es
Feedback
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

Ir al canal en Telegram

ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

El canal የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC (@egbcc) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 11 290 suscriptores, ocupando la posición 8 106 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 959 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 11 290 suscriptores.

Según los últimos datos del 03 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 907, y en las últimas 24 horas de 8, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 15.30%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 8.79% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 1 725 visualizaciones. En el primer día suele acumular 991 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 15.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 04 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

11 290
Suscriptores
+824 horas
+1027 días
+90730 días

Carga de datos en curso...

Nube de Etiquetas
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Menciones Entrantes y Salientes
---
---
---
---
---
---
Atraer Suscriptores
julio '26
julio '26
+54
en 0 canales
junio '26
+1 092
en 71 canales
Get PRO
mayo '26
+237
en 1 canales
Get PRO
abril '26
+220
en 3 canales
Get PRO
marzo '26
+99
en 1 canales
Get PRO
febrero '26
+125
en 0 canales
Get PRO
enero '26
+113
en 1 canales
Get PRO
diciembre '25
+184
en 6 canales
Get PRO
noviembre '25
+103
en 2 canales
Get PRO
octubre '25
+146
en 1 canales
Get PRO
septiembre '25
+150
en 1 canales
Get PRO
agosto '25
+134
en 1 canales
Get PRO
julio '25
+134
en 1 canales
Get PRO
junio '25
+161
en 1 canales
Get PRO
mayo '25
+228
en 0 canales
Get PRO
abril '25
+461
en 0 canales
Get PRO
marzo '25
+380
en 4 canales
Get PRO
febrero '25
+244
en 1 canales
Get PRO
enero '25
+386
en 1 canales
Get PRO
diciembre '24
+374
en 3 canales
Get PRO
noviembre '24
+152
en 0 canales
Get PRO
octubre '24
+349
en 1 canales
Get PRO
septiembre '24
+107
en 1 canales
Get PRO
agosto '24
+240
en 1 canales
Get PRO
julio '24
+409
en 1 canales
Get PRO
junio '24
+604
en 3 canales
Get PRO
mayo '24
+868
en 3 canales
Get PRO
abril '24
+443
en 0 canales
Get PRO
marzo '24
+726
en 3 canales
Get PRO
febrero '24
+525
en 1 canales
Get PRO
enero '24
+414
en 3 canales
Get PRO
diciembre '23
+363
en 5 canales
Get PRO
