሲሆን በአካባቢው የታወቀ በስራውም ታታሪ ነው።አለሙ በአካባቢው ባሕል ና ወግ መሠረት ለትዳር ከዚያው ከአካባቢው ጥሩዬ መክብብ ከተባለች ወጣት ጋር የጋብቻ ስነስርዓቱ በመፈፀም ወደ ትዳር አለም እንደገባ ይነገራል። የአለሙና የጥሩዬ ትዳር እጅግ ሠላማዊ የነበረና በመግባባትና በመከባበር ላይ የተመሠረተ ቢሆንም ከሑለት አመታት በፊት ግን በአለሙና በጥሩዬ መካከል የነበረው ያ፣ ሠላማዊ የትዳር ግንኙነት በሑለቱ አለመግባባት ወደ ፍቺ ደረጃ አመራ። ለፍቺው ዋነኛ ምክንያት የተባለው ነገር በግልፅ ባይታወቅም አንዱ አንዱን መጠራጠር ጎልቶ የታየበት እንደነበረ የፖሊስ የምርመራ መዝገብ ያስረዳል። አለሙ የፍቺው ነገር እንደተጠናቀቀ ወደ አዲስ ሕይወት ለመግባት ቢጥርም እንዳልተሣከለት ና እንደ አቃተው ሲነገር ጥሩዬ ግን ወዲያው ወደ አዲስ የሕይወት ምዕራፍ ተሸጋገረች።የጥሩዬ ተረጋግታ ወደ አዲስ ሕይወት ውስጥ መግባት አለሙ ቀድሞ ይጠረጥረው የነበረው ነገርን እውን አደረገለት።አለሙ የጥሩዬ ከሚጠረጥረው ሰው ጋር አዲስ ግንኙነት ና ሕይወት መመስረቷ እንዳረጋገጠ ነገ ከኔ ተመልሣ እንደገና ወደቀድሞ ፍቅራችን ና ትዳራችን እንመለሣለን የሚለው ነገር ተሟጦ በልቡ ቂም ቋጠረ። በዚሕም ሐምሌ 21 ቀን 2017 ዓም ከቀኑ ሰባት ሠዓት ላይ አለሙ በውስጡ በተናቅኩና ተዋረድኩ ስሜት ውስጥ ገብቶ በዚያው በኤፍራታና ግድም ወረዳ  አላላ ቀበሌ ቁጥር አንድ የተባለው የጥሩዬ መክብብ እናት ቤት በመሔድ በያዘው ስለታም መጥረቢያ ጥሩዬ ላይ ጉዳት ያደርሣል። አለሙ ጥሩዬ ላይ በስለታሙ መጥረቢያ ትከሻዋ ላይ አንድ ጊዜ፣ እንዲሁም ከጭንቅላቷ ላይ አንድ ግዜ በመምታት ጉዳይ ያደረሰ ሲሆን የድረሱልኝ ጩኸት የሰማችው ጎረቤት ቅድስት መክብብ የተባለች የሐያ አምስት አመት ወጣት ወደ ስፍራው ስትደርስ በዚያው በያዘው መጥረቢያ ግንባሯ ላይ አንድ ግዜ በመምታት ለማምለጥ ሙከራ አድርጓል። ፖሊስ በስፍራው በፍጥነት ደርሶ አንቡላንስ አስጠርቶ ሁለቱን ተጎጂዎች ወደ ሕክምና ተቋም እንዲደርሱ በማድረጉ ፣ ጥሩዬና ቅድስት በተደረገላቸው የሕክምና እርዳታ ህይወታቸው ሊተርፍ  ችሏል።ፖሊስ የድርጊቱ ፈፃሚ አለሙ በሻሕ በራሱ ላይም ሆነ በሌላ አካል ላይ ተጨማሪ ጉዳት ሣያደርስ ከስለታም መጥረቢያው ጋር በቁጥጥር ስር ውሏል። ፖሊስ መዝገቡን በተከሣሹ የእምነት ቃልና በሕክምና ማስረጃ በ ውጤት ተጠናክሮ ለሰሜን ሸዋ ዞን ፍትሕ መምርያ  የተላከ ሲሆን የፍትሕ መምሪያው በተከሣሽ ላይ በሑለት ከባድ የመግደል ሙከራ ወንጀል ክስ ይመሰርታል።ክሱን የተመለከተው የሰሜን ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓም በዋለው ችሎት ተከሣሽ አለሙ በሻሕ በአስራ ሶስት አመት እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል። ዳጉ ጆርናል @Ethionews433 @Ethionews433
1
19
ሕገ ወጡ የህወሓት ቡድን በትግራይ ክልል ሕዝብ ላይ እያካሄደ ያለውን አፈና በመቃወም 'አፈሳ ይቁም፤ ሰላም ይስፈን' በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ እየተካሄደ የሚገኘው ሰላማዊ ሰል+2
ሕገ ወጡ የህወሓት ቡድን በትግራይ ክልል ሕዝብ ላይ እያካሄደ ያለውን አፈና በመቃወም 'አፈሳ ይቁም፤ ሰላም ይስፈን' በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ እየተካሄደ የሚገኘው ሰላማዊ ሰልፍ በምስል። @Yenetube @Fikerassefa
1 586
20
መረጃ‼️ ኢትዮጵያ የዓለም የሰው ሠራሽ አስተውሎት ትብብር ድርጅት መስራች አባል ኾነች። የዓለም የሰው ሠራሽ አስተውሎት ትብብር ድርጅትን የመመስረቻ  ስምምነት ትናንት ቻይና ሻንጋይ ከተማ ውስጥ በተፈረመበት ወቅት ኢትዮጵያ ከፈራሚዎቹ 29 አገራት አንዷ ኾናለች። የድርጅቱን የመመስረቻ ስምምነት ኢትዮጵያን፣ ኬንያን፣ ደቡብ አፍሪካን እና አልጀሪያን ጨምሮ 10 የአፍሪካ አገራት ፈርመውታል። ዋና መስሪያ ቤቱን ሻንጋይ የሚያደርገው ዓለማቀፉ ድርጅት ዓላማው፣ በሰው ሠራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ ዙሪያ አገራት እንዲተባበሩና ዓለማቀፍ የሰው ሠራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ አስተዳደር እንዲኖር ማስቻል ነው። @Freshmerejaet @Freshmerejaet
1 384