የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
کانال የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC (@egbcc) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 11 517 مشترک است و جایگاه 7 887 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 907 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 11 517 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 22 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 444 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 13 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 16.47% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.65% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 1 895 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 995 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 13 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው።
"ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 23 ژوئیه, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 23 ژوئیه | +12 | |||
| 22 ژوئیه | +13 | |||
| 21 ژوئیه | +19 | |||
| 20 ژوئیه | +5 | |||
| 19 ژوئیه | +25 | |||
| 18 ژوئیه | +10 | |||
| 17 ژوئیه | +8 | |||
| 16 ژوئیه | +9 | |||
| 15 ژوئیه | +8 | |||
| 14 ژوئیه | +17 | |||
| 13 ژوئیه | +4 | |||
| 12 ژوئیه | +5 | |||
| 11 ژوئیه | +12 | |||
| 10 ژوئیه | +6 | |||
| 09 ژوئیه | +29 | |||
| 08 ژوئیه | +5 | |||
| 07 ژوئیه | +15 | |||
| 06 ژوئیه | +13 | |||
| 05 ژوئیه | +4 | |||
| 04 ژوئیه | +32 | |||
| 03 ژوئیه | +8 | |||
| 02 ژوئیه | +11 | |||
| 01 ژوئیه | +19 |
| 2 | በናይጄሪያ በክርስቲያኖች ላይ እየተባባሰ ለመጣው ጥቃት ዓለም አቀፍ የጸሎት ጥሪ ቀረበ
በናይጄሪያ በክርስቲያኖች ላይ የሚፈጸመው ጥቃት እየተባባሰ በመምጣቱ፣ "አንድ ሚሊዮን ሴቶች" የተሰኘው ዓለም አቀፍ የጸሎት እንቅስቃሴ ለሀገሪቱ የጾምና የጸሎት ጥሪ አቅርቧል።
ሪፖርቶች እንደሚያመለክቱት፣ በ2025 ብቻ ከ3,500 በላይ ክርስቲያኖች በእስላማዊ ታጣቂ ቡድኖች እጅ ተገድለዋል፤ አንዳንድ ጥናቶች ይህ ቁጥር እስከ 7,000 ሊደርስ እንደሚችልም ያመለክታሉ።
በሰሜናዊ ናይጄሪያ በሚገኙ 12 ግዛቶች የሸሪዓ ሕግ ተግባራዊ ሲሆን፣ የቦኮ ሃራም፣ የፉላኒ ታጣቂዎችና ሌሎች እስላማዊ ቡድኖች በቤተክርስቲያናት፣ በትምህርት ቤቶችና በመንደሮች ላይ ለሚፈጽሙት ጥቃት ተጠያቂ መሆናቸው ተገልጿል።
በዚህ ሁኔታ የተነሳ፣ "አንድ ሚሊዮን ሴቶች" እንቅስቃሴ የዓለም አቀፉን የክርስቶስ አካል ከጁላይ 19 እስከ 25 በጾምና በጸሎት እንዲተባበር ጥሪ አቅርቧል። ቡድኑ "ናይጄሪያ ወሳኝ ወቅት ላይ ትገኛለች፤ ቤተክርስቲያን እየተነሳች ነው። ስለ ሀገራችን ጹሙ፣ ጸልዩ፣ ንስሐም ግቡ" ሲል መልዕክቱን አስተላልፏል።
የጸሎት ዘመቻው ቅዳሜ ጁላይ 25 በላጎስ ከተማ በሚካሄድ የ7 ሰዓታት ብሔራዊ የጸሎት ስነ ስርዓት ይጠናቀቃል። በዚህ የፀሎት መርሀግብር ተሳታፊዎች ለሀገሪቱ ሰላም፣ ለስደት የተጋለጡ ክርስቲያኖች ጥበቃ እና ለብሔራዊ መንፈሳዊ መታደስ በጋራ እንደሚጸልዩ ተገልጿል።
የ"አንድ ሚሊዮን ሴቶች" እንቅስቃሴ የናይጄሪያ ክርስቲያኖች የሚገኙበትን ፈታኝ ሁኔታ ለዓለም አቀፍ ማህበረሰብ በማሳወቅ፣ በጸሎትና በአንድነት ከተጎዱት ጎን እንዲቆም ጥሪም አቅርቧል።
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
Evangelical Media/Council | 846 |