noviembre '23
+186
en 8 canales
Get PRO
octubre '23
+183
en 2 canales
Get PRO
septiembre '23
+128
en 0 canales
Get PRO
agosto '23
+106
en 0 canales
Get PRO
julio '23
+180
en 0 canales
Get PRO
junio '23
+178
en 0 canales
Get PRO
mayo '23
+127
en 0 canales
Get PRO
abril '23
+101
en 0 canales
Get PRO
marzo '23
+169
en 0 canales
Get PRO
febrero '23
+27
en 0 canales
Get PRO
enero '23
+51
en 0 canales
Get PRO
diciembre '22
+44
en 0 canales
Get PRO
noviembre '22
+36
en 0 canales
Get PRO
octubre '22
+78
en 0 canales
Get PRO
septiembre '22
+51
en 0 canales
Get PRO
agosto '22
+61
en 0 canales
Get PRO
julio '22
+67
en 0 canales
Get PRO
junio '22
+59
en 0 canales
Get PRO
mayo '22
+49
en 0 canales
Get PRO
abril '22
+130
en 0 canales
Get PRO
marzo '22
+82
en 0 canales
Get PRO
febrero '22
+23
en 0 canales
Get PRO
enero '22
+46
en 0 canales
Get PRO
diciembre '21
+116
en 0 canales
Get PRO
noviembre '21
+29
en 0 canales
Get PRO
octubre '21
+32
en 0 canales
Get PRO
septiembre '21
+94
en 0 canales
Get PRO
agosto '21
+117
en 0 canales
Get PRO
julio '21
+169
en 0 canales
Get PRO
junio '21
+188
en 0 canales
Get PRO
mayo '21
+34
en 0 canales
Get PRO
abril '21
+42
en 0 canales
Get PRO
marzo '21
+530
en 0 canales
Get PRO
febrero '21
+140
en 0 canales
Get PRO
enero '21
+1 734
en 0 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
04 julio+16
03 julio+8
02 julio+11
01 julio+19
Publicaciones del Canal
2
"ተፈጥሮን መንከባከብ የእግዚአብሔርን መለኮታዊ ቃል መጠበቅ እና ማክበር ነው" የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ፀሐፊ ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ ወንጌል አ
"ተፈጥሮን መንከባከብ የእግዚአብሔርን መለኮታዊ ቃል መጠበቅ እና ማክበር ነው" የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ፀሐፊ ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ፀሐፊ ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ ከአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ጋር ባደረጉት ቆይታ:- "ተፈጥሮን መንከባከብ የእግዚአብሔርን መለኮታዊ ቃል መጠበቅ እና ማክበር ነው" ሲሉ ተናገሩ። ምድር እንድታበቀል የሰው ልጅም ተፈጥሮን እንዲጠብቅ እና እንዲከባከብ ታዟል ያሉት ጠቅላይ ፀኃፊው ፣ ከኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ አንድ ቀጥር አስራ አንድ እስከ አስራ ሶስት ላይ ያለውን ቃል በመጥቀስ ነው። ምድር በውስጧም የምታበቅላቸውን ተክሎች መትከል፣ መንከባከብ እና መጠበቅ የመንግስት ወይም የሳይንቲስቶች ትዕዛዝ ሳይሆን የእግዚአብሔር ቃል ትዕዛዝ መሆኑን አማኙ ማህበረሰብ ሊገነዘብ እንደሚገባ ተግረዋል። አክለውም “ጊዜው የክረምት ወቅት እንደመሆኑና ተማሪዎች ከትምህርት የሚያርፉበት ጊዜ እንደመሆኑ ችግኞችን በመትከልና ተፈጥሮን በመንከባከብ እንዲያሳልፉ መክረዋል። ለኢቫንጀሊካል ቲቪ፡ ዮናታን ዳዊት የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia 📞 0991827226 ላይ ያገኙናል
