en
Feedback
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

Open in Telegram

ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

Channel የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC (@egbcc) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 11 330 subscribers, ranking 8 051 in the Religion & Spirituality category and 2 943 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 11 330 subscribers.

According to the latest data from 06 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 692 over the last 30 days and by 13 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.30%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 9.50% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 1 846 views. Within the first day, a publication typically gains 1 076 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 16.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 07 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

11 330
Subscribers
+1324 hours
+927 days
+69230 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
July '26
July '26
+94
in 0 channels
June '26
+1 092
in 71 channels
Get PRO
May '26
+237
in 1 channels
Get PRO
April '26
+220
in 3 channels
Get PRO
March '26
+99
in 1 channels
Get PRO
February '26
+125
in 0 channels
Get PRO
January '26
+113
in 1 channels
Get PRO
December '25
+184
in 6 channels
Get PRO
November '25
+103
in 2 channels
Get PRO
October '25
+146
in 1 channels
Get PRO
September '25
+150
in 1 channels
Get PRO
August '25
+134
in 1 channels
Get PRO
July '25
+134
in 1 channels
Get PRO
June '25
+161
in 1 channels
Get PRO
May '25
+228
in 0 channels
Get PRO
April '25
+461
in 0 channels
Get PRO
March '25
+380
in 4 channels
Get PRO
February '25
+244
in 1 channels
Get PRO
January '25
+386
in 1 channels
Get PRO
December '24
+374
in 3 channels
Get PRO
November '24
+152
in 0 channels
Get PRO
October '24
+349
in 1 channels
Get PRO
September '24
+107
in 1 channels
Get PRO
August '24
+240
in 1 channels
Get PRO
July '24
+409
in 1 channels
Get PRO
June '24
+604
in 3 channels
Get PRO
May '24
+868
in 3 channels
Get PRO
April '24
+443
in 0 channels
Get PRO
March '24
+726
in 3 channels
Get PRO
February '24
+525
in 1 channels
Get PRO
January '24
+414
in 3 channels
Get PRO
December '23
+363
in 5 channels
Get PRO
November '23
+186
in 8 channels
Get PRO
October '23
+183
in 2 channels
Get PRO
September '23
+128
