ch
Feedback
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

前往频道在 Telegram

ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።

显示更多

📈 Telegram 频道 የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC 的分析概览

频道 የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC (@egbcc) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 11 249 名订阅者,在 宗教与灵性 类别中位列第 8 177,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 962

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 11 249 名订阅者。

根据 30 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 1 089,过去 24 小时变化为 5,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 15.01%。内容发布后 24 小时内通常能获得 9.54% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 1 687 次浏览,首日通常累积 1 072 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 12

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።

凭借高频更新(最新数据采集于 01 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 宗教与灵性 类别中的关键影响点。

11 249
订阅者
+524 小时
+1467
+1 08930

数据加载中...

标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+13
在0个频道中
六月 '26
+1 092
在71个频道中
Get PRO
五月 '26
+237
在1个频道中
Get PRO
四月 '26
+220
在3个频道中
Get PRO
三月 '26
+99
在1个频道中
Get PRO
二月 '26
+125
在0个频道中
Get PRO
一月 '26
+113
在1个频道中
Get PRO
十二月 '25
+184
在6个频道中
Get PRO
十一月 '25
+103
在2个频道中
Get PRO
十月 '25
+146
在1个频道中
Get PRO
九月 '25
+150
在1个频道中
Get PRO
八月 '25
+134
在1个频道中
Get PRO
七月 '25
+134
在1个频道中
Get PRO
六月 '25
+161
在1个频道中
Get PRO
五月 '25
+228
在0个频道中
Get PRO
四月 '25
+461
在0个频道中
Get PRO
三月 '25
+380
在4个频道中
Get PRO
二月 '25
+244
在1个频道中
Get PRO
一月 '25
+386
在1个频道中
Get PRO
十二月 '24
+374
在3个频道中
Get PRO
十一月 '24
+152
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+349
在1个频道中
Get PRO
九月 '24
+107
在1个频道中
Get PRO
八月 '24
+240
在1个频道中
Get PRO
七月 '24
+409
在1个频道中
Get PRO
六月 '24
+604
在3个频道中
Get PRO
五月 '24
+868
在3个频道中
Get PRO
四月 '24
+443
在0个频道中
Get PRO
三月 '24
+726
在3个频道中
Get PRO
二月 '24
+525
在1个频道中
Get PRO
一月 '24
+414
在3个频道中
Get PRO
十二月 '23
+363
在5个频道中
Get PRO
十一月 '23
+186
在8个频道中
Get PRO
十月 '23
+183
在2个频道中
Get PRO
九月 '23
+128
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+106
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+180
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+178
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+127
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+101
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+169
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+27
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+51
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+44
