የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።
Ko'proq ko'rsatish📈 Telegram kanali የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC analitikasi
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC (@egbcc) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 10 869 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 8 595-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 3 078-o'rinni egallagan.
📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika
невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 10 869 obunachiga ega bo‘ldi.
12 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 722 ga, so‘nggi 24 soatda esa 12 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.
- Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
- Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 21.32% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 8.61% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
- Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 2 310 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 933 ta ko‘rish yig‘iladi.
- Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 8 ta reaksiya keladi.
📝 Tavsif va kontent siyosati
Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
“ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው።
"ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።”
Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 13 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.
Ma'lumot yuklanmoqda...
| Sana | Obunachilarni jalb qilish | Esdaliklar | Kanallar | |
| 13 Iyun | +36 | |||
| 12 Iyun | +12 | |||
| 11 Iyun | +30 | |||
| 10 Iyun | +60 | |||
| 09 Iyun | +15 | |||
| 08 Iyun | +37 | |||
| 07 Iyun | +49 | |||
| 06 Iyun | +30 | |||
| 05 Iyun | +74 | |||
| 04 Iyun | +160 | |||
| 03 Iyun | +202 | |||
| 02 Iyun | +2 | |||
| 01 Iyun | +17 |
| 2 | https://youtu.be/yFaMvCst0VU?si=U7j2S4jmN4zmMtSS | 1 445 |
| 3 | የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ 5ኛው ዓመት ብሔራዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ሳምንት ክብረ በዓል በሁሉም የቤተ ክርስቲያኒቱ ማኀበራነ ምዕመናን ከሰኔ 8-14/ 2018 ዓ.ም በተለያዩ መርሃግብሮች ይከበራል።
የዘንድሮው ዓመት ክብረ በዓል "የእግዚአብሔር ቃል በሁሉም ቤተሰብ፥ በየዕለቱ" በሚል መሪ ቃል የሚከበር ሲሆን ስለ ቤተ ክርስቲያኒቱ የትርጉም አገልግሎት ይፀለያል፤ የቤተ ክርስቲያኒቱ መራሁት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ(Lexical Bible Reading Calendar) አጠቃቀም ግንዛቤ ይሰጣል፤ እንዲሁም ለትርጉም አገልግሎቱ ሥጦታ የማሰባሰብ ሥራዎች ይሰራሉ።
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
• TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል | 1 753 |
| 4 | መንፈስ ቅዱስ እንኳን መጣህልን! በዓለ ሃምሳ የሁላችንም በዓል ነው!
ታላቁ የምስጋና በዓል በድጋሚ ደርሷል!
ለብዙ ዓመታት በታላቅ ድምቀት ስናከብረው የቆየነው እና የቤተክርስቲያናችን የሞገስ ማህተም የሆነው "በዓለ ሃምሳ"፣ ዘንድሮም በአርሞንዔም ተሃድሶ ቤተክርስቲያን እና በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል አዘጋጅነት ይከበራል።
የእግዚአብሔርን ታላቅነት በጋራ እንድንመሰክር፣ የመንፈስ ቅዱስን መውረድ በአንድነት እንድንቀበል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
ይህ በዓል የሁላችንም ነው።
ቀን፦ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም.
ቦታ፦ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም
በታላቅ መንፈሳዊ ጉጉት እንጠብቃችኋለን!
በአንድነት እንሰባሰብ፤ የእግዚአብሔርን ስም ከፍ ከፍ እናድርግ።
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
• TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል | 2 152 |
| 5 | የልጆችና ወጣቶች አገልግሎትን ለማጠናከር በሀረር ስልጠና ተካሄደ
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ በምስራቅ ኢትዮጵያ ለሚገኙ የልጆችና ወጣቶች አገልጋዮች፣ ቄሶች እና ወንጌላውያን በሀረር ከተማ ስልጠና ሰጠች።
“ሁለንተናዊ ዕድገት ለልጆችና ወጣቶቻችን” በሚል መሪ ቃል በተካሄደው በዚህ ስልጠና፡