930
3
https://youtu.be/tHO0MmlqXaY?si=VGPBqLv9awvALeyf
923
4
https://youtu.be/WQfo8SbmJVw
1 243
5
https://youtu.be/WTGPnJEre8Y
1 298
6
የበጉ ሰርግ ስለ ደረሰ፣ ሙሽራይቱም ራሷን አዘጋጅታለች" (ራእይ 19፡7) ሙሽሮች፣ ዛሬ በምድራዊ ህይወታችሁ የጀመራችሁት ይህ የጋብቻ ምዕራፍ፣ የዘላለም ተስፋችን ጥላ ነው። ሙሽራይቱ ለሙሽራዋ ራሷን
የበጉ ሰርግ ስለ ደረሰ፣ ሙሽራይቱም ራሷን አዘጋጅታለች" (ራእይ 19፡7) ሙሽሮች፣ ዛሬ በምድራዊ ህይወታችሁ የጀመራችሁት ይህ የጋብቻ ምዕራፍ፣ የዘላለም ተስፋችን ጥላ ነው። ሙሽራይቱ ለሙሽራዋ ራሷን እንደምታዘጋጅ፣ እናንተም ዛሬ እርስ በእርስ ተያይዛችሁ "እውነተኛው ሙሽራ ክርስቶስ በቅርብ ይመጣል" ብላችሁ መመስከራችሁ እጅግ የሚያስደንቅ ነው።እንኳ ደስ አላቹ እያልን የክርስቶስ ምጽአት የአማኙ የመጨረሻ ግብ ነው። ሰርግ በአንድ ቀን ተጀምሮ እንደሚያበቃ ሁሉ፣ የክርስቶስ መምጣትም የሰው ልጅ ታሪክ ተጠናቆ፣ ወደ ዘላለማዊው የእግዚአብሔር መንግሥት የሚሸጋገርበት የክብር ድልድይ ነው። ዛሬ የምንኖረው በምድር ላይ ቢሆንም፣ ልባችን ግን ወደ ሰማያዊው ሰርግ እና ወደዚያ ታላቅ የሙሽራው መምጣት ተቃኝቶ ይኖር ዘንድ የተገባ ነው:: ይሄንን ሰርግ ይታደሙ ዘንድ በሙሽራው በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ላለመኑ ሁሉ እድንናገር የወንጌል አማኝ ሁሉ ግዴታ ነው ዋናው ሙሽራ ጌታ ሊመጣ በደጅ ነው አሜን ማራናታ ጌታ ሆይ ቶሎ ና🙏 የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 306
7
ከኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የተላለፈ አስቸኳይ የጸሎት ጥሪ! "መከራ በሚደርስብህ ቀን ጥራኝ፤ እኔም አድንሃለሁ ፤ አንተም ታከብረኛለህ።" (መዝሙር 50:15) በደቡብ አ
ከኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የተላለፈ አስቸኳይ የጸሎት ጥሪ! "መከራ በሚደርስብህ ቀን ጥራኝ፤ እኔም አድንሃለሁ ፤ አንተም ታከብረኛለህ።" (መዝሙር 50:15) በደቡብ አፍሪካ ለሚኖሩ ውድ ወገኖቻችን በምድሪቱ ላይ ሰላም ይሆን ዘንድ ካውንስሉ በሀገር ውስጥና በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ወንጌላውያን አማኞችን ሁሉ ወደ እግዚአብሔር ፊት እንዲማልዱ ጥሪውን ያቀርባል። የምንጸልይ፣ የምንተባበር እና እርስ በእርስ የምንደጋገፍ ክርስቲያኖች እንደመሆናችን፣ ይህንን መልእክት ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) ለጸሎት ጥሪው እንዲቀላቀሉ አድርጉ። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ
1 558
8
https://youtu.be/vIt1CU3K1RM?si=wA7_JgnJv0CDQuuD
1 598
9
የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ከስደተኞች መውጫ ቀነ-ገደብ በፊት ማስጠንቀቂያ ሰጡ የስደተኞች መውጫ ቀነ-ገደብ ከመድረሱ በፊት በደቡብ አፍሪካ የፀረ-ስደተኛ ተቃውሞዎች ተከትሎ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎዛ+1
የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ከስደተኞች መውጫ ቀነ-ገደብ በፊት ማስጠንቀቂያ ሰጡ የስደተኞች መውጫ ቀነ-ገደብ ከመድረሱ በፊት በደቡብ አፍሪካ የፀረ-ስደተኛ ተቃውሞዎች ተከትሎ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎዛ ተቃዋሚዎች ከዛቻና ከሃይል ተግባር እንዲቆጠቡ ያሳሰቡ ሲሆን፣ ህጋዊ ስደተኞች በህግ የመጠበቅ መብት እንዳላቸው አስታውሰዋል። በደርባን የሚገኙ ጊዜያዊ የካምፕ ድንኳኖች እየፈረሱ ሲሆን፣ በርካታ ስደተኞች በሰነድ እጥረት፣ በመገለልና በስድብ ምክንያት ወደ ሀገራቸው ለመመለስ እየተገደዱ ነው። ለማክሰኞ በተፈቀዱት ሰልፎች ላይ ፖሊስ ባህላዊ የጦር መሳሪያዎችን መያዝ የከለከለ ሲሆን ባህላዊ መሣሪያዎችን በሚይዙት የዙሉ ብሔረሰብ አባላትና በፀጥታ ኃይሎች መካከል ውጥረት ሊፈጥር እንደሚችል ተሰግቷል። በዚህ ዓመት ከተቀሰቀሰው ተቃውሞ ወዲህ ከ12,000 በላይ ስደተኞች የተባረሩ ሲሆን፣ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ዜጎቻቸውን እየመለሱ ነው። በሀገሪቱ ሥር የሰደደው የውጭ ዜጎች ጥላቻ (Xenophobia) በዚህ ዓመት የሁለት ሰዎችን ሕይወት ቀጥፏል። መረጃው የቢቢሲ ነው የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 146