in 0 channels
Get PRO
August '23
+106
in 0 channels
Get PRO
July '23
+180
in 0 channels
Get PRO
June '23
+178
in 0 channels
Get PRO
May '23
+127
in 0 channels
Get PRO
April '23
+101
in 0 channels
Get PRO
March '23
+169
in 0 channels
Get PRO
February '23
+27
in 0 channels
Get PRO
January '23
+51
in 0 channels
Get PRO
December '22
+44
in 0 channels
Get PRO
November '22
+36
in 0 channels
Get PRO
October '22
+78
in 0 channels
Get PRO
September '22
+51
in 0 channels
Get PRO
August '22
+61
in 0 channels
Get PRO
July '22
+67
in 0 channels
Get PRO
June '22
+59
in 0 channels
Get PRO
May '22
+49
in 0 channels
Get PRO
April '22
+130
in 0 channels
Get PRO
March '22
+82
in 0 channels
Get PRO
February '22
+23
in 0 channels
Get PRO
January '22
+46
in 0 channels
Get PRO
December '21
+116
in 0 channels
Get PRO
November '21
+29
in 0 channels
Get PRO
October '21
+32
in 0 channels
Get PRO
September '21
+94
in 0 channels
Get PRO
August '21
+117
in 0 channels
Get PRO
July '21
+169
in 0 channels
Get PRO
June '21
+188
in 0 channels
Get PRO
May '21
+34
in 0 channels
Get PRO
April '21
+42
in 0 channels
Get PRO
March '21
+530
in 0 channels
Get PRO
February '21
+140
in 0 channels
Get PRO
January '21
+1 734
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
07 July+7
06 July+13
05 July+4
04 July+32
03 July+8
02 July+11
01 July+19
Channel Posts
ወንጌል ላንተ/ላንቺ ምንድነው? መልሳቹን በኮሜንት መስጫው ላይ አስቀምጡ ወንጌል ለሰው ልጆች ሁሉ የሆነ መልካም የምሥራች ነው፡፡ የንስሐ፣ የመፍትሄ፣ የሰላም፣ የደኅንነት፣ የእርቅ፣ ከፍርድ የመዳን
ወንጌል ላንተ/ላንቺ ምንድነው? መልሳቹን በኮሜንት መስጫው ላይ አስቀምጡ ወንጌል ለሰው ልጆች ሁሉ የሆነ መልካም የምሥራች ነው፡፡ የንስሐ፣ የመፍትሄ፣ የሰላም፣ የደኅንነት፣ የእርቅ፣ ከፍርድ የመዳን አዋጅ ነው፡፡ 📖 የማርቆስ ወንጌል 1:14 📖 •••••••••• የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል

2
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት 4 የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን ጥሪ የሂርና ከተማ አማኑኤል ህብረት ቤተክር+8
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት 4 የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን ጥሪ የሂርና ከተማ አማኑኤል ህብረት ቤተክርስቲያን ከየምስራች ነጋሪ የወንጌል ሚኒስትሪ ጋር በመተባበር በምዕራብ ሐረርጌ ሂርና ከተማ በነበረ የወንጌል ዘመቻ 25 ሰዎች ወደ እግዚአብሔር መንግስት ተጨምረዋል እናንተም በመንገድ ላይ፣ በየሰፈሩ፣ በየመኪናው... በሄዱበት ሁሉ የወንጌል ብርሃን እየሆናችሁ ያላችሁ ወጣቶችና አማኞች በሙሉ! የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ባዘጋጀው አዲስ የቪዲዮ እና ፎቶ ቻሌንጅ (Challenge) ላይ እንድትሳተፉ በታላቅ ደስታ እንጋብዛችኋለን።