fa
Feedback
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

رفتن به کانال در Telegram

ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

کانال የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC (@egbcc) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 11 811 مشترک است و جایگاه 7 591 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 855 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 11 811 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 25 اوت, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 263 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 3 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 17.31% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.60% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 2 044 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 015 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 11 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 26 اوت, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

11 811
مشترکین
+324 ساعت
+587 روز
+26330 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
اوت '26
اوت '26
+239
در 1 کانال‌ها
ژوئیه '26
+358
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '26
+1 092
در 71 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+237
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+220
در 3 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+99
در 1 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+125
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+113
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+184
در 6 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+103
در 2 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+146
در 1 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+150
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+134
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+134
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+161
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+228
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+461
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+380
در 4 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+244
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+386
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+374
در 3 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+152
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+349
در 1 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+107
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+240
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+409
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+604
در 3 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+868
در 3 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+443
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+726
در 3 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+525
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+414
در 3 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+363
در 5 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+186
در 8 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+183
در 2 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+128
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+106
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+180
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+178
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+127
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+101
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+169
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+27
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+51
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+44
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+36
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+78
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+51
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+61
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+67
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+59
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+49
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+130
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+82
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+23
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+46
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+116
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+29
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+32
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+94
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+117
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+169
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+188
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '21
+34
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '21
+42
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '21
+530
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '21
+140
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '21
+1 734
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
25 اوت+3
24 اوت+10
23 اوت+7
22 اوت+12
21 اوت+14
20 اوت+7
19 اوت+8
18 اوت+2
17 اوت+5
16 اوت+12
15 اوت+7
14 اوت+6
13 اوت+13
12 اوت+9
11 اوت+8
10 اوت+19
09 اوت+14
08 اوت+8
07 اوت+8
06 اوت+14
05 اوت+18
04 اوت+13
03 اوت+5
02 اوت+6
01 اوت+11
پست‌های کانال
ፈጣሪ ሃይማኖት መራጭ አይደለም ወንጌላዊ ሁሴን መሀመድ https://youtu.be/HRgsm4hhdcM?si=SSKxme0U1qcorc6r

2
መስጅድ ውስጥ ልሳን ተናገርኩ ወንጌላዊ ሁሴን መሀመድ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ሙሉ ቪዲዮውን ይመልከቱ https://youtu.be/HRgsm4hhdcM
1
3
