ch
Feedback
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

前往频道在 Telegram

ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።

显示更多

📈 Telegram 频道 የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC 的分析概览

频道 የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC (@egbcc) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 11 517 名订阅者,在 宗教与灵性 类别中位列第 7 887,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 907

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 11 517 名订阅者。

根据 22 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 444,过去 24 小时变化为 13,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 16.47%。内容发布后 24 小时内通常能获得 8.65% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 1 895 次浏览,首日通常累积 995 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 13

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።

凭借高频更新(最新数据采集于 23 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 宗教与灵性 类别中的关键影响点。

11 517
订阅者
+1324 小时
+817
+44430

数据加载中...

标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+289
在0个频道中
六月 '26
+1 092
在71个频道中
Get PRO
五月 '26
+237
在1个频道中
Get PRO
四月 '26
+220
在3个频道中
Get PRO
三月 '26
+99
在1个频道中
Get PRO
二月 '26
+125
在0个频道中
Get PRO
一月 '26
+113
在1个频道中
Get PRO
十二月 '25
+184
在6个频道中
Get PRO
十一月 '25
+103
在2个频道中
Get PRO
十月 '25
+146
在1个频道中
Get PRO
九月 '25
+150
在1个频道中
Get PRO
八月 '25
+134
在1个频道中
Get PRO
七月 '25
+134
在1个频道中
Get PRO
六月 '25
+161
在1个频道中
Get PRO
五月 '25
+228
在0个频道中
Get PRO
四月 '25
+461
在0个频道中
Get PRO
三月 '25
+380
在4个频道中
Get PRO
二月 '25
+244
在1个频道中
Get PRO
一月 '25
+386
在1个频道中
Get PRO
十二月 '24
+374
在3个频道中
Get PRO
十一月 '24
+152
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+349
在1个频道中
Get PRO
九月 '24
+107
在1个频道中
Get PRO
八月 '24
+240
在1个频道中
Get PRO
七月 '24
+409
在1个频道中
Get PRO
六月 '24
+604
在3个频道中
Get PRO
五月 '24
+868
在3个频道中
Get PRO
四月 '24
+443
在0个频道中
Get PRO
三月 '24
+726
在3个频道中
Get PRO
二月 '24
+525
在1个频道中
Get PRO
一月 '24
+414
在3个频道中
Get PRO
十二月 '23
+363
在5个频道中
Get PRO
十一月 '23
+186
在8个频道中
Get PRO
十月 '23
+183
在2个频道中
Get PRO
九月 '23
+128
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+106
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+180
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+178
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+127
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+101