ልጆችና ወጣቶች በመንፈሳዊ፣ በስነ-ምግባር እና በማህበራዊ ዘርፍ እንዲገነቡ፣
የተሰጣቸውን ጸጋ ተጠቅመው ለማህበረሰቡ በረከት እንዲሆኑ፣
በየቤተ ክርስቲያኑ የሚገኙ የቤተ መጻሕፍት አገልግሎቶች እንዲስፋፉ ትኩረት ተሰጥቷል።
በዚሁ ጊዜም የተለያዩ መንፈሳዊ መጻሕፍትና የትምህርት ቁሳቁሶች ለታዳሚዎች በድጋፍ ተበርክተዋል። መካነ ኢየሱስ ቀጣይነት ያለው ስልጠና በተለያዩ ሲኖዶሶች እንደሚቀጥልም ታውቋል::
ኢቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ
ምንጭ:- የልጆችና ወጣቶች አገልግሎት
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
• TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል | 2 686 |
| 6 | በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ሆለታና አካባቢው ለሚገኙ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ስልጠና ተሰጠ።
በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ሆለታና አካባቢው ለሚገኙ ቁልፍ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ግንቦት 29/2018 ዓ.ም ሥልጠና ተሰጥቷል።
በሆለታ አከባቢ ከሚገኙ ዘጠኝ አጥቢያዎች እና ስድስት ሥርጭት ጣቢያዎች ለተውጣጡ 200 መሪዎች "ውጤታማ አመራር ለቤተ ክርስቲያን ዕድገት ያለው አስተዋጽኦ" በሚል ስልጠና የሰጡት የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ፕሬዚዳንት መጋቢ ደሣለኝ አበበ ናቸው።
ስልጠናው ለወንጌል ሥርጭት ፣ ቤተ ክርስቲያን ተከላ እና ደቀ መዛሙርትን ከማፍራት አንጻር ወቅታዊ እንደሆነና ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ተገልጿል።
ኢቫንጀሊካል ዜና: ሩት ዋቅጅራ
መረጃውን ከቤተክርስቲያኑ ገፅ ላይ አገኘነው
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
• TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል | 1 899 |
| 7 | https://youtu.be/CsAtjQJzApo | 1 943 |
| 8 | "እኔም ለእህቴ" በባህር ዳር ለ110 ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አደረገ
"በአንድ ልብ ለትውልድ" የበጎ አድራጎት ድርጅት በስሩ ከሚያከናውናቸው ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው "እኔም ለእህቴ"፣ በባህር ዳር ከተማ በሚገኘው ግዮን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሚገኙ 110 ሴት ተማሪዎች የሁለት ዓመት የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አድርጓል።
ዓላማውም በንጽህና መጠበቂያ እጦት ምክንያት ትምህርታቸውን እንዳያቋርጡ ሴት ተማሪዎችን መደገፍነው::
በባህር ዳር ከተማ የግዮን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሁለት ዓመት የሚበቃ ጥራቱን የጠበቀ የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ለ110 ያህል ተማሪዎች ተጠቃሚዎችም እንዲሆኑ ተደርጓል::
ከትምህርት ቤት ባሻገር በማረሚያ ተቋማት፣ በጦርነትና በተፈጥሮ አደጋ ለተጎዱ ሴቶች የድጋፍ እጃቸውን መዘርጋት።
የድርጅቱ መስራችና ዳይሬክተር ነብይት ማራናታ ተክለሰንበት እንደገለጹት፣ ድርጅቱ ባለፉት 10 ዓመታት በርካታ እህቶችን የመደገፍ ስራ ሲሰራ ቆይቷል። በቀጣይም ይህንን በጎ ተግባር በባህር ዳር እና በሌሎች አካባቢዎች አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገልጿል።
እትቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ! የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም | 2 820 |
| 9 | "እኔም ለእህቴ" በባህር ዳር ለ110 ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አደረገ
"በአንድ ልብ ለትውልድ" የበጎ አድራጎት ድርጅት በስሩ ከሚያከናውናቸው ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው "እኔም ለእህቴ"፣ በባህር ዳር ከተማ በሚገኘው ግዮን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሚገኙ 110 ሴት ተማሪዎች የሁለት ዓመት የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አድርጓል።
ዓላማውም በንጽህና መጠበቂያ እጦት ምክንያት ትምህርታቸውን እንዳያቋርጡ ሴት ተማሪዎችን መደገፍነው::
በባህር ዳር ከተማ የግዮን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሁለት ዓመት የሚበቃ ጥራቱን የጠበቀ የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ለ110 ያህል ተማሪዎች ተጠቃሚዎችም እንዲሆኑ ተደርጓል::
ከትምህርት ቤት ባሻገር በማረሚያ ተቋማት፣ በጦርነትና በተፈጥሮ አደጋ ለተጎዱ ሴቶች የድጋፍ እጃቸውን መዘርጋት።
የድርጅቱ መስራችና ዳይሬክተር ነብይት ማራናታ ተክለሰንበት እንደገለጹት፣ ድርጅቱ ባለፉት 10 ዓመታት በርካታ እህቶችን የመደገፍ ስራ ሲሰራ ቆይቷል። በቀጣይም ይህንን በጎ ተግባር በባህር ዳር እና በሌሎች አካባቢዎች አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገልጿል።
እትቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ! የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! | 1 |
| 10 | ውድ የኢቫንጀሊካል ሚዲያ (Evangelical MEDIA)
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ!