| 3 | ለሀገሪቱ ዘላቂ ሰላምና ለዜጎች አብሮነት መጠናከር እየተካሄደ ያለው ሀገራዊ ምክክር ጉልህ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት የምክክሩ ተሳታፊ የሀገር ሽማግሌዎች አስታወቁ።
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ሚዲያ ያነጋገራቸው ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ የሀገራዊ ምክክሩ ተሳታፊ የሀገር ሽማግሌዎች እንዳሉት ምክክሩ አሳታፊና አካታች መሆኑን ተናግረዋል ።
በመነጋገርና በመመካከር የማይፈታ ችግር የለም ያሉት የሀገር ሽማግሌዎች አለመግባባቶች ሲፈጠሩ በሽምግል ችግሮችን የመፍታት ልምድ በሁሉም የሃገሪቱ አካባቢዎች መኖሩንና በዚህ መንገድ ማህበራዊ ግንኙነታቸውን ሲያጠናክሩ መቆየታቸውን አሳውቀዋል ።
የምክክሩ አጀንዳዎችም የኢትዮጽያዊያንን አብሮነትና ሀገራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንደ ሀገር ለመጀመሪያ ጊዜ ሁሉም ዜጎች በአንድ ተሰባስበው እንዲመክሩበት መደረጉ ምክክሩ ግቡን እንዲመታ ያስችለዋል ብለዋል።
ትውልዱ ጥያቄዎች በሰላማዊ መንገድ የመጠየቅ ልምድ ሊያዳብር ይገባል ያሉት አስተያየት ሰጪዎች የዜጎችን አንድነት በሚሸረሽሩና የሀገርን ገጽታ የሚያበላሹ አጀንዳዎችን የሚያራግቡ አካላት ማውገዝ እንደሚገባ ጠቁመዋል።
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
• TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
📞251 991827226 ላይ ያገኙናል | 817 |
| 4 | ወዳጄ ስለ ሀጢያትክ የሞተው ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው❗️
ወንጌል ለሁሉም! | 1 676 |
| 5 | "ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡”
የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት11
መልካም የምስራች ዜና ሸገር ሲቲ ኮዬ ፌጬ
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጥሪ በመቀበል የማውንቴን ኦፍ ክራንስት ዓ/አቀፍ ቤ/ክ የወንጌል ስርጭት ቲም በዛሬ ዕለት ረቡዕ ሐምሌ 8/11/2018 ዓ/ም በኮዬ ፌጬ መስቀለኛ አካባቢ ድንቅ የአንድ ለአንድ የጎዳና ወንጌል ስርጭት አካይዷል። በዚህም 13 ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግስት የተጨመሩ ሲሆን በብዙ ሺ የሚቆጠር የአካባቢው ነዋሪ የጌታ አዳኝነት የምስራቹ ቃል ሰምቷል።
ስለ ነበረን የእግዚአብሔር አብሮነትና ጥበቃ እግዚአብሔር ክብሩን ይውሰድ ።
መረጃውን ያደረሱን የራዕዩ ዋና አስተባባሪ አገልጋይ ጳውሎስ አባይ ናቸው
እናንተም በመንገድ ላይ፣ በየሰፈሩ፣ በየመኪናው... በሄዱበት ሁሉ የወንጌል ብርሃን እየሆናችሁ ያላችሁ ወጣቶችና አማኞች በሙሉ! የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ባዘጋጀው አዲስ የቪዲዮ እና ፎቶ ቻሌንጅ (Challenge) ላይ እንድትሳተፉ በታላቅ ደስታ እንጋብዛችኋለን። የጉዳና ላይ የወንጌል ስርጭት ስናረግ በፌስቡክ እና ቲክቶክ #evangelicalmediacouncil እያልን እና የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ Evangelical Media/Council ሜንሽን ያርጉልን እኛም በካውንስሉ ማህበራዊ ሚዲያዎች የምናጋራ ይሆናል፡፡
ይህ በምንም መልኩ የውድድር ቻሌንጅ አይደለም፤ ይልቁንም ወንጌልን በጋራ የምንመሰክርበት፣ እርስ በርስ የምንበረታታበት እና የክርስቶስን ፍቅር የምናንጸባርቅበት የህብረት እንቅስቃሴ ነው።
በቴሌግራም ለመላክ t.me/evangelicalmedia
📞251 991827226 ላይ ያገኙናል | 2 043 |
| 6 | "ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡”
የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት10
የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን ጥሪ በመቀበል ሐምሌ 4 ቀን 2018 ዓ.ም በህያው እግዚአብሔር ቤተሰብ ቤተክርስቲያን ከ22 መገናኛ ድንበራ ወደ ቦሌ ሚካኤል እና ወደ እስጢፋኖስ በነበረው የአደባባይ ወንጌል ስብከት 4000የሚሆን ሰዉ ወንጌል ሰምቷል 9ሰዉ ጌታን ተቀብሏል::
ወንጌል ለሁሉም!