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+169
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+27
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+51
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+44
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+36
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+78
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+51
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+61
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+67
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+59
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+49
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+130
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+82
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+23
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+46
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+116
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+29
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+32
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+94
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+117
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+169
在0个频道中
Get PRO
六月 '21
+188
在0个频道中
Get PRO
五月 '21
+34
在0个频道中
Get PRO
四月 '21
+42
在0个频道中
Get PRO
三月 '21
+530
在0个频道中
Get PRO
二月 '21
+140
在0个频道中
Get PRO
一月 '21
+1 734
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
23 七月+12
22 七月+13
21 七月+19
20 七月+5
19 七月+25
18 七月+10
17 七月+8
16 七月+9
15 七月+8
14 七月+17
13 七月+4
12 七月+5
11 七月+12
10 七月+6
09 七月+29
08 七月+5
07 七月+15
06 七月+13
05 七月+4
04 七月+32
03 七月+8
02 七月+11
01 七月+19
频道帖子
ኤሌክትሮኒክስ የልጆችን ንግግርን እና የመግባባት ችሎታ እየጎዳ ነው ተባለ ልጆች ረጅም ሰዓት በቴሌቪዥን፣ በሞባይልና በሌሎች ኤሌክትሮኒክስ ፊት መቆየታቸው የንግግርና የመግባባት ክህሎታቸውን ሊጎዳ እ
+2
ኤሌክትሮኒክስ የልጆችን ንግግርን እና የመግባባት ችሎታ እየጎዳ ነው ተባለ ልጆች ረጅም ሰዓት በቴሌቪዥን፣ በሞባይልና በሌሎች ኤሌክትሮኒክስ ፊት መቆየታቸው የንግግርና የመግባባት ክህሎታቸውን ሊጎዳ እንደሚችል ተገለፀ ። ባለሙያዎች ወላጆች ልጆቻቸውን በአካል እንቅስቃሴ በሚያካትቱ ጨዋታዎች፣ አእምሮን በሚያነቃቁ መጫወቻዎች እና ከሌሎች ልጆች ጋር በሚገናኙባቸው አካባቢዎች እንዲሳተፉ ማበረታታት እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል። ወላጆች ልጆቻቸው የሚያሳልፉትን የስክሪን ጊዜ በመቆጣጠር እና ከባለሙያዎች ምክርና ስልጠና በመውሰድ የልጆቻቸውን እድገት ለመደገፍ እንደሚችሉ እየተገለፀ ይገኛል። Via_ ዳጉ ጆርናል የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል

2