10
ቪዥን ኢንተርናሽናልዩኒቨርሲቲ በዘንድሮውም አመት በቢኤ ድግሪ፣ በማስተርስና በፒኤች ዲ በጣቃላይ 153 ተማሪዎቹን በደመቀ ሁኔታ አስመረቀ። ቪዥን ኢንተርናሽናል ኮሌጅ በተለያዩ የትምህርት መስኮች አሰ+7
ቪዥን ኢንተርናሽናልዩኒቨርሲቲ በዘንድሮውም አመት በቢኤ ድግሪ፣ በማስተርስና በፒኤች ዲ በጣቃላይ 153  ተማሪዎቹን በደመቀ ሁኔታ አስመረቀ። ቪዥን ኢንተርናሽናል ኮሌጅ በተለያዩ የትምህርት መስኮች አሰልጥኖ ያዘጋጃቸውን የ2018 ዓ.ም. ተማሪዎቹን ሰኔ 20 ቀን 2018 ዓ.ም. በልዩ ሥነ-ሥርዓት አስመርቋል። በዚህ ደማቅ የምረቃ በዓል ላይ የተመራቂ ቤተሰቦች፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። በዕለቱ የክብር እንግዳ ሆነው የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ፕሬዝዳንት ቄስ ደረጄ ጀምበሩ በምረቃቱ ላይ በመገኘት እንኳን ደስ አላችሁ' በማለት፣ ከተማረና ዕውቀት ካለው የሰው ኃይል ጋር አብሮ መስራት እጅግ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል። ቤተ ክርስቲያንም የወንጌል አማኝ ለሆኑት ወገኖች በሙሉ፦ “ይህ ጊዜ ወንጌልን የምንሰብክበትና የምንሠራበት ወቅት ነው። ለእዚህም እግዚአብሔር አዘጋጅቷችኋል፤ ስለዚህ በትጋት ልታገለግሉ ይገባል”የሚል መልእክት አስተላልፌዋለሁ። በመጨረሻም ኮሌጁ በተለያዩ የትምህርት ክፍሎች ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የሜደሊያና የደረጃ ሽልማት ያተበረከተ ሲሆን፣ የምረቃው ሥነ-ሥርዓት በጸሎትና በምስጋና ተጠናቋል
2 831
11
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ ፓስተር ዶክተር ጌትነት ለማ በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ባደረጉት ጉብኝት ተቋሙ የደረሰበት የቴክኖሎጂ ደረጃ+4
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ ፓስተር ዶክተር ጌትነት ለማ በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ባደረጉት ጉብኝት ተቋሙ የደረሰበት የቴክኖሎጂ ደረጃ እጅግ አስደናቂ መሆኑን ገለጹ። ጠቅላይ ጸሐፊው በጉብኝታቸው ወቅት እንደተናገሩት፣ ወደ ተቋሙ የመጡት ልምድ ለመውሰድና ሙያ ለመቅሰም ቢሆንም፣ በኢንስቲትዩቱ እየተከናወኑ ያሉ የቴክኖሎጂ ስራዎች ግን የሚበረታቱ ሆነው አግኝተዋቸዋል። በዕለቱ በነበራቸው ቆይታ በግብርና እና በተለያዩ ዘርፎች የተሰሩ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን መመልከታቸውንም አብራርተዋል። ካውንስሉ በቴክኖሎጂ ታግዞ አገልግሎቱን ይበልጥ ለማቅለል ማቀዱን የገለጹት ፓስተር ዶክተር ጌትነት፣ "ከካውንስል አንጻር ብዙ ሥራዎችን እንጠብቃለን" ብለዋል። ወደፊት ማገልገል የሚገባቸውን ሥራዎች ከተቋሙ ባለሙያዎች ጋር በመነጋገርና ቴክኖሎጂውን በመጠቀም፣ በካውንስሉ አገልግሎት የምወሰዱ ዜጎች በቀላሉ መስተናገድ የሚችሉበትን መንገድ ለማመቻቸት እንደሚሰራም ጠቁመዋል። ለኢቫንጄሊካል ዜና:-ቤተልሔም ደረጀ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 255
12
"በሌሎች ሀገራት ያየናቸውን አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ልጆች ተሰርተው በኢንስቲትዩቱ በማየታችን ደስ ብሎናል" ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌ
"በሌሎች ሀገራት ያየናቸውን አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ልጆች ተሰርተው በኢንስቲትዩቱ በማየታችን ደስ ብሎናል" ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 517
13
Sin texto...
