uk
Feedback
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

Відкрити в Telegram

ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

Канал የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC (@egbcc) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 10 821 підписників, посідаючи 8 637 місце в категорії Релігія і духовність та 3 101 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 10 821 підписників.

За останніми даними від 10 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 708, а за останні 24 години на 60, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 20.37%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 8.76% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 2 198 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 945 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 8.

📝 Опис та контентна політика

Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 11 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

10 821
Підписники
+6024 години
+4247 днів
+70830 день

Триває завантаження даних...

Хмара тегів
Немає даних
Виникли проблеми? Будь ласка, оновіть сторінку або зверніться до нашого support-менеджера.
Вхідні та вихідні згадування
---
---
---
---
---
---
Залучення підписників
червень '26
червень '26
+676
в 69 каналах
травень '26
+237
в 1 каналах
Get PRO
квітень '26
+220
в 3 каналах
Get PRO
березень '26
+99
в 1 каналах
Get PRO
лютий '26
+125
в 0 каналах
Get PRO
січень '26
+113
в 1 каналах
Get PRO
грудень '25
+184
в 6 каналах
Get PRO
листопад '25
+103
в 2 каналах
Get PRO
жовтень '25
+146
в 1 каналах
Get PRO
вересень '25
+150
в 1 каналах
Get PRO
серпень '25
+134
в 1 каналах
Get PRO
липень '25
+134
в 1 каналах
Get PRO
червень '25
+161
в 1 каналах
Get PRO
травень '25
+228
в 0 каналах
Get PRO
квітень '25
+461
в 0 каналах
Get PRO
березень '25
+380
в 4 каналах
Get PRO
лютий '25
+244
в 1 каналах
Get PRO
січень '25
+386
в 1 каналах
Get PRO
грудень '24
+374
в 3 каналах
Get PRO
листопад '24
+152
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '24
+349
в 1 каналах
Get PRO
вересень '24
+107
в 1 каналах
Get PRO
серпень '24
+240
в 1 каналах
Get PRO
липень '24
+409
в 1 каналах
Get PRO
червень '24
+604
в 3 каналах
Get PRO
травень '24
+868
в 3 каналах
Get PRO
квітень '24
+443
в 0 каналах
Get PRO
березень '24
+726
в 3 каналах
Get PRO
лютий '24
+525