🇪🇹 ምስጋና ለሁሉም! የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለ46 ቀናት ሲያከናውነው የቆየው የምክክር መድረክ በሰላም በመጠናቀቁ ደስታችንንና ምስጋናችንን እንገልጻለን። በዚህ ረጅምና አስፈላጊ የምክ
🇪🇹 ምስጋና ለሁሉም! የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለ46 ቀናት ሲያከናውነው የቆየው የምክክር መድረክ በሰላም በመጠናቀቁ ደስታችንንና ምስጋናችንን እንገልጻለን። በዚህ ረጅምና አስፈላጊ የምክክር ሂደት በኃላፊነት፣ በትዕግሥትና በመከባበር ለተሳተፉ ተሳታፊዎች፣ ለኮሚሽኑ ኮሚሽነሮች፣ ውይይቱን በትጋት ሲያስተባብሩ ለነበሩ ባለሙያዎችና ሠራተኞች ከልብ የመነጨ ምስጋናችንን እናቀርባለን። በተጨማሪም ተሳታፊዎች በሰላም ወጥተው እንዲገቡና መድረኩ በሰላም እንዲካሄድ፣ ከፈጣሪ ጥበቃ በታች ቀንና ሌሊት የደኅንነትና የሰላም ጥበቃ ሲያደርጉ ለነበሩ ሁሉ ልዩ ምስጋናችን ይድረስ። ለመላው ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ይህንን የምክክርና የሰላም ጉዞ በጋራ እንድንደግፍ ጥሪያችንን እናቀርባለን። ልዩነቶቻችንን በውይይት እያቀራረብን፣ የሚያግባቡንን የጋራ እሴቶች እያጠናከርን፣ ለትውልድ ሰላማዊ፣ የተረጋጋችና የበለጸገች ኢትዮጵያን በጋራ እንገንባ። ሰላም የሁላችንም ነው፤ ለሰላም መሥራትም የሁላችንም ኃላፊነት ነው! 🇪🇹 የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለዜና ሽፋን መልአክት ለመላክ t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 539
4
https://youtu.be/WjTj9yLfTIk?si=VTWTlzvQLqGLvPiE
1 757
5
የጌጃ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን የ70ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሏን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠች የጌጃ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ያከናወነችውን መንፈሳዊና ማኅበራዊ አገልግሎት የሚዘክር የ70ኛ ዓመ+6
የጌጃ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን የ70ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሏን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠች የጌጃ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ያከናወነችውን መንፈሳዊና ማኅበራዊ አገልግሎት የሚዘክር የ70ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል ዝግጅትን አስመልክቶ ነሐሴ 13 ቀን 2018 ዓ.ም. ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥታለች። በዓሉ በ1ኛ ሳሙኤል 7፥12 “አቤንኤዘር” እስከ አሁን ድረስ እግዚአብሔር ረድቶናል በሚል መሪ ቃል የሚከበር ሲሆን፥ በበዓሉ ላይ በርካታ የምስጋና፣ የጸሎት ፕሮግራሞች እንደሚካሄዱ ተገልጿል። ይህ ታላቅ ክብረ በዓል ከነሐሴ 3 ቀን ጀምሮ እስከ ጳጉሜ 1 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ በተለያዩ መንፈሳዊ ዝግጅቶች በድምቀት እንደሚከበር ተገልጿል። በ1948 ዓ.ም.“መሠረተ ሕይወት” በሚል ስያሜ ጉዞዋን የጀመረችው ይህች ታሪካዊት ቤተክርስቲያን፥ ባለፉት ዓመታት ወንጌልን ለፍጥረት ሁሉ ለማድረስ ባደረገችው ጥረት በአዲስ አበባና በተለያዩ ክልሎች ከ60 በላይ አዳዲስ አጥቢያዎችን በመትከል ረገድ ታላቅ ታሪክ መሥራቷ ተጠቅሷል። ከመንፈሳዊ አገልግሎቷ ጎን ለጎን ማኅበረሰቡን የሚጠቅሙ በርካታ ማኅበራዊ ሥራዎችን ስታከናውን የቆየች ሲሆን ከምሥረታዋ ጋር ተያይዞ የተቋቋመው የመጀመሪያው የመሠረተ ሕይወት ቤተክርስቲያን መሠረተ ትምህርት ቤት አሁንም ድረስ ለአካባቢው ማኅበረሰብ በሥነ-ምግባር የታነጸ ዜጋ በማፍራት ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ይገኛል። የቤተክርስቲያኗ መሪዎች እንደተናገሩት፤ ነሐሴ 23 በዓድዋ ድል መታሰቢያ አዳራሽ ውስጥ ወንጌላውያን አማኞች በሙሉ የሚሳተፉበት ታላቅ የምስጋና እና ራዕይ የማጋራት መርሃ ግብር ይካሄዳል ብለዋል። በተጨማሪም ጳጉሜ 1 ቀን 2018 ዓ.ም. የዝማሬ እና ወንጌል ማወጅ የእግር ጉዞ መርሃ ግብር ይከናወናል። ይህ ጉዞ ከቤተክርስቲያኑ ግቢ ተነስቶ በሞላ ማሩ እና በአብነት በበላ
2 417
6
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ የመካነ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን ትልቅ ተፅዕኖ ያሳረፉ ውሳኔዎችን በማሳለፍ የታወቀች አንጋፋ ቤተ እም+6