1 351
14
"በሌሎች ሀገራት ያየናቸውን አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ልጆች ተሰርተው በኢንስቲትዩቱ በማየታችን ደስ ብሎናል" ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ ከኢትዮጵያ ወንጌላውያን አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ዋ+9
"በሌሎች ሀገራት ያየናቸውን አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ልጆች ተሰርተው በኢንስቲትዩቱ በማየታችን ደስ ብሎናል" ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ ከኢትዮጵያ ወንጌላውያን አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ዋና መስሪያ ቤት የተውጣጡ አመራር እና ሰራተኞች የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን ጎበኝተዋል። የካውንስሉ ዋና ጸሐፊ ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ ቀደም ሲል በሌሎች ሀገራት ያዩዋቸውን ዘመናዊ የቴክኖሎጂ አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ልጆች ተሰርተው በኢንስቲትዩቱ ውስጥ በማየታቸው ከፍተኛ ደስታ ተሰምቷቸዋል። ፓስተሩ አክለውም ኢንስቲትዩቱ ለተለያዩ ተቋማትና ዘርፎች እያበረከተ ያለውን ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ስራዎች መመልከታቸውን ገልጸው፤ በካውንስሉ ስር አገልግሎት የሚያገኙ ተቋማት ፈጣንና የተሳለጠ አሰራር እንዲኖራቸው ከኢንስቲትዩቱ ጋር በጋራ በመስራት ምቹ አሰራር ለመዘርጋት እንደሚሰሩ አረጋግጠዋል። በጉብኝት መርሃ-ግብሩ ላይ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የዋና የዳይሬክተር ጽ/ቤት ኃላፊና የቴክኖሎጂ አማካሪ ሻምበል ይልማ (ዶ/ር) ኢንስቲትዩቱ በተለያዩ የአገልግሎት ዘርፎች እያከናወናቸው ያሉትን ስራዎች በተመለከተ ለጎብኝዎቹ ማብራሪያ ሰጥተዋል። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 905
15
"ወንጌልን ለመስበክ ለሚሰማራ ማንኛውም አካል ልዩ ፈቃድ አያስፈልገውም፤ ይሁን እንጂ ሊያጋጥሙ የሚችሉትን ተግዳሮቶችና አደጋዎች በሙሉ አስቀድሞ በመገምገምና በዝግጁነት መንፈስ መንቀሳቀስ ይኖርበታል፡