в 1 каналах
Get PRO
січень '24
+414
в 3 каналах
Get PRO
грудень '23
+363
в 5 каналах
Get PRO
листопад '23
+186
в 8 каналах
Get PRO
жовтень '23
+183
в 2 каналах
Get PRO
вересень '23
+128
в 0 каналах
Get PRO
серпень '23
+106
в 0 каналах
Get PRO
липень '23
+180
в 0 каналах
Get PRO
червень '23
+178
в 0 каналах
Get PRO
травень '23
+127
в 0 каналах
Get PRO
квітень '23
+101
в 0 каналах
Get PRO
березень '23
+169
в 0 каналах
Get PRO
лютий '23
+27
в 0 каналах
Get PRO
січень '23
+51
в 0 каналах
Get PRO
грудень '22
+44
в 0 каналах
Get PRO
листопад '22
+36
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '22
+78
в 0 каналах
Get PRO
вересень '22
+51
в 0 каналах
Get PRO
серпень '22
+61
в 0 каналах
Get PRO
липень '22
+67
в 0 каналах
Get PRO
червень '22
+59
в 0 каналах
Get PRO
травень '22
+49
в 0 каналах
Get PRO
квітень '22
+130
в 0 каналах
Get PRO
березень '22
+82
в 0 каналах
Get PRO
лютий '22
+23
в 0 каналах
Get PRO
січень '22
+46
в 0 каналах
Get PRO
грудень '21
+116
в 0 каналах
Get PRO
листопад '21
+29
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '21
+32
в 0 каналах
Get PRO
вересень '21
+94
в 0 каналах
Get PRO
серпень '21
+117
в 0 каналах
Get PRO
липень '21
+169
в 0 каналах
Get PRO
червень '21
+188
в 0 каналах
Get PRO
травень '21
+34
в 0 каналах
Get PRO
квітень '21
+42
в 0 каналах
Get PRO
березень '21
+530
в 0 каналах
Get PRO
лютий '21
+140
в 0 каналах
Get PRO
січень '21
+1 734
в 0 каналах
Дата
Залучення підписників
Згадування
Канали
11 червня+30
10 червня+60
09 червня+15
08 червня+37
07 червня+49
06 червня+30
05 червня+74
04 червня+160
03 червня+202
02 червня+2
01 червня+17
Дописи каналу
2
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ 5ኛው ዓመት ብሔራዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ሳምንት ክብረ በዓል በሁሉም የቤተ ክርስቲያኒቱ ማኀበራነ ምዕመናን ከሰኔ 8-14/ 2018 ዓ.ም በተለያዩ መር
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ 5ኛው ዓመት ብሔራዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ሳምንት ክብረ በዓል በሁሉም የቤተ ክርስቲያኒቱ ማኀበራነ ምዕመናን ከሰኔ 8-14/ 2018 ዓ.ም በተለያዩ መርሃግብሮች ይከበራል። የዘንድሮው ዓመት ክብረ በዓል "የእግዚአብሔር ቃል በሁሉም ቤተሰብ፥ በየዕለቱ" በሚል መሪ ቃል የሚከበር ሲሆን ስለ ቤተ ክርስቲያኒቱ የትርጉም አገልግሎት ይፀለያል፤ የቤተ ክርስቲያኒቱ መራሁት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ(Lexical Bible Reading Calendar) አጠቃቀም ግንዛቤ ይሰጣል፤ እንዲሁም ለትርጉም አገልግሎቱ ሥጦታ የማሰባሰብ ሥራዎች ይሰራሉ። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 200
3