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ የመካነ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን ትልቅ ተፅዕኖ ያሳረፉ ውሳኔዎችን በማሳለፍ የታወቀች አንጋፋ ቤተ እምነት ናት በማለት ተናገሩ። ነሐሴ8 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ 22ኛ የካውንስል ስብሰባ አካሄዷል። በስብሰባዉ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ መልእክት ያስተላለፋ ሲሆን በመልክታቸዉም የመካነ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን በረጅም የአገልግሎት ዘመኗ በአገርና በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ ተፅዕኖ ያሳረፉ ውሳኔዎችን በማሳለፍ የታወቀች አንጋፋ ቤተ እምነት ናት። ለዛሬው ሁለንተናዊ እድገት የቀደሙ መሪዎች ያበረከቱት አስተዋጽዖ ከፍተኛ ነበር። ያሉት ጠቅላይ ፀሐፊዉ ዛሬም ቢሆን ከትውልድ፣ ከአገርና ከሁሉ በላይ ከእግዚአብሔር የተሰጣትን ታላቅ መለኮታዊ አደራ በታማኝነት መወጣት ይጠበቅባታል። ብለዋል የዛሬዎቹ መሪዎች ትላንትን በማስታወስ፣ ዛሬን በታማኝነት በማገልገል እና ነገን መሠረት በሚጥል ራዕይ በመመልከት ዋናውን ነገር ዋና አድርገው መቀጠል አለባቸውም በማለት አክለዋል። ለኢቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ
2 194
7
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነኢየሱስ ለ15 አገልጋዮች የቅስና ሃላፊነት ሰጠች #ኢቫ_ዜና https://youtu.be/4W8SEdsfGm4
2 103
8
ሁሉም ወንጌል አማኝ ሊያየው የሚገባ ድንቅ ፕሮግራም ክርስትና ውርስ አይሆንም በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ሚዲያ የቀረበ በ Evangelical Media Council ዩቲዩብ ቻናል ላይ ያገኙታል ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ https://youtu.be/YDH1EH4SnIY?si=8T3fqaIV_6xkF1mB
3 118
9
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትሕ ቢሮ ጋር በመተባበር በማኅበራዊ ሚዲያና ብሮድካስት አጠቃቀም ላይ ሥልጠና ሰጠ። ይህ ሥልጠና የጥላቻ ን+8
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትሕ ቢሮ ጋር በመተባበር በማኅበራዊ ሚዲያና ብሮድካስት አጠቃቀም ላይ ሥልጠና ሰጠ። ይህ ሥልጠና የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ሥርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር እንዲሁም ከማኅበራዊ ሚዲያ እና ከብሮድካስት አገልግሎት ሥራዎች ጋር የተያያዘ ሲሆን፤ በካውንስሉ ሥር ለሚገኙ የወንጌል አማኞች ሚዲያዎች በሙሉ የተሰጠ ነው። የፍትሕ ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አሰፋ መብራቱ እንደገለጹት ሥልጠናው የጥላቻ ንግግርና የሐሰተኛ መረጃዎች ከሕግ አንጻር የሚያስከትሏቸውን ችግሮች ለማየት እና ለዚህም የመፍትሔ ሐሳብ ለማስቀመጥ ያለመ ሲሆን፣ እነዚህን ችግሮች እንዴት መከላከል እንደሚቻል ለመመልከት የተዘጋጀ መሆኑን አስረድተዋል። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የሕግ ክፍል ኃላፊ ወይዘሪት መንበረ አንድነት በበኩላቸው የወንጌላዊያን ሚዲያዎች ከሕግ አንጻር ምን ያህል ያውቃሉ? በሕጉስ መሠረት እየሠሩ ነው? የሚለውን ለማስገንዘብ ጭምር ሥልጠናው መዘጋጀቱን አንስተዋል።አክለወም ካውንስሉ በተጨማሪም ከሕግ አንጻር የተለያዩ ሥልጠናዎችን በቀጣይነት እንደሚሰጥ ገልጸዋል። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትሕ ቢሮ የሕግ ሥርጸትና ምክር መስጠት ዳይሬክቶሬት አካዳሚክ ዓቃቤ ሕግ አቶ ሙሴ ባዬ ሥልጠናውን የሰጡ ሲሆን፥ ከተሳታፊዎች ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል። በስልጠናው ላይ የተሳተፉት ሰልጣኞች በቆይታቸው እጅግ ጠቃሚ እና ጥሩ ጊዜ እንደነበራቸውም ገልጸዋል።ከዚህ ስልጠና የቀሰሙትን እውቀትና ክህሎት በስራቸው ላይ በተግባር እንደሚያውሉትና ውጤታማ እንደሚሆኑ ሙሉ እምነት እንዳላቸው አስታውቀዋል። ለኢቫንጄሊካል ዜና ቤተልሔም ደረጀ
3 342
10
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ነሐሴን በጾምና በጸሎት የመሻር አገር አቀፍ ጥሪ አስተላለፈ #ኢቫ_ዜና@EGBCC
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ነሐሴን በጾምና በጸሎት የመሻር አገር አቀፍ ጥሪ አስተላለፈ #ኢቫ_ዜና@EGBCC
2 897
11
ነሐሴን በጾምና በጸሎት እንሻገር! የአንድ ዓመት ጉዞ ሲጠናቀቅ፣ አዲስ ዓመትም ሲጀምር፤ በምስጋና ያለፈውን እናስብ፣ በጸሎት የሚመጣውን እንቀበል። ነሐሴ ወር 2018 ዓ.ም — አገር አቀፍ የጾምና የ
