የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።
Показати більше📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
Канал የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC (@egbcc) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 11 545 підписників, посідаючи 7 857 місце в категорії Релігія і духовність та 2 894 місце у регіоні Ефіопія.
📊 Показники аудиторії та динаміка
З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 11 545 підписників.
За останніми даними від 27 липня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 352, а за останні 24 години на -2, загальне охоплення залишається високим.
- Статус верифікації: Не верифікований
- Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 18.53%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 8.40% реакцій від загальної кількості підписників.
- Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 2 138 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 970 переглядів.
- Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 16.
📝 Опис та контентна політика
Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
“ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው።
"ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።”
Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 28 липня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.
Триває завантаження даних...
| Дата | Залучення підписників | Згадування | Канали | |
| 28 липня | +4 | |||
| 27 липня | 0 | |||
| 26 липня | +5 | |||
| 25 липня | +13 | |||
| 24 липня | +8 | |||
| 23 липня | +12 | |||
| 22 липня | +13 | |||
| 21 липня | +19 | |||
| 20 липня | +5 | |||
| 19 липня | +25 | |||
| 18 липня | +10 | |||
| 17 липня | +8 | |||
| 16 липня | +9 | |||
| 15 липня | +8 | |||
| 14 липня | +17 | |||
| 13 липня | +4 | |||
| 12 липня | +5 | |||
| 11 липня | +12 | |||
| 10 липня | +6 | |||
| 09 липня | +29 | |||
| 08 липня | +5 | |||
| 07 липня | +15 | |||
| 06 липня | +13 | |||
| 05 липня | +4 | |||
| 04 липня | +32 | |||
| 03 липня | +8 | |||
| 02 липня | +11 | |||
| 01 липня | +19 |
| 2 | የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን በኤጀሬ ማረሚያ ቤት ለሚገኙ የሕግ ታራሚዎች ድጋፍ አደረገች
በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን የሕግ ታራሚዎች አገልግሎት መምሪያ ከወንድም ዮሴፍ ሀይሉ ጋር በመተባበር በኦሮምያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ኤጀሬ ማረሚያ ቤት ጉብኝት በማድረግ ለ203 የሕግ ታራሚዎች ድጋፍ አድርጓል።
ለሕግ ታራሚዎቹ የልብስ ሳሙና፣ የሴቶች የንጽህና መጠበቂያና የጸጉር ቅባት ድጋፍ ሲደረግ ምንም ጠያቂና ዘመድ ለሌላቸው እንዲሁም በተለያየ ህመም ውስጥ ለሚገኙ 45 ታራሚዎች ደግሞ የገንዘብ ስጦታ ተበርክቶላቸዋል።
በተጨማሪም ከወላጆቻቸው ጋር በማረሚያ ቤት ለመኖር ለተገደዱ ህጻናት አዳዲስ አልባሳትና ለእናቶቻቸው የገንዘብ ድጋፍ ተደርጓል።
በመጨረሻም ድጋፉን ለመስጠት ወደ ስፍራው ያቀኑ ወገኖች ለሕግ ታራሚዎች የእግዚአብሔር ቃል በማካፈል ጸሎት አድርገዋል። በተደረገውም ድጋፍ ታራሚዎችና የተቋሙ ኃላፊዎች ቤተ ክርስቲያንን አመስግነዋል።
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
• TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
📞251 991827226 ላይ ያገኙናል | 1 051 |
| 3 | "ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ፤ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ።" — ማርቆስ 16፥15
በሕያው ተሐድሶ ሠራዊት ዓለም አቀፍ ቤተ ክርስቲያን የወንጌል ስርጭት ዘመቻ ማስጀመሪያ ፕሮግራም ላይ በመገኘታችን ታላቅ ደስታ ተሰምቶናል።
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለቤተ ክርስቲያን የሰጣት ታላቁ ተልዕኮ፦ "ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ፤ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ።" (ማርቆስ 16፥15) የሚለው ነው። ይህ ትእዛዝ የሁሉም ቤተ ክርስቲያናት ዋና ተልዕኮ መሆን ይገባዋል።
በዚህ ረገድ የሕያው ተሐድሶ ሠራዊት ዓለም አቀፍ ቤተ ክርስቲያን ለወንጌል ስርጭት ያሳየችው ጥልቅ ቁርጠኝነትና ትኩረት እጅግ የሚያበረታታ ነው። እንዲህ ያለ የወንጌል ተልዕኮ ለሌሎች ቤተ ክርስቲያናትም አርአያ እንዲሆን እንመኛለን ።
የእግዚአብሔር መንግሥት የምትሰፋው በወንጌል ስርጭት ነው፤ በመሆኑም ትኩረታችንን በዚህ ታላቅ ተልዕኮ ላይ በማድረግ የጌታችንን ትእዛዝ በታማኝነት እንፈጽም።
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
• TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
📞251 991827226 ላይ ያገኙናል | 1 182 |
| 4 | የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮምሽን #በትግራይ_ክልል የአስራ ሁለት ሚሊዮን ብር የምግብ ድጋፍ አደረገ።
የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮምሽን ከትግራይ መሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ጋር በመተባበር ከኮምፓሽን ኢንተርናሽናል በተገኘ ድጋፍ በአድዋ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የአስራ ሁለት ሚሊዮን ብር (12,000,000) የምግብ ድጋፍ አድርጓል።
ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም በተከናወነው በዚህ ደጋፍ 3506 ሰዎች ሙሉ የምግብ ድጋፍ ሲያገኙ 787 ልጆችና የሚያጠቡ እናቶች ደግሞ የልጆች ምግብ ድጋፍ ተደርጎላቸዋል።
የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ተመሳሳይ ድጋፎችን በተለያዩ ጊዜያት ስታደርግ መቆየቷ ይታወሳል።
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
• TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
📞251 991827226 ላይ ያገኙናል | 1 199 |
| 5 | የ2026 ስትራቴጂካዊ ዲጂታል አመራር ጉባኤ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቀቀ
በካሜሩን የተካሄደው የ2026 ስትራቴጂካዊ ዲጂታል አመራር ጉባኤ በከፍተኛ ተሳትፎና ውጤታማ ውይይቶች ተጠናቋል። ጉባኤው በአፍሪካ ዲጂታል ኮንፈረንስ አዘጋጅነት የተካሄደ ሲሆን፣ ከተለያዩ ዘርፎች የተውጣጡ ተሳታፊዎችን በአንድ ላይ አሰባስቧል።
ቅዳሜ ጁላይ 18 ቀን 2026 በካሜሩን የተካሄደው የስትራቴጂካዊ ዲጂታል አመራር ጉባኤ፣ ሥራ ፈጣሪዎችን፣ የንግድ ሥራ አስፈጻሚዎችን፣ ባለሙያዎችን፣ ፈጣሪዎችን፣ ተማሪዎችን፣ የመንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች መሪዎችን እና ሌሎችንም አንድ ላይ በማሰባሰብ በአፍሪካ ዲጂታል ልማት ዙሪያ የጋራ ራዕይ እንዲገነባ አስችሏል።
በጉባኤው የስትራቴጂካዊ ዲጂታል አመራር፣ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (AI)፣ ዲጂታል ሽግግር፣ የንግድ ሥራ እድገት፣ የምርት ስም ግንባታ፣ ፈጠራ እና ከፍተኛ አመራር በተመለከቱ ተግባራዊ ስልጠናዎችና ውይይቶች ተካሂደዋል።
አዘጋጆቹ ተሳታፊዎች፣ ተናጋሪዎች፣ የፓናል አባላት፣ አጋሮች፣ ስፖንሰሮች፣ በጎ ፈቃደኞች እና የአዘጋጅ ቡድኑ አባላት ለጉባኤው ስኬት ላበረከቱት አስተዋጽኦ ልባዊ ምስጋናቸውን ገልጸዋል።
በጉባኤው መጨረሻ ለሁሉም ተሳታፊዎች የምስክር ወረቀት የተሰጠ ሲሆን፣ በፈጠራ፣ በአመራር እና በንግድ ሥራ እድገት ላይ ልዩ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ግለሰቦችም እውቅና ተሰጥቷቸዋል።
የአፍሪካ ዲጂታል ኮንፈረንስ አዘጋጆች ከካሜሩን ስኬታማ ጉባኤ በኋላ ቀጣዩ መዳረሻቸው ኢትዮጵያ መሆኑን በማስታወቅ፣ በስትራቴጂካዊ ዲጂታል አመራር ዙሪያ የሚደረገው ውይይት በአፍሪካ አገራት መቀጠሉን ገልጸዋል።
በአፍሪካ ዲጂታል ፈጠራና ሽግግር ላይ ያተኮረው ይህ ጉባኤ፣ በአህጉሪቱ የዲጂታል አመራርን ለማጠናከር እና የአገራትን ትብብር ለማሳደግ ጠቃሚ እርምጃ መሆኑ ተጠቁሟል።
Evangelical Media | 1 090 |
| 6 | https://youtu.be/40H5muYLaSA | 1 328 |
| 7 | መነካት ከአገልግሎት ይቀድማል ቆይታ ከወጣት ፊራኦል ተስፋሁን ጋር #ኢቫወጣቶች
ቪዲዮውን ለማግኘት ከታች ያለውን ሊንክ ይክፈቱ
https://youtu.be/fhEiIyATaWE?si=lyhwVv0b4UqwhqwN | 1 715 |
| 8 | መነካት ከአገልግሎት ይቀድማል ቆይታ ከወጣት ፊራኦል ተስፋሁን ጋር #ኢቫወጣቶች
ቪዲዮውን ለማግኘት ከታች ያለውን ሊንክ ይክፈቱ
https://youtu.be/fhEiIyATaWE?si=lyhwVv0b4UqwhqwN | 1 658 |
| 9 | ኤሌክትሮኒክስ የልጆችን ንግግርን እና የመግባባት ችሎታ እየጎዳ ነው ተባለ
ልጆች ረጅም ሰዓት በቴሌቪዥን፣ በሞባይልና በሌሎች ኤሌክትሮኒክስ ፊት መቆየታቸው የንግግርና የመግባባት ክህሎታቸውን ሊጎዳ እንደሚችል ተገለፀ ።
ባለሙያዎች ወላጆች ልጆቻቸውን በአካል እንቅስቃሴ በሚያካትቱ ጨዋታዎች፣ አእምሮን በሚያነቃቁ መጫወቻዎች እና ከሌሎች ልጆች ጋር በሚገናኙባቸው አካባቢዎች እንዲሳተፉ ማበረታታት እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል።
ወላጆች ልጆቻቸው የሚያሳልፉትን የስክሪን ጊዜ በመቆጣጠር እና ከባለሙያዎች ምክርና ስልጠና በመውሰድ የልጆቻቸውን እድገት ለመደገፍ እንደሚችሉ እየተገለፀ ይገኛል።
Via_ ዳጉ ጆርናል
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
• TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
📞251 991827226 ላይ ያገኙናል | 1 982 |
