የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።
Mostrar más📈 Análisis del canal de Telegram የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
El canal የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC (@egbcc) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 11 933 suscriptores, ocupando la posición 7 390 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 818 en la región Etiopía.
📊 Métricas de audiencia y dinámica
Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 11 933 suscriptores.
Según los últimos datos del 16 septiembre, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 188, y en las últimas 24 horas de 23, conservando un alto alcance.
- Estado de verificación: No verificado
- Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 21.28%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 7.47% de reacciones respecto al total de suscriptores.
- Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 540 visualizaciones. En el primer día suele acumular 892 visualizaciones.
- Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 17.
📝 Descripción y política de contenido
El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
“ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው።
"ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።”
Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 17 septiembre, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.
Carga de datos en curso...
| Fecha | Crecimiento de Suscriptores | Menciones | Canales | |
| 17 septiembre | 0 | |||
| 16 septiembre | +23 | |||
| 15 septiembre | +9 | |||
| 14 septiembre | +1 | |||
| 13 septiembre | +3 | |||
| 12 septiembre | +3 | |||
| 11 septiembre | +3 | |||
| 10 septiembre | +13 | |||
| 09 septiembre | +4 | |||
| 08 septiembre | +14 | |||
| 07 septiembre | +8 | |||
| 06 septiembre | +10 | |||
| 05 septiembre | +10 | |||
| 04 septiembre | +1 | |||
| 03 septiembre | +5 | |||
| 02 septiembre | +9 | |||
| 01 septiembre | 0 |
| 2 | https://youtu.be/1tdv8snBsJI | 1 683 |
| 3 | የአሜን ቲቪ ሥራ አስኪያጅና አገልጋይ ሰብሌ በቀለ
ሰው ሁሉ ስለ ነገ ሲያስብና ሲጨነቅ ይፈራል እግዚአብሔር ግን ለእናንተ የማስባትን አሳብ እኔ አውቃለሁ፤ ፍጻሜና ተስፋ እሰጣችሁ ዘንድ የሰላም አሳብ ነው እንጂ የክፉ ነገር አይደለም።(ትንቢተ ኤርምያስ 29:11)
ይህን የእግዚአብሔርን የተስፋ ቃል በመጥቀስ እንኳን ለ2019 አዲስ ዓመት በሰላም አደረሳችሁበማለት መልካም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል | 1 807 |
| 4 | https://youtu.be/eS9-j_7c73I?si=dGMSf7OdLb96tI9Q | 1 699 |
| 5 | https://youtu.be/bqe2Y682htc?si=ZpY5hGz2bjzufy-z | 1 611 |
| 6 | https://youtu.be/duAFJTTIPV0?si=jmt02C28y8Sy5fZf | 1 275 |
| 7 | https://youtu.be/R4qw8wLHVzE?si=wfQ38YYg0ktrRTLN | 1 038 |
| 8 | https://youtu.be/TXEjR2jpsW4?si=SL1xvyMkf2el7qkX | 929 |