ቤተሰቦች፤ ወቅታዊ፣ ፈጣንና ታማኝ መረጃዎችን በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን እያቀረብንላችሁ እንገኛለን።
በየትኛውም ቦታ ሆናችሁ መረጃዎቻችንን ለማግኘት የሚከተሉትን ገጾቻችንን ይከተሉ፦ | 3 127 |
| 11 | 📖የወንጌል አርበኞች🛡
ብዙ ያልተነገረላቸው፡ ብዙ ያልተጮኸላቸው ነገር ግን መሠረት የሆኑን ድንቅ አባቶች አሉን!
በኢትዮጵያ ምድር የወንጌል አገልግሎት ዋጋ የከፈሉ በብዙ ውጣውረድ የወንጌል ተጋድሎ ያደረጉ አባቶቻችንን የምንዳስስበት መሠናዶ ጀምረ
💢ይህን link በመጫን ታሪካችንን እንቃኝ
🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻
https://youtu.be/OGR1QApbKOY | 2 351 |
| 12 | ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው!
የተከበራችሁ የወንጌል አማኞች እንደ ክርስቶስ ተከታዮች ለሀገራችን ሰላም፣ ፍትሕ፣ መልካም ሥርዓት፣ ሀገራዊ መረጋጋት እና የተሻለ የወደፊት ተስፋ እየጸለይን፣ የዜግነት ግዴታችንን በአግባቡ እንወጣ።
እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ፤ ለሕዝባችንም ዘላቂ ሰላምን፣ መረጋጋትን፣ ፍትሕን እና መልካም ተስፋን ያድርግ።
ፓስተር ዶክተር ጌትነት ለማ
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
ጠቅላይ ጸሀፊ
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
• TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል | 2 491 |
| 13 | ውድ የወንጌል አማኞች እና መላው ኢትዮጵያውያን!
ዛሬ የሀገራችን ኢትዮጵያ 7ተኛው ብሔራዊ የምርጫ ቀን ነው። ይህ ቀን የዜግነት መብታችንንና ኃላፊነታችንን በተግባር የምናሳይበት፣ ለሀገራችን የወደፊት አቅጣጫ አስተዋፅኦ የምናደርግበት አጋጣሚ ነው ።
ስለዚህ ሁላችንም በከፍተኛ የዜግነት ስሜት፣ በኃላፊነት፣ በብስለት እና በፍጹም ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ተሞልተን ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በመሄድ ድምፃችንን እንስጥ።
የፖለቲካ አመለካከታችን እና ምርጫችን ሊለያይ ቢችልም፣ ለሀገራችን ያለን ፍቅር፣ ለሰላም ያለን ቁርጠኝነት፣ ለእውነት ያለን አክብሮት እና ለእርስ በርስ ያለን ክብር ግን የሚያስተሳስረን የጋራ እሴት ሆኖ ሊቀጥል ይገባል።
በዚህ ወሳኝ ወቅት ከሚያከፋፍሉ አስተያየቶች፣ ከጥላቻ ንግግሮች እና ከማንኛውም ዓይነት ትንኮሳ ራሳችንን በመጠበቅ፣ የመከባበርን፣ የመቻቻልን እና የሀገራዊ አንድነትን እሴቶች እናጠናክር።
የተከበራችሁ የወንጌል አማኞች እንደ ክርስቶስ ተከታዮች ለሀገራችን ሰላም፣ ፍትሕ፣ መልካም ሥርዓት፣ ሀገራዊ መረጋጋት እና የተሻለ የወደፊት ተስፋ እየጸለይን፣ የዜግነት ግዴታችንን በአግባቡ እንወጣ።
እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ፤ ለሕዝባችንም ዘላቂ ሰላምን፣ መረጋጋትን፣ ፍትሕን እና መልካም ተስፋን ያድርግ።
ፓስተር ዶክተር ጌትነት ለማ
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
ጠቅላይ ጸሀፊ
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 | 2 227 |
| 14 | ውድ የወንጌል አማኞች እና መላው ኢትዮጵያውያን!
