en
Feedback
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

Open in Telegram

ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

Channel የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC (@egbcc) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 11 823 subscribers, ranking 7 553 in the Religion & Spirituality category and 2 849 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 11 823 subscribers.

According to the latest data from 01 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 223 over the last 30 days and by -4 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 21.59%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.71% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 552 views. Within the first day, a publication typically gains 1 030 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 11.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 02 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

11 823
Subscribers
-424 hours
+157 days
+22330 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+2
in 0 channels
August '26
+262
in 1 channels
Get PRO
July '26
+358
in 0 channels
Get PRO
June '26
+1 092
in 71 channels
Get PRO
May '26
+237
in 1 channels
Get PRO
April '26
+220
in 3 channels
Get PRO
March '26
+99
in 1 channels
Get PRO
February '26
+125
in 0 channels
Get PRO
January '26
+113
in 1 channels
Get PRO
December '25
+184
in 6 channels
Get PRO
November '25
+103
in 2 channels
Get PRO
October '25
+146
in 1 channels
Get PRO
September '25
+150
in 1 channels
Get PRO
August '25
+134
in 1 channels
Get PRO
July '25
+134
in 1 channels
Get PRO
June '25
+161
in 1 channels
Get PRO
May '25
+228
in 0 channels
Get PRO
April '25
+461
in 0 channels
Get PRO
March '25
+380
in 4 channels
Get PRO
February '25
+244
in 1 channels
Get PRO
January '25
+386
in 1 channels
Get PRO
December '24
+374
in 3 channels
Get PRO
November '24
+152
in 0 channels
Get PRO
October '24
+349
in 1 channels
Get PRO
September '24
+107
in 1 channels
Get PRO
August '24
+240
in 1 channels
Get PRO
July '24
+409
in 1 channels
Get PRO
June '24
+604
in 3 channels
Get PRO
May '24
+868
in 3 channels
Get PRO
April '24
+443