ነሐሴን በጾምና በጸሎት እንሻገር! የአንድ ዓመት ጉዞ ሲጠናቀቅ፣ አዲስ ዓመትም ሲጀምር፤ በምስጋና ያለፈውን እናስብ፣ በጸሎት የሚመጣውን እንቀበል። ነሐሴ ወር 2018 ዓ.ም — አገር አቀፍ የጾምና የጸሎት ወር! ስለ ሀገራችን፣ ስለ ሕዝባችን፣ ስለ ትውልዳችንና ስለ ቤተ ክርስቲያን በአንድ ልብ እንጹም፤ እንጸልይ። 📖 “ በቸርነትህ  ዓመቱን ታቀዳጃለህ  .......” — መዝሙር 65፥11
3 444
12
ኦርቶቶሜኦ የእውነትን ቃል በትክክል መክፈል የተሰኘውና በመጋቢ ቤዛዓለም በላይ የተዘጋጀው አዲስ መጽሐፍ ተመረቀ። በመጽሐፍ ምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የክብር እንግዳ ሆነው የተገኙት የኢትዮጵያ ምስጋና+9
ኦርቶቶሜኦ የእውነትን ቃል በትክክል መክፈል የተሰኘውና በመጋቢ ቤዛዓለም በላይ የተዘጋጀው አዲስ መጽሐፍ ተመረቀ። በመጽሐፍ ምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የክብር እንግዳ ሆነው የተገኙት የኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን ፕሬዚዳንት ፓስተር ጌታሁን ነሲቡ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ ሲሆን መጽሐፉ ለምእመናንና ለቤተክርስቲያን ያለውን ጠቀሜታ በመግለጽ የተሰማቸውን ታላቅ ደስታ አጋርተዋል። በምረቃው ላይ የመጽሐፉን ይዘት አስመልክቶ አስተያየታቸውን የሰጡት የቋንቋ ጥናት ባለሙያው አቶ አሺኔ አስቴን በበኩላቸው መጽሐፉ የወቅቱን ፍላጎት ያገናዘበና እጅግ ጠቃሚ የሆነ ሥራ መሆኑን መስክረዋል። በማቀጠልም ወንጌላው ዙርያ ሱማ የመጽሐፉን ዳሰሳ አቅርበዋል። የመጽሐፍ ጸሐፊ መጋቢ ቤዛ ዓለም እንደተናገሩት ኦርቶቶሜኦ" የግሪክ ቃል ሲሆን "ኦርቶ" ማለት "በትክክል" ማለት ሲሆን"ቶሚሆ" ማለት ደግሞ "መቁረጥ" ከሚለው የግሪክ ቃል የተወሰደ መሆኑ ገልጿል።በዚህ ዘመን ያሉ አገልጋዮች መጽሐፍ ቅዱስን በራሳችን አውድና ለእኛ እንደሚመቸን እያፈታን ስለሆነ ለዚያ መፍትሔ ታስቦ የተጻፈ መሆኑን አክለው ተናግራዋል። ለኢቫንጄሊካል ዜና ቤተልሔም ደረጀ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል Telegram | Facebook | Youtube  | Tiktok | Website
2 739
13
https://youtu.be/r3J4k0KmQrk
1
14
https://youtu.be/CpJW1WYe72M
2 444
15
“ተስፋችን በሰው ኃይል ወይም በፖለቲካ ሳይሆን በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ ብቻ ነው'' ቬኔዙዌላውያን በቬኔዙዌላ ከ300 በላይ በሚሆኑ ከተሞች በሺዎች የሚቆጠሩ ምዕመናን ተሰብስበው ኢየሱስ ክርስቶስ በሀ+5
“ተስፋችን በሰው ኃይል ወይም በፖለቲካ ሳይሆን በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ ብቻ ነው'' ቬኔዙዌላውያን በቬኔዙዌላ ከ300 በላይ በሚሆኑ ከተሞች በሺዎች የሚቆጠሩ ምዕመናን ተሰብስበው ኢየሱስ ክርስቶስ በሀገራቸው ላይ ጌታ መሆኑን በይፋ ያወጁበት ታላቅ የጸሎትና የምስጋና መርሃ ግብር አካሄዱ። "ቬኔዙዌላ የጸጋ ምድር" በሚል መሪ ቃል በተካሄደው በዚህ ዝግጅት አማኞች አደባባዮችንና ጎዳናዎችን በአምልኮ፣ በምስጋናና በጸሎት በመሙላት ለሀገራቸው ሰላም፣ አንድነት፣ ተስፋና ዘላቂ ለውጥ ተመኝተዋል። ሀገሪቱ በፈታኝና እርግጠኝነት በጎደላቸው የችግር ጊዜያት ማለፏ የሚታወስ ሲሆን ተሳታፊዎቹ የመጨረሻ ተስፋቸው በሰው ኃይል ወይም በፖለቲካ ሳይሆን በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ ብቻ የተመሰረተ መሆኑን አውጀዋል። በያፌት ገ/ህይወት የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል Telegram | Facebook | Youtube  | Tiktok | Website
2 341
16
የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ሥነ መለኮት መምሪያ የመጽሐፍ ቅዱስ ተቋማት ማስተባበሪያ ያዘጋጀው የ2018 ዓ.ም ዓመታዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ተቋማት መምህራንና የሥራ ተሳታፊዎች ስልጠና ተካሄደ፡+7
የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ሥነ መለኮት መምሪያ የመጽሐፍ ቅዱስ ተቋማት ማስተባበሪያ ያዘጋጀው የ2018 ዓ.ም ዓመታዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ተቋማት መምህራንና የሥራ ተሳታፊዎች ስልጠና ተካሄደ፡፡ ሥልጠና ከሐምሌ 27 እስከ ነሐሴ 1 ቀን 2018 ዓ.ም በሐዋሳ ሐይቅ ዳር ቃለ ሕይወት አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን እየተካሄደ እንደሚገኝ ተገልጿል። "ከሙያ አልባ መምህር ወደ መምህር አልባ ክፍል ወይስ የመምህርነት ሙያና የትምህርት ጥራት በኢትዮጵያ"በሚል ዋና ርዕስ በሚካሄደው ሥልጠና፣ የትምህርት ጥራትን ማሻሻል፣ በሥነ መለኮት ተቋማት የመምህራንና የአመራሮች ሚናን ማጠናከር ላይ ትኩረት ያደርጋል ተብሏል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ከሐዋርያትና ከነቢያት አገልግሎት ጋር ተያይዞ ሊኖር የሚገባውን መጽሐፍ ቅዱሳዊ አቋም በስፋት ውይይት እንደሚካሄድበት ታውቋል። መረጃውን በቤተክርስቲኒቱ አገኘነው፡፡ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 546