በናይጄሪያ በክርስቲያኖች ላይ እየተባባሰ ለመጣው ጥቃት ዓለም አቀፍ የጸሎት ጥሪ ቀረበ በናይጄሪያ በክርስቲያኖች ላይ የሚፈጸመው ጥቃት እየተባባሰ በመምጣቱ፣ "አንድ ሚሊዮን ሴቶች" የተሰኘው ዓለም አ+5
በናይጄሪያ በክርስቲያኖች ላይ እየተባባሰ ለመጣው ጥቃት ዓለም አቀፍ የጸሎት ጥሪ ቀረበ በናይጄሪያ በክርስቲያኖች ላይ የሚፈጸመው ጥቃት እየተባባሰ በመምጣቱ፣ "አንድ ሚሊዮን ሴቶች" የተሰኘው ዓለም አቀፍ የጸሎት እንቅስቃሴ ለሀገሪቱ የጾምና የጸሎት ጥሪ አቅርቧል። ሪፖርቶች እንደሚያመለክቱት፣ በ2025 ብቻ ከ3,500 በላይ ክርስቲያኖች በእስላማዊ ታጣቂ ቡድኖች እጅ ተገድለዋል፤ አንዳንድ ጥናቶች ይህ ቁጥር እስከ 7,000 ሊደርስ እንደሚችልም ያመለክታሉ። በሰሜናዊ ናይጄሪያ በሚገኙ 12 ግዛቶች የሸሪዓ ሕግ ተግባራዊ ሲሆን፣ የቦኮ ሃራም፣ የፉላኒ ታጣቂዎችና ሌሎች እስላማዊ ቡድኖች በቤተክርስቲያናት፣ በትምህርት ቤቶችና በመንደሮች ላይ ለሚፈጽሙት ጥቃት ተጠያቂ መሆናቸው ተገልጿል። በዚህ ሁኔታ የተነሳ፣ "አንድ ሚሊዮን ሴቶች" እንቅስቃሴ የዓለም አቀፉን የክርስቶስ አካል ከጁላይ 19 እስከ 25 በጾምና በጸሎት እንዲተባበር ጥሪ አቅርቧል። ቡድኑ "ናይጄሪያ ወሳኝ ወቅት ላይ ትገኛለች፤ ቤተክርስቲያን እየተነሳች ነው። ስለ ሀገራችን ጹሙ፣ ጸልዩ፣ ንስሐም ግቡ" ሲል መልዕክቱን አስተላልፏል። የጸሎት ዘመቻው ቅዳሜ ጁላይ 25 በላጎስ ከተማ በሚካሄድ የ7 ሰዓታት ብሔራዊ የጸሎት ስነ ስርዓት ይጠናቀቃል። በዚህ የፀሎት መርሀግብር ተሳታፊዎች ለሀገሪቱ ሰላም፣ ለስደት የተጋለጡ ክርስቲያኖች ጥበቃ እና ለብሔራዊ መንፈሳዊ መታደስ በጋራ እንደሚጸልዩ ተገልጿል። የ"አንድ ሚሊዮን ሴቶች" እንቅስቃሴ የናይጄሪያ ክርስቲያኖች የሚገኙበትን ፈታኝ ሁኔታ ለዓለም አቀፍ ማህበረሰብ በማሳወቅ፣ በጸሎትና በአንድነት ከተጎዱት ጎን እንዲቆም ጥሪም አቅርቧል። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ Evangelical Media/Council
846
3
ለሀገሪቱ ዘላቂ ሰላምና ለዜጎች አብሮነት መጠናከር እየተካሄደ ያለው ሀገራዊ ምክክር ጉልህ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት የምክክሩ ተሳታፊ የሀገር ሽማግሌዎች አስታወቁ። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ሚዲያ ያነጋገራ+7
ለሀገሪቱ ዘላቂ ሰላምና ለዜጎች አብሮነት መጠናከር እየተካሄደ ያለው ሀገራዊ ምክክር ጉልህ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት የምክክሩ ተሳታፊ የሀገር ሽማግሌዎች አስታወቁ። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ሚዲያ ያነጋገራቸው ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ የሀገራዊ ምክክሩ ተሳታፊ የሀገር ሽማግሌዎች እንዳሉት ምክክሩ አሳታፊና አካታች መሆኑን ተናግረዋል ። በመነጋገርና በመመካከር የማይፈታ ችግር የለም ያሉት የሀገር ሽማግሌዎች አለመግባባቶች ሲፈጠሩ በሽምግል ችግሮችን የመፍታት ልምድ በሁሉም የሃገሪቱ አካባቢዎች መኖሩንና በዚህ መንገድ ማህበራዊ ግንኙነታቸውን ሲያጠናክሩ መቆየታቸውን አሳውቀዋል ። የምክክሩ አጀንዳዎችም የኢትዮጽያዊያንን አብሮነትና ሀገራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንደ ሀገር ለመጀመሪያ ጊዜ ሁሉም ዜጎች በአንድ ተሰባስበው እንዲመክሩበት መደረጉ ምክክሩ ግቡን እንዲመታ ያስችለዋል ብለዋል። ትውልዱ ጥያቄዎች በሰላማዊ መንገድ የመጠየቅ ልምድ ሊያዳብር ይገባል ያሉት አስተያየት ሰጪዎች የዜጎችን አንድነት በሚሸረሽሩና የሀገርን ገጽታ የሚያበላሹ አጀንዳዎችን የሚያራግቡ አካላት ማውገዝ እንደሚገባ ጠቁመዋል። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
817
4
ወዳጄ ስለ ሀጢያትክ የሞተው ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው❗️ ወንጌል ለሁሉም!
ወዳጄ ስለ ሀጢያትክ የሞተው ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው❗️ ወንጌል ለሁሉም!
