cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Mujib Amino Z islam

Advertising posts
18 731
Subscribers
-1924 hours
-1087 days
-23930 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠ/ም/ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር ዶር ሸይኽ ሀጅ ኢብራሂም ቱፋና ልዑካቸዉ ጅግጅጋ ገቡ። •••••••••••••••••••••••••••••• Mujib Amino የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠ/ም/ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር ዶር ሸይኽ ሀጅ ኢብራሂም ቱፋ የሚመራ የኡለማዎች ልዑካን ጅግጅጋ ከተማ የገቡ ሲሆን ልዑኩ በሶማሌ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ ኡመር የሚመራ የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አመራሮችና የመንግሥት ከፍተኛ አመራር አባለት ደማቅ አቀባበል ተደርገውላቸዋል። የጠቅላይ ም/ቤቱ ልዩ አማካሪ ኡስታዝ አቡበክር አህመድም በጅግጅጋ ከተገኙ የልዑክ ቡድኑ አባላት መካከል አንዱ ናቸዉ።
Show all...
👍 2 2
አልሀምዱሊሏህ፤ ተገኝታለች። እህታችን ከቤተሰቦቿ ጋር ተገናኝታለች። በተለያየ መልኩ ስታፋልጉ ለነበራችሁ በሙሉ እናመሰግናችኅለን።
Show all...
👍 2
👍 8🔥 1
አጎታችን አቶ ኡመር መሀመድን አፋልጉኝ ይህ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ውድ አጎታችን አቶ ኡመር መሀመድ ከማል ይባላሉ:: እሁድ እለት ከቤት እንደወጡ አልተመለሱም:: ትንሽ የአእምሮ እንከንና ያለማየት ችግር አለባቸዉ:: የመኖሪያው አድራሻ ጣልያን ሰፈር ኢትፍሩቱ ፊትለፊት ሲሆን ባጋጣሚ ያያየው ወይም ያገኛቸዉ በዚህ ስልክ ቁጥር ቢያሳውቀን ወረታውን እንከፍላለን:- 📲0944066803 📲0911653347
Show all...
👍 5
👍 7
ወንድማችንን አፋልጉን! ከታች የምትመለከቱት ወንድማችን አብድራህማን ናስር ይባላል። ትላንት ሀይሌ ጋርመት አትክልት ተራ ለመሄድ ለሊት 10:30 ጣፎ አደባባይ ካለው ቤቱ እንደወጣ አልተመለሰም። ታክሲ ሲይዝ ጥበቃዎች አይተውታል ሁሌም በዛ ሰአት ነው የሚወጣው። እባክችሁ ሼር በማድረግ አፋልጉን 📲0921306508-መደድ
Show all...
👍 3
👍 9
ተማሪ ቤዛዊት ቴዎድሮስን አፋልጉኝ! በምስሉ ላይ የምትመለከቷት እህታችን ቤዛዊት ቴዎድሮስ ትባላለች። ትላንት ጠዋት ሃብተጊዮርጊስ ልዩ ስሙ ሮዛ ሰፈር ተብሎ ከሚጠበትና ከምትኖርበት እንደወጣች አልተመለሠችም። እህታችን የአጋዚያን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ10 ክፍል ተማሪ ስትሆን በእለቱ ከቤተሰብ ጋር የተወሰነ አለመግባባት ተፈጥሮ ነበር። ቤተሰብም ፓሊስ ጣቢያ አመልክተዋል። እባካችሁ ልጃችንን ያያችሁ ወይም ያለችበትን የምታዉቁ ከታች ባሉት ስልክ ቁጥሮች አሳዉቁን ይላሉ ፈላጊ ቤተሰቦቿ፦ 📲 0913 59 79 59 ሀናን 📲 0945 40 21 31 📲 0901 13 70 48 አይናዲስ
Show all...
👍 6
👍 11