in 0 channels
Get PRO
March '24
+726
in 3 channels
Get PRO
February '24
+525
in 1 channels
Get PRO
January '24
+414
in 3 channels
Get PRO
December '23
+363
in 5 channels
Get PRO
November '23
+186
in 8 channels
Get PRO
October '23
+183
in 2 channels
Get PRO
September '23
+128
in 0 channels
Get PRO
August '23
+106
in 0 channels
Get PRO
July '23
+180
in 0 channels
Get PRO
June '23
+178
in 0 channels
Get PRO
May '23
+127
in 0 channels
Get PRO
April '23
+101
in 0 channels
Get PRO
March '23
+169
in 0 channels
Get PRO
February '23
+27
in 0 channels
Get PRO
January '23
+51
in 0 channels
Get PRO
December '22
+44
in 0 channels
Get PRO
November '22
+36
in 0 channels
Get PRO
October '22
+78
in 0 channels
Get PRO
September '22
+51
in 0 channels
Get PRO
August '22
+61
in 0 channels
Get PRO
July '22
+67
in 0 channels
Get PRO
June '22
+59
in 0 channels
Get PRO
May '22
+49
in 0 channels
Get PRO
April '22
+130
in 0 channels
Get PRO
March '22
+82
in 0 channels
Get PRO
February '22
+23
in 0 channels
Get PRO
January '22
+46
in 0 channels
Get PRO
December '21
+116
in 0 channels
Get PRO
November '21
+29
in 0 channels
Get PRO
October '21
+32
in 0 channels
Get PRO
September '21
+94
in 0 channels
Get PRO
August '21
+117
in 0 channels
Get PRO
July '21
+169
in 0 channels
Get PRO
June '21
+188
in 0 channels
Get PRO
May '21
+34
in 0 channels
Get PRO
April '21
+42
in 0 channels
Get PRO
March '21
+530
in 0 channels
Get PRO
February '21
+140
in 0 channels
Get PRO
January '21
+1 734
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
02 September+2
01 September0
Channel Posts
የዜማ ዮሐንስ አገልግሎት በመስከረም ወር አጋማሽ ታላቅ የመዝሙር ኮንሰርት ሊያካሂድ ነው ቤተክርስቲያንን በዝማሬ ለማነጽ እና የወጣቶችን መንፈሳዊ ጸጋ ለማውጣት የሚሰራው «የዜማ ዮሐንስ» አገልግሎት
+2
የዜማ ዮሐንስ አገልግሎት በመስከረም ወር አጋማሽ ታላቅ የመዝሙር ኮንሰርት ሊያካሂድ ነው ቤተክርስቲያንን በዝማሬ ለማነጽ እና የወጣቶችን መንፈሳዊ ጸጋ ለማውጣት የሚሰራው «የዜማ ዮሐንስ» አገልግሎት በመስከረም ወር አጋማሽ ላይ ታላቅ የመዝሙር ኮንሰርት ሊያካሂድ መሆኑን ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ.ም በዩጎሲ ቤተክርስቲያን በነበረዉ መግለጫ ላይ አስታወቀ። የዜማ ዩሐንስ አገልግሎት አገልግሎቱ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ በዓለም አቀፍ ደረጃ በርካታ የመዝሙር መድረኮችን ሲያዘጋጅ የቆየ ሲሆን፤ ከዚህ ቀደም በአሜሪካ 18 ግዛቶች፣ በካናዳ 5 ግዛቶች፣ በአውስትራሊያ እንዲሁም እንደ እንግሊዝ፣ ስዊድን፣ ጀርመን፣ ዴንማርክ፣ ሆላንድ፣ ስዊዘርላንድ እና ኖርዌይ ባሉ የአውሮፓ ሀገራት መንፈሳዊ ፕሮግራሞችን አካሂዷል። የዜማ ዮሐንስ ራዕዩ ከተፀነሰ 10 ዓመታት የሞላው ሲሆን፣ ከዛሬ 5 ዓመት በፊት «ዜማ ዮሐንስ Instruments» የተሰኘውን የሙዚቃ አልበም በመስራት በይፋ አገልግሎቱን መጀመሩ ይታወቃል። አሁን ደግሞ በዩጎ ሲቲ ቤተክርስቲያን ከኤልቬዜት ጋር በመተባበር በመስከረም ወር አጋማሽ በሚካሄደው በዚህ ታላቅ የጉባኤ መድረክ ላይ በርካታ ዘማሪያን እንደሚገኙ ተገልጿል። በሌላ በኩል ሙዚቀኛ ዮሐንስ ዋቃጋሪ ለተደረገለት ደማቅ አቀባበል የተሰማውን ደስታ ገልጾ፣ ለዝግጅቱና ለአቀባበሉ ድጋፍ ላደረጉ አካላት በሙሉ የከበረ ምስጋናውን አቅርቧል። በመስከረም ወር አጋማሽ በሚካሄደው በዚህ ታላቅ የመዝሙር ኮንሰርት ላይ ምዕመናን ታድመው የበረከቱ ተካፋይ እንዲሆኑ ጥሪ ቀርቧል። ለኢቫንጀሊካ ዜና ሩት ዋቅጅራ

2
ኢየሱስ ይመጣል በሚል መሪ ቃል በሻኪሶ ከተማ የጀማ ወንጌል ስብከት ተካሄደ። በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ምሥራቅ ጉጂ ጊዜያዊ ክልል ስር የምትገኘው የሻኪሶ አጥቢያ በሻኪሶ ከተማ ምዕመናን ያሳ+5
ኢየሱስ ይመጣል በሚል መሪ ቃል በሻኪሶ ከተማ የጀማ ወንጌል ስብከት ተካሄደ። በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ምሥራቅ ጉጂ ጊዜያዊ ክልል ስር የምትገኘው የሻኪሶ አጥቢያ በሻኪሶ ከተማ ምዕመናን ያሳተፈ ከተማ አቀፍ የጀማ ወንጌል ስብከት አካሄደች። ነሐሴ 23 ቀን 2018 ዓ.ም "ኢየሱስ_ይመጣል" በሚል መሪ ቃል በተካሄደው ታላቅ የጀማ ወንጌል ሥርጭት የመንግሥቱ ወንጌል በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ሲሰበክ ብዙዎች ወንጌል ሰምተዋል፤ ንስሐ የገቡም መኖራቸው ተገልጿል። ይህ ከተማ አቀፍ የወንጌል ስብከት አጥቢያዋ ከነሐሴ 18-22/2018 ዓ.ም አንድ ለአንድ ያካሄደችው የወንጌል ምስክርነት ሳምንት መዝጊያ ፕሮግራም ነው። "እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።" ራእይ 22፥12 መረጃዉ፦ የመሰረተ ክርቶስ ቤተክርስቲያን ነዉ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለዜና ሽፋን መልአክት ለመላክ t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 366
3
ሆሊስቲክ የመጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጅ በ4ኛው ዙር 200 ተማሪዎችን በታላቅ ድምቀት አስመረቀ ሆሊስቲክ የመጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጅ ከዲፕሎማ እስከ ማስተርስ ፕሮግራም በቲዎሎጂ ትምህርት ሲያሰለጥናቸው የነበሩትን+7
ሆሊስቲክ የመጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጅ በ4ኛው ዙር 200 ተማሪዎችን በታላቅ ድምቀት አስመረቀ ሆሊስቲክ የመጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጅ ከዲፕሎማ እስከ ማስተርስ ፕሮግራም በቲዎሎጂ ትምህርት ሲያሰለጥናቸው የነበሩትን 200 ተማሪዎች ነሐሴ 23 ቀን 2018 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት አስመርቋል። የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የሚሽን እና የቲዎሎጂ መምሪያ ኃላፊ ፓስተር ይልማ ዋቄ በበኩላቸው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት በመስተላለፊ ስለ ካውንስሉ ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን፣ ተመራቂዎች የተጣለባቸውን አደራ በትጋት እንዲወጡ አሳስበዋል። የኮሌጁፕሬዚዳንት ዶ/ር አንዷለም ጌታቸው ባደረጉት ንግግር፤ ለተመራቂዎች፣ ለቤተሰቦቻቸው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።በመቀጠልም ተመራቂዎቹ በኮሌጁ ቆይታቸው የተሰጣቸውን አደራ በጥንቃቄ እንዲጠብቁና በተግባር እንዲኖሩት ጥሪያቸውን አቅርበዋል። ቄስ ዶክተር ጎፈሬ አዲሾ ለተመራቂዎችና ለቤተሰቦቻቸው የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት ካስተላለፉ በኋላ “በአዲሱ ምዕራፍ ምን ታደርጋላችሁ?” በሚል ርዕስ በጥልቀት የእግዚአብሔርን ቃል ለተመራቂዎች አካፍለዋል። በምረቃ መርሐ ግብር ላይ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የሚሽን እና የቲዎሎጂ መምሪያ ኃላፊ ፓስተር ይልማ ዋቄ፣የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ እና አካባቢዋ ቀጠና ዋና ጸሐፊ መጋቢ በለጠ አጀሮ፣ ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች እንዲሁም የተመራቂ ቤተሰቦች ተገኝተዋል።
1 888
4
ፈጣሪ ሃይማኖት መራጭ አይደለም ወንጌላዊ ሁሴን መሀመድ https://youtu.be/HRgsm4hhdcM?si=SSKxme0U1qcorc6r
849
5
መስጅድ ውስጥ ልሳን ተናገርኩ ወንጌላዊ ሁሴን መሀመድ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ሙሉ ቪዲዮውን ይመልከቱ https://youtu.be/HRgsm4hhdcM
1
6
🇪🇹 ምስጋና ለሁሉም! የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለ46 ቀናት ሲያከናውነው የቆየው የምክክር መድረክ በሰላም በመጠናቀቁ ደስታችንንና ምስጋናችንን እንገልጻለን። በዚህ ረጅምና አስፈላጊ የምክ
🇪🇹 ምስጋና ለሁሉም! የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለ46 ቀናት ሲያከናውነው የቆየው የምክክር መድረክ በሰላም በመጠናቀቁ ደስታችንንና ምስጋናችንን እንገልጻለን። በዚህ ረጅምና አስፈላጊ የምክክር ሂደት በኃላፊነት፣ በትዕግሥትና በመከባበር ለተሳተፉ ተሳታፊዎች፣ ለኮሚሽኑ ኮሚሽነሮች፣ ውይይቱን በትጋት ሲያስተባብሩ ለነበሩ ባለሙያዎችና ሠራተኞች ከልብ የመነጨ ምስጋናችንን እናቀርባለን። በተጨማሪም ተሳታፊዎች በሰላም ወጥተው እንዲገቡና መድረኩ በሰላም እንዲካሄድ፣ ከፈጣሪ ጥበቃ በታች ቀንና ሌሊት የደኅንነትና የሰላም ጥበቃ ሲያደርጉ ለነበሩ ሁሉ ልዩ ምስጋናችን ይድረስ። ለመላው ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ይህንን የምክክርና የሰላም ጉዞ በጋራ እንድንደግፍ ጥሪያችንን እናቀርባለን። ልዩነቶቻችንን በውይይት እያቀራረብን፣ የሚያግባቡንን የጋራ እሴቶች እያጠናከርን፣ ለትውልድ ሰላማዊ፣ የተረጋጋችና የበለጸገች ኢትዮጵያን በጋራ እንገንባ። ሰላም የሁላችንም ነው፤ ለሰላም መሥራትም የሁላችንም ኃላፊነት ነው! 🇪🇹 የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለዜና ሽፋን መልአክት ለመላክ t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
3 277
7
https://youtu.be/WjTj9yLfTIk?si=VTWTlzvQLqGLvPiE
2 842
8
የጌጃ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን የ70ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሏን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠች የጌጃ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ያከናወነችውን መንፈሳዊና ማኅበራዊ አገልግሎት የሚዘክር የ70ኛ ዓመ+6