መረጃውን የቤተክርስቲያኗ የወንጌል አገልግሎት መሪ ወንድም ተስፋ አደረሰን
እናንተም በመንገድ ላይ፣ በየሰፈሩ፣ በየመኪናው... በሄዱበት ሁሉ የወንጌል ብርሃን እየሆናችሁ ያላችሁ ወጣቶችና አማኞች በሙሉ! የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ባዘጋጀው አዲስ የቪዲዮ እና ፎቶ ቻሌንጅ (Challenge) ላይ እንድትሳተፉ በታላቅ ደስታ እንጋብዛችኋለን። የጉዳና ላይ የወንጌል ስርጭት ስናረግ በፌስቡክ እና ቲክቶክ #evangelicalmediacouncil እያልን እና የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ Evangelical Media/Council ሜንሽን ያርጉልን እኛም በካውንስሉ ማህበራዊ ሚዲያዎች የምናጋራ ይሆናል፡፡
ይህ በምንም መልኩ የውድድር ቻሌንጅ አይደለም፤ ይልቁንም ወንጌልን በጋራ የምንመሰክርበት፣ እርስ በርስ የምንበረታታበት እና የክርስቶስን ፍቅር የምናንጸባርቅበት የህብረት እንቅስቃሴ ነው።
በቴሌግራም ለመላክ t.me/evangelicalmedia
📞251 991827226 ላይ ያገኙናል | 1 866 |
| 7 | ይህ ክረምት መለወጫችን ወይስ መጥፍያችን / ልዩ የኢቫ ወጣቶች ፖድካስት / ከወጣት ተሻለ ታዬ ጋር
https://youtu.be/9K9L0Ix0Tgs | 1 723 |
| 8 | https://youtu.be/OqOn58QgWiU | 1 697 |
| 9 | "ወንጌል በነፃ ያገኘነው፣ ነገር ግን በታላቅ የደም ዋጋ የተገዛ ውድ ስጦታ ነው።"
ይህ ስጦታ የእግዚአብሔር ፍጹም ፍቅር መገለጫ ነው። ኢየሱስ እኛን ለማዳን ሲል ክብሩን ትቶ፣ በመስቀል ላይ ሕይወቱን አሳልፎ ሰጠ።
ይህንን የኢየሱስን ፍቅር ለሌሎች የምናሳይባቸው መንገዶች፦
ፍቅሩን ማጋራት 📢 ኢየሱስ ለሰዎች የከፈለውን የደም ዋጋ ለሰዎች መንገር።
ይቅርታን ማድረግ 🤝 እርሱ እኛን በደምና በፍቅሩ ይቅር እንዳለን፣ እኛም ሌሎችን ይቅር ማለት።
በትሕትና ማገልገል 🕊️የክርስቶስን የፍቅር ልብ ለሰዎች በመልካምነት ማሳየት።
ሕይወትን ምስክር ማድረግ 🌟 በአኗኗራችን የእርሱን ብርሃን ለዓለም ማብራት።
የኢየሱስ ፍቅር በልባችን ይንገስ! እኛም ለሌሎች የፍቅሩ ማሳያ እንሁን። 🙏✨
በቤተልሔም ደረጄ | 2 018 |
| 10 | የ5ኛው ሳምንት የወጣቶች ስልጠና በልዕቀት ላይ ትኩረት በማድረግ ተካሄደ።
የኢንቨስትመንት አማካሪው ወንድም ጋይም “ልዕቀት” (Excellence) ላይ ያተኮረ ስልጠና የሰጠ ሲሆን፣ ከሰዓት በኋላ ደግሞ የአስቤዛ ኢ-ኮሜርስ (Asbeza e-commerce) እና የቤኪ ስኩየር (Beki Square) ባለቤትና ስራ አስፈፃሚ በረከት በስታርት አፕ ዙሪያ የልምድ አካፍለዋል።
በሁለቱም ክፍለ ጊዜያት ወጣቶች በተሰማሩበት የሙያ መስክ ሁሉ ከፍተኛ ጥራትንና ውጤትን ማረጋገጥ እንዲችሉ የሚያግዙ ተግባራዊ መርሆዎችተጋርተዋል።
የYES ፕሮጀክት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ታማኝነትን ከሙያዊ ብቃት ጋር በማጣመር የነገዎቹን መሪዎች የማብቃት ስራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
መረጃው የETB ነው።
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
• TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
📞251 991827226 ላይ ያገኙናል | 1 913 |
| 11 | بدون متن... | 2 720 |
| 12 | "ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡”
የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት8
የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን ጥሪ በመቀበል መልካም የምስራች ዜና ቅዳሜ ሐምሌ 4/11/2018 ዓ/ም በቦሌ East-Africa Gospel Minsters forum ከህያው የእግዚአብሔር ከተማ አለም አቀፍ ቤተክርስቲያን በመተባበር የጎዳና ወንጌል ስርጭት በቦሌ ሚካኤልና በቦሌ ቡልቡላ ተካይዷል በዚህም 17 ነፍሳት ወደ አግዚአብሔር መንግሥት የተጨመሩ ሲሆን በብዙ ሺ የሚቆጨር የአካባቢው ህዝብ የኢየሱስ ክርስቶስ የወንጌሉ ቃል ሰምቷል ።ስለ ነበረው የእግዚአብሔር አብሮነትና ጥበቃ እግዚአብሔር አምላክ ክብሩን ይውሰድ ።
መረጃውን ያጋሩን የእዚህ ራዕይ ዋና አስተባባሪ አገልጋይ ጳውሎስ አባይ ናቸው።
እናንተም በመንገድ ላይ፣ በየሰፈሩ፣ በየመኪናው... በሄዱበት ሁሉ የወንጌል ብርሃን እየሆናችሁ ያላችሁ ወጣቶችና አማኞች በሙሉ! የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ባዘጋጀው አዲስ የቪዲዮ እና ፎቶ ቻሌንጅ (Challenge) ላይ እንድትሳተፉ በታላቅ ደስታ እንጋብዛችኋለን።በፌስቡክ እና ቲክቶክ #evangelicalmediacouncil እያልን እና የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ Evangelical Media/Council ሜንሽን ያርጉልን እኛም በካውንስሉ ማህበራዊ ሚዲያዎች የምናጋራ ይሆናል፡፡
ይህ በምንም መልኩ የውድድር ቻሌንጅ አይደለም፤ ይልቁንም ወንጌልን በጋራ የምንመሰክርበት፣ እርስ በርስ የምንበረታታበት እና የክርስቶስን ፍቅር የምናንጸባርቅበት የህብረት እንቅስቃሴ ነው።
በቴሌግራም ለመላክ t.me/evangelicalmedia
📞251 991827226 ላይ ያገኙናል | 2 161 |
| 13 | https://youtu.be/Xl5QoiX1R7c | 2 278 |
| 14 | ወጣቶች ለBack እንዳንመች አርጎ አበላሽቶ ይንካን
ኢየሱስ ለ 5 ሺህ ሕዝብ እንጀራ በተአምራት አብዝቶ መገባቸው። ከዚህም የተነሳ ሕዝቡ በተአምራቱ ተደንቀው ኢየሱስ በሄደበት መሄድ መከታተል ጀመሩ። ኢየሱስም ሕዝቡ የሚከተሉት እርሱን ፈልገው ሳይሆን እንጀራ ፈልገው እንደሆነ ተረድቶ ዛሬ በተአምራት የሚበዛ እንጀራ የለም የሕይወት እንጀራ እኔ ነኝ እኔ ብትበሉ ለዘለአለም ትኖራላችሁ አላቸው በዚህም ጊዜ ሕዝቡ እንዴት እኔን ብሉኝ ይላል ይሄ የሚያስጨንቅ ትምህርት ነው ብለው እርሱን ከመከተል አቆሙ።
ከዚያም ኢየሱስ ወደ ደቀ መዛሙርቱ ዞር አለና እናንተስ ልትሄዱ ትወዳላችሁ አላቸው ጴጥሮስም መልሶ "ጌታ ሆይ፥ ወደ ማን እንሄዳለን? አንተ የዘላለም ሕይወት ቃል አለህ፤ እኛስ አንተ ክርስቶስ የሕያው የእግዚአብሔር ልጅ እንደ ሆንህ አምነናል አውቀናልም ብሎ መለሰለት።" ልክ እንደዚህ መመለሻችንን አበላሽቶ ይንካን(ዮሐ 6)
@dagi.bek.75
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
• TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
📞251 991827226 ላይ ያገኙናል | 2 641 |
| 15 | ወንጌል ላንተ/ላንቺ ምንድነው?