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+36
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+78
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+51
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+61
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+67
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+59
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+49
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+130
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+82
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+23
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+46
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+116
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+29
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+32
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+94
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+117
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+169
在0个频道中
Get PRO
六月 '21
+188
在0个频道中
Get PRO
五月 '21
+34
在0个频道中
Get PRO
四月 '21
+42
在0个频道中
Get PRO
三月 '21
+530
在0个频道中
Get PRO
二月 '21
+140
在0个频道中
Get PRO
一月 '21
+1 734
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
01 七月+13
频道帖子
ከኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የተላለፈ አስቸኳይ የጸሎት ጥሪ! "መከራ በሚደርስብህ ቀን ጥራኝ፤ እኔም አድንሃለሁ ፤ አንተም ታከብረኛለህ።" (መዝሙር 50:15) በደቡብ አ
ከኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የተላለፈ አስቸኳይ የጸሎት ጥሪ! "መከራ በሚደርስብህ ቀን ጥራኝ፤ እኔም አድንሃለሁ ፤ አንተም ታከብረኛለህ።" (መዝሙር 50:15) በደቡብ አፍሪካ ለሚኖሩ ውድ ወገኖቻችን በምድሪቱ ላይ ሰላም ይሆን ዘንድ ካውንስሉ በሀገር ውስጥና በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ወንጌላውያን አማኞችን ሁሉ ወደ እግዚአብሔር ፊት እንዲማልዱ ጥሪውን ያቀርባል። የምንጸልይ፣ የምንተባበር እና እርስ በእርስ የምንደጋገፍ ክርስቲያኖች እንደመሆናችን፣ ይህንን መልእክት ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) ለጸሎት ጥሪው እንዲቀላቀሉ አድርጉ። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ

2
https://youtu.be/vIt1CU3K1RM?si=wA7_JgnJv0CDQuuD
1 097
3
የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ከስደተኞች መውጫ ቀነ-ገደብ በፊት ማስጠንቀቂያ ሰጡ የስደተኞች መውጫ ቀነ-ገደብ ከመድረሱ በፊት በደቡብ አፍሪካ የፀረ-ስደተኛ ተቃውሞዎች ተከትሎ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎዛ+1
የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ከስደተኞች መውጫ ቀነ-ገደብ በፊት ማስጠንቀቂያ ሰጡ የስደተኞች መውጫ ቀነ-ገደብ ከመድረሱ በፊት በደቡብ አፍሪካ የፀረ-ስደተኛ ተቃውሞዎች ተከትሎ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎዛ ተቃዋሚዎች ከዛቻና ከሃይል ተግባር እንዲቆጠቡ ያሳሰቡ ሲሆን፣ ህጋዊ ስደተኞች በህግ የመጠበቅ መብት እንዳላቸው አስታውሰዋል። በደርባን የሚገኙ ጊዜያዊ የካምፕ ድንኳኖች እየፈረሱ ሲሆን፣ በርካታ ስደተኞች በሰነድ እጥረት፣ በመገለልና በስድብ ምክንያት ወደ ሀገራቸው ለመመለስ እየተገደዱ ነው። ለማክሰኞ በተፈቀዱት ሰልፎች ላይ ፖሊስ ባህላዊ የጦር መሳሪያዎችን መያዝ የከለከለ ሲሆን ባህላዊ መሣሪያዎችን በሚይዙት የዙሉ ብሔረሰብ አባላትና በፀጥታ ኃይሎች መካከል ውጥረት ሊፈጥር እንደሚችል ተሰግቷል። በዚህ ዓመት ከተቀሰቀሰው ተቃውሞ ወዲህ ከ12,000 በላይ ስደተኞች የተባረሩ ሲሆን፣ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ዜጎቻቸውን እየመለሱ ነው። በሀገሪቱ ሥር የሰደደው የውጭ ዜጎች ጥላቻ (Xenophobia) በዚህ ዓመት የሁለት ሰዎችን ሕይወት ቀጥፏል። መረጃው የቢቢሲ ነው የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 511
