en
Feedback
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

Open in Telegram

ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

Channel የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC (@egbcc) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 11 545 subscribers, ranking 7 857 in the Religion & Spirituality category and 2 894 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 11 545 subscribers.

According to the latest data from 27 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 352 over the last 30 days and by -2 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 18.53%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.40% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 138 views. Within the first day, a publication typically gains 970 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 16.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 28 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

11 545
Subscribers
-224 hours
+687 days
+35230 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
July '26
July '26
+319
in 0 channels
June '26
+1 092
in 71 channels
Get PRO
May '26
+237
in 1 channels
Get PRO
April '26
+220
in 3 channels
Get PRO
March '26
+99
in 1 channels
Get PRO
February '26
+125
in 0 channels
Get PRO
January '26
+113
in 1 channels
Get PRO
December '25
+184
in 6 channels
Get PRO
November '25
+103
in 2 channels
Get PRO
October '25
+146
in 1 channels
Get PRO
September '25
+150
in 1 channels
Get PRO
August '25
+134
in 1 channels
Get PRO
July '25
+134
in 1 channels
Get PRO
June '25
+161
in 1 channels
Get PRO
May '25
+228
in 0 channels
Get PRO
April '25
+461
in 0 channels
Get PRO
March '25
+380
in 4 channels
Get PRO
February '25
+244
in 1 channels
Get PRO
January '25
+386
in 1 channels
Get PRO
December '24
+374
in 3 channels
Get PRO
November '24
+152
in 0 channels
Get PRO
October '24
+349
in 1 channels
Get PRO
September '24
+107
in 1 channels
Get PRO
August '24
+240
in 1 channels
Get PRO
July '24
+409
in 1 channels
Get PRO
June '24
+604
in 3 channels