| 10 | በናይጄሪያ በክርስቲያኖች ላይ እየተባባሰ ለመጣው ጥቃት ዓለም አቀፍ የጸሎት ጥሪ ቀረበ
በናይጄሪያ በክርስቲያኖች ላይ የሚፈጸመው ጥቃት እየተባባሰ በመምጣቱ፣ "አንድ ሚሊዮን ሴቶች" የተሰኘው ዓለም አቀፍ የጸሎት እንቅስቃሴ ለሀገሪቱ የጾምና የጸሎት ጥሪ አቅርቧል።
ሪፖርቶች እንደሚያመለክቱት፣ በ2025 ብቻ ከ3,500 በላይ ክርስቲያኖች በእስላማዊ ታጣቂ ቡድኖች እጅ ተገድለዋል፤ አንዳንድ ጥናቶች ይህ ቁጥር እስከ 7,000 ሊደርስ እንደሚችልም ያመለክታሉ።
በሰሜናዊ ናይጄሪያ በሚገኙ 12 ግዛቶች የሸሪዓ ሕግ ተግባራዊ ሲሆን፣ የቦኮ ሃራም፣ የፉላኒ ታጣቂዎችና ሌሎች እስላማዊ ቡድኖች በቤተክርስቲያናት፣ በትምህርት ቤቶችና በመንደሮች ላይ ለሚፈጽሙት ጥቃት ተጠያቂ መሆናቸው ተገልጿል።
በዚህ ሁኔታ የተነሳ፣ "አንድ ሚሊዮን ሴቶች" እንቅስቃሴ የዓለም አቀፉን የክርስቶስ አካል ከጁላይ 19 እስከ 25 በጾምና በጸሎት እንዲተባበር ጥሪ አቅርቧል። ቡድኑ "ናይጄሪያ ወሳኝ ወቅት ላይ ትገኛለች፤ ቤተክርስቲያን እየተነሳች ነው። ስለ ሀገራችን ጹሙ፣ ጸልዩ፣ ንስሐም ግቡ" ሲል መልዕክቱን አስተላልፏል።
የጸሎት ዘመቻው ቅዳሜ ጁላይ 25 በላጎስ ከተማ በሚካሄድ የ7 ሰዓታት ብሔራዊ የጸሎት ስነ ስርዓት ይጠናቀቃል። በዚህ የፀሎት መርሀግብር ተሳታፊዎች ለሀገሪቱ ሰላም፣ ለስደት የተጋለጡ ክርስቲያኖች ጥበቃ እና ለብሔራዊ መንፈሳዊ መታደስ በጋራ እንደሚጸልዩ ተገልጿል።
የ"አንድ ሚሊዮን ሴቶች" እንቅስቃሴ የናይጄሪያ ክርስቲያኖች የሚገኙበትን ፈታኝ ሁኔታ ለዓለም አቀፍ ማህበረሰብ በማሳወቅ፣ በጸሎትና በአንድነት ከተጎዱት ጎን እንዲቆም ጥሪም አቅርቧል።
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
Evangelical Media/Council | 1 991 |
| 11 | ለሀገሪቱ ዘላቂ ሰላምና ለዜጎች አብሮነት መጠናከር እየተካሄደ ያለው ሀገራዊ ምክክር ጉልህ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት የምክክሩ ተሳታፊ የሀገር ሽማግሌዎች አስታወቁ።
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ሚዲያ ያነጋገራቸው ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ የሀገራዊ ምክክሩ ተሳታፊ የሀገር ሽማግሌዎች እንዳሉት ምክክሩ አሳታፊና አካታች መሆኑን ተናግረዋል ።
በመነጋገርና በመመካከር የማይፈታ ችግር የለም ያሉት የሀገር ሽማግሌዎች አለመግባባቶች ሲፈጠሩ በሽምግል ችግሮችን የመፍታት ልምድ በሁሉም የሃገሪቱ አካባቢዎች መኖሩንና በዚህ መንገድ ማህበራዊ ግንኙነታቸውን ሲያጠናክሩ መቆየታቸውን አሳውቀዋል ።
የምክክሩ አጀንዳዎችም የኢትዮጽያዊያንን አብሮነትና ሀገራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንደ ሀገር ለመጀመሪያ ጊዜ ሁሉም ዜጎች በአንድ ተሰባስበው እንዲመክሩበት መደረጉ ምክክሩ ግቡን እንዲመታ ያስችለዋል ብለዋል።
ትውልዱ ጥያቄዎች በሰላማዊ መንገድ የመጠየቅ ልምድ ሊያዳብር ይገባል ያሉት አስተያየት ሰጪዎች የዜጎችን አንድነት በሚሸረሽሩና የሀገርን ገጽታ የሚያበላሹ አጀንዳዎችን የሚያራግቡ አካላት ማውገዝ እንደሚገባ ጠቁመዋል።
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
• TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
📞251 991827226 ላይ ያገኙናል | 1 733 |
| 12 | ወዳጄ ስለ ሀጢያትክ የሞተው ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው❗️
ወንጌል ለሁሉም! | 2 872 |
| 13 | "ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡”
የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት11
መልካም የምስራች ዜና ሸገር ሲቲ ኮዬ ፌጬ