1 676
5
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት11 መልካም የምስራች ዜና ሸገር ሲቲ ኮዬ ፌጬ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጥ+5
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት11 መልካም የምስራች ዜና ሸገር ሲቲ ኮዬ ፌጬ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጥሪ በመቀበል የማውንቴን ኦፍ ክራንስት ዓ/አቀፍ ቤ/ክ የወንጌል ስርጭት ቲም በዛሬ ዕለት ረቡዕ ሐምሌ 8/11/2018 ዓ/ም በኮዬ ፌጬ መስቀለኛ አካባቢ ድንቅ የአንድ ለአንድ የጎዳና ወንጌል ስርጭት አካይዷል። በዚህም 13 ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግስት የተጨመሩ ሲሆን በብዙ ሺ የሚቆጠር የአካባቢው ነዋሪ የጌታ አዳኝነት የምስራቹ ቃል ሰምቷል። ስለ ነበረን የእግዚአብሔር አብሮነትና ጥበቃ እግዚአብሔር ክብሩን ይውሰድ ። መረጃውን ያደረሱን የራዕዩ ዋና አስተባባሪ አገልጋይ ጳውሎስ አባይ ናቸው እናንተም በመንገድ ላይ፣ በየሰፈሩ፣ በየመኪናው... በሄዱበት ሁሉ የወንጌል ብርሃን እየሆናችሁ ያላችሁ ወጣቶችና አማኞች በሙሉ! የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ባዘጋጀው አዲስ የቪዲዮ እና ፎቶ ቻሌንጅ (Challenge) ላይ እንድትሳተፉ በታላቅ ደስታ እንጋብዛችኋለን። የጉዳና ላይ የወንጌል ስርጭት ስናረግ በፌስቡክ እና ቲክቶክ #evangelicalmediacouncil እያልን እና የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ Evangelical Media/Council ሜንሽን ያርጉልን እኛም በካውንስሉ ማህበራዊ ሚዲያዎች የምናጋራ ይሆናል፡፡ ይህ በምንም መልኩ የውድድር ቻሌንጅ አይደለም፤ ይልቁንም ወንጌልን በጋራ የምንመሰክርበት፣ እርስ በርስ የምንበረታታበት እና የክርስቶስን ፍቅር የምናንጸባርቅበት የህብረት እንቅስቃሴ ነው። በቴሌግራም ለመላክ t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 043
6
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት10 የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን ጥሪ በመቀበል ሐምሌ 4 ቀን 2018 ዓ.ም+9
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት10 የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን ጥሪ በመቀበል ሐምሌ 4 ቀን 2018 ዓ.ም በህያው እግዚአብሔር ቤተሰብ ቤተክርስቲያን ከ22 መገናኛ ድንበራ ወደ ቦሌ ሚካኤል እና ወደ እስጢፋኖስ በነበረው የአደባባይ ወንጌል ስብከት 4000የሚሆን ሰዉ ወንጌል ሰምቷል 9ሰዉ ጌታን ተቀብሏል:: ወንጌል ለሁሉም! መረጃውን የቤተክርስቲያኗ የወንጌል አገልግሎት መሪ ወንድም ተስፋ አደረሰን እናንተም በመንገድ ላይ፣ በየሰፈሩ፣ በየመኪናው... በሄዱበት ሁሉ የወንጌል ብርሃን እየሆናችሁ ያላችሁ ወጣቶችና አማኞች በሙሉ! የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ባዘጋጀው አዲስ የቪዲዮ እና ፎቶ ቻሌንጅ (Challenge) ላይ እንድትሳተፉ በታላቅ ደስታ እንጋብዛችኋለን። የጉዳና ላይ የወንጌል ስርጭት ስናረግ በፌስቡክ እና ቲክቶክ #evangelicalmediacouncil እያልን እና የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ Evangelical Media/Council ሜንሽን ያርጉልን እኛም በካውንስሉ ማህበራዊ ሚዲያዎች የምናጋራ ይሆናል፡፡ ይህ በምንም መልኩ የውድድር ቻሌንጅ አይደለም፤ ይልቁንም ወንጌልን በጋራ የምንመሰክርበት፣ እርስ በርስ የምንበረታታበት እና የክርስቶስን ፍቅር የምናንጸባርቅበት የህብረት እንቅስቃሴ ነው። በቴሌግራም ለመላክ t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 866
7
ይህ ክረምት መለወጫችን ወይስ መጥፍያችን / ልዩ የኢቫ ወጣቶች ፖድካስት / ከወጣት ተሻለ ታዬ ጋር https://youtu.be/9K9L0Ix0Tgs
1 723
8
https://youtu.be/OqOn58QgWiU
1 697
9
"ወንጌል በነፃ ያገኘነው፣ ነገር ግን በታላቅ የደም ዋጋ የተገዛ ውድ ስጦታ ነው።" ይህ ስጦታ የእግዚአብሔር ፍጹም ፍቅር መገለጫ ነው። ኢየሱስ እኛን ለማዳን ሲል ክብሩን ትቶ፣ በመስቀል ላይ ሕይወቱ
"ወንጌል በነፃ ያገኘነው፣ ነገር ግን በታላቅ የደም ዋጋ የተገዛ ውድ ስጦታ ነው።" ይህ ስጦታ የእግዚአብሔር ፍጹም ፍቅር መገለጫ ነው። ኢየሱስ እኛን ለማዳን ሲል ክብሩን ትቶ፣ በመስቀል ላይ ሕይወቱን አሳልፎ ሰጠ። ይህንን የኢየሱስን ፍቅር ለሌሎች የምናሳይባቸው መንገዶች፦ ፍቅሩን ማጋራት 📢 ኢየሱስ ለሰዎች የከፈለውን የደም ዋጋ ለሰዎች መንገር። ይቅርታን ማድረግ 🤝 እርሱ እኛን በደምና በፍቅሩ ይቅር እንዳለን፣ እኛም ሌሎችን ይቅር ማለት። በትሕትና ማገልገል 🕊️የክርስቶስን የፍቅር ልብ ለሰዎች በመልካምነት ማሳየት። ሕይወትን ምስክር ማድረግ 🌟 በአኗኗራችን የእርሱን ብርሃን ለዓለም ማብራት። የኢየሱስ ፍቅር በልባችን ይንገስ! እኛም ለሌሎች የፍቅሩ ማሳያ እንሁን። 🙏✨ በቤተልሔም ደረጄ
2 018
10
የ5ኛው ሳምንት የወጣቶች ስልጠና በልዕቀት ላይ ትኩረት በማድረግ ተካሄደ። የኢንቨስትመንት አማካሪው ወንድም ጋይም “ልዕቀት” (Excellence) ላይ ያተኮረ ስልጠና የሰጠ ሲሆን፣ ከሰዓት በኋላ ደግ+5
የ5ኛው ሳምንት የወጣቶች ስልጠና በልዕቀት ላይ ትኩረት በማድረግ ተካሄደ። የኢንቨስትመንት አማካሪው ወንድም ጋይም “ልዕቀት” (Excellence) ላይ ያተኮረ ስልጠና የሰጠ ሲሆን፣ ከሰዓት በኋላ ደግሞ የአስቤዛ ኢ-ኮሜርስ (Asbeza e-commerce) እና የቤኪ ስኩየር (Beki Square) ባለቤትና ስራ አስፈፃሚ በረከት በስታርት አፕ ዙሪያ የልምድ አካፍለዋል። በሁለቱም ክፍለ ጊዜያት ወጣቶች በተሰማሩበት የሙያ መስክ ሁሉ ከፍተኛ ጥራትንና ውጤትን ማረጋገጥ እንዲችሉ የሚያግዙ ተግባራዊ መርሆዎችተጋርተዋል። የYES ፕሮጀክት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ታማኝነትን ከሙያዊ ብቃት ጋር በማጣመር የነገዎቹን መሪዎች የማብቃት ስራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል። መረጃው የETB ነው። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 913
11
+6
没有文字...