Get PRO
May '24
+868
in 3 channels
Get PRO
April '24
+443
in 0 channels
Get PRO
March '24
+726
in 3 channels
Get PRO
February '24
+525
in 1 channels
Get PRO
January '24
+414
in 3 channels
Get PRO
December '23
+363
in 5 channels
Get PRO
November '23
+186
in 8 channels
Get PRO
October '23
+183
in 2 channels
Get PRO
September '23
+128
in 0 channels
Get PRO
August '23
+106
in 0 channels
Get PRO
July '23
+180
in 0 channels
Get PRO
June '23
+178
in 0 channels
Get PRO
May '23
+127
in 0 channels
Get PRO
April '23
+101
in 0 channels
Get PRO
March '23
+169
in 0 channels
Get PRO
February '23
+27
in 0 channels
Get PRO
January '23
+51
in 0 channels
Get PRO
December '22
+44
in 0 channels
Get PRO
November '22
+36
in 0 channels
Get PRO
October '22
+78
in 0 channels
Get PRO
September '22
+51
in 0 channels
Get PRO
August '22
+61
in 0 channels
Get PRO
July '22
+67
in 0 channels
Get PRO
June '22
+59
in 0 channels
Get PRO
May '22
+49
in 0 channels
Get PRO
April '22
+130
in 0 channels
Get PRO
March '22
+82
in 0 channels
Get PRO
February '22
+23
in 0 channels
Get PRO
January '22
+46
in 0 channels
Get PRO
December '21
+116
in 0 channels
Get PRO
November '21
+29
in 0 channels
Get PRO
October '21
+32
in 0 channels
Get PRO
September '21
+94
in 0 channels
Get PRO
August '21
+117
in 0 channels
Get PRO
July '21
+169
in 0 channels
Get PRO
June '21
+188
in 0 channels
Get PRO
May '21
+34
in 0 channels
Get PRO
April '21
+42
in 0 channels
Get PRO
March '21
+530
in 0 channels
Get PRO
February '21
+140
in 0 channels
Get PRO
January '21
+1 734
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
28 July+4
27 July0
26 July+5
25 July+13
24 July+8
23 July+12
22 July+13
21 July+19
20 July+5
19 July+25
18 July+10
17 July+8
16 July+9
15 July+8
14 July+17
13 July+4
12 July+5
11 July+12
10 July+6
09 July+29
08 July+5
07 July+15
06 July+13
05 July+4
04 July+32
03 July+8
02 July+11
01 July+19
Channel Posts
እግዚአብሔርን ፈልጉ፥ በሕይወትም ትኖራላችሁ። •••••••••• ትንቢተ አሞጽ 5:6

2
የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን በኤጀሬ ማረሚያ ቤት ለሚገኙ የሕግ ታራሚዎች ድጋፍ አደረገች በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን የሕግ ታራሚዎች አገልግሎት መምሪያ ከወንድም ዮሴፍ ሀይሉ ጋር በመተባ+3
የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን በኤጀሬ ማረሚያ ቤት ለሚገኙ የሕግ ታራሚዎች ድጋፍ አደረገች በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን የሕግ ታራሚዎች አገልግሎት መምሪያ ከወንድም ዮሴፍ ሀይሉ ጋር በመተባበር በኦሮምያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ኤጀሬ ማረሚያ ቤት ጉብኝት በማድረግ ለ203 የሕግ ታራሚዎች ድጋፍ አድርጓል። ለሕግ ታራሚዎቹ የልብስ ሳሙና፣ የሴቶች የንጽህና መጠበቂያና የጸጉር ቅባት ድጋፍ ሲደረግ ምንም ጠያቂና ዘመድ ለሌላቸው እንዲሁም በተለያየ ህመም ውስጥ ለሚገኙ 45 ታራሚዎች ደግሞ የገንዘብ ስጦታ ተበርክቶላቸዋል። በተጨማሪም ከወላጆቻቸው ጋር በማረሚያ ቤት ለመኖር ለተገደዱ ህጻናት አዳዲስ አልባሳትና ለእናቶቻቸው የገንዘብ ድጋፍ ተደርጓል። በመጨረሻም ድጋፉን ለመስጠት ወደ ስፍራው ያቀኑ ወገኖች ለሕግ ታራሚዎች የእግዚአብሔር ቃል በማካፈል ጸሎት አድርገዋል። በተደረገውም ድጋፍ ታራሚዎችና የተቋሙ ኃላፊዎች ቤተ ክርስቲያንን አመስግነዋል። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 051
3
"ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ፤ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ።" — ማርቆስ 16፥15 በሕያው ተሐድሶ ሠራዊት ዓለም አቀፍ ቤተ ክርስቲያን የወንጌል ስርጭት ዘመቻ ማስጀመሪያ ፕሮግራም ላይ በመገኘታችን ታላቅ+9
"ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ፤ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ።" — ማርቆስ 16፥15 በሕያው ተሐድሶ ሠራዊት ዓለም አቀፍ ቤተ ክርስቲያን የወንጌል ስርጭት ዘመቻ ማስጀመሪያ ፕሮግራም ላይ በመገኘታችን ታላቅ ደስታ ተሰምቶናል። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለቤተ ክርስቲያን የሰጣት ታላቁ ተልዕኮ፦ "ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ፤ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ።" (ማርቆስ 16፥15) የሚለው ነው። ይህ ትእዛዝ የሁሉም ቤተ ክርስቲያናት ዋና ተልዕኮ መሆን ይገባዋል። በዚህ ረገድ የሕያው ተሐድሶ ሠራዊት ዓለም አቀፍ ቤተ ክርስቲያን ለወንጌል ስርጭት ያሳየችው ጥልቅ ቁርጠኝነትና ትኩረት እጅግ የሚያበረታታ ነው። እንዲህ ያለ የወንጌል ተልዕኮ ለሌሎች ቤተ ክርስቲያናትም አርአያ እንዲሆን እንመኛለን ። የእግዚአብሔር መንግሥት የምትሰፋው በወንጌል ስርጭት ነው፤ በመሆኑም ትኩረታችንን በዚህ ታላቅ ተልዕኮ ላይ በማድረግ የጌታችንን ትእዛዝ በታማኝነት እንፈጽም። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 182
4
የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮምሽን #በትግራይ_ክልል የአስራ ሁለት ሚሊዮን ብር የምግብ ድጋፍ አደረገ። የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮምሽን ከትግራይ መሠረተ ክርስቶስ ቤተ+8
የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮምሽን #በትግራይ_ክልል የአስራ ሁለት ሚሊዮን ብር የምግብ ድጋፍ አደረገ። የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮምሽን ከትግራይ መሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ጋር በመተባበር ከኮምፓሽን ኢንተርናሽናል በተገኘ ድጋፍ በአድዋ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የአስራ ሁለት ሚሊዮን ብር (12,000,000) የምግብ ድጋፍ አድርጓል። ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም በተከናወነው በዚህ ደጋፍ 3506 ሰዎች ሙሉ የምግብ ድጋፍ ሲያገኙ 787 ልጆችና የሚያጠቡ እናቶች ደግሞ የልጆች ምግብ ድጋፍ ተደርጎላቸዋል። የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ተመሳሳይ ድጋፎችን በተለያዩ ጊዜያት ስታደርግ መቆየቷ ይታወሳል። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 199
5
የ2026 ስትራቴጂካዊ ዲጂታል አመራር ጉባኤ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቀቀ በካሜሩን የተካሄደው የ2026 ስትራቴጂካዊ ዲጂታል አመራር ጉባኤ በከፍተኛ ተሳትፎና ውጤታማ ውይይቶች ተጠናቋል። ጉባኤው በአፍሪካ+9
የ2026 ስትራቴጂካዊ ዲጂታል አመራር ጉባኤ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቀቀ በካሜሩን የተካሄደው የ2026 ስትራቴጂካዊ ዲጂታል አመራር ጉባኤ በከፍተኛ ተሳትፎና ውጤታማ ውይይቶች ተጠናቋል። ጉባኤው በአፍሪካ ዲጂታል ኮንፈረንስ አዘጋጅነት የተካሄደ ሲሆን፣ ከተለያዩ ዘርፎች የተውጣጡ ተሳታፊዎችን በአንድ ላይ አሰባስቧል። ቅዳሜ ጁላይ 18 ቀን 2026 በካሜሩን የተካሄደው የስትራቴጂካዊ ዲጂታል አመራር ጉባኤ፣ ሥራ ፈጣሪዎችን፣ የንግድ ሥራ አስፈጻሚዎችን፣ ባለሙያዎችን፣ ፈጣሪዎችን፣ ተማሪዎችን፣ የመንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች መሪዎችን እና ሌሎችንም አንድ ላይ በማሰባሰብ በአፍሪካ ዲጂታል ልማት ዙሪያ የጋራ ራዕይ እንዲገነባ አስችሏል። በጉባኤው የስትራቴጂካዊ ዲጂታል አመራር፣ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (AI)፣ ዲጂታል ሽግግር፣ የንግድ ሥራ እድገት፣ የምርት ስም ግንባታ፣ ፈጠራ እና ከፍተኛ አመራር በተመለከቱ ተግባራዊ ስልጠናዎችና ውይይቶች ተካሂደዋል። አዘጋጆቹ ተሳታፊዎች፣ ተናጋሪዎች፣ የፓናል አባላት፣ አጋሮች፣ ስፖንሰሮች፣ በጎ ፈቃደኞች እና የአዘጋጅ ቡድኑ አባላት ለጉባኤው ስኬት ላበረከቱት አስተዋጽኦ ልባዊ ምስጋናቸውን ገልጸዋል። በጉባኤው መጨረሻ ለሁሉም ተሳታፊዎች የምስክር ወረቀት የተሰጠ ሲሆን፣ በፈጠራ፣ በአመራር እና በንግድ ሥራ እድገት ላይ ልዩ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ግለሰቦችም እውቅና ተሰጥቷቸዋል። የአፍሪካ ዲጂታል ኮንፈረንስ አዘጋጆች ከካሜሩን ስኬታማ ጉባኤ በኋላ ቀጣዩ መዳረሻቸው ኢትዮጵያ መሆኑን በማስታወቅ፣ በስትራቴጂካዊ ዲጂታል አመራር ዙሪያ የሚደረገው ውይይት በአፍሪካ አገራት መቀጠሉን ገልጸዋል። በአፍሪካ ዲጂታል ፈጠራና ሽግግር ላይ ያተኮረው ይህ ጉባኤ፣ በአህጉሪቱ የዲጂታል አመራርን ለማጠናከር እና የአገራትን ትብብር ለማሳደግ ጠቃሚ እርምጃ መሆኑ ተጠቁሟል። Evangelical Media
1 090
6
https://youtu.be/40H5muYLaSA
1 328
7
መነካት ከአገልግሎት ይቀድማል ቆይታ ከወጣት ፊራኦል ተስፋሁን ጋር #ኢቫወጣቶች ቪዲዮውን ለማግኘት ከታች ያለውን ሊንክ ይክፈቱ https://youtu.be/fhEiIyATaWE?si=lyhwVv0b4Uqwh