መንፈስ ቅዱስ እንኳን መጣህልን! በዓለ ሃምሳ የሁላችንም በዓል ነው! ታላቁ የምስጋና በዓል በድጋሚ ደርሷል! ለብዙ ዓመታት በታላቅ ድምቀት ስናከብረው የቆየነው እና የቤተክርስቲያናችን የሞገስ ማህተም
መንፈስ ቅዱስ እንኳን መጣህልን! በዓለ ሃምሳ የሁላችንም በዓል ነው! ታላቁ የምስጋና በዓል በድጋሚ ደርሷል! ለብዙ ዓመታት በታላቅ ድምቀት ስናከብረው የቆየነው እና የቤተክርስቲያናችን የሞገስ ማህተም የሆነው "በዓለ ሃምሳ"፣ ዘንድሮም በአርሞንዔም ተሃድሶ ቤተክርስቲያን እና በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል አዘጋጅነት ይከበራል። የእግዚአብሔርን ታላቅነት በጋራ እንድንመሰክር፣ የመንፈስ ቅዱስን መውረድ በአንድነት እንድንቀበል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። ይህ በዓል የሁላችንም ነው። ቀን፦ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም. ቦታ፦ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በታላቅ መንፈሳዊ ጉጉት እንጠብቃችኋለን! በአንድነት እንሰባሰብ፤ የእግዚአብሔርን ስም ከፍ ከፍ እናድርግ። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 615
4
የልጆችና ወጣቶች አገልግሎትን ለማጠናከር በሀረር ስልጠና ተካሄደ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ በምስራቅ ኢትዮጵያ ለሚገኙ የልጆችና ወጣቶች አገልጋዮች፣ ቄሶች እና ወንጌላውያን+9
የልጆችና ወጣቶች አገልግሎትን ለማጠናከር በሀረር ስልጠና ተካሄደ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ በምስራቅ ኢትዮጵያ ለሚገኙ የልጆችና ወጣቶች አገልጋዮች፣ ቄሶች እና ወንጌላውያን በሀረር ከተማ ስልጠና ሰጠች። “ሁለንተናዊ ዕድገት ለልጆችና ወጣቶቻችን” በሚል መሪ ቃል በተካሄደው በዚህ ስልጠና፡ ልጆችና ወጣቶች በመንፈሳዊ፣ በስነ-ምግባር እና በማህበራዊ ዘርፍ እንዲገነቡ፣ የተሰጣቸውን ጸጋ ተጠቅመው ለማህበረሰቡ በረከት እንዲሆኑ፣ በየቤተ ክርስቲያኑ የሚገኙ የቤተ መጻሕፍት አገልግሎቶች እንዲስፋፉ ትኩረት ተሰጥቷል። በዚሁ ጊዜም የተለያዩ መንፈሳዊ መጻሕፍትና የትምህርት ቁሳቁሶች ለታዳሚዎች በድጋፍ ተበርክተዋል። መካነ ኢየሱስ ቀጣይነት ያለው ስልጠና በተለያዩ ሲኖዶሶች እንደሚቀጥልም ታውቋል:: ኢቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ ምንጭ:- የልጆችና ወጣቶች አገልግሎት የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 172
5
በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ሆለታና አካባቢው ለሚገኙ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ስልጠና ተሰጠ። በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ሆለታና አካባቢው ለሚገኙ ቁልፍ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ግንቦ+4
በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ሆለታና አካባቢው ለሚገኙ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ስልጠና ተሰጠ። በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ሆለታና አካባቢው ለሚገኙ ቁልፍ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ግንቦት 29/2018 ዓ.ም ሥልጠና ተሰጥቷል። በሆለታ አከባቢ ከሚገኙ ዘጠኝ አጥቢያዎች እና ስድስት ሥርጭት ጣቢያዎች ለተውጣጡ 200 መሪዎች "ውጤታማ አመራር ለቤተ ክርስቲያን ዕድገት ያለው አስተዋጽኦ" በሚል ስልጠና የሰጡት የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ፕሬዚዳንት መጋቢ ደሣለኝ አበበ ናቸው። ስልጠናው ለወንጌል ሥርጭት ፣ ቤተ ክርስቲያን ተከላ እና ደቀ መዛሙርትን ከማፍራት አንጻር ወቅታዊ እንደሆነና ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ተገልጿል። ኢቫንጀሊካል ዜና: ሩት ዋቅጅራ መረጃውን ከቤተክርስቲያኑ ገፅ ላይ አገኘነው የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 663