4
ቪዥን ኢንተርናሽናልዩኒቨርሲቲ በዘንድሮውም አመት በቢኤ ድግሪ፣ በማስተርስና በፒኤች ዲ በጣቃላይ 153 ተማሪዎቹን በደመቀ ሁኔታ አስመረቀ። ቪዥን ኢንተርናሽናል ኮሌጅ በተለያዩ የትምህርት መስኮች አሰ+7
ቪዥን ኢንተርናሽናልዩኒቨርሲቲ በዘንድሮውም አመት በቢኤ ድግሪ፣ በማስተርስና በፒኤች ዲ በጣቃላይ 153  ተማሪዎቹን በደመቀ ሁኔታ አስመረቀ። ቪዥን ኢንተርናሽናል ኮሌጅ በተለያዩ የትምህርት መስኮች አሰልጥኖ ያዘጋጃቸውን የ2018 ዓ.ም. ተማሪዎቹን ሰኔ 20 ቀን 2018 ዓ.ም. በልዩ ሥነ-ሥርዓት አስመርቋል። በዚህ ደማቅ የምረቃ በዓል ላይ የተመራቂ ቤተሰቦች፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። በዕለቱ የክብር እንግዳ ሆነው የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ፕሬዝዳንት ቄስ ደረጄ ጀምበሩ በምረቃቱ ላይ በመገኘት እንኳን ደስ አላችሁ' በማለት፣ ከተማረና ዕውቀት ካለው የሰው ኃይል ጋር አብሮ መስራት እጅግ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል። ቤተ ክርስቲያንም የወንጌል አማኝ ለሆኑት ወገኖች በሙሉ፦ “ይህ ጊዜ ወንጌልን የምንሰብክበትና የምንሠራበት ወቅት ነው። ለእዚህም እግዚአብሔር አዘጋጅቷችኋል፤ ስለዚህ በትጋት ልታገለግሉ ይገባል”የሚል መልእክት አስተላልፌዋለሁ። በመጨረሻም ኮሌጁ በተለያዩ የትምህርት ክፍሎች ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የሜደሊያና የደረጃ ሽልማት ያተበረከተ ሲሆን፣ የምረቃው ሥነ-ሥርዓት በጸሎትና በምስጋና ተጠናቋል
2 082
5
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ ፓስተር ዶክተር ጌትነት ለማ በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ባደረጉት ጉብኝት ተቋሙ የደረሰበት የቴክኖሎጂ ደረጃ+4
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ ፓስተር ዶክተር ጌትነት ለማ በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ባደረጉት ጉብኝት ተቋሙ የደረሰበት የቴክኖሎጂ ደረጃ እጅግ አስደናቂ መሆኑን ገለጹ። ጠቅላይ ጸሐፊው በጉብኝታቸው ወቅት እንደተናገሩት፣ ወደ ተቋሙ የመጡት ልምድ ለመውሰድና ሙያ ለመቅሰም ቢሆንም፣ በኢንስቲትዩቱ እየተከናወኑ ያሉ የቴክኖሎጂ ስራዎች ግን የሚበረታቱ ሆነው አግኝተዋቸዋል። በዕለቱ በነበራቸው ቆይታ በግብርና እና በተለያዩ ዘርፎች የተሰሩ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን መመልከታቸውንም አብራርተዋል። ካውንስሉ በቴክኖሎጂ ታግዞ አገልግሎቱን ይበልጥ ለማቅለል ማቀዱን የገለጹት ፓስተር ዶክተር ጌትነት፣ "ከካውንስል አንጻር ብዙ ሥራዎችን እንጠብቃለን" ብለዋል። ወደፊት ማገልገል የሚገባቸውን ሥራዎች ከተቋሙ ባለሙያዎች ጋር በመነጋገርና ቴክኖሎጂውን በመጠቀም፣ በካውንስሉ አገልግሎት የምወሰዱ ዜጎች በቀላሉ መስተናገድ የሚችሉበትን መንገድ ለማመቻቸት እንደሚሰራም ጠቁመዋል። ለኢቫንጄሊካል ዜና:-ቤተልሔም ደረጀ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 000
6
"በሌሎች ሀገራት ያየናቸውን አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ልጆች ተሰርተው በኢንስቲትዩቱ በማየታችን ደስ ብሎናል" ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌ
"በሌሎች ሀገራት ያየናቸውን አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ልጆች ተሰርተው በኢንስቲትዩቱ በማየታችን ደስ ብሎናል" ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 407
7
没有文字...