የጌጃ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን የ70ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሏን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠች የጌጃ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ያከናወነችውን መንፈሳዊና ማኅበራዊ አገልግሎት የሚዘክር የ70ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል ዝግጅትን አስመልክቶ ነሐሴ 13 ቀን 2018 ዓ.ም. ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥታለች። በዓሉ በ1ኛ ሳሙኤል 7፥12 “አቤንኤዘር” እስከ አሁን ድረስ እግዚአብሔር ረድቶናል በሚል መሪ ቃል የሚከበር ሲሆን፥ በበዓሉ ላይ በርካታ የምስጋና፣ የጸሎት ፕሮግራሞች እንደሚካሄዱ ተገልጿል። ይህ ታላቅ ክብረ በዓል ከነሐሴ 3 ቀን ጀምሮ እስከ ጳጉሜ 1 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ በተለያዩ መንፈሳዊ ዝግጅቶች በድምቀት እንደሚከበር ተገልጿል። በ1948 ዓ.ም.“መሠረተ ሕይወት” በሚል ስያሜ ጉዞዋን የጀመረችው ይህች ታሪካዊት ቤተክርስቲያን፥ ባለፉት ዓመታት ወንጌልን ለፍጥረት ሁሉ ለማድረስ ባደረገችው ጥረት በአዲስ አበባና በተለያዩ ክልሎች ከ60 በላይ አዳዲስ አጥቢያዎችን በመትከል ረገድ ታላቅ ታሪክ መሥራቷ ተጠቅሷል። ከመንፈሳዊ አገልግሎቷ ጎን ለጎን ማኅበረሰቡን የሚጠቅሙ በርካታ ማኅበራዊ ሥራዎችን ስታከናውን የቆየች ሲሆን ከምሥረታዋ ጋር ተያይዞ የተቋቋመው የመጀመሪያው የመሠረተ ሕይወት ቤተክርስቲያን መሠረተ ትምህርት ቤት አሁንም ድረስ ለአካባቢው ማኅበረሰብ በሥነ-ምግባር የታነጸ ዜጋ በማፍራት ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ይገኛል። የቤተክርስቲያኗ መሪዎች እንደተናገሩት፤ ነሐሴ 23 በዓድዋ ድል መታሰቢያ አዳራሽ ውስጥ ወንጌላውያን አማኞች በሙሉ የሚሳተፉበት ታላቅ የምስጋና እና ራዕይ የማጋራት መርሃ ግብር ይካሄዳል ብለዋል። በተጨማሪም ጳጉሜ 1 ቀን 2018 ዓ.ም. የዝማሬ እና ወንጌል ማወጅ የእግር ጉዞ መርሃ ግብር ይከናወናል። ይህ ጉዞ ከቤተክርስቲያኑ ግቢ ተነስቶ በሞላ ማሩ እና በአብነት በበላ
3 577
9
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ የመካነ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን ትልቅ ተፅዕኖ ያሳረፉ ውሳኔዎችን በማሳለፍ የታወቀች አንጋፋ ቤተ እም+6
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ የመካነ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን ትልቅ ተፅዕኖ ያሳረፉ ውሳኔዎችን በማሳለፍ የታወቀች አንጋፋ ቤተ እምነት ናት በማለት ተናገሩ። ነሐሴ8 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ 22ኛ የካውንስል ስብሰባ አካሄዷል። በስብሰባዉ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ መልእክት ያስተላለፋ ሲሆን በመልክታቸዉም የመካነ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን በረጅም የአገልግሎት ዘመኗ በአገርና በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ ተፅዕኖ ያሳረፉ ውሳኔዎችን በማሳለፍ የታወቀች አንጋፋ ቤተ እምነት ናት። ለዛሬው ሁለንተናዊ እድገት የቀደሙ መሪዎች ያበረከቱት አስተዋጽዖ ከፍተኛ ነበር። ያሉት ጠቅላይ ፀሐፊዉ ዛሬም ቢሆን ከትውልድ፣ ከአገርና ከሁሉ በላይ ከእግዚአብሔር የተሰጣትን ታላቅ መለኮታዊ አደራ በታማኝነት መወጣት ይጠበቅባታል። ብለዋል የዛሬዎቹ መሪዎች ትላንትን በማስታወስ፣ ዛሬን በታማኝነት በማገልገል እና ነገን መሠረት በሚጥል ራዕይ በመመልከት ዋናውን ነገር ዋና አድርገው መቀጠል አለባቸውም በማለት አክለዋል። ለኢቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ
2 945
10
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነኢየሱስ ለ15 አገልጋዮች የቅስና ሃላፊነት ሰጠች #ኢቫ_ዜና https://youtu.be/4W8SEdsfGm4
2 347
11
ሁሉም ወንጌል አማኝ ሊያየው የሚገባ ድንቅ ፕሮግራም ክርስትና ውርስ አይሆንም በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ሚዲያ የቀረበ በ Evangelical Media Council ዩቲዩብ ቻናል ላይ ያገኙታል ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ https://youtu.be/YDH1EH4SnIY?si=8T3fqaIV_6xkF1mB
3 211
12
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትሕ ቢሮ ጋር በመተባበር በማኅበራዊ ሚዲያና ብሮድካስት አጠቃቀም ላይ ሥልጠና ሰጠ። ይህ ሥልጠና የጥላቻ ን+8
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትሕ ቢሮ ጋር በመተባበር በማኅበራዊ ሚዲያና ብሮድካስት አጠቃቀም ላይ ሥልጠና ሰጠ። ይህ ሥልጠና የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ሥርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር እንዲሁም ከማኅበራዊ ሚዲያ እና ከብሮድካስት አገልግሎት ሥራዎች ጋር የተያያዘ ሲሆን፤ በካውንስሉ ሥር ለሚገኙ የወንጌል አማኞች ሚዲያዎች በሙሉ የተሰጠ ነው። የፍትሕ ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አሰፋ መብራቱ እንደገለጹት ሥልጠናው የጥላቻ ንግግርና የሐሰተኛ መረጃዎች ከሕግ አንጻር የሚያስከትሏቸውን ችግሮች ለማየት እና ለዚህም የመፍትሔ ሐሳብ ለማስቀመጥ ያለመ ሲሆን፣ እነዚህን ችግሮች እንዴት መከላከል እንደሚቻል ለመመልከት የተዘጋጀ መሆኑን አስረድተዋል። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የሕግ ክፍል ኃላፊ ወይዘሪት መንበረ አንድነት በበኩላቸው የወንጌላዊያን ሚዲያዎች ከሕግ አንጻር ምን ያህል ያውቃሉ? በሕጉስ መሠረት እየሠሩ ነው? የሚለውን ለማስገንዘብ ጭምር ሥልጠናው መዘጋጀቱን አንስተዋል።አክለወም ካውንስሉ በተጨማሪም ከሕግ አንጻር የተለያዩ ሥልጠናዎችን በቀጣይነት እንደሚሰጥ ገልጸዋል። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትሕ ቢሮ የሕግ ሥርጸትና ምክር መስጠት ዳይሬክቶሬት አካዳሚክ ዓቃቤ ሕግ አቶ ሙሴ ባዬ ሥልጠናውን የሰጡ ሲሆን፥ ከተሳታፊዎች ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል። በስልጠናው ላይ የተሳተፉት ሰልጣኞች በቆይታቸው እጅግ ጠቃሚ እና ጥሩ ጊዜ እንደነበራቸውም ገልጸዋል።ከዚህ ስልጠና የቀሰሙትን እውቀትና ክህሎት በስራቸው ላይ በተግባር እንደሚያውሉትና ውጤታማ እንደሚሆኑ ሙሉ እምነት እንዳላቸው አስታውቀዋል። ለኢቫንጄሊካል ዜና ቤተልሔም ደረጀ
3 421
13
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ነሐሴን በጾምና በጸሎት የመሻር አገር አቀፍ ጥሪ አስተላለፈ #ኢቫ_ዜና@EGBCC
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ነሐሴን በጾምና በጸሎት የመሻር አገር አቀፍ ጥሪ አስተላለፈ #ኢቫ_ዜና@EGBCC
2 897
14
ነሐሴን በጾምና በጸሎት እንሻገር! የአንድ ዓመት ጉዞ ሲጠናቀቅ፣ አዲስ ዓመትም ሲጀምር፤ በምስጋና ያለፈውን እናስብ፣ በጸሎት የሚመጣውን እንቀበል። ነሐሴ ወር 2018 ዓ.ም — አገር አቀፍ የጾምና የ