6
https://youtu.be/CsAtjQJzApo
1 875
7
"እኔም ለእህቴ" በባህር ዳር ለ110 ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አደረገ "በአንድ ልብ ለትውልድ" የበጎ አድራጎት ድርጅት በስሩ ከሚያከናውናቸው ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው "እኔም ለእህቴ"፣ በ
"እኔም ለእህቴ" በባህር ዳር ለ110 ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አደረገ "በአንድ ልብ ለትውልድ" የበጎ አድራጎት ድርጅት በስሩ ከሚያከናውናቸው ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው "እኔም ለእህቴ"፣ በባህር ዳር ከተማ በሚገኘው ግዮን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሚገኙ 110 ሴት ተማሪዎች የሁለት ዓመት የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አድርጓል። ዓላማውም በንጽህና መጠበቂያ እጦት ምክንያት ትምህርታቸውን እንዳያቋርጡ ሴት ተማሪዎችን መደገፍነው:: በባህር ዳር ከተማ የግዮን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሁለት ዓመት የሚበቃ ጥራቱን የጠበቀ የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ለ110 ያህል ተማሪዎች ተጠቃሚዎችም እንዲሆኑ ተደርጓል:: ከትምህርት ቤት ባሻገር በማረሚያ ተቋማት፣ በጦርነትና በተፈጥሮ አደጋ ለተጎዱ ሴቶች የድጋፍ እጃቸውን መዘርጋት። የድርጅቱ መስራችና ዳይሬክተር ነብይት ማራናታ ተክለሰንበት እንደገለጹት፣ ድርጅቱ ባለፉት 10 ዓመታት በርካታ እህቶችን የመደገፍ ስራ ሲሰራ ቆይቷል። በቀጣይም ይህንን በጎ ተግባር በባህር ዳር እና በሌሎች አካባቢዎች አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገልጿል። እትቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ! የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
2 758
8
"እኔም ለእህቴ" በባህር ዳር ለ110 ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አደረገ "በአንድ ልብ ለትውልድ" የበጎ አድራጎት ድርጅት በስሩ ከሚያከናውናቸው ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው "እኔም ለእህቴ"፣ በ
"እኔም ለእህቴ" በባህር ዳር ለ110 ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አደረገ "በአንድ ልብ ለትውልድ" የበጎ አድራጎት ድርጅት በስሩ ከሚያከናውናቸው ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው "እኔም ለእህቴ"፣ በባህር ዳር ከተማ በሚገኘው ግዮን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሚገኙ 110 ሴት ተማሪዎች የሁለት ዓመት የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አድርጓል። ዓላማውም በንጽህና መጠበቂያ እጦት ምክንያት ትምህርታቸውን እንዳያቋርጡ ሴት ተማሪዎችን መደገፍነው:: በባህር ዳር ከተማ የግዮን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሁለት ዓመት የሚበቃ ጥራቱን የጠበቀ የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ለ110 ያህል ተማሪዎች ተጠቃሚዎችም እንዲሆኑ ተደርጓል:: ከትምህርት ቤት ባሻገር በማረሚያ ተቋማት፣ በጦርነትና በተፈጥሮ አደጋ ለተጎዱ ሴቶች የድጋፍ እጃቸውን መዘርጋት። የድርጅቱ መስራችና ዳይሬክተር ነብይት ማራናታ ተክለሰንበት እንደገለጹት፣ ድርጅቱ ባለፉት 10 ዓመታት በርካታ እህቶችን የመደገፍ ስራ ሲሰራ ቆይቷል። በቀጣይም ይህንን በጎ ተግባር በባህር ዳር እና በሌሎች አካባቢዎች አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገልጿል። እትቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ! የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