1 243
8
"በሌሎች ሀገራት ያየናቸውን አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ልጆች ተሰርተው በኢንስቲትዩቱ በማየታችን ደስ ብሎናል" ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ ከኢትዮጵያ ወንጌላውያን አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ዋ+9
"በሌሎች ሀገራት ያየናቸውን አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ልጆች ተሰርተው በኢንስቲትዩቱ በማየታችን ደስ ብሎናል" ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ ከኢትዮጵያ ወንጌላውያን አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ዋና መስሪያ ቤት የተውጣጡ አመራር እና ሰራተኞች የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን ጎበኝተዋል። የካውንስሉ ዋና ጸሐፊ ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ ቀደም ሲል በሌሎች ሀገራት ያዩዋቸውን ዘመናዊ የቴክኖሎጂ አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ልጆች ተሰርተው በኢንስቲትዩቱ ውስጥ በማየታቸው ከፍተኛ ደስታ ተሰምቷቸዋል። ፓስተሩ አክለውም ኢንስቲትዩቱ ለተለያዩ ተቋማትና ዘርፎች እያበረከተ ያለውን ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ስራዎች መመልከታቸውን ገልጸው፤ በካውንስሉ ስር አገልግሎት የሚያገኙ ተቋማት ፈጣንና የተሳለጠ አሰራር እንዲኖራቸው ከኢንስቲትዩቱ ጋር በጋራ በመስራት ምቹ አሰራር ለመዘርጋት እንደሚሰሩ አረጋግጠዋል። በጉብኝት መርሃ-ግብሩ ላይ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የዋና የዳይሬክተር ጽ/ቤት ኃላፊና የቴክኖሎጂ አማካሪ ሻምበል ይልማ (ዶ/ር) ኢንስቲትዩቱ በተለያዩ የአገልግሎት ዘርፎች እያከናወናቸው ያሉትን ስራዎች በተመለከተ ለጎብኝዎቹ ማብራሪያ ሰጥተዋል። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 660
9
"ወንጌልን ለመስበክ ለሚሰማራ ማንኛውም አካል ልዩ ፈቃድ አያስፈልገውም፤ ይሁን እንጂ ሊያጋጥሙ የሚችሉትን ተግዳሮቶችና አደጋዎች በሙሉ አስቀድሞ በመገምገምና በዝግጁነት መንፈስ መንቀሳቀስ ይኖርበታል፡
"ወንጌልን ለመስበክ ለሚሰማራ ማንኛውም አካል ልዩ ፈቃድ አያስፈልገውም፤ ይሁን እንጂ ሊያጋጥሙ የሚችሉትን ተግዳሮቶችና አደጋዎች በሙሉ አስቀድሞ በመገምገምና በዝግጁነት መንፈስ መንቀሳቀስ ይኖርበታል፡፡ በአንጻሩ፣ ህግን በመጣስና ባልተፈቀዱ ቦታዎች ላይ ወንጌልን በመስበክ ለሁከትና ለግጭት ምንጭ መሆን አይገባም፤ ምክንያቱም የወንጌል መሰረታዊ ዓላማና መልዕክት ሰላም ብቻ ነው፡፡ 'አትስበኩ' የሚል የህግ እገዳ ቢጣል እንኳ፣ ወንጌልን የመስበክ ተልዕኳችንን ከቶ አናቋርጥም፡፡ ወንጌልን የማትሰብክ ቤተክርስቲያን ቤተክርስቲያን የሚል ስም ሊኖራት አይችልም!!" ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ በወንጌል አላፍርም በወንጌል ያድናል ብዬ እናገራለሁ ገጠር ከተማ እሰብከዋለሁ እኔስ በወንጌል እንዴት አፍራለሁ ዕድሜ ዘሜነን እናገራለሁ ወንጌል ያሸንፋል ወንጌል ይታደጋል ወንጌል ሰው ያደርጋል ወንጌል ይለውጣል ወንጌልን ይዞ የምን መፍራት ተናገር እንጂ ላልሰሙት ወንጌልን ይዞ የለም ወደ ኋላ መሄድ እንጂ ከኢየሱስ ጋራ የምስራቹን እየስበከ በሽተኞችን እየሰበከ ኢየሱስ ሰጥቶን ሄዱዋል አደራ ተነስተን ዛሬ ወንጌል እንስራ በወንጌል አላፍርም........... ዓለም በልጁ ይጠቀለላል በእርሱ የሚያምን ከፍርዱ ይድናል
1 881
10
https://youtu.be/b9ApsZjZddw
1 692
11
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ባለፉት 4 ዓመታት ከ200 ሺህ በላይ ዜጎችን በማሳተፍ የለያቸውን 8 አጀንዳዎች ይፋ አደረገ * ዛሬ ይፋ በተደረገው የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ስብሰባ የኢትዮጵያ የወንጌል አማ
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ባለፉት 4 ዓመታት ከ200 ሺህ በላይ ዜጎችን በማሳተፍ የለያቸውን 8 አጀንዳዎች ይፋ አደረገ * ዛሬ ይፋ በተደረገው የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ስብሰባ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ፕሬዝዳንት ቄስ ደረጄ ጀምበሩ ምክትል ፕሬዝዳንት ፓስተር ታሪኩ ብርሀኑ እና የካውንስሉ ጠቅላይ ጸሀፊ ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ ይገኙበታል:: የሀገራዊ ምክክር መድረክ ለቀጣይ ውይይቶች መነሻ የሚሆኑ ዋና ዋና አጀንዳዎቹን ይፋ ማድረጉ ተገለጸ። በዚሁ መሠረት በቁጥር አራት ላይ የሰፈረውና ዋነኛው የአጀንዳ ክፍል በሃይማኖት ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር መሆኑ ታውቋል። በዚህ “የሃይማኖት ጉዳዮች” አጀንዳ ስር አራት ዋና ዋና ነጥቦች ለውይይት የቀረቡ ሲሆን፣ እነሱም፦ በሴኩላሪዝም (የመንግሥትና የሃይማኖት መለያየት) እና በሃይማኖት መካከል ጤናማ ሚዛንን መጠበቅ፣ የሃይማኖት ነፃነት እና ገደቦቹ፣ አነስተኛ ተከታይ ያላቸው የሃይማኖት ተቋማት ጥበቃ፣ እንዲሁም ከባህል እና ከሃይማኖታዊ እሴቶች ጋር የሚጋጩ ድርጊቶች የሚሉት ናቸው። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 859
12
"ወንጌልን ለመስበክ ለሚሰማራ ማንኛውም አካል ልዩ ፈቃድ አያስፈልገውም፤ ይሁን እንጂ ሊያጋጥሙ የሚችሉትን ተግዳሮቶችና አደጋዎች በሙሉ አስቀድሞ በመገምገምና በዝግጁነት መንፈስ መንቀሳቀስ ይኖርበታል፡
"ወንጌልን ለመስበክ ለሚሰማራ ማንኛውም አካል ልዩ ፈቃድ አያስፈልገውም፤ ይሁን እንጂ ሊያጋጥሙ የሚችሉትን ተግዳሮቶችና አደጋዎች በሙሉ አስቀድሞ በመገምገምና በዝግጁነት መንፈስ መንቀሳቀስ ይኖርበታል፡፡ በአንጻሩ፣ ህግን በመጣስና ባልተፈቀዱ ቦታዎች ላይ ወንጌልን በመስበክ ለሁከትና ለግጭት ምንጭ መሆን አይገባም፤ ምክንያቱም የወንጌል መሰረታዊ ዓላማና መልዕክት ሰላም ብቻ ነው፡፡ 'አትስበኩ' የሚል የህግ እገዳ ቢጣል እንኳ፣ ወንጌልን የመስበክ ተልዕኳችንን ከቶ አናቋርጥም፡፡ ወንጌልን የማትሰብክ ቤተክርስቲያን ቤተክርስቲያን የሚል ስም ሊኖራት አይችልም!!" ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 299