ሁላችንም የምንወደውን የኤፍሬም አለሙን 'በወንጌል አላፍርም' ወይም የመጋቢ ቢኒያም ዋለን 'እኛስ የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን' መዝሙሮችን እያጀብን፣ የጉዳና ላይ የወንጌል ስርጭት ስናረግ በፌስቡክ እና ቲክቶክ #evangelicalmediacouncil እያልን እና የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ Evangelical Media/Council ሜንሽን ያርጉልን እኛም በካውንስሉ ማህበራዊ ሚዲያዎች የምናጋራ ይሆናል፡፡ ይህ በምንም መልኩ የውድድር ቻሌንጅ አይደለም፤ ይልቁንም ወንጌልን በጋራ የምንመሰክርበት፣ እርስ በርስ የምንበረታታበት እና የክርስቶስን ፍቅር የምናንጸባርቅበት የህብረት እንቅስቃሴ ነው። በቴሌግራም ለመላክ t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 172
3
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት3 የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን ጥሪ በመቀበል በ22 ጎላጉል አካባቢ, ሰሚት+9
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት3 የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን ጥሪ በመቀበል በ22 ጎላጉል አካባቢ, ሰሚት 72 አካባቢ እና ቦሌ 24 ማዞሪያ በተከናወነ የጎዳና ወንጌል ስርጭት 50 ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተቀላቀሉ የክርስቶስ ተራራ ዓለም አቀፍ ቤተክርስቲያን (Mountain of Christ International Church) ያሰማራቻቸው የወንጌል መልዕክተኞች በተከታታይ እያደረጉ ባሉት የወንጌል ስርጭት የአንድ ለአንድ የጎዳና ወንጌል ስርጭት ታላቅ መንፈሳዊ ድል መመዝገቡ ተገለጠ። በዕለቱ በተከናወነው የነፍሳት አደን ፕሮግራም ላይ በርካታ የከተማዋ ነዋሪዎች የኢየሱስ ክርስቶስን አዳኝነትና የዘላለም ሕይወት የምሥራች በሰፊው የሰሙ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል 50 ነፍሳት ልባቸው ተነክቶ የክርስቶስን አዳኝነት በመቀበል ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። የቤተክርስቲያኗ የወንጌል ስርጭት ክፍል አስተባባሪ አገላጋይ ጳውሎስ አባይ እንደገለጹት፣ ወንጌልን ለሰሙት ወገኖች በሙሉ ማቴዎስ 28፡28-29 ላይ የተመሠረተውንና "እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ ሁሉ፥ ወደ እኔ ኑ፥ እኔም አሳርፋችኋለሁ..." የሚለውን የዕረፍትና የሰላም የጥሪ መልዕክት በአገልግሎቱ ወቅት ለነበረው መለኮታዊ አብሮነት፣ ጥበቃና ለተገኘው የነፍሳት መከር እግዚአብሔር ታላቅ ክብርና ምስጋና ይግባው በማለት መልዕክቱን አስተላልፏል። በቴሌግራም ለመለክ t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 057
4
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት2 የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል ስርጭት ጥሪን በመቀበል የወንጌል ስር+7
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት2 የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል ስርጭት ጥሪን በመቀበል የወንጌል ስርጭት በአስኮ የማለዳ ገበያ ውስጥ salvation for all nations ministry ከ Glory Gospel Revival የወንጌል ስርጭት ህብረት ጋር በመተባበር የተሰራ ሲሆን በገበያ ውስጥ ያሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ወንጌልን ሰምተዋል እንዲሁም አንድ ሰው በንሰሀ ተመልሷል። ይህም #ወንጌል_በሥጋ_ከዳዊት_ዘር_ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን #ኢየሱስ_ክርስቶስ ነው። ወደ ሮሜ ሰዎች 1:3 (AMH) እናንተም በመንገድ ላይ፣ በየሰፈሩ፣ በየመኪናው... በሄዱበት ሁሉ የወንጌል ብርሃን እየሆናችሁ ያላችሁ ወጣቶችና አማኞች በሙሉ! የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ባዘጋጀው አዲስ የቪዲዮ እና ፎቶ ቻሌንጅ (Challenge) ላይ እንድትሳተፉ በታላቅ ደስታ እንጋብዛችኋለን። ሁላችንም የምንወደውን የኤፍሬም አለሙን 'በወንጌል አላፍርም' ወይም የመጋቢ ቢኒያም ዋለን 'እኛስ የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን' መዝሙሮችን እያጀብን፣ የጉዳና ላይ የወንጌል ስርጭት ስናረግ በፌስቡክ እና ቲክቶክ #evangelicalmediacouncil እያልን እና የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ #Evangelical Media/Council ሜንሽን ይህ በምንም መልኩ የውድድር ቻሌንጅ አይደለም፤ ይልቁንም ወንጌልን በጋራ የምንመሰክርበት፣ እርስ በርስ የምንበረታታበት እና የክርስቶስን ፍቅር የምናንጸባርቅበት የህብረት እንቅስቃሴ ነው
955
5
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል ስርጭት ጥሪ በመንገድ ላይ፣ በየሰፈሩ፣ በየመኪ
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል ስርጭት ጥሪ በመንገድ ላይ፣ በየሰፈሩ፣ በየመኪናው... በሄዱበት ሁሉ የወንጌል ብርሃን እየሆናችሁ ያላችሁ ወጣቶችና አማኞች በሙሉ! የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ባዘጋጀው አዲስ የቪዲዮ እና ፎቶ ቻሌንጅ (Challenge) ላይ እንድትሳተፉ በታላቅ ደስታ እንጋብዛችኋለን። ሁላችንም የምንወደውን የኤፍሬም አለሙን 'በወንጌል አላፍርም' ወይም የመጋቢ ቢኒያም ዋለን 'እኛስ የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን' መዝሙሮችን እያጀብን፣ የጉዳና ላይ የወንጌል ስርጭት ስናረግ በፌስቡክ እና ቲክቶክ #evangelicalmediacouncil እያልን እና የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ #Evangelical Media/Council ሜንሽን ያርጉልን እኛም በካውንስሉ ማህበራዊ ሚዲያዎች የምናጋራ ይሆናል፡፡ ይህ በምንም መልኩ የውድድር ቻሌንጅ አይደለም፤ ይልቁንም ወንጌልን በጋራ የምንመሰክርበት፣ እርስ በርስ የምንበረታታበት እና የክርስቶስን ፍቅር የምናንጸባርቅበት የህብረት እንቅስቃሴ ነው። በቴሌግራም ለመለክ t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 298
6
https://youtu.be/F2QsoUk3q5E
1 404
7
"ተፈጥሮን መንከባከብ የእግዚአብሔርን መለኮታዊ ቃል መጠበቅ እና ማክበር ነው" የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ፀሐፊ ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ ወንጌል አ
"ተፈጥሮን መንከባከብ የእግዚአብሔርን መለኮታዊ ቃል መጠበቅ እና ማክበር ነው" የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ፀሐፊ ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ፀሐፊ ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ ከአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ጋር ባደረጉት ቆይታ:- "ተፈጥሮን መንከባከብ የእግዚአብሔርን መለኮታዊ ቃል መጠበቅ እና ማክበር ነው" ሲሉ ተናገሩ። ምድር እንድታበቀል የሰው ልጅም ተፈጥሮን እንዲጠብቅ እና እንዲከባከብ ታዟል ያሉት ጠቅላይ ፀኃፊው ፣ ከኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ አንድ ቀጥር አስራ አንድ እስከ አስራ ሶስት ላይ ያለውን ቃል በመጥቀስ ነው። ምድር በውስጧም የምታበቅላቸውን ተክሎች መትከል፣ መንከባከብ እና መጠበቅ የመንግስት ወይም የሳይንቲስቶች ትዕዛዝ ሳይሆን የእግዚአብሔር ቃል ትዕዛዝ መሆኑን አማኙ ማህበረሰብ ሊገነዘብ እንደሚገባ ተግረዋል። አክለውም “ጊዜው የክረምት ወቅት እንደመሆኑና ተማሪዎች ከትምህርት የሚያርፉበት ጊዜ እንደመሆኑ ችግኞችን በመትከልና ተፈጥሮን በመንከባከብ እንዲያሳልፉ መክረዋል። ለኢቫንጀሊካል ቲቪ፡ ዮናታን ዳዊት የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia 📞 0991827226 ላይ ያገኙናል
1 573
8
