ar
Feedback
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

الذهاب إلى القناة على Telegram

ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

تُعد قناة የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC (@egbcc) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 10 803 مشتركاً، محتلاً المرتبة 8 637 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 3 101 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 10 803 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 10 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 708، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 60، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 20.37‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 8.76‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 2 198 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 945 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 8.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 11 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

10 803
المشتركون
+6024 ساعات
+4247 أيام
+70830 أيام

جاري تحميل البيانات...

سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
يونيو '26
يونيو '26
+658
في 69 قنوات
مايو '26
+237
في 1 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+220
في 3 قنوات
Get PRO
مارس '26
+99
في 1 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+125
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '26
+113
في 1 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+184
في 6 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+103
في 2 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+146
في 1 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+150
في 1 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+134
في 1 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+134
في 1 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+161
في 1 قنوات
Get PRO
مايو '25
+228
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+461
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '25
+380
في 4 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+244
في 1 قنوات
Get PRO
يناير '25
+386
في 1 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+374
في 3 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+152
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+349
في 1 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+107
في 1 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+240
في 1 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+409
في 1 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+604
في 3 قنوات
Get PRO
مايو '24
+868
في 3 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+443
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '24
+726
في 3 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+525
في 1 قنوات
Get PRO
يناير '24
+414
في 3 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+363
في 5 قنوات
Get PRO
نوفمبر '23
+186
في 8 قنوات
Get PRO
أكتوبر '23
+183
في 2 قنوات
Get PRO
سبتمبر '23
+128
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '23
+106
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '23
+180
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '23
+178
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '23
+127
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '23
+101
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '23
+169
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '23
+27
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '23
+51
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '22
+44
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '22
+36
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '22
+78
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '22
+51
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '22
+61
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '22
+67
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '22
+59
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '22
+49
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '22
+130
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '22
+82
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '22
+23
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '22
+46
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '21
+116
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '21
+29
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '21
+32
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '21
+94
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '21
+117
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '21
+169
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '21
+188
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '21
+34
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '21
+42
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '21
+530
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '21
+140
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '21
+1 734
في 0 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
11 يونيو+12
10 يونيو+60
09 يونيو+15
08 يونيو+37
07 يونيو+49
06 يونيو+30
05 يونيو+74
04 يونيو+160
03 يونيو+202
02 يونيو+2
01 يونيو+17
منشورات القناة
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ 5ኛው ዓመት ብሔራዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ሳምንት ክብረ በዓል በሁሉም የቤተ ክርስቲያኒቱ ማኀበራነ ምዕመናን ከሰኔ 8-14/ 2018 ዓ.ም በተለያዩ መር