መነካት ከአገልግሎት ይቀድማል ቆይታ ከወጣት ፊራኦል ተስፋሁን ጋር #ኢቫወጣቶች ቪዲዮውን ለማግኘት ከታች ያለውን ሊንክ ይክፈቱ https://youtu.be/fhEiIyATaWE?si=lyhwVv0b4UqwhqwN
1 715
8
መነካት ከአገልግሎት ይቀድማል ቆይታ ከወጣት ፊራኦል ተስፋሁን ጋር #ኢቫወጣቶች ቪዲዮውን ለማግኘት ከታች ያለውን ሊንክ ይክፈቱ https://youtu.be/fhEiIyATaWE?si=lyhwVv0b4UqwhqwN
1 658
9
ኤሌክትሮኒክስ የልጆችን ንግግርን እና የመግባባት ችሎታ እየጎዳ ነው ተባለ ልጆች ረጅም ሰዓት በቴሌቪዥን፣ በሞባይልና በሌሎች ኤሌክትሮኒክስ ፊት መቆየታቸው የንግግርና የመግባባት ክህሎታቸውን ሊጎዳ እ+2
ኤሌክትሮኒክስ የልጆችን ንግግርን እና የመግባባት ችሎታ እየጎዳ ነው ተባለ ልጆች ረጅም ሰዓት በቴሌቪዥን፣ በሞባይልና በሌሎች ኤሌክትሮኒክስ ፊት መቆየታቸው የንግግርና የመግባባት ክህሎታቸውን ሊጎዳ እንደሚችል ተገለፀ ። ባለሙያዎች ወላጆች ልጆቻቸውን በአካል እንቅስቃሴ በሚያካትቱ ጨዋታዎች፣ አእምሮን በሚያነቃቁ መጫወቻዎች እና ከሌሎች ልጆች ጋር በሚገናኙባቸው አካባቢዎች እንዲሳተፉ ማበረታታት እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል። ወላጆች ልጆቻቸው የሚያሳልፉትን የስክሪን ጊዜ በመቆጣጠር እና ከባለሙያዎች ምክርና ስልጠና በመውሰድ የልጆቻቸውን እድገት ለመደገፍ እንደሚችሉ እየተገለፀ ይገኛል። Via_ ዳጉ ጆርናል የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 982
10
በናይጄሪያ በክርስቲያኖች ላይ እየተባባሰ ለመጣው ጥቃት ዓለም አቀፍ የጸሎት ጥሪ ቀረበ በናይጄሪያ በክርስቲያኖች ላይ የሚፈጸመው ጥቃት እየተባባሰ በመምጣቱ፣ "አንድ ሚሊዮን ሴቶች" የተሰኘው ዓለም አ+5
በናይጄሪያ በክርስቲያኖች ላይ እየተባባሰ ለመጣው ጥቃት ዓለም አቀፍ የጸሎት ጥሪ ቀረበ በናይጄሪያ በክርስቲያኖች ላይ የሚፈጸመው ጥቃት እየተባባሰ በመምጣቱ፣ "አንድ ሚሊዮን ሴቶች" የተሰኘው ዓለም አቀፍ የጸሎት እንቅስቃሴ ለሀገሪቱ የጾምና የጸሎት ጥሪ አቅርቧል። ሪፖርቶች እንደሚያመለክቱት፣ በ2025 ብቻ ከ3,500 በላይ ክርስቲያኖች በእስላማዊ ታጣቂ ቡድኖች እጅ ተገድለዋል፤ አንዳንድ ጥናቶች ይህ ቁጥር እስከ 7,000 ሊደርስ እንደሚችልም ያመለክታሉ። በሰሜናዊ ናይጄሪያ በሚገኙ 12 ግዛቶች የሸሪዓ ሕግ ተግባራዊ ሲሆን፣ የቦኮ ሃራም፣ የፉላኒ ታጣቂዎችና ሌሎች እስላማዊ ቡድኖች በቤተክርስቲያናት፣ በትምህርት ቤቶችና በመንደሮች ላይ ለሚፈጽሙት ጥቃት ተጠያቂ መሆናቸው ተገልጿል። በዚህ ሁኔታ የተነሳ፣ "አንድ ሚሊዮን ሴቶች" እንቅስቃሴ የዓለም አቀፉን የክርስቶስ አካል ከጁላይ 19 እስከ 25 በጾምና በጸሎት እንዲተባበር ጥሪ አቅርቧል። ቡድኑ "ናይጄሪያ ወሳኝ ወቅት ላይ ትገኛለች፤ ቤተክርስቲያን እየተነሳች ነው። ስለ ሀገራችን ጹሙ፣ ጸልዩ፣ ንስሐም ግቡ" ሲል መልዕክቱን አስተላልፏል። የጸሎት ዘመቻው ቅዳሜ ጁላይ 25 በላጎስ ከተማ በሚካሄድ የ7 ሰዓታት ብሔራዊ የጸሎት ስነ ስርዓት ይጠናቀቃል። በዚህ የፀሎት መርሀግብር ተሳታፊዎች ለሀገሪቱ ሰላም፣ ለስደት የተጋለጡ ክርስቲያኖች ጥበቃ እና ለብሔራዊ መንፈሳዊ መታደስ በጋራ እንደሚጸልዩ ተገልጿል። የ"አንድ ሚሊዮን ሴቶች" እንቅስቃሴ የናይጄሪያ ክርስቲያኖች የሚገኙበትን ፈታኝ ሁኔታ ለዓለም አቀፍ ማህበረሰብ በማሳወቅ፣ በጸሎትና በአንድነት ከተጎዱት ጎን እንዲቆም ጥሪም አቅርቧል። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ Evangelical Media/Council
