የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
Channel የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC (@egbcc) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 10 972 subscribers, ranking 8 490 in the Religion & Spirituality category and 3 042 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 10 972 subscribers.
According to the latest data from 15 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 807 over the last 30 days and by 19 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 21.28%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.74% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 2 327 views. Within the first day, a publication typically gains 956 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 7.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው።
"ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 16 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 16 June | +37 | |||
| 15 June | +19 | |||
| 14 June | +47 | |||
| 13 June | +36 | |||
| 12 June | +12 | |||
| 11 June | +30 | |||
| 10 June | +60 | |||
| 09 June | +15 | |||
| 08 June | +37 | |||
| 07 June | +49 | |||
| 06 June | +30 | |||
| 05 June | +74 | |||
| 04 June | +160 | |||
| 03 June | +202 | |||
| 02 June | +2 | |||
| 01 June | +17 |
| 2 | የሲዊድን እና የአውሮፓ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የመጀመሪያ የቦርድ ስብሰባውን በተሳካ ሁኔታ አካሄደ
የሲዊድን እና የአውሮፓ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል በትላንት ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ.ም (June 15/2026) የመጀመሪያ የቦርድ ስብሰባውን አካሄዷል።
በስብሰባው ላይ የካውንስሉ ፕሬዘዳንት ፓስተር ባልቻ ኃይለማርያም፣ ምክትል ፕሬዝዳንት ፓስተር አሰፋ ወልደስላሴ፣ ጠቅላይ ጸሃፊ ፓስተር በረከት አለሙ እንዲሁም ሌሎችም የቦርድ አባላት ተገኝተዋል።
ስብሰባው በፓስተር አሰፋ ወልደስላሴ የመክፈቻ ጸሎት የተጀመረ ሲሆን፣ በአመራሩ እና በቦርድ አባላት መካከልም ሰፊ ውይይትም ተደርጎል።
በስብሰባው ትኩረት የተሰጠባቸው እርዕሰ ጉዳዮች
የካውንስሉን አሰራርና መዋቅር በተጠናከረ መልኩ ማስቀጠል በሚቻልበት መንገድ ላይ፣
ያሉትን አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ያቀፈና በአንድነት የሚሰራበትን ስልት፣
ወቅታዊ የአመራር ጉዳዮችን አስመልክቶ ጥልቅ ውይይት ተደርጎ ውሳኔዎች ተላልፈዋል።
በተጨማሪም፣ የካውንስሉ አባላት ሊተገብሯቸው የሚገቡ ዝርዝር ተግባራት ላይ መክረው ስምምነት ላይ መደረሱም ተገልጿል።
በቀጣይ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን ለመስራት ቀጠሮ በመያዝ፣ ስብሰባው በመጋቢ ባልቻ ኃይለማርያም የመዝጊያ ጸሎት ተጠናቆ፣ ቡራኬ ተሰጥቷል።
የካውንስሉ መመስረት ለወንጌል ስርጭትና ለቤተ ክርስቲያናት አንድነት ጉልህ ሚና ሊኖረው እንደሚችል ታምኖበታል።
ለኢቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
Evangelical Media/Council | 555 |
| 3 | የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረት 50ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ለማክበር ዝግጅቱን አጠናቀቀ
የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረት የተመሰረተበትን 50ኛ ዓመት በዓል አስመልክቶ
ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም በህብረቱ ዋና ጽ/ቤት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰተዋል::
በጋዜጣዊ መግለጫ ላይም የእንኳን አደረሳችሁ መልእክቱን ያስተላለፉ ሲሆን፣ በዓሉን ታላቅ የበረከት መድረክ እንዲሆን ዝግጅት ማድረጉን ገልጿል።
መስከረም 4 ቀን 1968 ዓ.ም በ9 ቤተእምነት የተጀመረው ይህ ህብረት፣ ዛሬ ከ120 በላይ ቤተእምነት በአንድነት ያሰባሰበ ትልቅ የክርስቶስ አካል መሆኑ ይታወቃል።
መርሀ ግብሮች ሐምሌ 6 - 10 አዲስ አበባ - አራዳ ፓርክ የሚካሄድ ይሆናል::
ህብረቱ ከተልዕኮ አንጻር ለአገልጋዮች እና ለመሪዎች ልዩ ስልጠናዎችን ያካሂዳል።
ላለፉት 50 ዓመታት ታላቅ የህይወት ዘመን አስተዋጽኦ ላደረጉ አባቶች ልዩ የእውቅና መርሀ ግብር ይካሄዳል።
ሐምሌ 9 ከሰዓት በኋላ የህብረቱ የ50 ዓመት ጉዞ እና ታሪክ በተለያዩ መንገዶች የሚቀርብ ይሆናል።
ከክልል ለሚመጡ አገልጋዮች እና ምዕመናን አዲስ አበባ እንግዶችን ለማስተናገድ በቂ ዝግጅት የተደረገ ሲሆን፣ ለዚህ ታሪካዊ በዓል ስኬታማነት በሁሉም ስፍራዎች ኮሚቴዎች ተቋቁመዋል።
ይህም በዓል ለመጪው ትውልድ አደራን የሚያስተላልፍ፣ የጌታን ስም ከፍ የሚያደርግ እና በተለያዩ ክልሎች ሲካሄዱ የቆዩ የኮንፈረንስ መርሀ ግብሮች ማጠቃለያ ነው።
ህብረቱ በበዓሉ ላይ አስፈላጊውን ሁሉ ድጋፍ በማድረግ ከጎናቸው እንዲቆሙ ጥሪውን ያስተላለፈ ሲሆን፣ በልዩ ዝግጅቶች ለጌታ ምስጋና የሚቀርብበት ታላቅ ጊዜ እንደሚሆን ተገልጿል።
ለኢቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ | 428 |
| 4 | የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ እና የመገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ – የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ እና የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን፣ ሀገራዊ ሰላምንና አብሮነትን ለማጠናከር የሚያስችል የጋራ ስምምነት ተፈራርመዋል።
“ጠንካራ ትብብር ለሀገር ክብር” በሚል መሪ ቃል በተከናወነው በዚህ ስምምነት፤ የሃይማኖት ሚዲያዎች ተልዕኳቸውን በሥነ ምግባር ታንጸው እንዲወጡ፣ ጥላቻን የሚያራግቡና ሐሰተኛ መረጃዎችን በጋራ ለመከላከል የሚያስችል አቅጣጫ ተቀምጧል።
በሥነ-ሥርዓቱ ላይ የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር እንደገለጹት፣ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በስፋት እየታየ ያለውን የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ስርጭት (Fake News) ከመግታት አንፃር፣ ከጉባኤው ጋር በቅርበት መሥራት ውጤቱን እንደሚያሳድገው ተናግረዋል። ጥላቻን እና መከፋፈልን የሚሰብኩ አካላትን ለመቆጣጠር ይፋዊ አሠራሮች መዘርጋታቸውን የጠቆሙት ዋና ዳይሬክተሯ፣ ማኅበረሰቡ መሰል ጥሰቶችን ሲመለከት በ 9192 ነፃ የስልክ መስመር መጠቆም እንደሚችል አስታውቀዋል። በተጨማሪም ባለሥልጣኑ ዘመናዊ የዲጂታል ቁጥጥር ሥርዓትን በመጠቀም ጥብቅ ክትትል እያደረገ መሆኑን ገልጸዋል።
ይህ ስምምነት ዘርፈ ብዙ የሆኑ የሚዲያ ተቋማትን በኃላፊነት እንዲሰሩ ከማስቻል ባሻገር፣ የሀገርን ሰላም ለማጽናት ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል።
ለኢቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ | 504 |
| 5 | https://youtu.be/pf03K9iUkdI | 1 029 |
| 6 | No text... | 1 459 |
| 7 | የወንጌል አማኞች ሁሉ በዓል የሆነው ባለ ሃምሳ በአድዋ ሙዚየም
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
• TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል | 1 370 |
| 8 | No text... | 1 007 |
| 9 | የወንጌል አማኞች ሁሉ በዓል የሆነው ባለ ሃምሳ በዓል እየተከበረ ነው
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ከአርሞኒየም ተሃድሶ ቤተክርስቲያን ጋር በመተባበር “ምስጋና ለመንፈስ ቅዱስ” በሚል መሪ ቃል የሚከበረውን የበዓለ ሃምሳ ክብረ በዓል በአድዋ ድል መታሰቢያ መርሀ ግብር የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል አመራሮች እንዲሁም ከተለያየ ቤተ እምነት የተወጣጡ ብዛት ያላቸው አገልጋዮች እና ምህመናን በተገኙበት ምስጋና ለመንፈስ ቅዱስ በተለያየ መርሀ ግብር እየቀረበ ይገኛል::
ኢቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ | 1 043 |
| 10 | የወንጌል አማኞች ሁሉ በዓል የሆነው ባለ ሃምሳ በአድዋ ሙዚየም | 1 029 |
| 11 | No text... | 1 170 |
| 12 | https://www.youtube.com/live/zIWegqH27S4?si=onC0-YBAhXIuMH__ | 1 344 |
| 13 | "እግዚአብሔር ታላቅ ነገር አድርጎልናል" — የኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን አዲስ የልማት ምዕራፍ ጀመረች
የኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን ላለፉት 8 ዓመታት የነበሩ የፍርድ ቤት ክርክሮችን በድል ማጠናቀቋን በታላቅ ደስታ አበሰረች።
ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ አበባ በሚገኘው የአምልኮ ስፍራ ግንባታ ቦታ ላይ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ የረዥም ጊዜ ትዕግሥትና ጽናት ፍሬ ማፍራቱን ይፋ ተደርጓል።
ይህ የታላቁ የአምልኮ ስፍራ ግንባታ ለመንፈሳዊ አገልግሎት ብቻ ሳይወሰን፤ የተማሪ ማረፊያዎችን (Dormitories) እና የአካባቢ ጥበቃን ያካተተ ዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ማዕከል እንደሚሆን ተገልጿል። የቤተ ክርስቲያኒቱ አመራሮች፣ "ዛሬ በግንባታ ቦታው መገኘታችን፣ የጀመርነውን የልማት ስራ ወደፊት ለማራመድ ያለንን ቁርጠኝነት ያሳያል" ብለዋል።
ቤተ ክርስቲያኒቱ በአዲስ አበባ ለቡ አካባቢ፣ 780ኛዋን በሀገር ደረጃ እና 7ኛዋን በመዲናዋ የሆነች አዲስ አጥቢያ በይፋ ልትጀምር መሆኑን አስታውቃለች።
ለቀጣይ ፕሮግራሞች በዝግጅት ላይ
ለዚህ ታላቅ ድል እና አዲስ ጅማሮ ምስጋና ለማቅረብ የሚከተሉት ፕሮግራሞች ተይዘዋል፦
ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም፡ ሁሉም አጥቢያዎች በጋራ የሚያደርጉት የምስጋና እና የአምልኮ ፕሮግራም።
ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም፡ የቤተ እምነት መሪዎችና እንግዶች በሚገኙበት ልዩ የምስጋና ፕሮግራም።
ሰኔ 21 ቀን 2018 ዓ.ም፡ በአዲሱ ለቡ አጥቢያ መደበኛ የአምልኮ አገልግሎት ይጀመራል።
መላው ምዕመናን እና የቤተ ክርስቲያኒቱ ወዳጆች ይህንን ታሪካዊ የልማት ጉዞ በጸሎት እና በድጋፍ እንድትቀላቀሉ ጥሪ ቀርቧል።
ኢቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ | 1 756 |
| 14 | https://youtu.be/yFaMvCst0VU?si=U7j2S4jmN4zmMtSS | 1 826 |
| 15 | የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ 5ኛው ዓመት ብሔራዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ሳምንት ክብረ በዓል በሁሉም የቤተ ክርስቲያኒቱ ማኀበራነ ምዕመናን ከሰኔ 8-14/ 2018 ዓ.ም በተለያዩ መርሃግብሮች ይከበራል።
የዘንድሮው ዓመት ክብረ በዓል "የእግዚአብሔር ቃል በሁሉም ቤተሰብ፥ በየዕለቱ" በሚል መሪ ቃል የሚከበር ሲሆን ስለ ቤተ ክርስቲያኒቱ የትርጉም አገልግሎት ይፀለያል፤ የቤተ ክርስቲያኒቱ መራሁት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ(Lexical Bible Reading Calendar) አጠቃቀም ግንዛቤ ይሰጣል፤ እንዲሁም ለትርጉም አገልግሎቱ ሥጦታ የማሰባሰብ ሥራዎች ይሰራሉ።
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
• TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል | 2 099 |
| 16 | መንፈስ ቅዱስ እንኳን መጣህልን! በዓለ ሃምሳ የሁላችንም በዓል ነው!
ታላቁ የምስጋና በዓል በድጋሚ ደርሷል!
ለብዙ ዓመታት በታላቅ ድምቀት ስናከብረው የቆየነው እና የቤተክርስቲያናችን የሞገስ ማህተም የሆነው "በዓለ ሃምሳ"፣ ዘንድሮም በአርሞንዔም ተሃድሶ ቤተክርስቲያን እና በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል አዘጋጅነት ይከበራል።
የእግዚአብሔርን ታላቅነት በጋራ እንድንመሰክር፣ የመንፈስ ቅዱስን መውረድ በአንድነት እንድንቀበል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
ይህ በዓል የሁላችንም ነው።
ቀን፦ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም.