መልሳቹን በኮሜንት መስጫው ላይ አስቀምጡ
ወንጌል ለሰው ልጆች ሁሉ የሆነ መልካም የምሥራች ነው፡፡ የንስሐ፣ የመፍትሄ፣ የሰላም፣ የደኅንነት፣ የእርቅ፣ ከፍርድ የመዳን አዋጅ ነው፡፡
📖 የማርቆስ ወንጌል 1:14 📖
••••••••••
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ
የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
• TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
📞251 991827226 ላይ ያገኙናል | 2 575 |
| 16 | "ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡”
የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት 4
የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን ጥሪ የሂርና ከተማ አማኑኤል ህብረት ቤተክርስቲያን ከየምስራች ነጋሪ የወንጌል ሚኒስትሪ ጋር በመተባበር በምዕራብ ሐረርጌ ሂርና ከተማ በነበረ የወንጌል ዘመቻ 25 ሰዎች ወደ እግዚአብሔር መንግስት ተጨምረዋል
እናንተም በመንገድ ላይ፣ በየሰፈሩ፣ በየመኪናው... በሄዱበት ሁሉ የወንጌል ብርሃን እየሆናችሁ ያላችሁ ወጣቶችና አማኞች በሙሉ! የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ባዘጋጀው አዲስ የቪዲዮ እና ፎቶ ቻሌንጅ (Challenge) ላይ እንድትሳተፉ በታላቅ ደስታ እንጋብዛችኋለን።ሁላችንም የምንወደውን የኤፍሬም አለሙን 'በወንጌል አላፍርም' ወይም የመጋቢ ቢኒያም ዋለን 'እኛስ የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን' መዝሙሮችን እያጀብን፣ የጉዳና ላይ የወንጌል ስርጭት ስናረግ በፌስቡክ እና ቲክቶክ #evangelicalmediacouncil እያልን እና የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ Evangelical Media/Council ሜንሽን ያርጉልን እኛም በካውንስሉ ማህበራዊ ሚዲያዎች የምናጋራ ይሆናል፡፡
ይህ በምንም መልኩ የውድድር ቻሌንጅ አይደለም፤ ይልቁንም ወንጌልን በጋራ የምንመሰክርበት፣ እርስ በርስ የምንበረታታበት እና የክርስቶስን ፍቅር የምናንጸባርቅበት የህብረት እንቅስቃሴ ነው።
በቴሌግራም ለመላክ t.me/evangelicalmedia
📞251 991827226 ላይ ያገኙናል | 2 774 |
| 17 | "ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡”
የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት3
የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን ጥሪ በመቀበል በ22 ጎላጉል አካባቢ, ሰሚት 72 አካባቢ እና ቦሌ 24 ማዞሪያ በተከናወነ የጎዳና ወንጌል ስርጭት 50 ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተቀላቀሉ
የክርስቶስ ተራራ ዓለም አቀፍ ቤተክርስቲያን (Mountain of Christ International Church) ያሰማራቻቸው የወንጌል መልዕክተኞች በተከታታይ እያደረጉ ባሉት የወንጌል ስርጭት የአንድ ለአንድ የጎዳና ወንጌል ስርጭት ታላቅ መንፈሳዊ ድል መመዝገቡ ተገለጠ።
በዕለቱ በተከናወነው የነፍሳት አደን ፕሮግራም ላይ በርካታ የከተማዋ ነዋሪዎች የኢየሱስ ክርስቶስን አዳኝነትና የዘላለም ሕይወት የምሥራች በሰፊው የሰሙ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል 50 ነፍሳት ልባቸው ተነክቶ የክርስቶስን አዳኝነት በመቀበል ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል።
የቤተክርስቲያኗ የወንጌል ስርጭት ክፍል አስተባባሪ አገላጋይ ጳውሎስ አባይ እንደገለጹት፣ ወንጌልን ለሰሙት ወገኖች በሙሉ ማቴዎስ 28፡28-29 ላይ የተመሠረተውንና "እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ ሁሉ፥ ወደ እኔ ኑ፥ እኔም አሳርፋችኋለሁ..." የሚለውን የዕረፍትና የሰላም የጥሪ መልዕክት በአገልግሎቱ ወቅት ለነበረው መለኮታዊ አብሮነት፣ ጥበቃና ለተገኘው የነፍሳት መከር እግዚአብሔር ታላቅ ክብርና ምስጋና ይግባው በማለት መልዕክቱን አስተላልፏል።
