fa
Feedback
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

رفتن به کانال در Telegram

ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

کانال የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC (@egbcc) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 11 242 مشترک است و جایگاه 8 177 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 962 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 11 242 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 30 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 1 089 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 5 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 15.01% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 9.54% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 1 687 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 072 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 12 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 01 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

11 242
مشترکین
+524 ساعت
+1467 روز
+1 08930 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+6
در 0 کانال‌ها
ژوئن '26
+1 092
در 71 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+237
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+220
در 3 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+99
در 1 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+125
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+113
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+184
در 6 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+103
در 2 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+146
در 1 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+150
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+134
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+134
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+161
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+228
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+461
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+380
در 4 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+244
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+386
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+374
در 3 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+152
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+349
در 1 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+107
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+240
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+409
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+604
در 3 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+868
در 3 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+443
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+726
در 3 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+525
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+414
در 3 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+363
در 5 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+186
در 8 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+183
در 2 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+128
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+106
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+180
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+178
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+127
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+101
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+169
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+27
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+51
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+44
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+36
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+78
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+51
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+61
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+67
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+59
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+49
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+130
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+82
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+23
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+46
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+116
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+29
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+32
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+94
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+117
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+169
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+188
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '21
+34
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '21
+42
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '21
+530
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '21
+140
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '21
+1 734
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
01 ژوئیه+6
پست‌های کانال
2
የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ከስደተኞች መውጫ ቀነ-ገደብ በፊት ማስጠንቀቂያ ሰጡ የስደተኞች መውጫ ቀነ-ገደብ ከመድረሱ በፊት በደቡብ አፍሪካ የፀረ-ስደተኛ ተቃውሞዎች ተከትሎ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎዛ+1
የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ከስደተኞች መውጫ ቀነ-ገደብ በፊት ማስጠንቀቂያ ሰጡ የስደተኞች መውጫ ቀነ-ገደብ ከመድረሱ በፊት በደቡብ አፍሪካ የፀረ-ስደተኛ ተቃውሞዎች ተከትሎ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎዛ ተቃዋሚዎች ከዛቻና ከሃይል ተግባር እንዲቆጠቡ ያሳሰቡ ሲሆን፣ ህጋዊ ስደተኞች በህግ የመጠበቅ መብት እንዳላቸው አስታውሰዋል። በደርባን የሚገኙ ጊዜያዊ የካምፕ ድንኳኖች እየፈረሱ ሲሆን፣ በርካታ ስደተኞች በሰነድ እጥረት፣ በመገለልና በስድብ ምክንያት ወደ ሀገራቸው ለመመለስ እየተገደዱ ነው። ለማክሰኞ በተፈቀዱት ሰልፎች ላይ ፖሊስ ባህላዊ የጦር መሳሪያዎችን መያዝ የከለከለ ሲሆን ባህላዊ መሣሪያዎችን በሚይዙት የዙሉ ብሔረሰብ አባላትና በፀጥታ ኃይሎች መካከል ውጥረት ሊፈጥር እንደሚችል ተሰግቷል። በዚህ ዓመት ከተቀሰቀሰው ተቃውሞ ወዲህ ከ12,000 በላይ ስደተኞች የተባረሩ ሲሆን፣ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ዜጎቻቸውን እየመለሱ ነው። በሀገሪቱ ሥር የሰደደው የውጭ ዜጎች ጥላቻ (Xenophobia) በዚህ ዓመት የሁለት ሰዎችን ሕይወት ቀጥፏል። መረጃው የቢቢሲ ነው የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 251
3
ቪዥን ኢንተርናሽናልዩኒቨርሲቲ በዘንድሮውም አመት በቢኤ ድግሪ፣ በማስተርስና በፒኤች ዲ በጣቃላይ 153 ተማሪዎቹን በደመቀ ሁኔታ አስመረቀ። ቪዥን ኢንተርናሽናል ኮሌጅ በተለያዩ የትምህርት መስኮች አሰ+7
ቪዥን ኢንተርናሽናልዩኒቨርሲቲ በዘንድሮውም አመት በቢኤ ድግሪ፣ በማስተርስና በፒኤች ዲ በጣቃላይ 153  ተማሪዎቹን በደመቀ ሁኔታ አስመረቀ። ቪዥን ኢንተርናሽናል ኮሌጅ በተለያዩ የትምህርት መስኮች አሰልጥኖ ያዘጋጃቸውን የ2018 ዓ.ም. ተማሪዎቹን ሰኔ 20 ቀን 2018 ዓ.ም. በልዩ ሥነ-ሥርዓት አስመርቋል። በዚህ ደማቅ የምረቃ በዓል ላይ የተመራቂ ቤተሰቦች፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። በዕለቱ የክብር እንግዳ ሆነው የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ፕሬዝዳንት ቄስ ደረጄ ጀምበሩ በምረቃቱ ላይ በመገኘት እንኳን ደስ አላችሁ' በማለት፣ ከተማረና ዕውቀት ካለው የሰው ኃይል ጋር አብሮ መስራት እጅግ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል። ቤተ ክርስቲያንም የወንጌል አማኝ ለሆኑት ወገኖች በሙሉ፦ “ይህ ጊዜ ወንጌልን የምንሰብክበትና የምንሠራበት ወቅት ነው። ለእዚህም እግዚአብሔር አዘጋጅቷችኋል፤ ስለዚህ በትጋት ልታገለግሉ ይገባል”የሚል መልእክት አስተላልፌዋለሁ። በመጨረሻም ኮሌጁ በተለያዩ የትምህርት ክፍሎች ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የሜደሊያና የደረጃ ሽልማት ያተበረከተ ሲሆን፣ የምረቃው ሥነ-ሥርዓት በጸሎትና በምስጋና ተጠናቋል
1 806
4
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ ፓስተር ዶክተር ጌትነት ለማ በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ባደረጉት ጉብኝት ተቋሙ የደረሰበት የቴክኖሎጂ ደረጃ+4
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ ፓስተር ዶክተር ጌትነት ለማ በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ባደረጉት ጉብኝት ተቋሙ የደረሰበት የቴክኖሎጂ ደረጃ እጅግ አስደናቂ መሆኑን ገለጹ። ጠቅላይ ጸሐፊው በጉብኝታቸው ወቅት እንደተናገሩት፣ ወደ ተቋሙ የመጡት ልምድ ለመውሰድና ሙያ ለመቅሰም ቢሆንም፣ በኢንስቲትዩቱ እየተከናወኑ ያሉ የቴክኖሎጂ ስራዎች ግን የሚበረታቱ ሆነው አግኝተዋቸዋል። በዕለቱ በነበራቸው ቆይታ በግብርና እና በተለያዩ ዘርፎች የተሰሩ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን መመልከታቸውንም አብራርተዋል። ካውንስሉ በቴክኖሎጂ ታግዞ አገልግሎቱን ይበልጥ ለማቅለል ማቀዱን የገለጹት ፓስተር ዶክተር ጌትነት፣ "ከካውንስል አንጻር ብዙ ሥራዎችን እንጠብቃለን" ብለዋል። ወደፊት ማገልገል የሚገባቸውን ሥራዎች ከተቋሙ ባለሙያዎች ጋር በመነጋገርና ቴክኖሎጂውን በመጠቀም፣ በካውንስሉ አገልግሎት የምወሰዱ ዜጎች በቀላሉ መስተናገድ የሚችሉበትን መንገድ ለማመቻቸት እንደሚሰራም ጠቁመዋል። ለኢቫንጄሊካል ዜና:-ቤተልሔም ደረጀ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 865
5
"በሌሎች ሀገራት ያየናቸውን አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ልጆች ተሰርተው በኢንስቲትዩቱ በማየታችን ደስ ብሎናል" ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌ
"በሌሎች ሀገራት ያየናቸውን አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ልጆች ተሰርተው በኢንስቲትዩቱ በማየታችን ደስ ብሎናል" ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 352
6
بدون متن...