17
በአምበሪቾ AIPM ግሎባል ሚሽን ዩኒቨርሲቲ የመሠረት ድንጋይ ተጣለ በአምበሪቾ ዓለም አቀፍ የጸሎትና የወንጌል አገልግሎት (AIPM) የሚገነባው የAIPM ግሎባል ሚሽን ዩኒቨርሲቲ (AIPM–GMU) የ+8
በአምበሪቾ AIPM ግሎባል ሚሽን ዩኒቨርሲቲ የመሠረት ድንጋይ ተጣለ በአምበሪቾ ዓለም አቀፍ የጸሎትና የወንጌል አገልግሎት (AIPM) የሚገነባው የAIPM ግሎባል ሚሽን ዩኒቨርሲቲ (AIPM–GMU) የመሠረት ድንጋይ የማኖር ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል። በሥነ ሥርዓቱ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር፣ የማኅበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ ክቡር አቶ አንተነህ ፍቃዱ፣ የከምባታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ክቡር አቶ አረጋ እሸቱ፣ እንዲሁም የቀዲዳ ጋሜላ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ክብርት ወይዘሮ ውባየሁ በቀለ ተገኝተው የመሠረት ድንጋዩን አኑረዋል። በመድረኩ የAIPM መስራችና ዳይሬክተር ዶክተር ደስታ ላንገና ጨምሮ የተገኙ እንግዶች ንግግር አድርገዋል። ተናጋሪዎቹ ተቋሙ እስካሁን በወንጌል፣ በጸሎት እና በማኅበረሰብ አገልግሎት ያከናወናቸውን ሥራዎች በማድነቅ፣ በማኅበረሰቡ ላይ ያሳደሩትን በጎ ተፅዕኖ አመስግነዋል። እንዲሁም ይህ ዩኒቨርሲቲ የAIPM ብቻ ሳይሆን የመላው የከምባታ ሕዝብ ፕሮጀክት መሆኑን በመግለጽ፣ ሁሉም በትብብር እንዲደግፉት ጥሪ አቅርበዋል፤ መንግሥትም ለፕሮጀክቱ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ቃል ገብቷል። የAIPM መስራችና ዳይሬክተር ዶክተር ደስታ ላንገና በበኩላቸው፣ ዩኒቨርሲቲው ከሚሽን አገልግሎት ባሻገር በቴክኖሎጂ፣ በኢኖቬሽን፣ በሥነ ምግባር እና በሙያ ክህሎት የተበቁ ለሀገር የሚጠቅሙ ዜጎችን ማፍራት ዋና ዓላማው መሆኑን ገልጸዋል። በተጨማሪም በተቋሙ ውስጥ የእውቀት እና የሁለንተናዊ እድገት ትምህርት በትኩረት እንደሚሰጥ አስታውቀዋል። AIPM-Ambaricho International Prayer and Missions Movement
1 568
18
"ቤተክርስቲያን የሰውን ሁለንተና ማለትም መንፈሳዊና አካላዊ ፍላጎቱን ማገልገል ይኖርበታል" "Waldaan guutummaa namma(fooniifi hafuura namaa) tajaajiluu qabdii"
"ቤተክርስቲያን የሰውን ሁለንተና ማለትም መንፈሳዊና አካላዊ ፍላጎቱን ማገልገል ይኖርበታል" "Waldaan guutummaa namma(fooniifi hafuura namaa) tajaajiluu qabdii" "The Church must serve the whole person - spiritual and physical needs." ቄስ ጉዲና ቱምሳ
1 360
19
አስቸኳይ እና ወሳኝ ማሳሰቢያ ከኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል! ⚠️ በማህበራዊ ሚዲያ (በተለይም በቲክቶክ) የሚሰራጭ አደገኛ የማጭበርበር መረጃ በመሆኑ ቅዱሳን ራሳችሁን ጠብ
አስቸኳይ እና ወሳኝ ማሳሰቢያ ከኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል! ⚠️ በማህበራዊ ሚዲያ (በተለይም በቲክቶክ) የሚሰራጭ አደገኛ የማጭበርበር መረጃ በመሆኑ ቅዱሳን ራሳችሁን ጠብቁ! በቲክቶክ ስም ፕሮፌት ፊቃዱ፣ ዶክተር አቤል እና የወንጌላውያን የትምህርትና ልማት ማህበር በሚሉ ስሞች የሚንቀሳቀሱ አካላት ናቸው።የካውንስሉንና የአባል ቤተ እምነት ስም በመጥቀስ ከጀርመን አብያተ ክርስቲያናት ጋር ስምምነት አድርገናል ምዕመናንን ለትምህርት ወደ ጀርመን እንልካለን የሚል ነው።የትምህርት ወጪው ሙሉ በሙሉ እንደሚሸፈንና ከአውሮፓ ጉዞ በኋላ የአገልግሎት ዕድል እንደሚመቻች በማስመሰል ሰዎችን እያመዘገቡ ይገኛሉ። ይህ መረጃ ሙሉ በሙሉ የሐሰት ነው። ካውንስሉ የፈረመው ምንም አይነት ስምምነት የለም! ብዙ ምዕመናን በዚህ ድርጊት እየተታለሉና እየተበዘበዙ በመሆኑ ሁላችሁም ከዚህ የሐሰት መረጃ ራሳችሁን እንድትጠብቁ እናሳስባለን። ይህንን መረጃ ሼር በማድረግ ወንድም እህቶቻችንን ከማጭበርበር እንታደግ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል Telegram | Facebook | Youtube  | Tiktok | Website
2 159
20
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ የቤተ
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል Telegram | Facebook | Youtube  | Tiktok | Website
158