በቴሌግራም ለመለክ t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል | 2 487 |
| 18 | "ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡”
የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት2
የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል ስርጭት ጥሪን በመቀበል የወንጌል ስርጭት በአስኮ የማለዳ ገበያ ውስጥ salvation for all nations ministry ከ Glory Gospel Revival የወንጌል ስርጭት ህብረት ጋር በመተባበር የተሰራ ሲሆን በገበያ ውስጥ ያሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ወንጌልን ሰምተዋል እንዲሁም አንድ ሰው በንሰሀ ተመልሷል።
ይህም #ወንጌል_በሥጋ_ከዳዊት_ዘር_ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን #ኢየሱስ_ክርስቶስ ነው።
ወደ ሮሜ ሰዎች 1:3 (AMH)
እናንተም በመንገድ ላይ፣ በየሰፈሩ፣ በየመኪናው... በሄዱበት ሁሉ የወንጌል ብርሃን እየሆናችሁ ያላችሁ ወጣቶችና አማኞች በሙሉ! የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ባዘጋጀው አዲስ የቪዲዮ እና ፎቶ ቻሌንጅ (Challenge) ላይ እንድትሳተፉ በታላቅ ደስታ እንጋብዛችኋለን። ሁላችንም የምንወደውን የኤፍሬም አለሙን 'በወንጌል አላፍርም' ወይም የመጋቢ ቢኒያም ዋለን 'እኛስ የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን' መዝሙሮችን እያጀብን፣ የጉዳና ላይ የወንጌል ስርጭት ስናረግ በፌስቡክ እና ቲክቶክ #evangelicalmediacouncil እያልን እና የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ #Evangelical Media/Council ሜንሽን
ይህ በምንም መልኩ የውድድር ቻሌንጅ አይደለም፤ ይልቁንም ወንጌልን በጋራ የምንመሰክርበት፣ እርስ በርስ የምንበረታታበት እና የክርስቶስን ፍቅር የምናንጸባርቅበት የህብረት እንቅስቃሴ ነው | 1 533 |
| 19 | "ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡”
የማርቆስ ወንጌል 16፥15
የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል ስርጭት ጥሪ በመንገድ ላይ፣ በየሰፈሩ፣ በየመኪናው... በሄዱበት ሁሉ የወንጌል ብርሃን እየሆናችሁ ያላችሁ ወጣቶችና አማኞች በሙሉ! የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ባዘጋጀው አዲስ የቪዲዮ እና ፎቶ ቻሌንጅ (Challenge) ላይ እንድትሳተፉ በታላቅ ደስታ እንጋብዛችኋለን። ሁላችንም የምንወደውን የኤፍሬም አለሙን 'በወንጌል አላፍርም' ወይም የመጋቢ ቢኒያም ዋለን 'እኛስ የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን' መዝሙሮችን እያጀብን፣ የጉዳና ላይ የወንጌል ስርጭት ስናረግ በፌስቡክ እና ቲክቶክ #evangelicalmediacouncil እያልን እና የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ #Evangelical Media/Council ሜንሽን ያርጉልን እኛም በካውንስሉ ማህበራዊ ሚዲያዎች የምናጋራ ይሆናል፡፡
ይህ በምንም መልኩ የውድድር ቻሌንጅ አይደለም፤ ይልቁንም ወንጌልን በጋራ የምንመሰክርበት፣ እርስ በርስ የምንበረታታበት እና የክርስቶስን ፍቅር የምናንጸባርቅበት የህብረት እንቅስቃሴ ነው።
በቴሌግራም ለመለክ t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል | 1 969 |
| 20 | https://youtu.be/F2QsoUk3q5E | 1 923 |