1
9
ውድ የኢቫንጀሊካል ሚዲያ (Evangelical MEDIA) የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ! ቤተሰቦች፤ ወቅታዊ፣ ፈጣንና ታማኝ መረጃዎችን በተለያዩ የማ
ውድ የኢቫንጀሊካል ሚዲያ (Evangelical MEDIA) የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ! ቤተሰቦች፤ ወቅታዊ፣ ፈጣንና ታማኝ መረጃዎችን በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን እያቀረብንላችሁ እንገኛለን። በየትኛውም ቦታ ሆናችሁ መረጃዎቻችንን ለማግኘት የሚከተሉትን ገጾቻችንን ይከተሉ፦
3 019
10
📖የወንጌል አርበኞች🛡 ብዙ ያልተነገረላቸው፡ ብዙ ያልተጮኸላቸው ነገር ግን መሠረት የሆኑን ድንቅ አባቶች አሉን! በኢትዮጵያ ምድር የወንጌል አገልግሎት ዋጋ የከፈሉ በብዙ ውጣውረድ የወንጌል ተጋድሎ ያደረጉ አባቶቻችንን የምንዳስስበት መሠናዶ ጀምረ 💢ይህን link በመጫን ታሪካችንን እንቃኝ 🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻 https://youtu.be/OGR1QApbKOY
2 273
11
ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው! የተከበራችሁ የወንጌል አማኞች እንደ ክርስቶስ ተከታዮች ለሀገራችን ሰላም፣ ፍትሕ፣ መልካም ሥርዓት፣ ሀገራዊ መረጋጋት እና የተሻለ የወደፊት ተስፋ እየጸለይን፣ የዜግነት ግዴ
ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው! የተከበራችሁ የወንጌል አማኞች እንደ ክርስቶስ ተከታዮች ለሀገራችን ሰላም፣ ፍትሕ፣ መልካም ሥርዓት፣ ሀገራዊ መረጋጋት እና የተሻለ የወደፊት ተስፋ እየጸለይን፣ የዜግነት ግዴታችንን በአግባቡ እንወጣ። እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ፤ ለሕዝባችንም ዘላቂ ሰላምን፣ መረጋጋትን፣ ፍትሕን እና መልካም ተስፋን ያድርግ። ፓስተር ዶክተር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሀፊ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 440
12
ውድ የወንጌል አማኞች እና መላው ኢትዮጵያውያን! ዛሬ የሀገራችን ኢትዮጵያ 7ተኛው ብሔራዊ የምርጫ ቀን ነው። ይህ ቀን የዜግነት መብታችንንና ኃላፊነታችንን በተግባር የምናሳይበት፣ ለሀገራችን የወደፊት
ውድ የወንጌል አማኞች እና መላው ኢትዮጵያውያን! ዛሬ የሀገራችን ኢትዮጵያ 7ተኛው ብሔራዊ የምርጫ ቀን ነው። ይህ ቀን የዜግነት መብታችንንና ኃላፊነታችንን በተግባር የምናሳይበት፣ ለሀገራችን የወደፊት አቅጣጫ አስተዋፅኦ የምናደርግበት አጋጣሚ ነው ። ስለዚህ ሁላችንም በከፍተኛ የዜግነት ስሜት፣ በኃላፊነት፣ በብስለት እና በፍጹም ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ተሞልተን ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በመሄድ ድምፃችንን እንስጥ። የፖለቲካ አመለካከታችን እና ምርጫችን ሊለያይ ቢችልም፣ ለሀገራችን ያለን ፍቅር፣ ለሰላም ያለን ቁርጠኝነት፣ ለእውነት ያለን አክብሮት እና ለእርስ በርስ ያለን ክብር ግን የሚያስተሳስረን የጋራ እሴት ሆኖ ሊቀጥል ይገባል። በዚህ ወሳኝ ወቅት ከሚያከፋፍሉ አስተያየቶች፣ ከጥላቻ ንግግሮች እና ከማንኛውም ዓይነት ትንኮሳ ራሳችንን በመጠበቅ፣ የመከባበርን፣ የመቻቻልን እና የሀገራዊ አንድነትን እሴቶች እናጠናክር። የተከበራችሁ የወንጌል አማኞች እንደ ክርስቶስ ተከታዮች ለሀገራችን ሰላም፣ ፍትሕ፣ መልካም ሥርዓት፣ ሀገራዊ መረጋጋት እና የተሻለ የወደፊት ተስፋ እየጸለይን፣ የዜግነት ግዴታችንን በአግባቡ እንወጣ። እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ፤ ለሕዝባችንም ዘላቂ ሰላምን፣ መረጋጋትን፣ ፍትሕን እና መልካም ተስፋን ያድርግ። ፓስተር ዶክተር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሀፊ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