ዛሬ የሀገራችን ኢትዮጵያ 7ተኛው ብሔራዊ የምርጫ ቀን ነው። ይህ ቀን የዜግነት መብታችንንና ኃላፊነታችንን በተግባር የምናሳይበት፣ ለሀገራችን የወደፊት አቅጣጫ አስተዋፅኦ የምናደርግበት አጋጣሚ ነው ።
ስለዚህ ሁላችንም በከፍተኛ የዜግነት ስሜት፣ በኃላፊነት፣ በብስለት እና በፍጹም ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ተሞልተን ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በመሄድ ድምፃችንን እንስጥ።
የፖለቲካ አመለካከታችን እና ምርጫችን ሊለያይ ቢችልም፣ ለሀገራችን ያለን ፍቅር፣ ለሰላም ያለን ቁርጠኝነት፣ ለእውነት ያለን አክብሮት እና ለእርስ በርስ ያለን ክብር ግን የሚያስተሳስረን የጋራ እሴት ሆኖ ሊቀጥል ይገባል።
በዚህ ወሳኝ ወቅት ከሚያከፋፍሉ አስተያየቶች፣ ከጥላቻ ንግግሮች እና ከማንኛውም ዓይነት ትንኮሳ ራሳችንን በመጠበቅ፣ የመከባበርን፣ የመቻቻልን እና የሀገራዊ አንድነትን እሴቶች እናጠናክር።
የተከበራችሁ የወንጌል አማኞች እንደ ክርስቶስ ተከታዮች ለሀገራችን ሰላም፣ ፍትሕ፣ መልካም ሥርዓት፣ ሀገራዊ መረጋጋት እና የተሻለ የወደፊት ተስፋ እየጸለይን፣ የዜግነት ግዴታችንን በአግባቡ እንወጣ።
እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ፤ ለሕዝባችንም ዘላቂ ሰላምን፣ መረጋጋትን፣ ፍትሕን እና መልካም ተስፋን ያድርግ።
ፓስተር ዶክተር ጌትነት ለማ
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
ጠቅላይ ጸሀፊ
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 | 132 |
| 15 | ውድ የኢቫንጀሊካል ሚዲያ (Evangelical MEDIA)
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ!
ቤተሰቦች፤ ወቅታዊ፣ ፈጣንና ታማኝ መረጃዎችን በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን እያቀረብንላችሁ እንገኛለን።
በየትኛውም ቦታ ሆናችሁ መረጃዎቻችንን ለማግኘት የሚከተሉትን ገጾቻችንን ይከተሉ፦
• YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
• TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
ስልክ 0991827226 ላይ ያገኙናል | 2 019 |
| 16 | በብዞዎቻቹ ጥያቄ መሰረት ዛሬ ጀምረናል🎉
📖የወንጌል አርበኞች🛡
ብዙ ያልተነገረላቸው፡ ብዙ ያልተጮኸላቸው ነገር ግን መሠረት የሆኑን ድንቅ አባቶች አሉን!
በኢትዮጵያ ምድር የወንጌል አገልግሎት ዋጋ የከፈሉ በብዙ ውጣውረድ የወንጌል ተጋድሎ ያደረጉ አባቶቻችንን የምንዳስስበት መሠናዶ ጀምረ
💢ይህን link በመጫን ታሪካችንን እንቃኝ
🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻
https://youtu.be/OGR1QApbKOY | 2 444 |
| 17 | https://youtu.be/OGR1QApbKOY | 501 |
| 18 | የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ሀገራዊ የጾም ጸሎት መርሃግብር አካሄደ
ግንቦት 19 ቀን 2018 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ሀገራዊ የጾም ጸሎት መርሃግብር በኢንተርናሽናል ኢቫንጀሊካል ቸርች አካሄዷል ::
በተዘጋጀው ሀገራዊ የጾም ጸሎት መርሃ ግብር ላይ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቃላይ ጸሃፊ መጋቢ ዶ/ር ጌትነት ለማ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን
በመልዕክታቸውም ትውልድ ተሻጋሪ የሆነ ነገርን ሰርቶ ለማለፍ ጸሎት ወሳኝ ነገር እንደሆነ ተናግረዋል።
በተካሄደው የጸሎት መርሀ ግብር ላይም መጋቢ ንፍታሌም ቃለ እግዚአብሔር ያካፈሉ ሲሆን በመርሀ ግብሩ ላይ ከተለያዩ ቤተ እምነቶች እና ሕብረቶች የተወጣጡ ወንጌል አማኞች በተገኙበት ፊታችን ያለውን ሀገራዊ ምርጫን ጨምሮ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ጸሎትና ተደርጓል።
ኢቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
.Youtube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
• TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል | 2 955 |
| 19 | የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
• TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል | 2 296 |
| 20 | ጥብቅ ማሳሰቢያ ለካውንስሉ አባላት በሙሉ
ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕላንና ልማት ቢሮ ነው በማለት የቤተ ክርስቲያንን ዳታ የሚጠይቁ አካላት በየ ቤተ ክርስቲያኑ እየተንቀሳቀሱ እንዳለ ከአባሎቻችን መረጃ ደርሶናል ።
በዚሁ መሰረት መረጃ የሚፈልጉ ትክክለኛ አካላት ካሉ በካውንስሉ በኩል ጥያቄውን አቅርበው እና አስፈላጊነቱን አስረድተው ወደ አባሎቻችን መሄድ የሚችሉ በመሆኑ የካውንስሉ አባላት ጥንቃቄ እንድታደርጉ እናሳስባለን ።
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
• TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል | 2 980 |
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