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ 5ኛው ዓመት ብሔራዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ሳምንት ክብረ በዓል በሁሉም የቤተ ክርስቲያኒቱ ማኀበራነ ምዕመናን ከሰኔ 8-14/ 2018 ዓ.ም በተለያዩ መርሃግብሮች ይከበራል። የዘንድሮው ዓመት ክብረ በዓል "የእግዚአብሔር ቃል በሁሉም ቤተሰብ፥ በየዕለቱ" በሚል መሪ ቃል የሚከበር ሲሆን ስለ ቤተ ክርስቲያኒቱ የትርጉም አገልግሎት ይፀለያል፤ የቤተ ክርስቲያኒቱ መራሁት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ(Lexical Bible Reading Calendar) አጠቃቀም ግንዛቤ ይሰጣል፤ እንዲሁም ለትርጉም አገልግሎቱ ሥጦታ የማሰባሰብ ሥራዎች ይሰራሉ። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል

2
መንፈስ ቅዱስ እንኳን መጣህልን! በዓለ ሃምሳ የሁላችንም በዓል ነው! ታላቁ የምስጋና በዓል በድጋሚ ደርሷል! ለብዙ ዓመታት በታላቅ ድምቀት ስናከብረው የቆየነው እና የቤተክርስቲያናችን የሞገስ ማህተም
መንፈስ ቅዱስ እንኳን መጣህልን! በዓለ ሃምሳ የሁላችንም በዓል ነው! ታላቁ የምስጋና በዓል በድጋሚ ደርሷል! ለብዙ ዓመታት በታላቅ ድምቀት ስናከብረው የቆየነው እና የቤተክርስቲያናችን የሞገስ ማህተም የሆነው "በዓለ ሃምሳ"፣ ዘንድሮም በአርሞንዔም ተሃድሶ ቤተክርስቲያን እና በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል አዘጋጅነት ይከበራል። የእግዚአብሔርን ታላቅነት በጋራ እንድንመሰክር፣ የመንፈስ ቅዱስን መውረድ በአንድነት እንድንቀበል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። ይህ በዓል የሁላችንም ነው። ቀን፦ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም. ቦታ፦ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በታላቅ መንፈሳዊ ጉጉት እንጠብቃችኋለን! በአንድነት እንሰባሰብ፤ የእግዚአብሔርን ስም ከፍ ከፍ እናድርግ። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 465
3
የልጆችና ወጣቶች አገልግሎትን ለማጠናከር በሀረር ስልጠና ተካሄደ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ በምስራቅ ኢትዮጵያ ለሚገኙ የልጆችና ወጣቶች አገልጋዮች፣ ቄሶች እና ወንጌላውያን+9
የልጆችና ወጣቶች አገልግሎትን ለማጠናከር በሀረር ስልጠና ተካሄደ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ በምስራቅ ኢትዮጵያ ለሚገኙ የልጆችና ወጣቶች አገልጋዮች፣ ቄሶች እና ወንጌላውያን በሀረር ከተማ ስልጠና ሰጠች። “ሁለንተናዊ ዕድገት ለልጆችና ወጣቶቻችን” በሚል መሪ ቃል በተካሄደው በዚህ ስልጠና፡ ልጆችና ወጣቶች በመንፈሳዊ፣ በስነ-ምግባር እና በማህበራዊ ዘርፍ እንዲገነቡ፣ የተሰጣቸውን ጸጋ ተጠቅመው ለማህበረሰቡ በረከት እንዲሆኑ፣ በየቤተ ክርስቲያኑ የሚገኙ የቤተ መጻሕፍት አገልግሎቶች እንዲስፋፉ ትኩረት ተሰጥቷል። በዚሁ ጊዜም የተለያዩ መንፈሳዊ መጻሕፍትና የትምህርት ቁሳቁሶች ለታዳሚዎች በድጋፍ ተበርክተዋል። መካነ ኢየሱስ ቀጣይነት ያለው ስልጠና በተለያዩ ሲኖዶሶች እንደሚቀጥልም ታውቋል:: ኢቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ ምንጭ:- የልጆችና ወጣቶች አገልግሎት የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 072
4
በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ሆለታና አካባቢው ለሚገኙ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ስልጠና ተሰጠ። በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ሆለታና አካባቢው ለሚገኙ ቁልፍ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ግንቦ+4
በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ሆለታና አካባቢው ለሚገኙ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ስልጠና ተሰጠ። በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ሆለታና አካባቢው ለሚገኙ ቁልፍ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ግንቦት 29/2018 ዓ.ም ሥልጠና ተሰጥቷል። በሆለታ አከባቢ ከሚገኙ ዘጠኝ አጥቢያዎች እና ስድስት ሥርጭት ጣቢያዎች ለተውጣጡ 200 መሪዎች "ውጤታማ አመራር ለቤተ ክርስቲያን ዕድገት ያለው አስተዋጽኦ" በሚል ስልጠና የሰጡት የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ፕሬዚዳንት መጋቢ ደሣለኝ አበበ ናቸው። ስልጠናው ለወንጌል ሥርጭት ፣ ቤተ ክርስቲያን ተከላ እና ደቀ መዛሙርትን ከማፍራት አንጻር ወቅታዊ እንደሆነና ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ተገልጿል። ኢቫንጀሊካል ዜና: ሩት ዋቅጅራ መረጃውን ከቤተክርስቲያኑ ገፅ ላይ አገኘነው የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 616
5
https://youtu.be/CsAtjQJzApo
1 842
6
"እኔም ለእህቴ" በባህር ዳር ለ110 ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አደረገ "በአንድ ልብ ለትውልድ" የበጎ አድራጎት ድርጅት በስሩ ከሚያከናውናቸው ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው "እኔም ለእህቴ"፣ በ
"እኔም ለእህቴ" በባህር ዳር ለ110 ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አደረገ "በአንድ ልብ ለትውልድ" የበጎ አድራጎት ድርጅት በስሩ ከሚያከናውናቸው ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው "እኔም ለእህቴ"፣ በባህር ዳር ከተማ በሚገኘው ግዮን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሚገኙ 110 ሴት ተማሪዎች የሁለት ዓመት የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አድርጓል። ዓላማውም በንጽህና መጠበቂያ እጦት ምክንያት ትምህርታቸውን እንዳያቋርጡ ሴት ተማሪዎችን መደገፍነው:: በባህር ዳር ከተማ የግዮን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሁለት ዓመት የሚበቃ ጥራቱን የጠበቀ የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ለ110 ያህል ተማሪዎች ተጠቃሚዎችም እንዲሆኑ ተደርጓል:: ከትምህርት ቤት ባሻገር በማረሚያ ተቋማት፣ በጦርነትና በተፈጥሮ አደጋ ለተጎዱ ሴቶች የድጋፍ እጃቸውን መዘርጋት። የድርጅቱ መስራችና ዳይሬክተር ነብይት ማራናታ ተክለሰንበት እንደገለጹት፣ ድርጅቱ ባለፉት 10 ዓመታት በርካታ እህቶችን የመደገፍ ስራ ሲሰራ ቆይቷል። በቀጣይም ይህንን በጎ ተግባር በባህር ዳር እና በሌሎች አካባቢዎች አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገልጿል። እትቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ! የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
2 694
7
"እኔም ለእህቴ" በባህር ዳር ለ110 ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አደረገ "በአንድ ልብ ለትውልድ" የበጎ አድራጎት ድርጅት በስሩ ከሚያከናውናቸው ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው "እኔም ለእህቴ"፣ በ
"እኔም ለእህቴ" በባህር ዳር ለ110 ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አደረገ "በአንድ ልብ ለትውልድ" የበጎ አድራጎት ድርጅት በስሩ ከሚያከናውናቸው ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው "እኔም ለእህቴ"፣ በባህር ዳር ከተማ በሚገኘው ግዮን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሚገኙ 110 ሴት ተማሪዎች የሁለት ዓመት የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አድርጓል። ዓላማውም በንጽህና መጠበቂያ እጦት ምክንያት ትምህርታቸውን እንዳያቋርጡ ሴት ተማሪዎችን መደገፍነው:: በባህር ዳር ከተማ የግዮን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሁለት ዓመት የሚበቃ ጥራቱን የጠበቀ የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ለ110 ያህል ተማሪዎች ተጠቃሚዎችም እንዲሆኑ ተደርጓል:: ከትምህርት ቤት ባሻገር በማረሚያ ተቋማት፣ በጦርነትና በተፈጥሮ አደጋ ለተጎዱ ሴቶች የድጋፍ እጃቸውን መዘርጋት። የድርጅቱ መስራችና ዳይሬክተር ነብይት ማራናታ ተክለሰንበት እንደገለጹት፣ ድርጅቱ ባለፉት 10 ዓመታት በርካታ እህቶችን የመደገፍ ስራ ሲሰራ ቆይቷል። በቀጣይም ይህንን በጎ ተግባር በባህር ዳር እና በሌሎች አካባቢዎች አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገልጿል። እትቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ! የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