2 720
12
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት8 የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን ጥሪ በመቀበል መልካም የምስራች ዜና ቅዳሜ ሐ+9
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት8 የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን ጥሪ በመቀበል መልካም የምስራች ዜና ቅዳሜ ሐምሌ 4/11/2018 ዓ/ም በቦሌ East-Africa Gospel Minsters forum ከህያው የእግዚአብሔር ከተማ አለም አቀፍ ቤተክርስቲያን በመተባበር የጎዳና ወንጌል ስርጭት በቦሌ ሚካኤልና በቦሌ ቡልቡላ ተካይዷል በዚህም 17 ነፍሳት ወደ አግዚአብሔር መንግሥት የተጨመሩ ሲሆን በብዙ ሺ የሚቆጨር የአካባቢው ህዝብ የኢየሱስ ክርስቶስ የወንጌሉ ቃል ሰምቷል ።ስለ ነበረው የእግዚአብሔር አብሮነትና ጥበቃ እግዚአብሔር አምላክ ክብሩን ይውሰድ ። መረጃውን ያጋሩን የእዚህ ራዕይ ዋና አስተባባሪ አገልጋይ ጳውሎስ አባይ ናቸው። እናንተም በመንገድ ላይ፣ በየሰፈሩ፣ በየመኪናው... በሄዱበት ሁሉ የወንጌል ብርሃን እየሆናችሁ ያላችሁ ወጣቶችና አማኞች በሙሉ! የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ባዘጋጀው አዲስ የቪዲዮ እና ፎቶ ቻሌንጅ (Challenge) ላይ እንድትሳተፉ በታላቅ ደስታ እንጋብዛችኋለን።በፌስቡክ እና ቲክቶክ #evangelicalmediacouncil እያልን እና የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ Evangelical Media/Council ሜንሽን ያርጉልን እኛም በካውንስሉ ማህበራዊ ሚዲያዎች የምናጋራ ይሆናል፡፡ ይህ በምንም መልኩ የውድድር ቻሌንጅ አይደለም፤ ይልቁንም ወንጌልን በጋራ የምንመሰክርበት፣ እርስ በርስ የምንበረታታበት እና የክርስቶስን ፍቅር የምናንጸባርቅበት የህብረት እንቅስቃሴ ነው። በቴሌግራም ለመላክ t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 161
13
https://youtu.be/Xl5QoiX1R7c
2 278
14
ወጣቶች ለBack እንዳንመች አርጎ አበላሽቶ ይንካን ኢየሱስ ለ 5 ሺህ ሕዝብ እንጀራ በተአምራት አብዝቶ መገባቸው። ከዚህም የተነሳ ሕዝቡ በተአምራቱ ተደንቀው ኢየሱስ በሄደበት መሄድ መከታተል ጀመሩ።
ወጣቶች ለBack እንዳንመች አርጎ አበላሽቶ ይንካን ኢየሱስ ለ 5 ሺህ ሕዝብ እንጀራ በተአምራት አብዝቶ መገባቸው። ከዚህም የተነሳ ሕዝቡ በተአምራቱ ተደንቀው ኢየሱስ በሄደበት መሄድ መከታተል ጀመሩ። ኢየሱስም ሕዝቡ የሚከተሉት እርሱን ፈልገው ሳይሆን እንጀራ ፈልገው እንደሆነ ተረድቶ ዛሬ በተአምራት የሚበዛ እንጀራ የለም የሕይወት እንጀራ እኔ ነኝ እኔ ብትበሉ ለዘለአለም ትኖራላችሁ አላቸው በዚህም ጊዜ ሕዝቡ እንዴት እኔን ብሉኝ ይላል ይሄ የሚያስጨንቅ ትምህርት ነው ብለው እርሱን ከመከተል አቆሙ። ከዚያም ኢየሱስ ወደ ደቀ መዛሙርቱ ዞር አለና እናንተስ ልትሄዱ ትወዳላችሁ አላቸው ጴጥሮስም መልሶ "ጌታ ሆይ፥ ወደ ማን እንሄዳለን? አንተ የዘላለም ሕይወት ቃል አለህ፤ እኛስ አንተ ክርስቶስ የሕያው የእግዚአብሔር ልጅ እንደ ሆንህ አምነናል አውቀናልም ብሎ መለሰለት።" ልክ እንደዚህ መመለሻችንን አበላሽቶ ይንካን(ዮሐ 6) @dagi.bek.75 የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 641
15
ወንጌል ላንተ/ላንቺ ምንድነው? መልሳቹን በኮሜንት መስጫው ላይ አስቀምጡ ወንጌል ለሰው ልጆች ሁሉ የሆነ መልካም የምሥራች ነው፡፡ የንስሐ፣ የመፍትሄ፣ የሰላም፣ የደኅንነት፣ የእርቅ፣ ከፍርድ የመዳን
ወንጌል ላንተ/ላንቺ ምንድነው? መልሳቹን በኮሜንት መስጫው ላይ አስቀምጡ ወንጌል ለሰው ልጆች ሁሉ የሆነ መልካም የምሥራች ነው፡፡ የንስሐ፣ የመፍትሄ፣ የሰላም፣ የደኅንነት፣ የእርቅ፣ ከፍርድ የመዳን አዋጅ ነው፡፡ 📖 የማርቆስ ወንጌል 1:14 📖 •••••••••• የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 575
16