13
🚨 አስቸኳይ የጥንቃቄ ማሳሰቢያ ከኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል በማህበራዊ ሚዲያ (በተለይም በቲክቶክ) "ፕሮፌት ፊቃዱ" በሚል ስም የሚንቀሳቀስ ግለሰብ የካውንስሉን እና የ+3
🚨 አስቸኳይ የጥንቃቄ ማሳሰቢያ ከኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል በማህበራዊ ሚዲያ (በተለይም በቲክቶክ) "ፕሮፌት ፊቃዱ" በሚል ስም የሚንቀሳቀስ ግለሰብ የካውንስሉን እና የአባል አብያተ ክርስቲያናትን ስም በመጥቀስ ፍጹም ሀሰተኛ መረጃ እያሰራጨ ይገኛል። ⚠️ ሀሰተኛው ወሬ ምንድን ነው? "ከጀርመን አብያተ ክርስቲያናት ጋር ስምምነት ተደርጓል" የሚል ማጭበርበሪያ። "ወንጌል አማኞችን ለትምህርት ወደ ጀርመን እንልካለን" የሚል የሀሰት ተስፋ። "የጉዞ እና የትምህርት ወጪው በሌሎች አካላት ይሸፈናል" የሚል ማታለያ። "ከመማር በኋላ በአውሮፓ የአገልግሎት እድል ይመቻቻል" የሚል የቪዛ ማጭበርበር። 📢 ለቅዱሳን እና ለህዝበ ክርስቲያኑ የተላለፈ ጥሪ ካውንስሉ ይህ መረጃ ሙሉ በሙሉ ሀሰት መሆኑን እያረጋገጠ፣ ምዕመናን ራሳቸውን ከዚህ ማጭበርበር እንዲጠብቁ በጥብቅ ያሳስባል። 🤝 ምን ማድረግ ይኖርብናል? ከመመዝገብ ይቆጠቡ፦ በግለሰቡ አማካኝነት በሚደረጉ ማናቸውም የቪዛ እና የትምህርት ምዝገባዎች ላይ አይሳተፉ። መረጃዎችን ያጋልጡ፦ በአካባቢዎ መሰል የሀሰት ድርጊቶችን የሚፈጽሙ ሰዎችን ሲመለከቱ ለህግ አካላት ጥቆማ ይስጡ። ለካውንስሉ ያሳውቁ፦ መረጃ ካለዎት በካውንስሉ ዋና ጽሕፈት ቤት በአካል በመቅረብ ለህግ ክፍሉ ጥቆማ ይስጡ። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ Evangelical Media/Council የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 368
14
https://youtu.be/87JDC7dJ5Gc
2 006
15
በእምነት ተቋም ላይ ዝርፊያና ውድመት የፈጸሙ 21 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3፣ አያት 49 ቁጥር-2 አካባቢ በሚገኝ "የመንግስተ ሰማይ እንደራሴዎች ዓለም አቀፍ ቤተ+4
በእምነት ተቋም ላይ ዝርፊያና ውድመት የፈጸሙ 21 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3፣ አያት 49 ቁጥር-2 አካባቢ በሚገኝ "የመንግስተ ሰማይ እንደራሴዎች ዓለም አቀፍ ቤተክርስቲያን" ላይ በቡድን በመደራጀት ዝርፊያና ውድመት የፈጸሙ 21 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ። ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት ላይ፣ የጋራ መኖሪያ መንደሩ ነዋሪዎች የሆኑ 21 ግለሰቦች "ቦታው የእኛ ነው" በሚል ሰበብ በኃይል ወደ ቤተክርስቲያኑ ግቢ በመግባት የቤተክርስቲያኑን ንብረቶች አውድመዋል። በዚህ ድርጊታቸውም 10,132,000 (አስር ሚሊዮን አንድ መቶ ሰላሳ ሁለት ሺህ) ብር የሚገመት ንብረት መዘረፉንና መውደሙን ፖሊስ ገልጿል። ወንጀሉ እንደተፈጸመ መረጃው የደረሰው የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ፣ ተጠርጣሪዎቹ ከአካባቢው ቢሰወሩም ባደረገው ክትትል በቁጥጥር ስር በማዋል ምርመራ እየተጣራባቸው እንደሚገኝ አስታውቋል። ፖሊስ አክሎም በወንጀሉ ተሳታፊ የሆኑ ግለሰቦች ላይ ክስ እንደሚመሰርት ገልጿል። የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ፤ መሰል ድርጊቶች የኃይማኖት ግጭት የሚቀሰቅሱና ተከባብሮ የኖረውን ህዝብ በጥርጣሬ እንዲታይ የሚያደርጉ በመሆናቸው ሁሉም ወገን ጥንቃቄ እንዲያደርግ አሳስቧል። ለኢቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ Evangelical Media/Council
2 759
16
#በኋላውም_ቀርባ_የልብሱን_ጫፍ_ዳሰሰች_የደምዋም_ፈሳሽ_በዚያን_ጊዜ_ቆመ።” — ሉቃስ 8፥44 #ተስፋ_እምነት_እና_ፈውስ_በአንድ_መንገድ_ተገናኙ። ቅዱሱ መፅሀፍ በዚህ ክፍል ብዙ የደከመችን ለድነቷ ጎ
#በኋላውም_ቀርባ_የልብሱን_ጫፍ_ዳሰሰች_የደምዋም_ፈሳሽ_በዚያን_ጊዜ_ቆመ።” — ሉቃስ 8፥44 #ተስፋ_እምነት_እና_ፈውስ_በአንድ_መንገድ_ተገናኙ። ቅዱሱ መፅሀፍ በዚህ ክፍል ብዙ የደከመችን ለድነቷ ጎንበስ ቀና ያለችን ለፈውሷ ብዙ የታመመችን ለመቆም የዘላችን ለመዳን የታመመችን በውስጧ ግን መውደቋ መዛሏ ህመሟ ተስፋን የማውጣት ጉልበት ያልነበረውም ብዙ ጊዜ ትሞክራለች ያለ ሟቋረጥ ተስፋ ታደርጋለች። ለፈውሷ ትክክለኛ ነው ብላ ያሰበችውን ሁሉ ሞክረዋለች አሁን ድኛለሁ መድሀኒት አግንቻለው ብላ የመዳኗን ተስፋ አግኝታ ወዲያው ጠፍቶባታል። ይህች ሴት ናት ከተስፋዋ ጋር በእምነት የሰው ብዛትና ግፊት የደሟ መፍሰስ ሳያቆማት የልብሱን ጫፍ በመንካት ፈውሷን ያገኘችው። ተስፋና እምነት አካል የሚለብሱት ጌታን በማግኘታችን ነው። እንዴት ቢባል የእኛን ትጋት የኛን አለመታከት እንዲሁም ተስፋችንና እምነታችንን አካል የሚያለብሰው ፈውስ ከሚሰጠው ሳይሆን እርሱ እራሱ ፈውስ ከሆነው ከክርስቶስ ኢየሱስ ጋር የተገናኘን ጊዜ ነው። ፍቃዱ ውስጥ መመላስ ነው እርሱን ማግኘት፣እርሱን በመጨረሻ ፍላጎታችን መሻት ነው እርሱን ማግኘት፣ከከበበን ወጥተን አይናችን በእርሱ ላይ ሲሆን ነው እርሱን ማግኘት እና አማራጫችንም ምርጫችንም እርሱ ሲሆን ነው እርሱን ማግኘት። ያን ጊዜ ነው የችግራችን ማብቅያ፣ያን ጊዜ ነው የተስፋችንን አካል በግልጥ የምናየው። ከእምነታችን ጋር የምንጨባበጠው። #written_by_@Teshaletaye የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ Evangelical Media/Council
1 964
17
"የቆርቆሮ አጥር በማፍረስ የሚቆም ወንጌል የለም" — ፓስተር (ዶ/ር) ጌትነት ለማ አዲስ አበባ — የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ ፓስተር (ዶ/ር) ጌትነት ለማ