1 194
7
"በሌሎች ሀገራት ያየናቸውን አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ልጆች ተሰርተው በኢንስቲትዩቱ በማየታችን ደስ ብሎናል" ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ ከኢትዮጵያ ወንጌላውያን አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ዋ+9
"በሌሎች ሀገራት ያየናቸውን አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ልጆች ተሰርተው በኢንስቲትዩቱ በማየታችን ደስ ብሎናል" ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ ከኢትዮጵያ ወንጌላውያን አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ዋና መስሪያ ቤት የተውጣጡ አመራር እና ሰራተኞች የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን ጎበኝተዋል። የካውንስሉ ዋና ጸሐፊ ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ ቀደም ሲል በሌሎች ሀገራት ያዩዋቸውን ዘመናዊ የቴክኖሎጂ አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ልጆች ተሰርተው በኢንስቲትዩቱ ውስጥ በማየታቸው ከፍተኛ ደስታ ተሰምቷቸዋል። ፓስተሩ አክለውም ኢንስቲትዩቱ ለተለያዩ ተቋማትና ዘርፎች እያበረከተ ያለውን ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ስራዎች መመልከታቸውን ገልጸው፤ በካውንስሉ ስር አገልግሎት የሚያገኙ ተቋማት ፈጣንና የተሳለጠ አሰራር እንዲኖራቸው ከኢንስቲትዩቱ ጋር በጋራ በመስራት ምቹ አሰራር ለመዘርጋት እንደሚሰሩ አረጋግጠዋል። በጉብኝት መርሃ-ግብሩ ላይ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የዋና የዳይሬክተር ጽ/ቤት ኃላፊና የቴክኖሎጂ አማካሪ ሻምበል ይልማ (ዶ/ር) ኢንስቲትዩቱ በተለያዩ የአገልግሎት ዘርፎች እያከናወናቸው ያሉትን ስራዎች በተመለከተ ለጎብኝዎቹ ማብራሪያ ሰጥተዋል። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 571
8
"ወንጌልን ለመስበክ ለሚሰማራ ማንኛውም አካል ልዩ ፈቃድ አያስፈልገውም፤ ይሁን እንጂ ሊያጋጥሙ የሚችሉትን ተግዳሮቶችና አደጋዎች በሙሉ አስቀድሞ በመገምገምና በዝግጁነት መንፈስ መንቀሳቀስ ይኖርበታል፡
"ወንጌልን ለመስበክ ለሚሰማራ ማንኛውም አካል ልዩ ፈቃድ አያስፈልገውም፤ ይሁን እንጂ ሊያጋጥሙ የሚችሉትን ተግዳሮቶችና አደጋዎች በሙሉ አስቀድሞ በመገምገምና በዝግጁነት መንፈስ መንቀሳቀስ ይኖርበታል፡፡ በአንጻሩ፣ ህግን በመጣስና ባልተፈቀዱ ቦታዎች ላይ ወንጌልን በመስበክ ለሁከትና ለግጭት ምንጭ መሆን አይገባም፤ ምክንያቱም የወንጌል መሰረታዊ ዓላማና መልዕክት ሰላም ብቻ ነው፡፡ 'አትስበኩ' የሚል የህግ እገዳ ቢጣል እንኳ፣ ወንጌልን የመስበክ ተልዕኳችንን ከቶ አናቋርጥም፡፡ ወንጌልን የማትሰብክ ቤተክርስቲያን ቤተክርስቲያን የሚል ስም ሊኖራት አይችልም!!" ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ በወንጌል አላፍርም በወንጌል ያድናል ብዬ እናገራለሁ ገጠር ከተማ እሰብከዋለሁ እኔስ በወንጌል እንዴት አፍራለሁ ዕድሜ ዘሜነን እናገራለሁ ወንጌል ያሸንፋል ወንጌል ይታደጋል ወንጌል ሰው ያደርጋል ወንጌል ይለውጣል ወንጌልን ይዞ የምን መፍራት ተናገር እንጂ ላልሰሙት ወንጌልን ይዞ የለም ወደ ኋላ መሄድ እንጂ ከኢየሱስ ጋራ የምስራቹን እየስበከ በሽተኞችን እየሰበከ ኢየሱስ ሰጥቶን ሄዱዋል አደራ ተነስተን ዛሬ ወንጌል እንስራ በወንጌል አላፍርም........... ዓለም በልጁ ይጠቀለላል በእርሱ የሚያምን ከፍርዱ ይድናል