1 991
11
ለሀገሪቱ ዘላቂ ሰላምና ለዜጎች አብሮነት መጠናከር እየተካሄደ ያለው ሀገራዊ ምክክር ጉልህ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት የምክክሩ ተሳታፊ የሀገር ሽማግሌዎች አስታወቁ። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ሚዲያ ያነጋገራ+7
ለሀገሪቱ ዘላቂ ሰላምና ለዜጎች አብሮነት መጠናከር እየተካሄደ ያለው ሀገራዊ ምክክር ጉልህ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት የምክክሩ ተሳታፊ የሀገር ሽማግሌዎች አስታወቁ። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ሚዲያ ያነጋገራቸው ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ የሀገራዊ ምክክሩ ተሳታፊ የሀገር ሽማግሌዎች እንዳሉት ምክክሩ አሳታፊና አካታች መሆኑን ተናግረዋል ። በመነጋገርና በመመካከር የማይፈታ ችግር የለም ያሉት የሀገር ሽማግሌዎች አለመግባባቶች ሲፈጠሩ በሽምግል ችግሮችን የመፍታት ልምድ በሁሉም የሃገሪቱ አካባቢዎች መኖሩንና በዚህ መንገድ ማህበራዊ ግንኙነታቸውን ሲያጠናክሩ መቆየታቸውን አሳውቀዋል ። የምክክሩ አጀንዳዎችም የኢትዮጽያዊያንን አብሮነትና ሀገራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንደ ሀገር ለመጀመሪያ ጊዜ ሁሉም ዜጎች በአንድ ተሰባስበው እንዲመክሩበት መደረጉ ምክክሩ ግቡን እንዲመታ ያስችለዋል ብለዋል። ትውልዱ ጥያቄዎች በሰላማዊ መንገድ የመጠየቅ ልምድ ሊያዳብር ይገባል ያሉት አስተያየት ሰጪዎች የዜጎችን አንድነት በሚሸረሽሩና የሀገርን ገጽታ የሚያበላሹ አጀንዳዎችን የሚያራግቡ አካላት ማውገዝ እንደሚገባ ጠቁመዋል። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 733
12
ወዳጄ ስለ ሀጢያትክ የሞተው ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው❗️ ወንጌል ለሁሉም!
ወዳጄ ስለ ሀጢያትክ የሞተው ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው❗️ ወንጌል ለሁሉም!
2 872
13
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት11 መልካም የምስራች ዜና ሸገር ሲቲ ኮዬ ፌጬ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጥ+5
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት11 መልካም የምስራች ዜና ሸገር ሲቲ ኮዬ ፌጬ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጥሪ በመቀበል የማውንቴን ኦፍ ክራንስት ዓ/አቀፍ ቤ/ክ የወንጌል ስርጭት ቲም በዛሬ ዕለት ረቡዕ ሐምሌ 8/11/2018 ዓ/ም በኮዬ ፌጬ መስቀለኛ አካባቢ ድንቅ የአንድ ለአንድ የጎዳና ወንጌል ስርጭት አካይዷል። በዚህም 13 ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግስት የተጨመሩ ሲሆን በብዙ ሺ የሚቆጠር የአካባቢው ነዋሪ የጌታ አዳኝነት የምስራቹ ቃል ሰምቷል። ስለ ነበረን የእግዚአብሔር አብሮነትና ጥበቃ እግዚአብሔር ክብሩን ይውሰድ ። መረጃውን ያደረሱን የራዕዩ ዋና አስተባባሪ አገልጋይ ጳውሎስ አባይ ናቸው እናንተም በመንገድ ላይ፣ በየሰፈሩ፣ በየመኪናው... በሄዱበት ሁሉ የወንጌል ብርሃን እየሆናችሁ ያላችሁ ወጣቶችና አማኞች በሙሉ! የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ባዘጋጀው አዲስ የቪዲዮ እና ፎቶ ቻሌንጅ (Challenge) ላይ እንድትሳተፉ በታላቅ ደስታ እንጋብዛችኋለን። የጉዳና ላይ የወንጌል ስርጭት ስናረግ በፌስቡክ እና ቲክቶክ #evangelicalmediacouncil እያልን እና የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ Evangelical Media/Council ሜንሽን ያርጉልን እኛም በካውንስሉ ማህበራዊ ሚዲያዎች የምናጋራ ይሆናል፡፡ ይህ በምንም መልኩ የውድድር ቻሌንጅ አይደለም፤ ይልቁንም ወንጌልን በጋራ የምንመሰክርበት፣ እርስ በርስ የምንበረታታበት እና የክርስቶስን ፍቅር የምናንጸባርቅበት የህብረት እንቅስቃሴ ነው። በቴሌግራም ለመላክ t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 649
14
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት10 የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን ጥሪ በመቀበል ሐምሌ 4 ቀን 2018 ዓ.ም+9
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት10 የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን ጥሪ በመቀበል ሐምሌ 4 ቀን 2018 ዓ.ም በህያው እግዚአብሔር ቤተሰብ ቤተክርስቲያን ከ22 መገናኛ ድንበራ ወደ ቦሌ ሚካኤል እና ወደ እስጢፋኖስ በነበረው የአደባባይ ወንጌል ስብከት 4000የሚሆን ሰዉ ወንጌል ሰምቷል 9ሰዉ ጌታን ተቀብሏል:: ወንጌል ለሁሉም! መረጃውን የቤተክርስቲያኗ የወንጌል አገልግሎት መሪ ወንድም ተስፋ አደረሰን እናንተም በመንገድ ላይ፣ በየሰፈሩ፣ በየመኪናው... በሄዱበት ሁሉ የወንጌል ብርሃን እየሆናችሁ ያላችሁ ወጣቶችና አማኞች በሙሉ! የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ባዘጋጀው አዲስ የቪዲዮ እና ፎቶ ቻሌንጅ (Challenge) ላይ እንድትሳተፉ በታላቅ ደስታ እንጋብዛችኋለን። የጉዳና ላይ የወንጌል ስርጭት ስናረግ በፌስቡክ እና ቲክቶክ #evangelicalmediacouncil እያልን እና የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ Evangelical Media/Council ሜንሽን ያርጉልን እኛም በካውንስሉ ማህበራዊ ሚዲያዎች የምናጋራ ይሆናል፡፡ ይህ በምንም መልኩ የውድድር ቻሌንጅ አይደለም፤ ይልቁንም ወንጌልን በጋራ የምንመሰክርበት፣ እርስ በርስ የምንበረታታበት እና የክርስቶስን ፍቅር የምናንጸባርቅበት የህብረት እንቅስቃሴ ነው። በቴሌግራም ለመላክ t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 600
15
ይህ ክረምት መለወጫችን ወይስ መጥፍያችን / ልዩ የኢቫ ወጣቶች ፖድካስት / ከወጣት ተሻለ ታዬ ጋር https://youtu.be/9K9L0Ix0Tgs
1 987
16
https://youtu.be/OqOn58QgWiU
1 941
17
"ወንጌል በነፃ ያገኘነው፣ ነገር ግን በታላቅ የደም ዋጋ የተገዛ ውድ ስጦታ ነው።" ይህ ስጦታ የእግዚአብሔር ፍጹም ፍቅር መገለጫ ነው። ኢየሱስ እኛን ለማዳን ሲል ክብሩን ትቶ፣ በመስቀል ላይ ሕይወቱ
"ወንጌል በነፃ ያገኘነው፣ ነገር ግን በታላቅ የደም ዋጋ የተገዛ ውድ ስጦታ ነው።" ይህ ስጦታ የእግዚአብሔር ፍጹም ፍቅር መገለጫ ነው። ኢየሱስ እኛን ለማዳን ሲል ክብሩን ትቶ፣ በመስቀል ላይ ሕይወቱን አሳልፎ ሰጠ። ይህንን የኢየሱስን ፍቅር ለሌሎች የምናሳይባቸው መንገዶች፦ ፍቅሩን ማጋራት 📢 ኢየሱስ ለሰዎች የከፈለውን የደም ዋጋ ለሰዎች መንገር። ይቅርታን ማድረግ 🤝 እርሱ እኛን በደምና በፍቅሩ ይቅር እንዳለን፣ እኛም ሌሎችን ይቅር ማለት። በትሕትና ማገልገል 🕊️የክርስቶስን የፍቅር ልብ ለሰዎች በመልካምነት ማሳየት። ሕይወትን ምስክር ማድረግ 🌟 በአኗኗራችን የእርሱን ብርሃን ለዓለም ማብራት። የኢየሱስ ፍቅር በልባችን ይንገስ! እኛም ለሌሎች የፍቅሩ ማሳያ እንሁን። 🙏✨ በቤተልሔም ደረጄ