ቦታ፦ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም
በታላቅ መንፈሳዊ ጉጉት እንጠብቃችኋለን!
በአንድነት እንሰባሰብ፤ የእግዚአብሔርን ስም ከፍ ከፍ እናድርግ።
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
• TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል | 2 639 |
| 17 | የልጆችና ወጣቶች አገልግሎትን ለማጠናከር በሀረር ስልጠና ተካሄደ
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ በምስራቅ ኢትዮጵያ ለሚገኙ የልጆችና ወጣቶች አገልጋዮች፣ ቄሶች እና ወንጌላውያን በሀረር ከተማ ስልጠና ሰጠች።
“ሁለንተናዊ ዕድገት ለልጆችና ወጣቶቻችን” በሚል መሪ ቃል በተካሄደው በዚህ ስልጠና፡
ልጆችና ወጣቶች በመንፈሳዊ፣ በስነ-ምግባር እና በማህበራዊ ዘርፍ እንዲገነቡ፣
የተሰጣቸውን ጸጋ ተጠቅመው ለማህበረሰቡ በረከት እንዲሆኑ፣
በየቤተ ክርስቲያኑ የሚገኙ የቤተ መጻሕፍት አገልግሎቶች እንዲስፋፉ ትኩረት ተሰጥቷል።
በዚሁ ጊዜም የተለያዩ መንፈሳዊ መጻሕፍትና የትምህርት ቁሳቁሶች ለታዳሚዎች በድጋፍ ተበርክተዋል። መካነ ኢየሱስ ቀጣይነት ያለው ስልጠና በተለያዩ ሲኖዶሶች እንደሚቀጥልም ታውቋል::
ኢቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ
ምንጭ:- የልጆችና ወጣቶች አገልግሎት
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
• TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል | 3 111 |
| 18 | በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ሆለታና አካባቢው ለሚገኙ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ስልጠና ተሰጠ።
በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ሆለታና አካባቢው ለሚገኙ ቁልፍ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ግንቦት 29/2018 ዓ.ም ሥልጠና ተሰጥቷል።
በሆለታ አከባቢ ከሚገኙ ዘጠኝ አጥቢያዎች እና ስድስት ሥርጭት ጣቢያዎች ለተውጣጡ 200 መሪዎች "ውጤታማ አመራር ለቤተ ክርስቲያን ዕድገት ያለው አስተዋጽኦ" በሚል ስልጠና የሰጡት የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ፕሬዚዳንት መጋቢ ደሣለኝ አበበ ናቸው።
ስልጠናው ለወንጌል ሥርጭት ፣ ቤተ ክርስቲያን ተከላ እና ደቀ መዛሙርትን ከማፍራት አንጻር ወቅታዊ እንደሆነና ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ተገልጿል።
ኢቫንጀሊካል ዜና: ሩት ዋቅጅራ
መረጃውን ከቤተክርስቲያኑ ገፅ ላይ አገኘነው
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
• TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል | 2 059 |
| 19 | https://youtu.be/CsAtjQJzApo | 2 116 |
| 20 | "እኔም ለእህቴ" በባህር ዳር ለ110 ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አደረገ
"በአንድ ልብ ለትውልድ" የበጎ አድራጎት ድርጅት በስሩ ከሚያከናውናቸው ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው "እኔም ለእህቴ"፣ በባህር ዳር ከተማ በሚገኘው ግዮን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሚገኙ 110 ሴት ተማሪዎች የሁለት ዓመት የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አድርጓል።
ዓላማውም በንጽህና መጠበቂያ እጦት ምክንያት ትምህርታቸውን እንዳያቋርጡ ሴት ተማሪዎችን መደገፍነው::
በባህር ዳር ከተማ የግዮን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሁለት ዓመት የሚበቃ ጥራቱን የጠበቀ የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ለ110 ያህል ተማሪዎች ተጠቃሚዎችም እንዲሆኑ ተደርጓል::
ከትምህርት ቤት ባሻገር በማረሚያ ተቋማት፣ በጦርነትና በተፈጥሮ አደጋ ለተጎዱ ሴቶች የድጋፍ እጃቸውን መዘርጋት።
የድርጅቱ መስራችና ዳይሬክተር ነብይት ማራናታ ተክለሰንበት እንደገለጹት፣ ድርጅቱ ባለፉት 10 ዓመታት በርካታ እህቶችን የመደገፍ ስራ ሲሰራ ቆይቷል። በቀጣይም ይህንን በጎ ተግባር በባህር ዳር እና በሌሎች አካባቢዎች አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገልጿል።
እትቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ! የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም | 3 007 |
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