"ወንጌልን ለመስበክ ለሚሰማራ ማንኛውም አካል ልዩ ፈቃድ አያስፈልገውም፤ ይሁን እንጂ ሊያጋጥሙ የሚችሉትን ተግዳሮቶችና አደጋዎች በሙሉ አስቀድሞ በመገምገምና በዝግጁነት መንፈስ መንቀሳቀስ ይኖርበታል፡፡ በአንጻሩ፣ ህግን በመጣስና ባልተፈቀዱ ቦታዎች ላይ ወንጌልን በመስበክ ለሁከትና ለግጭት ምንጭ መሆን አይገባም፤ ምክንያቱም የወንጌል መሰረታዊ ዓላማና መልዕክት ሰላም ብቻ ነው፡፡ 'አትስበኩ' የሚል የህግ እገዳ ቢጣል እንኳ፣ ወንጌልን የመስበክ ተልዕኳችንን ከቶ አናቋርጥም፡፡ ወንጌልን የማትሰብክ ቤተክርስቲያን ቤተክርስቲያን የሚል ስም ሊኖራት አይችልም!!" ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ በወንጌል አላፍርም በወንጌል ያድናል ብዬ እናገራለሁ ገጠር ከተማ እሰብከዋለሁ እኔስ በወንጌል እንዴት አፍራለሁ ዕድሜ ዘሜነን እናገራለሁ ወንጌል ያሸንፋል ወንጌል ይታደጋል ወንጌል ሰው ያደርጋል ወንጌል ይለውጣል ወንጌልን ይዞ የምን መፍራት ተናገር እንጂ ላልሰሙት ወንጌልን ይዞ የለም ወደ ኋላ መሄድ እንጂ ከኢየሱስ ጋራ የምስራቹን እየስበከ በሽተኞችን እየሰበከ ኢየሱስ ሰጥቶን ሄዱዋል አደራ ተነስተን ዛሬ ወንጌል እንስራ በወንጌል አላፍርም........... ዓለም በልጁ ይጠቀለላል በእርሱ የሚያምን ከፍርዱ ይድናል
2 054
16
https://youtu.be/b9ApsZjZddw
1 794
17
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ባለፉት 4 ዓመታት ከ200 ሺህ በላይ ዜጎችን በማሳተፍ የለያቸውን 8 አጀንዳዎች ይፋ አደረገ * ዛሬ ይፋ በተደረገው የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ስብሰባ የኢትዮጵያ የወንጌል አማ
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ባለፉት 4 ዓመታት ከ200 ሺህ በላይ ዜጎችን በማሳተፍ የለያቸውን 8 አጀንዳዎች ይፋ አደረገ * ዛሬ ይፋ በተደረገው የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ስብሰባ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ፕሬዝዳንት ቄስ ደረጄ ጀምበሩ ምክትል ፕሬዝዳንት ፓስተር ታሪኩ ብርሀኑ እና የካውንስሉ ጠቅላይ ጸሀፊ ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ ይገኙበታል:: የሀገራዊ ምክክር መድረክ ለቀጣይ ውይይቶች መነሻ የሚሆኑ ዋና ዋና አጀንዳዎቹን ይፋ ማድረጉ ተገለጸ። በዚሁ መሠረት በቁጥር አራት ላይ የሰፈረውና ዋነኛው የአጀንዳ ክፍል በሃይማኖት ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር መሆኑ ታውቋል። በዚህ “የሃይማኖት ጉዳዮች” አጀንዳ ስር አራት ዋና ዋና ነጥቦች ለውይይት የቀረቡ ሲሆን፣ እነሱም፦ በሴኩላሪዝም (የመንግሥትና የሃይማኖት መለያየት) እና በሃይማኖት መካከል ጤናማ ሚዛንን መጠበቅ፣ የሃይማኖት ነፃነት እና ገደቦቹ፣ አነስተኛ ተከታይ ያላቸው የሃይማኖት ተቋማት ጥበቃ፣ እንዲሁም ከባህል እና ከሃይማኖታዊ እሴቶች ጋር የሚጋጩ ድርጊቶች የሚሉት ናቸው። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 973
18