1
8
ውድ የኢቫንጀሊካል ሚዲያ (Evangelical MEDIA) የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ! ቤተሰቦች፤ ወቅታዊ፣ ፈጣንና ታማኝ መረጃዎችን በተለያዩ የማ
ውድ የኢቫንጀሊካል ሚዲያ (Evangelical MEDIA) የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ! ቤተሰቦች፤ ወቅታዊ፣ ፈጣንና ታማኝ መረጃዎችን በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን እያቀረብንላችሁ እንገኛለን። በየትኛውም ቦታ ሆናችሁ መረጃዎቻችንን ለማግኘት የሚከተሉትን ገጾቻችንን ይከተሉ፦
2 923
9
📖የወንጌል አርበኞች🛡 ብዙ ያልተነገረላቸው፡ ብዙ ያልተጮኸላቸው ነገር ግን መሠረት የሆኑን ድንቅ አባቶች አሉን! በኢትዮጵያ ምድር የወንጌል አገልግሎት ዋጋ የከፈሉ በብዙ ውጣውረድ የወንጌል ተጋድሎ ያደረጉ አባቶቻችንን የምንዳስስበት መሠናዶ ጀምረ 💢ይህን link በመጫን ታሪካችንን እንቃኝ 🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻 https://youtu.be/OGR1QApbKOY
2 249
10
ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው! የተከበራችሁ የወንጌል አማኞች እንደ ክርስቶስ ተከታዮች ለሀገራችን ሰላም፣ ፍትሕ፣ መልካም ሥርዓት፣ ሀገራዊ መረጋጋት እና የተሻለ የወደፊት ተስፋ እየጸለይን፣ የዜግነት ግዴ
ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው! የተከበራችሁ የወንጌል አማኞች እንደ ክርስቶስ ተከታዮች ለሀገራችን ሰላም፣ ፍትሕ፣ መልካም ሥርዓት፣ ሀገራዊ መረጋጋት እና የተሻለ የወደፊት ተስፋ እየጸለይን፣ የዜግነት ግዴታችንን በአግባቡ እንወጣ። እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ፤ ለሕዝባችንም ዘላቂ ሰላምን፣ መረጋጋትን፣ ፍትሕን እና መልካም ተስፋን ያድርግ። ፓስተር ዶክተር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሀፊ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 440
11
ውድ የወንጌል አማኞች እና መላው ኢትዮጵያውያን! ዛሬ የሀገራችን ኢትዮጵያ 7ተኛው ብሔራዊ የምርጫ ቀን ነው። ይህ ቀን የዜግነት መብታችንንና ኃላፊነታችንን በተግባር የምናሳይበት፣ ለሀገራችን የወደፊት
ውድ የወንጌል አማኞች እና መላው ኢትዮጵያውያን! ዛሬ የሀገራችን ኢትዮጵያ 7ተኛው ብሔራዊ የምርጫ ቀን ነው። ይህ ቀን የዜግነት መብታችንንና ኃላፊነታችንን በተግባር የምናሳይበት፣ ለሀገራችን የወደፊት አቅጣጫ አስተዋፅኦ የምናደርግበት አጋጣሚ ነው ። ስለዚህ ሁላችንም በከፍተኛ የዜግነት ስሜት፣ በኃላፊነት፣ በብስለት እና በፍጹም ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ተሞልተን ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በመሄድ ድምፃችንን እንስጥ። የፖለቲካ አመለካከታችን እና ምርጫችን ሊለያይ ቢችልም፣ ለሀገራችን ያለን ፍቅር፣ ለሰላም ያለን ቁርጠኝነት፣ ለእውነት ያለን አክብሮት እና ለእርስ በርስ ያለን ክብር ግን የሚያስተሳስረን የጋራ እሴት ሆኖ ሊቀጥል ይገባል። በዚህ ወሳኝ ወቅት ከሚያከፋፍሉ አስተያየቶች፣ ከጥላቻ ንግግሮች እና ከማንኛውም ዓይነት ትንኮሳ ራሳችንን በመጠበቅ፣ የመከባበርን፣ የመቻቻልን እና የሀገራዊ አንድነትን እሴቶች እናጠናክር። የተከበራችሁ የወንጌል አማኞች እንደ ክርስቶስ ተከታዮች ለሀገራችን ሰላም፣ ፍትሕ፣ መልካም ሥርዓት፣ ሀገራዊ መረጋጋት እና የተሻለ የወደፊት ተስፋ እየጸለይን፣ የዜግነት ግዴታችንን በአግባቡ እንወጣ። እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ፤ ለሕዝባችንም ዘላቂ ሰላምን፣ መረጋጋትን፣ ፍትሕን እና መልካም ተስፋን ያድርግ። ፓስተር ዶክተር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሀፊ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
2 108
12
ውድ የወንጌል አማኞች እና መላው ኢትዮጵያውያን! ዛሬ የሀገራችን ኢትዮጵያ 7ተኛው ብሔራዊ የምርጫ ቀን ነው። ይህ ቀን የዜግነት መብታችንንና ኃላፊነታችንን በተግባር የምናሳይበት፣ ለሀገራችን የወደፊት