2 290
18
የ5ኛው ሳምንት የወጣቶች ስልጠና በልዕቀት ላይ ትኩረት በማድረግ ተካሄደ። የኢንቨስትመንት አማካሪው ወንድም ጋይም “ልዕቀት” (Excellence) ላይ ያተኮረ ስልጠና የሰጠ ሲሆን፣ ከሰዓት በኋላ ደግ+5
የ5ኛው ሳምንት የወጣቶች ስልጠና በልዕቀት ላይ ትኩረት በማድረግ ተካሄደ። የኢንቨስትመንት አማካሪው ወንድም ጋይም “ልዕቀት” (Excellence) ላይ ያተኮረ ስልጠና የሰጠ ሲሆን፣ ከሰዓት በኋላ ደግሞ የአስቤዛ ኢ-ኮሜርስ (Asbeza e-commerce) እና የቤኪ ስኩየር (Beki Square) ባለቤትና ስራ አስፈፃሚ በረከት በስታርት አፕ ዙሪያ የልምድ አካፍለዋል። በሁለቱም ክፍለ ጊዜያት ወጣቶች በተሰማሩበት የሙያ መስክ ሁሉ ከፍተኛ ጥራትንና ውጤትን ማረጋገጥ እንዲችሉ የሚያግዙ ተግባራዊ መርሆዎችተጋርተዋል። የYES ፕሮጀክት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ታማኝነትን ከሙያዊ ብቃት ጋር በማጣመር የነገዎቹን መሪዎች የማብቃት ስራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል። መረጃው የETB ነው። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 146
19
+6
No text...
2 880
20
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት8 የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን ጥሪ በመቀበል መልካም የምስራች ዜና ቅዳሜ ሐ+9
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት8 የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን ጥሪ በመቀበል መልካም የምስራች ዜና ቅዳሜ ሐምሌ 4/11/2018 ዓ/ም በቦሌ East-Africa Gospel Minsters forum ከህያው የእግዚአብሔር ከተማ አለም አቀፍ ቤተክርስቲያን በመተባበር የጎዳና ወንጌል ስርጭት በቦሌ ሚካኤልና በቦሌ ቡልቡላ ተካይዷል በዚህም 17 ነፍሳት ወደ አግዚአብሔር መንግሥት የተጨመሩ ሲሆን በብዙ ሺ የሚቆጨር የአካባቢው ህዝብ የኢየሱስ ክርስቶስ የወንጌሉ ቃል ሰምቷል ።ስለ ነበረው የእግዚአብሔር አብሮነትና ጥበቃ እግዚአብሔር አምላክ ክብሩን ይውሰድ ። መረጃውን ያጋሩን የእዚህ ራዕይ ዋና አስተባባሪ አገልጋይ ጳውሎስ አባይ ናቸው። እናንተም በመንገድ ላይ፣ በየሰፈሩ፣ በየመኪናው... በሄዱበት ሁሉ የወንጌል ብርሃን እየሆናችሁ ያላችሁ ወጣቶችና አማኞች በሙሉ! የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ባዘጋጀው አዲስ የቪዲዮ እና ፎቶ ቻሌንጅ (Challenge) ላይ እንድትሳተፉ በታላቅ ደስታ እንጋብዛችኋለን።በፌስቡክ እና ቲክቶክ #evangelicalmediacouncil እያልን እና የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ Evangelical Media/Council ሜንሽን ያርጉልን እኛም በካውንስሉ ማህበራዊ ሚዲያዎች የምናጋራ ይሆናል፡፡ ይህ በምንም መልኩ የውድድር ቻሌንጅ አይደለም፤ ይልቁንም ወንጌልን በጋራ የምንመሰክርበት፣ እርስ በርስ የምንበረታታበት እና የክርስቶስን ፍቅር የምናንጸባርቅበት የህብረት እንቅስቃሴ ነው። በቴሌግራም ለመላክ t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 317