https://youtu.be/tHO0MmlqXaY?si=VGPBqLv9awvALeyf
1 491
9
https://youtu.be/WQfo8SbmJVw
1 644
10
https://youtu.be/WTGPnJEre8Y
1 643
11
የበጉ ሰርግ ስለ ደረሰ፣ ሙሽራይቱም ራሷን አዘጋጅታለች" (ራእይ 19፡7) ሙሽሮች፣ ዛሬ በምድራዊ ህይወታችሁ የጀመራችሁት ይህ የጋብቻ ምዕራፍ፣ የዘላለም ተስፋችን ጥላ ነው። ሙሽራይቱ ለሙሽራዋ ራሷን
የበጉ ሰርግ ስለ ደረሰ፣ ሙሽራይቱም ራሷን አዘጋጅታለች" (ራእይ 19፡7) ሙሽሮች፣ ዛሬ በምድራዊ ህይወታችሁ የጀመራችሁት ይህ የጋብቻ ምዕራፍ፣ የዘላለም ተስፋችን ጥላ ነው። ሙሽራይቱ ለሙሽራዋ ራሷን እንደምታዘጋጅ፣ እናንተም ዛሬ እርስ በእርስ ተያይዛችሁ "እውነተኛው ሙሽራ ክርስቶስ በቅርብ ይመጣል" ብላችሁ መመስከራችሁ እጅግ የሚያስደንቅ ነው።እንኳ ደስ አላቹ እያልን የክርስቶስ ምጽአት የአማኙ የመጨረሻ ግብ ነው። ሰርግ በአንድ ቀን ተጀምሮ እንደሚያበቃ ሁሉ፣ የክርስቶስ መምጣትም የሰው ልጅ ታሪክ ተጠናቆ፣ ወደ ዘላለማዊው የእግዚአብሔር መንግሥት የሚሸጋገርበት የክብር ድልድይ ነው። ዛሬ የምንኖረው በምድር ላይ ቢሆንም፣ ልባችን ግን ወደ ሰማያዊው ሰርግ እና ወደዚያ ታላቅ የሙሽራው መምጣት ተቃኝቶ ይኖር ዘንድ የተገባ ነው:: ይሄንን ሰርግ ይታደሙ ዘንድ በሙሽራው በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ላለመኑ ሁሉ እድንናገር የወንጌል አማኝ ሁሉ ግዴታ ነው ዋናው ሙሽራ ጌታ ሊመጣ በደጅ ነው አሜን ማራናታ ጌታ ሆይ ቶሎ ና🙏 የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 669
12
ከኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የተላለፈ አስቸኳይ የጸሎት ጥሪ! "መከራ በሚደርስብህ ቀን ጥራኝ፤ እኔም አድንሃለሁ ፤ አንተም ታከብረኛለህ።" (መዝሙር 50:15) በደቡብ አ
ከኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የተላለፈ አስቸኳይ የጸሎት ጥሪ! "መከራ በሚደርስብህ ቀን ጥራኝ፤ እኔም አድንሃለሁ ፤ አንተም ታከብረኛለህ።" (መዝሙር 50:15) በደቡብ አፍሪካ ለሚኖሩ ውድ ወገኖቻችን በምድሪቱ ላይ ሰላም ይሆን ዘንድ ካውንስሉ በሀገር ውስጥና በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ወንጌላውያን አማኞችን ሁሉ ወደ እግዚአብሔር ፊት እንዲማልዱ ጥሪውን ያቀርባል። የምንጸልይ፣ የምንተባበር እና እርስ በእርስ የምንደጋገፍ ክርስቲያኖች እንደመሆናችን፣ ይህንን መልእክት ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) ለጸሎት ጥሪው እንዲቀላቀሉ አድርጉ። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ
2 040
13
https://youtu.be/vIt1CU3K1RM?si=wA7_JgnJv0CDQuuD
1 897
14
የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ከስደተኞች መውጫ ቀነ-ገደብ በፊት ማስጠንቀቂያ ሰጡ የስደተኞች መውጫ ቀነ-ገደብ ከመድረሱ በፊት በደቡብ አፍሪካ የፀረ-ስደተኛ ተቃውሞዎች ተከትሎ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎዛ+1
የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ከስደተኞች መውጫ ቀነ-ገደብ በፊት ማስጠንቀቂያ ሰጡ የስደተኞች መውጫ ቀነ-ገደብ ከመድረሱ በፊት በደቡብ አፍሪካ የፀረ-ስደተኛ ተቃውሞዎች ተከትሎ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎዛ ተቃዋሚዎች ከዛቻና ከሃይል ተግባር እንዲቆጠቡ ያሳሰቡ ሲሆን፣ ህጋዊ ስደተኞች በህግ የመጠበቅ መብት እንዳላቸው አስታውሰዋል። በደርባን የሚገኙ ጊዜያዊ የካምፕ ድንኳኖች እየፈረሱ ሲሆን፣ በርካታ ስደተኞች በሰነድ እጥረት፣ በመገለልና በስድብ ምክንያት ወደ ሀገራቸው ለመመለስ እየተገደዱ ነው። ለማክሰኞ በተፈቀዱት ሰልፎች ላይ ፖሊስ ባህላዊ የጦር መሳሪያዎችን መያዝ የከለከለ ሲሆን ባህላዊ መሣሪያዎችን በሚይዙት የዙሉ ብሔረሰብ አባላትና በፀጥታ ኃይሎች መካከል ውጥረት ሊፈጥር እንደሚችል ተሰግቷል። በዚህ ዓመት ከተቀሰቀሰው ተቃውሞ ወዲህ ከ12,000 በላይ ስደተኞች የተባረሩ ሲሆን፣ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ዜጎቻቸውን እየመለሱ ነው። በሀገሪቱ ሥር የሰደደው የውጭ ዜጎች ጥላቻ (Xenophobia) በዚህ ዓመት የሁለት ሰዎችን ሕይወት ቀጥፏል። መረጃው የቢቢሲ ነው የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 452