ውድ የወንጌል አማኞች እና መላው ኢትዮጵያውያን! ዛሬ የሀገራችን ኢትዮጵያ 7ተኛው ብሔራዊ የምርጫ ቀን ነው። ይህ ቀን የዜግነት መብታችንንና ኃላፊነታችንን በተግባር የምናሳይበት፣ ለሀገራችን የወደፊት አቅጣጫ አስተዋፅኦ የምናደርግበት አጋጣሚ ነው ። ስለዚህ ሁላችንም በከፍተኛ የዜግነት ስሜት፣ በኃላፊነት፣ በብስለት እና በፍጹም ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ተሞልተን ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በመሄድ ድምፃችንን እንስጥ። የፖለቲካ አመለካከታችን እና ምርጫችን ሊለያይ ቢችልም፣ ለሀገራችን ያለን ፍቅር፣ ለሰላም ያለን ቁርጠኝነት፣ ለእውነት ያለን አክብሮት እና ለእርስ በርስ ያለን ክብር ግን የሚያስተሳስረን የጋራ እሴት ሆኖ ሊቀጥል ይገባል። በዚህ ወሳኝ ወቅት ከሚያከፋፍሉ አስተያየቶች፣ ከጥላቻ ንግግሮች እና ከማንኛውም ዓይነት ትንኮሳ ራሳችንን በመጠበቅ፣ የመከባበርን፣ የመቻቻልን እና የሀገራዊ አንድነትን እሴቶች እናጠናክር። የተከበራችሁ የወንጌል አማኞች እንደ ክርስቶስ ተከታዮች ለሀገራችን ሰላም፣ ፍትሕ፣ መልካም ሥርዓት፣ ሀገራዊ መረጋጋት እና የተሻለ የወደፊት ተስፋ እየጸለይን፣ የዜግነት ግዴታችንን በአግባቡ እንወጣ። እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ፤ ለሕዝባችንም ዘላቂ ሰላምን፣ መረጋጋትን፣ ፍትሕን እና መልካም ተስፋን ያድርግ። ፓስተር ዶክተር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሀፊ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
132
13
ውድ የኢቫንጀሊካል ሚዲያ (Evangelical MEDIA) የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ! ቤተሰቦች፤ ወቅታዊ፣ ፈጣንና ታማኝ መረጃዎችን በተለያዩ የማ
ውድ የኢቫንጀሊካል ሚዲያ (Evangelical MEDIA) የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ! ቤተሰቦች፤ ወቅታዊ፣ ፈጣንና ታማኝ መረጃዎችን በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን እያቀረብንላችሁ እንገኛለን። በየትኛውም ቦታ ሆናችሁ መረጃዎቻችንን ለማግኘት የሚከተሉትን ገጾቻችንን ይከተሉ፦ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ 0991827226 ላይ ያገኙናል
1 940
14
በብዞዎቻቹ ጥያቄ መሰረት ዛሬ ጀምረናል🎉 📖የወንጌል አርበኞች🛡 ብዙ ያልተነገረላቸው፡ ብዙ ያልተጮኸላቸው ነገር ግን መሠረት የሆኑን ድንቅ አባቶች አሉን! በኢትዮጵያ ምድር የወንጌል አገልግሎት ዋጋ የከፈሉ በብዙ ውጣውረድ የወንጌል ተጋድሎ ያደረጉ አባቶቻችንን የምንዳስስበት መሠናዶ ጀምረ 💢ይህን link በመጫን ታሪካችንን እንቃኝ 🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻 https://youtu.be/OGR1QApbKOY
2 368
15
https://youtu.be/OGR1QApbKOY
501
16
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ሀገራዊ የጾም ጸሎት መርሃግብር አካሄደ ግንቦት 19 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ሀገራዊ የጾም
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ሀገራዊ የጾም ጸሎት መርሃግብር አካሄደ ግንቦት 19 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ሀገራዊ የጾም ጸሎት መርሃግብር በኢንተርናሽናል ኢቫንጀሊካል ቸርች አካሄዷል :: በተዘጋጀው ሀገራዊ የጾም ጸሎት መርሃ ግብር ላይ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቃላይ ጸሃፊ መጋቢ ዶ/ር ጌትነት ለማ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን በመልዕክታቸውም ትውልድ ተሻጋሪ የሆነ ነገርን ሰርቶ ለማለፍ ጸሎት ወሳኝ ነገር እንደሆነ ተናግረዋል። በተካሄደው የጸሎት መርሀ ግብር ላይም መጋቢ ንፍታሌም ቃለ እግዚአብሔር ያካፈሉ ሲሆን በመርሀ ግብሩ ላይ ከተለያዩ ቤተ እምነቶች እና ሕብረቶች የተወጣጡ ወንጌል አማኞች በተገኙበት ፊታችን ያለውን ሀገራዊ ምርጫን ጨምሮ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ጸሎትና ተደርጓል። ኢቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ .Youtube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 955
17
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ htt
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 296