ነሐሴን በጾምና በጸሎት እንሻገር! የአንድ ዓመት ጉዞ ሲጠናቀቅ፣ አዲስ ዓመትም ሲጀምር፤ በምስጋና ያለፈውን እናስብ፣ በጸሎት የሚመጣውን እንቀበል። ነሐሴ ወር 2018 ዓ.ም — አገር አቀፍ የጾምና የጸሎት ወር! ስለ ሀገራችን፣ ስለ ሕዝባችን፣ ስለ ትውልዳችንና ስለ ቤተ ክርስቲያን በአንድ ልብ እንጹም፤ እንጸልይ። 📖 “ በቸርነትህ  ዓመቱን ታቀዳጃለህ  .......” — መዝሙር 65፥11
3 444
15
ኦርቶቶሜኦ የእውነትን ቃል በትክክል መክፈል የተሰኘውና በመጋቢ ቤዛዓለም በላይ የተዘጋጀው አዲስ መጽሐፍ ተመረቀ። በመጽሐፍ ምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የክብር እንግዳ ሆነው የተገኙት የኢትዮጵያ ምስጋና+9
ኦርቶቶሜኦ የእውነትን ቃል በትክክል መክፈል የተሰኘውና በመጋቢ ቤዛዓለም በላይ የተዘጋጀው አዲስ መጽሐፍ ተመረቀ። በመጽሐፍ ምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የክብር እንግዳ ሆነው የተገኙት የኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን ፕሬዚዳንት ፓስተር ጌታሁን ነሲቡ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ ሲሆን መጽሐፉ ለምእመናንና ለቤተክርስቲያን ያለውን ጠቀሜታ በመግለጽ የተሰማቸውን ታላቅ ደስታ አጋርተዋል። በምረቃው ላይ የመጽሐፉን ይዘት አስመልክቶ አስተያየታቸውን የሰጡት የቋንቋ ጥናት ባለሙያው አቶ አሺኔ አስቴን በበኩላቸው መጽሐፉ የወቅቱን ፍላጎት ያገናዘበና እጅግ ጠቃሚ የሆነ ሥራ መሆኑን መስክረዋል። በማቀጠልም ወንጌላው ዙርያ ሱማ የመጽሐፉን ዳሰሳ አቅርበዋል። የመጽሐፍ ጸሐፊ መጋቢ ቤዛ ዓለም እንደተናገሩት ኦርቶቶሜኦ" የግሪክ ቃል ሲሆን "ኦርቶ" ማለት "በትክክል" ማለት ሲሆን"ቶሚሆ" ማለት ደግሞ "መቁረጥ" ከሚለው የግሪክ ቃል የተወሰደ መሆኑ ገልጿል።በዚህ ዘመን ያሉ አገልጋዮች መጽሐፍ ቅዱስን በራሳችን አውድና ለእኛ እንደሚመቸን እያፈታን ስለሆነ ለዚያ መፍትሔ ታስቦ የተጻፈ መሆኑን አክለው ተናግራዋል። ለኢቫንጄሊካል ዜና ቤተልሔም ደረጀ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል Telegram | Facebook | Youtube  | Tiktok | Website
2 739
16
https://youtu.be/r3J4k0KmQrk
1
17
https://youtu.be/CpJW1WYe72M
2 444
18
“ተስፋችን በሰው ኃይል ወይም በፖለቲካ ሳይሆን በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ ብቻ ነው'' ቬኔዙዌላውያን በቬኔዙዌላ ከ300 በላይ በሚሆኑ ከተሞች በሺዎች የሚቆጠሩ ምዕመናን ተሰብስበው ኢየሱስ ክርስቶስ በሀ+5
“ተስፋችን በሰው ኃይል ወይም በፖለቲካ ሳይሆን በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ ብቻ ነው'' ቬኔዙዌላውያን በቬኔዙዌላ ከ300 በላይ በሚሆኑ ከተሞች በሺዎች የሚቆጠሩ ምዕመናን ተሰብስበው ኢየሱስ ክርስቶስ በሀገራቸው ላይ ጌታ መሆኑን በይፋ ያወጁበት ታላቅ የጸሎትና የምስጋና መርሃ ግብር አካሄዱ። "ቬኔዙዌላ የጸጋ ምድር" በሚል መሪ ቃል በተካሄደው በዚህ ዝግጅት አማኞች አደባባዮችንና ጎዳናዎችን በአምልኮ፣ በምስጋናና በጸሎት በመሙላት ለሀገራቸው ሰላም፣ አንድነት፣ ተስፋና ዘላቂ ለውጥ ተመኝተዋል። ሀገሪቱ በፈታኝና እርግጠኝነት በጎደላቸው የችግር ጊዜያት ማለፏ የሚታወስ ሲሆን ተሳታፊዎቹ የመጨረሻ ተስፋቸው በሰው ኃይል ወይም በፖለቲካ ሳይሆን በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ ብቻ የተመሰረተ መሆኑን አውጀዋል። በያፌት ገ/ህይወት የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል Telegram | Facebook | Youtube  | Tiktok | Website
2 341
19
የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ሥነ መለኮት መምሪያ የመጽሐፍ ቅዱስ ተቋማት ማስተባበሪያ ያዘጋጀው የ2018 ዓ.ም ዓመታዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ተቋማት መምህራንና የሥራ ተሳታፊዎች ስልጠና ተካሄደ፡+7
የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ሥነ መለኮት መምሪያ የመጽሐፍ ቅዱስ ተቋማት ማስተባበሪያ ያዘጋጀው የ2018 ዓ.ም ዓመታዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ተቋማት መምህራንና የሥራ ተሳታፊዎች ስልጠና ተካሄደ፡፡ ሥልጠና ከሐምሌ 27 እስከ ነሐሴ 1 ቀን 2018 ዓ.ም በሐዋሳ ሐይቅ ዳር ቃለ ሕይወት አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን እየተካሄደ እንደሚገኝ ተገልጿል። "ከሙያ አልባ መምህር ወደ መምህር አልባ ክፍል ወይስ የመምህርነት ሙያና የትምህርት ጥራት በኢትዮጵያ"በሚል ዋና ርዕስ በሚካሄደው ሥልጠና፣ የትምህርት ጥራትን ማሻሻል፣ በሥነ መለኮት ተቋማት የመምህራንና የአመራሮች ሚናን ማጠናከር ላይ ትኩረት ያደርጋል ተብሏል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ከሐዋርያትና ከነቢያት አገልግሎት ጋር ተያይዞ ሊኖር የሚገባውን መጽሐፍ ቅዱሳዊ አቋም በስፋት ውይይት እንደሚካሄድበት ታውቋል። መረጃውን በቤተክርስቲኒቱ አገኘነው፡፡ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 546
20
በአምበሪቾ AIPM ግሎባል ሚሽን ዩኒቨርሲቲ የመሠረት ድንጋይ ተጣለ በአምበሪቾ ዓለም አቀፍ የጸሎትና የወንጌል አገልግሎት (AIPM) የሚገነባው የAIPM ግሎባል ሚሽን ዩኒቨርሲቲ (AIPM–GMU) የ+8
በአምበሪቾ AIPM ግሎባል ሚሽን ዩኒቨርሲቲ የመሠረት ድንጋይ ተጣለ በአምበሪቾ ዓለም አቀፍ የጸሎትና የወንጌል አገልግሎት (AIPM) የሚገነባው የAIPM ግሎባል ሚሽን ዩኒቨርሲቲ (AIPM–GMU) የመሠረት ድንጋይ የማኖር ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል። በሥነ ሥርዓቱ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር፣ የማኅበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ ክቡር አቶ አንተነህ ፍቃዱ፣ የከምባታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ክቡር አቶ አረጋ እሸቱ፣ እንዲሁም የቀዲዳ ጋሜላ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ክብርት ወይዘሮ ውባየሁ በቀለ ተገኝተው የመሠረት ድንጋዩን አኑረዋል። በመድረኩ የAIPM መስራችና ዳይሬክተር ዶክተር ደስታ ላንገና ጨምሮ የተገኙ እንግዶች ንግግር አድርገዋል። ተናጋሪዎቹ ተቋሙ እስካሁን በወንጌል፣ በጸሎት እና በማኅበረሰብ አገልግሎት ያከናወናቸውን ሥራዎች በማድነቅ፣ በማኅበረሰቡ ላይ ያሳደሩትን በጎ ተፅዕኖ አመስግነዋል። እንዲሁም ይህ ዩኒቨርሲቲ የAIPM ብቻ ሳይሆን የመላው የከምባታ ሕዝብ ፕሮጀክት መሆኑን በመግለጽ፣ ሁሉም በትብብር እንዲደግፉት ጥሪ አቅርበዋል፤ መንግሥትም ለፕሮጀክቱ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ቃል ገብቷል። የAIPM መስራችና ዳይሬክተር ዶክተር ደስታ ላንገና በበኩላቸው፣ ዩኒቨርሲቲው ከሚሽን አገልግሎት ባሻገር በቴክኖሎጂ፣ በኢኖቬሽን፣ በሥነ ምግባር እና በሙያ ክህሎት የተበቁ ለሀገር የሚጠቅሙ ዜጎችን ማፍራት ዋና ዓላማው መሆኑን ገልጸዋል። በተጨማሪም በተቋሙ ውስጥ የእውቀት እና የሁለንተናዊ እድገት ትምህርት በትኩረት እንደሚሰጥ አስታውቀዋል። AIPM-Ambaricho International Prayer and Missions Movement
1 568