2 136
13
ውድ የወንጌል አማኞች እና መላው ኢትዮጵያውያን! ዛሬ የሀገራችን ኢትዮጵያ 7ተኛው ብሔራዊ የምርጫ ቀን ነው። ይህ ቀን የዜግነት መብታችንንና ኃላፊነታችንን በተግባር የምናሳይበት፣ ለሀገራችን የወደፊት
ውድ የወንጌል አማኞች እና መላው ኢትዮጵያውያን! ዛሬ የሀገራችን ኢትዮጵያ 7ተኛው ብሔራዊ የምርጫ ቀን ነው። ይህ ቀን የዜግነት መብታችንንና ኃላፊነታችንን በተግባር የምናሳይበት፣ ለሀገራችን የወደፊት አቅጣጫ አስተዋፅኦ የምናደርግበት አጋጣሚ ነው ። ስለዚህ ሁላችንም በከፍተኛ የዜግነት ስሜት፣ በኃላፊነት፣ በብስለት እና በፍጹም ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ተሞልተን ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በመሄድ ድምፃችንን እንስጥ። የፖለቲካ አመለካከታችን እና ምርጫችን ሊለያይ ቢችልም፣ ለሀገራችን ያለን ፍቅር፣ ለሰላም ያለን ቁርጠኝነት፣ ለእውነት ያለን አክብሮት እና ለእርስ በርስ ያለን ክብር ግን የሚያስተሳስረን የጋራ እሴት ሆኖ ሊቀጥል ይገባል። በዚህ ወሳኝ ወቅት ከሚያከፋፍሉ አስተያየቶች፣ ከጥላቻ ንግግሮች እና ከማንኛውም ዓይነት ትንኮሳ ራሳችንን በመጠበቅ፣ የመከባበርን፣ የመቻቻልን እና የሀገራዊ አንድነትን እሴቶች እናጠናክር። የተከበራችሁ የወንጌል አማኞች እንደ ክርስቶስ ተከታዮች ለሀገራችን ሰላም፣ ፍትሕ፣ መልካም ሥርዓት፣ ሀገራዊ መረጋጋት እና የተሻለ የወደፊት ተስፋ እየጸለይን፣ የዜግነት ግዴታችንን በአግባቡ እንወጣ። እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ፤ ለሕዝባችንም ዘላቂ ሰላምን፣ መረጋጋትን፣ ፍትሕን እና መልካም ተስፋን ያድርግ። ፓስተር ዶክተር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሀፊ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
132
14
ውድ የኢቫንጀሊካል ሚዲያ (Evangelical MEDIA) የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ! ቤተሰቦች፤ ወቅታዊ፣ ፈጣንና ታማኝ መረጃዎችን በተለያዩ የማ
ውድ የኢቫንጀሊካል ሚዲያ (Evangelical MEDIA) የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ! ቤተሰቦች፤ ወቅታዊ፣ ፈጣንና ታማኝ መረጃዎችን በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን እያቀረብንላችሁ እንገኛለን። በየትኛውም ቦታ ሆናችሁ መረጃዎቻችንን ለማግኘት የሚከተሉትን ገጾቻችንን ይከተሉ፦ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ 0991827226 ላይ ያገኙናል
1 965
15
በብዞዎቻቹ ጥያቄ መሰረት ዛሬ ጀምረናል🎉 📖የወንጌል አርበኞች🛡 ብዙ ያልተነገረላቸው፡ ብዙ ያልተጮኸላቸው ነገር ግን መሠረት የሆኑን ድንቅ አባቶች አሉን! በኢትዮጵያ ምድር የወንጌል አገልግሎት ዋጋ የከፈሉ በብዙ ውጣውረድ የወንጌል ተጋድሎ ያደረጉ አባቶቻችንን የምንዳስስበት መሠናዶ ጀምረ 💢ይህን link በመጫን ታሪካችንን እንቃኝ 🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻 https://youtu.be/OGR1QApbKOY
2 389
16
https://youtu.be/OGR1QApbKOY
501
17
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ሀገራዊ የጾም ጸሎት መርሃግብር አካሄደ ግንቦት 19 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ሀገራዊ የጾም