18
ጥብቅ ማሳሰቢያ ለካውንስሉ አባላት በሙሉ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕላንና ልማት ቢሮ ነው በማለት የቤተ ክርስቲያንን ዳታ የሚጠይቁ አካላት በየ ቤተ ክርስቲያኑ እየተንቀሳቀሱ እንዳለ ከአባሎቻች
ጥብቅ ማሳሰቢያ ለካውንስሉ አባላት በሙሉ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕላንና ልማት ቢሮ ነው በማለት የቤተ ክርስቲያንን ዳታ የሚጠይቁ አካላት በየ ቤተ ክርስቲያኑ እየተንቀሳቀሱ እንዳለ ከአባሎቻችን መረጃ ደርሶናል ። በዚሁ መሰረት መረጃ የሚፈልጉ ትክክለኛ አካላት ካሉ በካውንስሉ በኩል ጥያቄውን አቅርበው እና አስፈላጊነቱን አስረድተው ወደ አባሎቻችን መሄድ የሚችሉ በመሆኑ የካውንስሉ አባላት ጥንቃቄ እንድታደርጉ እናሳስባለን ። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 980
19
የመሠረተ ክርስቶስ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን #በጣሊያን ተተከለች። የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን በአውሮፓ ጣሊያን ሀገር ስትተከል የቤተ ክርስቲያኒቱ ፕሬዚዳንት መጋቢ ደሳለኝ አበበ በስፍራው በመገ+3
የመሠረተ ክርስቶስ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን #በጣሊያን ተተከለች። የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን በአውሮፓ ጣሊያን ሀገር ስትተከል የቤተ ክርስቲያኒቱ ፕሬዚዳንት መጋቢ ደሳለኝ አበበ በስፍራው በመገኘት የመሪዎች ስልጠና ሲሰጡ ለአጥቢያዋ መጋቢ ሎረንሶ ፓጋኖ ጸሎት አድርገዋል። የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን "#አጀንዳ_2819" ወንጌል ዋነኛ አጀንዳችን ነው በሚል መሪ ቃል ወንጌል በሀገር ውስጥና በተለያዩ የዓለም ሐገራት እንዲስፋፋ ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ላይ ትገኛለች። በዚሁ መሠረት በሀገር ውስጥ ካለፉት ስድስት ዓመታት ወዲህ ብቻ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያናት ባልደረሱባቸው 140 ወረዳዎች የስብከተ-ወንጌል ጣቢያዎች ተተክለዋል። ይህ የሀገር ውስጥ የወንጌል እንቅስቃሴ ድንበር ተሻግሮ ሚሲዮናውያንን ከኢትዮጵያ ውጪ መላክ የተቻለ ሲሆን እኤአ ሐምሌ እና ነሐሴ 2025 በጣሊያን ሀገር ሚላን ከተማ ከመንግስት ሕጋዊ ፈቃድ ያገኘችውና በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ዋናው ቢሮ የቅርብ ክትትል ሲደረግላት የቆየችው አጥቢያ በዚሁ አግባብ በይፋ አገልግሎቷን ጀምራለች። መረጃውን ከቤተክርስቲያኒቱ ድህረ ገጽ አገኘነው። ለኢቫንጄሊካል ዜና አስጨናቂ ሀብታሙ
3 617
20
ሃይማኖታዊ ዕሴቶቻችን ለዘላቂ ሰላማችን” በሚል መሪ ሐሳብ ሀገር አቀፍ የጸሎት መርሐ ግብር ተካሄደ ዛሬ ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በአራዳ ፓርክ ባዘጋጀው “ሃ
ሃይማኖታዊ ዕሴቶቻችን ለዘላቂ ሰላማችን” በሚል መሪ ሐሳብ ሀገር አቀፍ የጸሎት መርሐ ግብር ተካሄደ ዛሬ ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በአራዳ ፓርክ ባዘጋጀው “ሃይማኖታዊ ዕሴቶቻችን ለዘላቂ ሰላማችን” በተሰኘው ሀገር አቀፍ የአደባባይ የሰላምና አብሮነት የጸሎት መርሐ ግብር ላይ፤ የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል መሪዎች ተሳትፈዋል። በመርሐ ግብሩ ላይ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ፀሐፊ መጋቢ ዶ/ር ጌትነት ለማ የወንጌል አማኞችን በመወከል ንግግር በማድረግ የጸሎት ክፍለ ጊዜ አስጀምረዋል። መጋቢ ዶ/ር ጌትነት በንግግራቸው ከመጽሐፍ ቅዱስ መጽሐፈ ነገስት ካልዕ ምዕራፍ 6 ከቁጥር 1 እስከ 7 ያለውን የእግዚአብሔርን ቃል በማንበብ መልዕክት አስተላልፈዋል። አምላክ በምህረቱ ምድሪቱን እንዲያስባት፣ ሰላማችንን እንዲጠብቅ እና በሀገሪቱ ዙሪያ ያለው ነገር ሁሉ በእግዚአብሔር ጥበቃ ስር እንዲሆን በማሳሰብ፤ ምዕመናን በዚህ ርዕስ ላይ በርትተው እንዲጸልዩ ጥሪ አቅርበዋል። ይህንንም ተከትሎ ጠቅላይ ፀሐፊው ጸሎቱን እንዲመሩ የካውንስሉን ፕሬዝዳንት ቄስ ደረጀ ጀምበሩን ወደ መድረክ የጋበዙ ሲሆን፤ ቄስ ደረጀም ስለ ምድሪቱ ሰላም፣ ስለ ህዝቡ አንድነት፣ እንዲሁም ስለ እግዚአብሔር ምህረትና ጣልቃ ገብነት አበክረው በሰፊው ጸሎት አቅርበዋል። ለኢቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ
2 544