1 781
9
https://youtu.be/b9ApsZjZddw
1 623
10
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ባለፉት 4 ዓመታት ከ200 ሺህ በላይ ዜጎችን በማሳተፍ የለያቸውን 8 አጀንዳዎች ይፋ አደረገ * ዛሬ ይፋ በተደረገው የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ስብሰባ የኢትዮጵያ የወንጌል አማ
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ባለፉት 4 ዓመታት ከ200 ሺህ በላይ ዜጎችን በማሳተፍ የለያቸውን 8 አጀንዳዎች ይፋ አደረገ * ዛሬ ይፋ በተደረገው የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ስብሰባ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ፕሬዝዳንት ቄስ ደረጄ ጀምበሩ ምክትል ፕሬዝዳንት ፓስተር ታሪኩ ብርሀኑ እና የካውንስሉ ጠቅላይ ጸሀፊ ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ ይገኙበታል:: የሀገራዊ ምክክር መድረክ ለቀጣይ ውይይቶች መነሻ የሚሆኑ ዋና ዋና አጀንዳዎቹን ይፋ ማድረጉ ተገለጸ። በዚሁ መሠረት በቁጥር አራት ላይ የሰፈረውና ዋነኛው የአጀንዳ ክፍል በሃይማኖት ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር መሆኑ ታውቋል። በዚህ “የሃይማኖት ጉዳዮች” አጀንዳ ስር አራት ዋና ዋና ነጥቦች ለውይይት የቀረቡ ሲሆን፣ እነሱም፦ በሴኩላሪዝም (የመንግሥትና የሃይማኖት መለያየት) እና በሃይማኖት መካከል ጤናማ ሚዛንን መጠበቅ፣ የሃይማኖት ነፃነት እና ገደቦቹ፣ አነስተኛ ተከታይ ያላቸው የሃይማኖት ተቋማት ጥበቃ፣ እንዲሁም ከባህል እና ከሃይማኖታዊ እሴቶች ጋር የሚጋጩ ድርጊቶች የሚሉት ናቸው። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 825
11
"ወንጌልን ለመስበክ ለሚሰማራ ማንኛውም አካል ልዩ ፈቃድ አያስፈልገውም፤ ይሁን እንጂ ሊያጋጥሙ የሚችሉትን ተግዳሮቶችና አደጋዎች በሙሉ አስቀድሞ በመገምገምና በዝግጁነት መንፈስ መንቀሳቀስ ይኖርበታል፡
"ወንጌልን ለመስበክ ለሚሰማራ ማንኛውም አካል ልዩ ፈቃድ አያስፈልገውም፤ ይሁን እንጂ ሊያጋጥሙ የሚችሉትን ተግዳሮቶችና አደጋዎች በሙሉ አስቀድሞ በመገምገምና በዝግጁነት መንፈስ መንቀሳቀስ ይኖርበታል፡፡ በአንጻሩ፣ ህግን በመጣስና ባልተፈቀዱ ቦታዎች ላይ ወንጌልን በመስበክ ለሁከትና ለግጭት ምንጭ መሆን አይገባም፤ ምክንያቱም የወንጌል መሰረታዊ ዓላማና መልዕክት ሰላም ብቻ ነው፡፡ 'አትስበኩ' የሚል የህግ እገዳ ቢጣል እንኳ፣ ወንጌልን የመስበክ ተልዕኳችንን ከቶ አናቋርጥም፡፡ ወንጌልን የማትሰብክ ቤተክርስቲያን ቤተክርስቲያን የሚል ስም ሊኖራት አይችልም!!" ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 276
12
🚨 አስቸኳይ የጥንቃቄ ማሳሰቢያ ከኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል በማህበራዊ ሚዲያ (በተለይም በቲክቶክ) "ፕሮፌት ፊቃዱ" በሚል ስም የሚንቀሳቀስ ግለሰብ የካውንስሉን እና የ+3