15
ቪዥን ኢንተርናሽናልዩኒቨርሲቲ በዘንድሮውም አመት በቢኤ ድግሪ፣ በማስተርስና በፒኤች ዲ በጣቃላይ 153 ተማሪዎቹን በደመቀ ሁኔታ አስመረቀ። ቪዥን ኢንተርናሽናል ኮሌጅ በተለያዩ የትምህርት መስኮች አሰ+7
ቪዥን ኢንተርናሽናልዩኒቨርሲቲ በዘንድሮውም አመት በቢኤ ድግሪ፣ በማስተርስና በፒኤች ዲ በጣቃላይ 153  ተማሪዎቹን በደመቀ ሁኔታ አስመረቀ። ቪዥን ኢንተርናሽናል ኮሌጅ በተለያዩ የትምህርት መስኮች አሰልጥኖ ያዘጋጃቸውን የ2018 ዓ.ም. ተማሪዎቹን ሰኔ 20 ቀን 2018 ዓ.ም. በልዩ ሥነ-ሥርዓት አስመርቋል። በዚህ ደማቅ የምረቃ በዓል ላይ የተመራቂ ቤተሰቦች፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። በዕለቱ የክብር እንግዳ ሆነው የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ፕሬዝዳንት ቄስ ደረጄ ጀምበሩ በምረቃቱ ላይ በመገኘት እንኳን ደስ አላችሁ' በማለት፣ ከተማረና ዕውቀት ካለው የሰው ኃይል ጋር አብሮ መስራት እጅግ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል። ቤተ ክርስቲያንም የወንጌል አማኝ ለሆኑት ወገኖች በሙሉ፦ “ይህ ጊዜ ወንጌልን የምንሰብክበትና የምንሠራበት ወቅት ነው። ለእዚህም እግዚአብሔር አዘጋጅቷችኋል፤ ስለዚህ በትጋት ልታገለግሉ ይገባል”የሚል መልእክት አስተላልፌዋለሁ። በመጨረሻም ኮሌጁ በተለያዩ የትምህርት ክፍሎች ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የሜደሊያና የደረጃ ሽልማት ያተበረከተ ሲሆን፣ የምረቃው ሥነ-ሥርዓት በጸሎትና በምስጋና ተጠናቋል
3 507
16
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ ፓስተር ዶክተር ጌትነት ለማ በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ባደረጉት ጉብኝት ተቋሙ የደረሰበት የቴክኖሎጂ ደረጃ+4
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ ፓስተር ዶክተር ጌትነት ለማ በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ባደረጉት ጉብኝት ተቋሙ የደረሰበት የቴክኖሎጂ ደረጃ እጅግ አስደናቂ መሆኑን ገለጹ። ጠቅላይ ጸሐፊው በጉብኝታቸው ወቅት እንደተናገሩት፣ ወደ ተቋሙ የመጡት ልምድ ለመውሰድና ሙያ ለመቅሰም ቢሆንም፣ በኢንስቲትዩቱ እየተከናወኑ ያሉ የቴክኖሎጂ ስራዎች ግን የሚበረታቱ ሆነው አግኝተዋቸዋል። በዕለቱ በነበራቸው ቆይታ በግብርና እና በተለያዩ ዘርፎች የተሰሩ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን መመልከታቸውንም አብራርተዋል። ካውንስሉ በቴክኖሎጂ ታግዞ አገልግሎቱን ይበልጥ ለማቅለል ማቀዱን የገለጹት ፓስተር ዶክተር ጌትነት፣ "ከካውንስል አንጻር ብዙ ሥራዎችን እንጠብቃለን" ብለዋል። ወደፊት ማገልገል የሚገባቸውን ሥራዎች ከተቋሙ ባለሙያዎች ጋር በመነጋገርና ቴክኖሎጂውን በመጠቀም፣ በካውንስሉ አገልግሎት የምወሰዱ ዜጎች በቀላሉ መስተናገድ የሚችሉበትን መንገድ ለማመቻቸት እንደሚሰራም ጠቁመዋል። ለኢቫንጄሊካል ዜና:-ቤተልሔም ደረጀ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 423
17
"በሌሎች ሀገራት ያየናቸውን አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ልጆች ተሰርተው በኢንስቲትዩቱ በማየታችን ደስ ብሎናል" ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌ
"በሌሎች ሀገራት ያየናቸውን አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ልጆች ተሰርተው በኢንስቲትዩቱ በማየታችን ደስ ብሎናል" ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 614
18
No text...