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጥሪ በመቀበል የማውንቴን ኦፍ ክራንስት ዓ/አቀፍ ቤ/ክ የወንጌል ስርጭት ቲም በዛሬ ዕለት ረቡዕ ሐምሌ 8/11/2018 ዓ/ም በኮዬ ፌጬ መስቀለኛ አካባቢ ድንቅ የአንድ ለአንድ የጎዳና ወንጌል ስርጭት አካይዷል። በዚህም 13 ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግስት የተጨመሩ ሲሆን በብዙ ሺ የሚቆጠር የአካባቢው ነዋሪ የጌታ አዳኝነት የምስራቹ ቃል ሰምቷል።
ስለ ነበረን የእግዚአብሔር አብሮነትና ጥበቃ እግዚአብሔር ክብሩን ይውሰድ ።
መረጃውን ያደረሱን የራዕዩ ዋና አስተባባሪ አገልጋይ ጳውሎስ አባይ ናቸው
እናንተም በመንገድ ላይ፣ በየሰፈሩ፣ በየመኪናው... በሄዱበት ሁሉ የወንጌል ብርሃን እየሆናችሁ ያላችሁ ወጣቶችና አማኞች በሙሉ! የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ባዘጋጀው አዲስ የቪዲዮ እና ፎቶ ቻሌንጅ (Challenge) ላይ እንድትሳተፉ በታላቅ ደስታ እንጋብዛችኋለን። የጉዳና ላይ የወንጌል ስርጭት ስናረግ በፌስቡክ እና ቲክቶክ #evangelicalmediacouncil እያልን እና የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ Evangelical Media/Council ሜንሽን ያርጉልን እኛም በካውንስሉ ማህበራዊ ሚዲያዎች የምናጋራ ይሆናል፡፡
ይህ በምንም መልኩ የውድድር ቻሌንጅ አይደለም፤ ይልቁንም ወንጌልን በጋራ የምንመሰክርበት፣ እርስ በርስ የምንበረታታበት እና የክርስቶስን ፍቅር የምናንጸባርቅበት የህብረት እንቅስቃሴ ነው።
በቴሌግራም ለመላክ t.me/evangelicalmedia
📞251 991827226 ላይ ያገኙናል | 2 649 |
| 14 | "ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡”
የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት10
የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን ጥሪ በመቀበል ሐምሌ 4 ቀን 2018 ዓ.ም በህያው እግዚአብሔር ቤተሰብ ቤተክርስቲያን ከ22 መገናኛ ድንበራ ወደ ቦሌ ሚካኤል እና ወደ እስጢፋኖስ በነበረው የአደባባይ ወንጌል ስብከት 4000የሚሆን ሰዉ ወንጌል ሰምቷል 9ሰዉ ጌታን ተቀብሏል::
ወንጌል ለሁሉም!
መረጃውን የቤተክርስቲያኗ የወንጌል አገልግሎት መሪ ወንድም ተስፋ አደረሰን
እናንተም በመንገድ ላይ፣ በየሰፈሩ፣ በየመኪናው... በሄዱበት ሁሉ የወንጌል ብርሃን እየሆናችሁ ያላችሁ ወጣቶችና አማኞች በሙሉ! የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ባዘጋጀው አዲስ የቪዲዮ እና ፎቶ ቻሌንጅ (Challenge) ላይ እንድትሳተፉ በታላቅ ደስታ እንጋብዛችኋለን። የጉዳና ላይ የወንጌል ስርጭት ስናረግ በፌስቡክ እና ቲክቶክ #evangelicalmediacouncil እያልን እና የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ Evangelical Media/Council ሜንሽን ያርጉልን እኛም በካውንስሉ ማህበራዊ ሚዲያዎች የምናጋራ ይሆናል፡፡
ይህ በምንም መልኩ የውድድር ቻሌንጅ አይደለም፤ ይልቁንም ወንጌልን በጋራ የምንመሰክርበት፣ እርስ በርስ የምንበረታታበት እና የክርስቶስን ፍቅር የምናንጸባርቅበት የህብረት እንቅስቃሴ ነው።
በቴሌግራም ለመላክ t.me/evangelicalmedia
📞251 991827226 ላይ ያገኙናል | 2 600 |
| 15 | ይህ ክረምት መለወጫችን ወይስ መጥፍያችን / ልዩ የኢቫ ወጣቶች ፖድካስት / ከወጣት ተሻለ ታዬ ጋር
https://youtu.be/9K9L0Ix0Tgs | 1 987 |
| 16 | https://youtu.be/OqOn58QgWiU | 1 941 |
| 17 | "ወንጌል በነፃ ያገኘነው፣ ነገር ግን በታላቅ የደም ዋጋ የተገዛ ውድ ስጦታ ነው።"