🚨 አስቸኳይ የጥንቃቄ ማሳሰቢያ ከኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል በማህበራዊ ሚዲያ (በተለይም በቲክቶክ) "ፕሮፌት ፊቃዱ" በሚል ስም የሚንቀሳቀስ ግለሰብ የካውንስሉን እና የአባል አብያተ ክርስቲያናትን ስም በመጥቀስ ፍጹም ሀሰተኛ መረጃ እያሰራጨ ይገኛል። ⚠️ ሀሰተኛው ወሬ ምንድን ነው? "ከጀርመን አብያተ ክርስቲያናት ጋር ስምምነት ተደርጓል" የሚል ማጭበርበሪያ። "ወንጌል አማኞችን ለትምህርት ወደ ጀርመን እንልካለን" የሚል የሀሰት ተስፋ። "የጉዞ እና የትምህርት ወጪው በሌሎች አካላት ይሸፈናል" የሚል ማታለያ። "ከመማር በኋላ በአውሮፓ የአገልግሎት እድል ይመቻቻል" የሚል የቪዛ ማጭበርበር። 📢 ለቅዱሳን እና ለህዝበ ክርስቲያኑ የተላለፈ ጥሪ ካውንስሉ ይህ መረጃ ሙሉ በሙሉ ሀሰት መሆኑን እያረጋገጠ፣ ምዕመናን ራሳቸውን ከዚህ ማጭበርበር እንዲጠብቁ በጥብቅ ያሳስባል። 🤝 ምን ማድረግ ይኖርብናል? ከመመዝገብ ይቆጠቡ፦ በግለሰቡ አማካኝነት በሚደረጉ ማናቸውም የቪዛ እና የትምህርት ምዝገባዎች ላይ አይሳተፉ። መረጃዎችን ያጋልጡ፦ በአካባቢዎ መሰል የሀሰት ድርጊቶችን የሚፈጽሙ ሰዎችን ሲመለከቱ ለህግ አካላት ጥቆማ ይስጡ። ለካውንስሉ ያሳውቁ፦ መረጃ ካለዎት በካውንስሉ ዋና ጽሕፈት ቤት በአካል በመቅረብ ለህግ ክፍሉ ጥቆማ ይስጡ። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ Evangelical Media/Council የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 308
13
https://youtu.be/87JDC7dJ5Gc
2 006
14
በእምነት ተቋም ላይ ዝርፊያና ውድመት የፈጸሙ 21 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3፣ አያት 49 ቁጥር-2 አካባቢ በሚገኝ "የመንግስተ ሰማይ እንደራሴዎች ዓለም አቀፍ ቤተ+4
በእምነት ተቋም ላይ ዝርፊያና ውድመት የፈጸሙ 21 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3፣ አያት 49 ቁጥር-2 አካባቢ በሚገኝ "የመንግስተ ሰማይ እንደራሴዎች ዓለም አቀፍ ቤተክርስቲያን" ላይ በቡድን በመደራጀት ዝርፊያና ውድመት የፈጸሙ 21 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ። ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት ላይ፣ የጋራ መኖሪያ መንደሩ ነዋሪዎች የሆኑ 21 ግለሰቦች "ቦታው የእኛ ነው" በሚል ሰበብ በኃይል ወደ ቤተክርስቲያኑ ግቢ በመግባት የቤተክርስቲያኑን ንብረቶች አውድመዋል። በዚህ ድርጊታቸውም 10,132,000 (አስር ሚሊዮን አንድ መቶ ሰላሳ ሁለት ሺህ) ብር የሚገመት ንብረት መዘረፉንና መውደሙን ፖሊስ ገልጿል። ወንጀሉ እንደተፈጸመ መረጃው የደረሰው የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ፣ ተጠርጣሪዎቹ ከአካባቢው ቢሰወሩም ባደረገው ክትትል በቁጥጥር ስር በማዋል ምርመራ እየተጣራባቸው እንደሚገኝ አስታውቋል። ፖሊስ አክሎም በወንጀሉ ተሳታፊ የሆኑ ግለሰቦች ላይ ክስ እንደሚመሰርት ገልጿል። የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ፤ መሰል ድርጊቶች የኃይማኖት ግጭት የሚቀሰቅሱና ተከባብሮ የኖረውን ህዝብ በጥርጣሬ እንዲታይ የሚያደርጉ በመሆናቸው ሁሉም ወገን ጥንቃቄ እንዲያደርግ አሳስቧል። ለኢቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ Evangelical Media/Council
2 683
15
#በኋላውም_ቀርባ_የልብሱን_ጫፍ_ዳሰሰች_የደምዋም_ፈሳሽ_በዚያን_ጊዜ_ቆመ።” — ሉቃስ 8፥44 #ተስፋ_እምነት_እና_ፈውስ_በአንድ_መንገድ_ተገናኙ። ቅዱሱ መፅሀፍ በዚህ ክፍል ብዙ የደከመችን ለድነቷ ጎ