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት 4 የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን ጥሪ የሂርና ከተማ አማኑኤል ህብረት ቤተክር+8
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት 4 የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን ጥሪ የሂርና ከተማ አማኑኤል ህብረት ቤተክርስቲያን ከየምስራች ነጋሪ የወንጌል ሚኒስትሪ ጋር በመተባበር በምዕራብ ሐረርጌ ሂርና ከተማ በነበረ የወንጌል ዘመቻ 25 ሰዎች ወደ እግዚአብሔር መንግስት ተጨምረዋል እናንተም በመንገድ ላይ፣ በየሰፈሩ፣ በየመኪናው... በሄዱበት ሁሉ የወንጌል ብርሃን እየሆናችሁ ያላችሁ ወጣቶችና አማኞች በሙሉ! የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ባዘጋጀው አዲስ የቪዲዮ እና ፎቶ ቻሌንጅ (Challenge) ላይ እንድትሳተፉ በታላቅ ደስታ እንጋብዛችኋለን።ሁላችንም የምንወደውን የኤፍሬም አለሙን 'በወንጌል አላፍርም' ወይም የመጋቢ ቢኒያም ዋለን 'እኛስ የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን' መዝሙሮችን እያጀብን፣ የጉዳና ላይ የወንጌል ስርጭት ስናረግ በፌስቡክ እና ቲክቶክ #evangelicalmediacouncil እያልን እና የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ Evangelical Media/Council ሜንሽን ያርጉልን እኛም በካውንስሉ ማህበራዊ ሚዲያዎች የምናጋራ ይሆናል፡፡ ይህ በምንም መልኩ የውድድር ቻሌንጅ አይደለም፤ ይልቁንም ወንጌልን በጋራ የምንመሰክርበት፣ እርስ በርስ የምንበረታታበት እና የክርስቶስን ፍቅር የምናንጸባርቅበት የህብረት እንቅስቃሴ ነው። በቴሌግራም ለመላክ t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 774
17
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት3 የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን ጥሪ በመቀበል በ22 ጎላጉል አካባቢ, ሰሚት+9
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት3 የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን ጥሪ በመቀበል በ22 ጎላጉል አካባቢ, ሰሚት 72 አካባቢ እና ቦሌ 24 ማዞሪያ በተከናወነ የጎዳና ወንጌል ስርጭት 50 ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተቀላቀሉ የክርስቶስ ተራራ ዓለም አቀፍ ቤተክርስቲያን (Mountain of Christ International Church) ያሰማራቻቸው የወንጌል መልዕክተኞች በተከታታይ እያደረጉ ባሉት የወንጌል ስርጭት የአንድ ለአንድ የጎዳና ወንጌል ስርጭት ታላቅ መንፈሳዊ ድል መመዝገቡ ተገለጠ። በዕለቱ በተከናወነው የነፍሳት አደን ፕሮግራም ላይ በርካታ የከተማዋ ነዋሪዎች የኢየሱስ ክርስቶስን አዳኝነትና የዘላለም ሕይወት የምሥራች በሰፊው የሰሙ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል 50 ነፍሳት ልባቸው ተነክቶ የክርስቶስን አዳኝነት በመቀበል ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። የቤተክርስቲያኗ የወንጌል ስርጭት ክፍል አስተባባሪ አገላጋይ ጳውሎስ አባይ እንደገለጹት፣ ወንጌልን ለሰሙት ወገኖች በሙሉ ማቴዎስ 28፡28-29 ላይ የተመሠረተውንና "እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ ሁሉ፥ ወደ እኔ ኑ፥ እኔም አሳርፋችኋለሁ..." የሚለውን የዕረፍትና የሰላም የጥሪ መልዕክት በአገልግሎቱ ወቅት ለነበረው መለኮታዊ አብሮነት፣ ጥበቃና ለተገኘው የነፍሳት መከር እግዚአብሔር ታላቅ ክብርና ምስጋና ይግባው በማለት መልዕክቱን አስተላልፏል። በቴሌግራም ለመለክ t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 487