1 446
19
"በሌሎች ሀገራት ያየናቸውን አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ልጆች ተሰርተው በኢንስቲትዩቱ በማየታችን ደስ ብሎናል" ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ ከኢትዮጵያ ወንጌላውያን አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ዋ+9
"በሌሎች ሀገራት ያየናቸውን አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ልጆች ተሰርተው በኢንስቲትዩቱ በማየታችን ደስ ብሎናል" ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ ከኢትዮጵያ ወንጌላውያን አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ዋና መስሪያ ቤት የተውጣጡ አመራር እና ሰራተኞች የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን ጎበኝተዋል። የካውንስሉ ዋና ጸሐፊ ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ ቀደም ሲል በሌሎች ሀገራት ያዩዋቸውን ዘመናዊ የቴክኖሎጂ አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ልጆች ተሰርተው በኢንስቲትዩቱ ውስጥ በማየታቸው ከፍተኛ ደስታ ተሰምቷቸዋል። ፓስተሩ አክለውም ኢንስቲትዩቱ ለተለያዩ ተቋማትና ዘርፎች እያበረከተ ያለውን ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ስራዎች መመልከታቸውን ገልጸው፤ በካውንስሉ ስር አገልግሎት የሚያገኙ ተቋማት ፈጣንና የተሳለጠ አሰራር እንዲኖራቸው ከኢንስቲትዩቱ ጋር በጋራ በመስራት ምቹ አሰራር ለመዘርጋት እንደሚሰሩ አረጋግጠዋል። በጉብኝት መርሃ-ግብሩ ላይ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የዋና የዳይሬክተር ጽ/ቤት ኃላፊና የቴክኖሎጂ አማካሪ ሻምበል ይልማ (ዶ/ር) ኢንስቲትዩቱ በተለያዩ የአገልግሎት ዘርፎች እያከናወናቸው ያሉትን ስራዎች በተመለከተ ለጎብኝዎቹ ማብራሪያ ሰጥተዋል። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 080
20
"ወንጌልን ለመስበክ ለሚሰማራ ማንኛውም አካል ልዩ ፈቃድ አያስፈልገውም፤ ይሁን እንጂ ሊያጋጥሙ የሚችሉትን ተግዳሮቶችና አደጋዎች በሙሉ አስቀድሞ በመገምገምና በዝግጁነት መንፈስ መንቀሳቀስ ይኖርበታል፡
"ወንጌልን ለመስበክ ለሚሰማራ ማንኛውም አካል ልዩ ፈቃድ አያስፈልገውም፤ ይሁን እንጂ ሊያጋጥሙ የሚችሉትን ተግዳሮቶችና አደጋዎች በሙሉ አስቀድሞ በመገምገምና በዝግጁነት መንፈስ መንቀሳቀስ ይኖርበታል፡፡ በአንጻሩ፣ ህግን በመጣስና ባልተፈቀዱ ቦታዎች ላይ ወንጌልን በመስበክ ለሁከትና ለግጭት ምንጭ መሆን አይገባም፤ ምክንያቱም የወንጌል መሰረታዊ ዓላማና መልዕክት ሰላም ብቻ ነው፡፡ 'አትስበኩ' የሚል የህግ እገዳ ቢጣል እንኳ፣ ወንጌልን የመስበክ ተልዕኳችንን ከቶ አናቋርጥም፡፡ ወንጌልን የማትሰብክ ቤተክርስቲያን ቤተክርስቲያን የሚል ስም ሊኖራት አይችልም!!" ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ በወንጌል አላፍርም በወንጌል ያድናል ብዬ እናገራለሁ ገጠር ከተማ እሰብከዋለሁ እኔስ በወንጌል እንዴት አፍራለሁ ዕድሜ ዘሜነን እናገራለሁ ወንጌል ያሸንፋል ወንጌል ይታደጋል ወንጌል ሰው ያደርጋል ወንጌል ይለውጣል ወንጌልን ይዞ የምን መፍራት ተናገር እንጂ ላልሰሙት ወንጌልን ይዞ የለም ወደ ኋላ መሄድ እንጂ ከኢየሱስ ጋራ የምስራቹን እየስበከ በሽተኞችን እየሰበከ ኢየሱስ ሰጥቶን ሄዱዋል አደራ ተነስተን ዛሬ ወንጌል እንስራ በወንጌል አላፍርም........... ዓለም በልጁ ይጠቀለላል በእርሱ የሚያምን ከፍርዱ ይድናል
2 196