"ወንጌልን ለመስበክ ለሚሰማራ ማንኛውም አካል ልዩ ፈቃድ አያስፈልገውም፤ ይሁን እንጂ ሊያጋጥሙ የሚችሉትን ተግዳሮቶችና አደጋዎች በሙሉ አስቀድሞ በመገምገምና በዝግጁነት መንፈስ መንቀሳቀስ ይኖርበታል፡
"ወንጌልን ለመስበክ ለሚሰማራ ማንኛውም አካል ልዩ ፈቃድ አያስፈልገውም፤ ይሁን እንጂ ሊያጋጥሙ የሚችሉትን ተግዳሮቶችና አደጋዎች በሙሉ አስቀድሞ በመገምገምና በዝግጁነት መንፈስ መንቀሳቀስ ይኖርበታል፡፡ በአንጻሩ፣ ህግን በመጣስና ባልተፈቀዱ ቦታዎች ላይ ወንጌልን በመስበክ ለሁከትና ለግጭት ምንጭ መሆን አይገባም፤ ምክንያቱም የወንጌል መሰረታዊ ዓላማና መልዕክት ሰላም ብቻ ነው፡፡ 'አትስበኩ' የሚል የህግ እገዳ ቢጣል እንኳ፣ ወንጌልን የመስበክ ተልዕኳችንን ከቶ አናቋርጥም፡፡ ወንጌልን የማትሰብክ ቤተክርስቲያን ቤተክርስቲያን የሚል ስም ሊኖራት አይችልም!!" ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 467
19
🚨 አስቸኳይ የጥንቃቄ ማሳሰቢያ ከኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል በማህበራዊ ሚዲያ (በተለይም በቲክቶክ) "ፕሮፌት ፊቃዱ" በሚል ስም የሚንቀሳቀስ ግለሰብ የካውንስሉን እና የ+3
🚨 አስቸኳይ የጥንቃቄ ማሳሰቢያ ከኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል በማህበራዊ ሚዲያ (በተለይም በቲክቶክ) "ፕሮፌት ፊቃዱ" በሚል ስም የሚንቀሳቀስ ግለሰብ የካውንስሉን እና የአባል አብያተ ክርስቲያናትን ስም በመጥቀስ ፍጹም ሀሰተኛ መረጃ እያሰራጨ ይገኛል። ⚠️ ሀሰተኛው ወሬ ምንድን ነው? "ከጀርመን አብያተ ክርስቲያናት ጋር ስምምነት ተደርጓል" የሚል ማጭበርበሪያ። "ወንጌል አማኞችን ለትምህርት ወደ ጀርመን እንልካለን" የሚል የሀሰት ተስፋ። "የጉዞ እና የትምህርት ወጪው በሌሎች አካላት ይሸፈናል" የሚል ማታለያ። "ከመማር በኋላ በአውሮፓ የአገልግሎት እድል ይመቻቻል" የሚል የቪዛ ማጭበርበር። 📢 ለቅዱሳን እና ለህዝበ ክርስቲያኑ የተላለፈ ጥሪ ካውንስሉ ይህ መረጃ ሙሉ በሙሉ ሀሰት መሆኑን እያረጋገጠ፣ ምዕመናን ራሳቸውን ከዚህ ማጭበርበር እንዲጠብቁ በጥብቅ ያሳስባል። 🤝 ምን ማድረግ ይኖርብናል? ከመመዝገብ ይቆጠቡ፦ በግለሰቡ አማካኝነት በሚደረጉ ማናቸውም የቪዛ እና የትምህርት ምዝገባዎች ላይ አይሳተፉ። መረጃዎችን ያጋልጡ፦ በአካባቢዎ መሰል የሀሰት ድርጊቶችን የሚፈጽሙ ሰዎችን ሲመለከቱ ለህግ አካላት ጥቆማ ይስጡ። ለካውንስሉ ያሳውቁ፦ መረጃ ካለዎት በካውንስሉ ዋና ጽሕፈት ቤት በአካል በመቅረብ ለህግ ክፍሉ ጥቆማ ይስጡ። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ Evangelical Media/Council የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 452
20
https://youtu.be/87JDC7dJ5Gc
2 086