18
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት2 የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል ስርጭት ጥሪን በመቀበል የወንጌል ስር+7
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 #ፖስት2 የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል ስርጭት ጥሪን በመቀበል የወንጌል ስርጭት በአስኮ የማለዳ ገበያ ውስጥ salvation for all nations ministry ከ Glory Gospel Revival የወንጌል ስርጭት ህብረት ጋር በመተባበር የተሰራ ሲሆን በገበያ ውስጥ ያሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ወንጌልን ሰምተዋል እንዲሁም አንድ ሰው በንሰሀ ተመልሷል። ይህም #ወንጌል_በሥጋ_ከዳዊት_ዘር_ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን #ኢየሱስ_ክርስቶስ ነው። ወደ ሮሜ ሰዎች 1:3 (AMH) እናንተም በመንገድ ላይ፣ በየሰፈሩ፣ በየመኪናው... በሄዱበት ሁሉ የወንጌል ብርሃን እየሆናችሁ ያላችሁ ወጣቶችና አማኞች በሙሉ! የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ባዘጋጀው አዲስ የቪዲዮ እና ፎቶ ቻሌንጅ (Challenge) ላይ እንድትሳተፉ በታላቅ ደስታ እንጋብዛችኋለን። ሁላችንም የምንወደውን የኤፍሬም አለሙን 'በወንጌል አላፍርም' ወይም የመጋቢ ቢኒያም ዋለን 'እኛስ የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን' መዝሙሮችን እያጀብን፣ የጉዳና ላይ የወንጌል ስርጭት ስናረግ በፌስቡክ እና ቲክቶክ #evangelicalmediacouncil እያልን እና የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ #Evangelical Media/Council ሜንሽን ይህ በምንም መልኩ የውድድር ቻሌንጅ አይደለም፤ ይልቁንም ወንጌልን በጋራ የምንመሰክርበት፣ እርስ በርስ የምንበረታታበት እና የክርስቶስን ፍቅር የምናንጸባርቅበት የህብረት እንቅስቃሴ ነው
1 533
19
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል ስርጭት ጥሪ በመንገድ ላይ፣ በየሰፈሩ፣ በየመኪ
"ወደ አለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡” የማርቆስ ወንጌል 16፥15 የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል ስርጭት ጥሪ በመንገድ ላይ፣ በየሰፈሩ፣ በየመኪናው... በሄዱበት ሁሉ የወንጌል ብርሃን እየሆናችሁ ያላችሁ ወጣቶችና አማኞች በሙሉ! የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ባዘጋጀው አዲስ የቪዲዮ እና ፎቶ ቻሌንጅ (Challenge) ላይ እንድትሳተፉ በታላቅ ደስታ እንጋብዛችኋለን። ሁላችንም የምንወደውን የኤፍሬም አለሙን 'በወንጌል አላፍርም' ወይም የመጋቢ ቢኒያም ዋለን 'እኛስ የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን' መዝሙሮችን እያጀብን፣ የጉዳና ላይ የወንጌል ስርጭት ስናረግ በፌስቡክ እና ቲክቶክ #evangelicalmediacouncil እያልን እና የኢትዮጲያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስልን የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ #Evangelical Media/Council ሜንሽን ያርጉልን እኛም በካውንስሉ ማህበራዊ ሚዲያዎች የምናጋራ ይሆናል፡፡ ይህ በምንም መልኩ የውድድር ቻሌንጅ አይደለም፤ ይልቁንም ወንጌልን በጋራ የምንመሰክርበት፣ እርስ በርስ የምንበረታታበት እና የክርስቶስን ፍቅር የምናንጸባርቅበት የህብረት እንቅስቃሴ ነው። በቴሌግራም ለመለክ t.me/evangelicalmedia 📞251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 969
20
https://youtu.be/F2QsoUk3q5E
1 923