| 9 | https://youtu.be/ysakkOpb7PI?si=HBgW6VOZnT1WL2PO | 1 056 |
| 10 | https://youtu.be/A8jFo7yVYRk?si=ASZQeh7gYL0Oc4Bq | 1 119 |
| 11 | https://youtu.be/FuiCPJeKuGA?si=JgaUVa-Ak_ON2I7a | 965 |
| 12 | https://youtu.be/gw93SJycJjE?si=wlwz_B2QKpiqwbsX | 858 |
| 13 | https://youtu.be/v36Aou8A2ew?si=16l3hfHUVhdrdvuF | 958 |
| 14 | https://youtu.be/Y_hdnMCWM30?si=Eqs1Ams9TEVIBJyv | 925 |
| 15 | https://youtu.be/eTBAODwHAP8?si=MYEtJpcpDgyRUyBg | 923 |
| 16 | https://youtu.be/N4TPjDzeB-w?si=Wdv60krsGkccPhZI | 1 195 |
| 17 | https://youtu.be/vEmnFnjb5D4?si=0WnOyVAnQ4GJGoek | 1 254 |
| 18 | Sin texto... | 1 731 |
| 19 | Wisdom Intergration ከ Gaps International Ministry ጋር በመተባበር የአይምሮ ውስንነት ካላቸው ልጆችና ቤተሰቦቻቸው ጋር የአዲስ አመት ልዩ የበዓል ዝግጅት በሳር ቤት ቃለ ህይወት ቤተ ክርስቲያን ያከናወነ ሲሆን በዕለቱም ከልጆቹ እና ከቤተሰቦቻቸው ጋር የህብረት ፣ የጨዋታ እና ማዕድ በጋራ የመካፈል ጊዜ የነበረ ሲሆን ለአዲስ አመት በዓል የሚሆን የልጆች መጫወቻዎች ፣ ዘይትና ዱቄት፣ ህይወታቸውን እንዲመሩበት ደግሞ የመጽሐፍ ቅዱስ ስጦታ ተበርክቶላቸዋል።
የዕለቱን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የWisdom የቦርድ አባል እህት ማርታ ፈለቀ ሁሉም ሰው ከዊዝደም ኢንቲግሬሽን ጋር በመተባበር በሙያ፣ በገንዘብ እና በበጎ ፈቃድ አገልግሎት አብረው እንዲሰሩ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል ።
የዊዝደም ኢንቲግሬሽን መስራች የሆኑት ወንድም ዳንኤል እና ባለቤታቸው የኔነሽ ለልጆቹ ፣ ለወላጆች እና በዕለቱ ለተገኙ ታዳሚዎች ሁሉ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት እና ለዊዝደም ኢንቲግሬሽን አገልግሎት መመስረት ምክንያት ስለሆናቸው ስለ ልጃቸው ካሌብ ዳንኤል እና ባጋጠመው የዓይምሮ ውስንነት ምክንያት ይህ አገልግሎት ለመመስረት ምክንያት መሆኑን ገልጸዋል።
የዕለቱ ተጋባዥ ዘማሪት የነበረችው ዘማሪት ሩት እጅግ በሚያጽናኑ ዝማሬዎች ጉባኤውን አገልግላለች።
የጋፕስ ዓለም አቀፍ አገልግሎት መስራች እና መሪ በሆኑት መጋቢ ዳንኤል ዋለልኝ ከዮሐንስ 4 ጠቅሰው በአይሑድ ማህበረሰብ ስለተገለሉት ሳምራውያን እና በሳምራውያኑ ስለተገለለችው ሳምራዊቷ ሴት ፣ እሷን ስለቀረባት እና ስለተቀበላት እየሱስ ከእግዚአብሔር ቃል አካፍለዋል። | 1 772 |
| 20 | የወጣቶች የወንጌል ስርጭት እንቅስቃሴ በሆሳዕና
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ማዕከላዊ ደቡብ ሲኖዶስ የሆሳዕና ከተማ ወጣቶች፣ በከተማዋ ጎዳናዎችና አደባባዮች የወንጌል ስርጭት አካሂደዋል።
ወጣቶቹ ይህን የወንጌል ስርጭት ያካሄዱት ከክረምት የወጣቶች ሳምንት የስልጠናና የትምህርት መርሐ ግብር በኋላ ሲሆን፣ በስርጭቱም ከሆሳዕና ከተማና አካባቢዋ የተውጣጡ ወጣቶች፣ ልጆች፣ መሪዎች፣ የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮችና ምዕመናን ተሳትፈዋል።
በእንቅስቃሴውም የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል ለተለያዩ ማኅበረሰብ ክፍሎች ተሰብኳል፤ በርካታ ሰዎችም የወንጌሉን መልዕክት እንዲሰሙ ዕድል ተፈጥሯል። የቤተ ክርስቲያኒቱ የልጆችና ወጣቶች አገልግሎት መምሪያ ዳይሬክተር ቄስ ወንድማገኝ አዴሣም በወንጌል ስርጭቱ ተሳትፈው፣ በከተማዋ አደባባይ የእግዚአብሔርን ቃል ሰብከዋል።
ቄስ ወንድማገኝ በተጨማሪም ወጣቶቹ በወንጌል ስርጭት እያደረጉ ላሉት አገልግሎት አበረታተዋል፤ ወንጌልን በድፍረትና በትጋት መመስከራቸውን እንዲቀጥሉም አስገንዝበዋል። በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ነሐሴ ወር የወንጌል ስርጭትና የምስክርነት ወር በመሆኑ፣ በተለያዩ አካባቢዎች ወጣቶች በወንጌል ምስክርነት አገልግሎት በስፋት እየተሳተፉ ነው።
የሆሳዕና ወጣቶች ያካሄዱት ይህ የወንጌል ስርጭት እንቅስቃሴም፣ የወጣቶችን ተሳትፎ በማጠናከር የክርስቶስን ወንጌል ለሕዝብ ለማድረስ የተደረገ አገልግሎት ሆኗል።
EECMY Youth Ministry | 1 637 |