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ሀገራዊ የጾም ጸሎት መርሃግብር አካሄደ ግንቦት 19 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ሀገራዊ የጾም ጸሎት መርሃግብር በኢንተርናሽናል ኢቫንጀሊካል ቸርች አካሄዷል :: በተዘጋጀው ሀገራዊ የጾም ጸሎት መርሃ ግብር ላይ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቃላይ ጸሃፊ መጋቢ ዶ/ር ጌትነት ለማ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን በመልዕክታቸውም ትውልድ ተሻጋሪ የሆነ ነገርን ሰርቶ ለማለፍ ጸሎት ወሳኝ ነገር እንደሆነ ተናግረዋል። በተካሄደው የጸሎት መርሀ ግብር ላይም መጋቢ ንፍታሌም ቃለ እግዚአብሔር ያካፈሉ ሲሆን በመርሀ ግብሩ ላይ ከተለያዩ ቤተ እምነቶች እና ሕብረቶች የተወጣጡ ወንጌል አማኞች በተገኙበት ፊታችን ያለውን ሀገራዊ ምርጫን ጨምሮ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ጸሎትና ተደርጓል። ኢቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ .Youtube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 955
18
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ htt
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 296
19
ጥብቅ ማሳሰቢያ ለካውንስሉ አባላት በሙሉ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕላንና ልማት ቢሮ ነው በማለት የቤተ ክርስቲያንን ዳታ የሚጠይቁ አካላት በየ ቤተ ክርስቲያኑ እየተንቀሳቀሱ እንዳለ ከአባሎቻች
ጥብቅ ማሳሰቢያ ለካውንስሉ አባላት በሙሉ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕላንና ልማት ቢሮ ነው በማለት የቤተ ክርስቲያንን ዳታ የሚጠይቁ አካላት በየ ቤተ ክርስቲያኑ እየተንቀሳቀሱ እንዳለ ከአባሎቻችን መረጃ ደርሶናል ። በዚሁ መሰረት መረጃ የሚፈልጉ ትክክለኛ አካላት ካሉ በካውንስሉ በኩል ጥያቄውን አቅርበው እና አስፈላጊነቱን አስረድተው ወደ አባሎቻችን መሄድ የሚችሉ በመሆኑ የካውንስሉ አባላት ጥንቃቄ እንድታደርጉ እናሳስባለን ። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 980
20
የመሠረተ ክርስቶስ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን #በጣሊያን ተተከለች። የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን በአውሮፓ ጣሊያን ሀገር ስትተከል የቤተ ክርስቲያኒቱ ፕሬዚዳንት መጋቢ ደሳለኝ አበበ በስፍራው በመገ+3
የመሠረተ ክርስቶስ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን #በጣሊያን ተተከለች። የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን በአውሮፓ ጣሊያን ሀገር ስትተከል የቤተ ክርስቲያኒቱ ፕሬዚዳንት መጋቢ ደሳለኝ አበበ በስፍራው በመገኘት የመሪዎች ስልጠና ሲሰጡ ለአጥቢያዋ መጋቢ ሎረንሶ ፓጋኖ ጸሎት አድርገዋል። የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን "#አጀንዳ_2819" ወንጌል ዋነኛ አጀንዳችን ነው በሚል መሪ ቃል ወንጌል በሀገር ውስጥና በተለያዩ የዓለም ሐገራት እንዲስፋፋ ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ላይ ትገኛለች። በዚሁ መሠረት በሀገር ውስጥ ካለፉት ስድስት ዓመታት ወዲህ ብቻ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያናት ባልደረሱባቸው 140 ወረዳዎች የስብከተ-ወንጌል ጣቢያዎች ተተክለዋል። ይህ የሀገር ውስጥ የወንጌል እንቅስቃሴ ድንበር ተሻግሮ ሚሲዮናውያንን ከኢትዮጵያ ውጪ መላክ የተቻለ ሲሆን እኤአ ሐምሌ እና ነሐሴ 2025 በጣሊያን ሀገር ሚላን ከተማ ከመንግስት ሕጋዊ ፈቃድ ያገኘችውና በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ዋናው ቢሮ የቅርብ ክትትል ሲደረግላት የቆየችው አጥቢያ በዚሁ አግባብ በይፋ አገልግሎቷን ጀምራለች። መረጃውን ከቤተክርስቲያኒቱ ድህረ ገጽ አገኘነው። ለኢቫንጄሊካል ዜና አስጨናቂ ሀብታሙ
3 617