#በኋላውም_ቀርባ_የልብሱን_ጫፍ_ዳሰሰች_የደምዋም_ፈሳሽ_በዚያን_ጊዜ_ቆመ።” — ሉቃስ 8፥44 #ተስፋ_እምነት_እና_ፈውስ_በአንድ_መንገድ_ተገናኙ። ቅዱሱ መፅሀፍ በዚህ ክፍል ብዙ የደከመችን ለድነቷ ጎንበስ ቀና ያለችን ለፈውሷ ብዙ የታመመችን ለመቆም የዘላችን ለመዳን የታመመችን በውስጧ ግን መውደቋ መዛሏ ህመሟ ተስፋን የማውጣት ጉልበት ያልነበረውም ብዙ ጊዜ ትሞክራለች ያለ ሟቋረጥ ተስፋ ታደርጋለች። ለፈውሷ ትክክለኛ ነው ብላ ያሰበችውን ሁሉ ሞክረዋለች አሁን ድኛለሁ መድሀኒት አግንቻለው ብላ የመዳኗን ተስፋ አግኝታ ወዲያው ጠፍቶባታል። ይህች ሴት ናት ከተስፋዋ ጋር በእምነት የሰው ብዛትና ግፊት የደሟ መፍሰስ ሳያቆማት የልብሱን ጫፍ በመንካት ፈውሷን ያገኘችው። ተስፋና እምነት አካል የሚለብሱት ጌታን በማግኘታችን ነው። እንዴት ቢባል የእኛን ትጋት የኛን አለመታከት እንዲሁም ተስፋችንና እምነታችንን አካል የሚያለብሰው ፈውስ ከሚሰጠው ሳይሆን እርሱ እራሱ ፈውስ ከሆነው ከክርስቶስ ኢየሱስ ጋር የተገናኘን ጊዜ ነው። ፍቃዱ ውስጥ መመላስ ነው እርሱን ማግኘት፣እርሱን በመጨረሻ ፍላጎታችን መሻት ነው እርሱን ማግኘት፣ከከበበን ወጥተን አይናችን በእርሱ ላይ ሲሆን ነው እርሱን ማግኘት እና አማራጫችንም ምርጫችንም እርሱ ሲሆን ነው እርሱን ማግኘት። ያን ጊዜ ነው የችግራችን ማብቅያ፣ያን ጊዜ ነው የተስፋችንን አካል በግልጥ የምናየው። ከእምነታችን ጋር የምንጨባበጠው። #written_by_@Teshaletaye የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ Evangelical Media/Council
1 964
16
"የቆርቆሮ አጥር በማፍረስ የሚቆም ወንጌል የለም" — ፓስተር (ዶ/ር) ጌትነት ለማ አዲስ አበባ — የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ ፓስተር (ዶ/ር) ጌትነት ለማ
"የቆርቆሮ አጥር በማፍረስ የሚቆም ወንጌል የለም" — ፓስተር (ዶ/ር) ጌትነት ለማ አዲስ አበባ — የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ ፓስተር (ዶ/ር) ጌትነት ለማ፣ ዛሬ ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 በአካል በመገኘት ጉዳት የደረሰባትን ቤተ ክርስቲያን ጎብኝተዋል። ጠቅላይ ጸሐፊው በጉብኝታቸው ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት "የቆርቆሮ አጥር በማፍረስ የሚቆም ወንጌል የለም" ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል። ፓስተር (ዶ/ር) ጌትነት ለማ በስፍራው ከመገኘታቸውም በላይ፣ ከሚመለከታቸው የመንግሥት የጸጥታ መዋቅሮች ጋር በጉዳዩ ላይ ሰፊ ውይይት አድርገዋል። በውይይቱ ወቅት የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ አስተዳደር እና የጸጥታ መዋቅሮች ይህንን ጥፋት የፈጸሙ አካላትን በቁጥጥር ስር አውለው ምርመራ እያካሄዱ መሆናቸው ተገልጿል። ላጠፉት ጥፋትም አስተማሪ የእርምት እርምጃ ለመውሰድ ማጣራት እየተደረገ በመሆኑ፣ ጠቅላይ ጸሐፊው ለአስተዳደሩና ለጸጥታ አካላቱ ከፍተኛ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። በተጨማሪም፦ለአጥፊዎች የተላለፈ መልዕክት: የክፍለ ከተማውን ሰላማዊ ማህበረሰብ ገጽታ ለማበላሸት የሚለፉ አካላት ከድርጊታቸው እንዲመለሱ ጥሪ አቅርበዋል። ችግሩ በተፈጠረበት ወቅት ፍጹም ሰላማዊ በሆነ መንገድ እና መንፈሳዊ ጨዋነት በተሞላበት ሁኔታ ጉዳዩን ለሕግ ላቀረቡት የቤተ ክርስቲያኒቱ መሪዎች ምስጋናቸውን ለግሰዋል። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ
2 151
17
የሕግ የበላይነት ሊረጋገጥ ይገባል ። የሚመለከተው የመንግሥት አካል ሕጋዊ እርምጃ ወስዶ ለሕዝብ ማሳወቅ ይኖርበታል። ይህንን አመጽ ያስተባበሩና በቀጥታ የተሳለፉ አካላት በወንጀል ተጠያቂ እንዲደረጉል
የሕግ የበላይነት ሊረጋገጥ ይገባል ። የሚመለከተው የመንግሥት አካል ሕጋዊ እርምጃ ወስዶ ለሕዝብ ማሳወቅ ይኖርበታል። ይህንን አመጽ ያስተባበሩና በቀጥታ የተሳለፉ አካላት በወንጀል ተጠያቂ እንዲደረጉልን እንዲሁም ለወደመው ንብረት ተጠያቂ እንዲደረጉልን እንጠይቃለን። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 136
18
بدون متن...
1 791
19
የሕግ የበላይነት ሊረጋገጥ ይገባል ። የሚመለከተው የመንግሥት አካል ሕጋዊ እርምጃ ወስዶ ለሕዝብ ማሳወቅ ይኖርበታል። ዛሬ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 አያት ቁጥር 2
የሕግ የበላይነት ሊረጋገጥ ይገባል ። የሚመለከተው የመንግሥት አካል ሕጋዊ እርምጃ ወስዶ ለሕዝብ ማሳወቅ ይኖርበታል። ዛሬ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 አያት ቁጥር 2 ኮንድሚንየም የሰላም ቤት ባለቤቶች ማህበር ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ለወንጌል አማኝ እምነት ተከታዮች ጥላቻ ያላቸው ግለሰቦች በሕግ የራሷ ካርታና ሕጋዊ ፕላን እንዲሁም እንደማንኛውም ሕጋዊ ተቋም የሕግ ሰውነት ያላትን ቤተ እምነት በማፈራረስ በአከባቢያችን ወንጌል አማኞች ሊኖሩ አይገባም በሚል ሰበብ በአንድ ቤተ እምነት ላይ የፈጸሙትን ጥቃት ካውንክሉ በቀላሉ የማይመለከተው መሆኑን ለሚመለከተው አካል እያሳወቅን ይህንን አመጽ ያስተባበሩና በቀጥታ የተሳለፉ አካላት በወንጀል ተጠያቂ እንዲደረጉልን እንዲሁም ለወደመው ንብረት ተጠያቂ እንዲደረጉልን እንጠይቃለን። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 698
20
በዳራ ወረዳ በካውንስሉ መተዳደሪያ ደንብ እና በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ የምክክር መድረክ ተካሄደ። በደቡባዊ ሲዳማ ዞን፣ በዳራ ወረዳ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የሲዳማ አ+4
በዳራ ወረዳ በካውንስሉ መተዳደሪያ ደንብ እና በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ የምክክር መድረክ ተካሄደ። በደቡባዊ ሲዳማ ዞን፣ በዳራ ወረዳ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የሲዳማ አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጽህፈት ቤት፣ ከ700 በላይ ለሚሆኑ የካውንስሉ እና የቤተክርስቲያን መሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ እና የምክክር መድረክ አዘጋጀ። በመድረኩ ላይ የሲዳማ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጽህፈት ቤት ኃላፊ ቄስ ንጉሴ ኦሮሞ ተገኝተው፣ በካውንስሉ መተዳደሪያ ደንብ ዙሪያ ጥልቅ ግንዛቤ የሰጡ ሲሆን፤ በቀጣይ የሥራ አቅጣጫዎች እና በሌሎች ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከታዳሚዎቹ ጋር ውይይት ተደርጓል። ለኢቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 931