ይህ ስጦታ የእግዚአብሔር ፍጹም ፍቅር መገለጫ ነው። ኢየሱስ እኛን ለማዳን ሲል ክብሩን ትቶ፣ በመስቀል ላይ ሕይወቱን አሳልፎ ሰጠ።
ይህንን የኢየሱስን ፍቅር ለሌሎች የምናሳይባቸው መንገዶች፦
ፍቅሩን ማጋራት 📢 ኢየሱስ ለሰዎች የከፈለውን የደም ዋጋ ለሰዎች መንገር።
ይቅርታን ማድረግ 🤝 እርሱ እኛን በደምና በፍቅሩ ይቅር እንዳለን፣ እኛም ሌሎችን ይቅር ማለት።
በትሕትና ማገልገል 🕊️የክርስቶስን የፍቅር ልብ ለሰዎች በመልካምነት ማሳየት።
ሕይወትን ምስክር ማድረግ 🌟 በአኗኗራችን የእርሱን ብርሃን ለዓለም ማብራት።
የኢየሱስ ፍቅር በልባችን ይንገስ! እኛም ለሌሎች የፍቅሩ ማሳያ እንሁን። 🙏✨
በቤተልሔም ደረጄ | 2 290 |
| 18 | የ5ኛው ሳምንት የወጣቶች ስልጠና በልዕቀት ላይ ትኩረት በማድረግ ተካሄደ።
የኢንቨስትመንት አማካሪው ወንድም ጋይም “ልዕቀት” (Excellence) ላይ ያተኮረ ስልጠና የሰጠ ሲሆን፣ ከሰዓት በኋላ ደግሞ የአስቤዛ ኢ-ኮሜርስ (Asbeza e-commerce) እና የቤኪ ስኩየር (Beki Square) ባለቤትና ስራ አስፈፃሚ በረከት በስታርት አፕ ዙሪያ የልምድ አካፍለዋል።
በሁለቱም ክፍለ ጊዜያት ወጣቶች በተሰማሩበት የሙያ መስክ ሁሉ ከፍተኛ ጥራትንና ውጤትን ማረጋገጥ እንዲችሉ የሚያግዙ ተግባራዊ መርሆዎችተጋርተዋል።
የYES ፕሮጀክት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ታማኝነትን ከሙያዊ ብቃት ጋር በማጣመር የነገዎቹን መሪዎች የማብቃት ስራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
መረጃው የETB ነው።
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
• TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
📞251 991827226 ላይ ያገኙናል | 2 146 |
| 19 | Немає тексту... | 2 880 |
| 20 | "ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡”
የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት8
የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን ጥሪ በመቀበል መልካም የምስራች ዜና ቅዳሜ ሐምሌ 4/11/2018 ዓ/ም በቦሌ East-Africa Gospel Minsters forum ከህያው የእግዚአብሔር ከተማ አለም አቀፍ ቤተክርስቲያን በመተባበር የጎዳና ወንጌል ስርጭት በቦሌ ሚካኤልና በቦሌ ቡልቡላ ተካይዷል በዚህም 17 ነፍሳት ወደ አግዚአብሔር መንግሥት የተጨመሩ ሲሆን በብዙ ሺ የሚቆጨር የአካባቢው ህዝብ የኢየሱስ ክርስቶስ የወንጌሉ ቃል ሰምቷል ።ስለ ነበረው የእግዚአብሔር አብሮነትና ጥበቃ እግዚአብሔር አምላክ ክብሩን ይውሰድ ።
መረጃውን ያጋሩን የእዚህ ራዕይ ዋና አስተባባሪ አገልጋይ ጳውሎስ አባይ ናቸው።
እናንተም በመንገድ ላይ፣ በየሰፈሩ፣ በየመኪናው... በሄዱበት ሁሉ የወንጌል ብርሃን እየሆናችሁ ያላችሁ ወጣቶችና አማኞች በሙሉ! የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ባዘጋጀው አዲስ የቪዲዮ እና ፎቶ ቻሌንጅ (Challenge) ላይ እንድትሳተፉ በታላቅ ደስታ እንጋብዛችኋለን።በፌስቡክ እና ቲክቶክ #evangelicalmediacouncil እያልን እና የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ Evangelical Media/Council ሜንሽን ያርጉልን እኛም በካውንስሉ ማህበራዊ ሚዲያዎች የምናጋራ ይሆናል፡፡
ይህ በምንም መልኩ የውድድር ቻሌንጅ አይደለም፤ ይልቁንም ወንጌልን በጋራ የምንመሰክርበት፣ እርስ በርስ የምንበረታታበት እና የክርስቶስን ፍቅር የምናንጸባርቅበት የህብረት እንቅስቃሴ ነው።
በቴሌግራም ለመላክ t.me/evangelicalmedia
📞251 991827226 ላይ ያገኙናል | 2 317 |