"የቆርቆሮ አጥር በማፍረስ የሚቆም ወንጌል የለም" — ፓስተር (ዶ/ር) ጌትነት ለማ አዲስ አበባ — የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ ፓስተር (ዶ/ር) ጌትነት ለማ፣ ዛሬ ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 በአካል በመገኘት ጉዳት የደረሰባትን ቤተ ክርስቲያን ጎብኝተዋል። ጠቅላይ ጸሐፊው በጉብኝታቸው ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት "የቆርቆሮ አጥር በማፍረስ የሚቆም ወንጌል የለም" ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል። ፓስተር (ዶ/ር) ጌትነት ለማ በስፍራው ከመገኘታቸውም በላይ፣ ከሚመለከታቸው የመንግሥት የጸጥታ መዋቅሮች ጋር በጉዳዩ ላይ ሰፊ ውይይት አድርገዋል። በውይይቱ ወቅት የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ አስተዳደር እና የጸጥታ መዋቅሮች ይህንን ጥፋት የፈጸሙ አካላትን በቁጥጥር ስር አውለው ምርመራ እያካሄዱ መሆናቸው ተገልጿል። ላጠፉት ጥፋትም አስተማሪ የእርምት እርምጃ ለመውሰድ ማጣራት እየተደረገ በመሆኑ፣ ጠቅላይ ጸሐፊው ለአስተዳደሩና ለጸጥታ አካላቱ ከፍተኛ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። በተጨማሪም፦ለአጥፊዎች የተላለፈ መልዕክት: የክፍለ ከተማውን ሰላማዊ ማህበረሰብ ገጽታ ለማበላሸት የሚለፉ አካላት ከድርጊታቸው እንዲመለሱ ጥሪ አቅርበዋል። ችግሩ በተፈጠረበት ወቅት ፍጹም ሰላማዊ በሆነ መንገድ እና መንፈሳዊ ጨዋነት በተሞላበት ሁኔታ ጉዳዩን ለሕግ ላቀረቡት የቤተ ክርስቲያኒቱ መሪዎች ምስጋናቸውን ለግሰዋል። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ
2 198
18
የሕግ የበላይነት ሊረጋገጥ ይገባል ። የሚመለከተው የመንግሥት አካል ሕጋዊ እርምጃ ወስዶ ለሕዝብ ማሳወቅ ይኖርበታል። ይህንን አመጽ ያስተባበሩና በቀጥታ የተሳለፉ አካላት በወንጀል ተጠያቂ እንዲደረጉል
የሕግ የበላይነት ሊረጋገጥ ይገባል ። የሚመለከተው የመንግሥት አካል ሕጋዊ እርምጃ ወስዶ ለሕዝብ ማሳወቅ ይኖርበታል። ይህንን አመጽ ያስተባበሩና በቀጥታ የተሳለፉ አካላት በወንጀል ተጠያቂ እንዲደረጉልን እንዲሁም ለወደመው ንብረት ተጠያቂ እንዲደረጉልን እንጠይቃለን። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
2 171
19
没有文字...
1 816
20
የሕግ የበላይነት ሊረጋገጥ ይገባል ። የሚመለከተው የመንግሥት አካል ሕጋዊ እርምጃ ወስዶ ለሕዝብ ማሳወቅ ይኖርበታል። ዛሬ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 አያት ቁጥር 2
የሕግ የበላይነት ሊረጋገጥ ይገባል ። የሚመለከተው የመንግሥት አካል ሕጋዊ እርምጃ ወስዶ ለሕዝብ ማሳወቅ ይኖርበታል። ዛሬ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 አያት ቁጥር 2 ኮንድሚንየም የሰላም ቤት ባለቤቶች ማህበር ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ለወንጌል አማኝ እምነት ተከታዮች ጥላቻ ያላቸው ግለሰቦች በሕግ የራሷ ካርታና ሕጋዊ ፕላን እንዲሁም እንደማንኛውም ሕጋዊ ተቋም የሕግ ሰውነት ያላትን ቤተ እምነት በማፈራረስ በአከባቢያችን ወንጌል አማኞች ሊኖሩ አይገባም በሚል ሰበብ በአንድ ቤተ እምነት ላይ የፈጸሙትን ጥቃት ካውንክሉ በቀላሉ የማይመለከተው መሆኑን ለሚመለከተው አካል እያሳወቅን ይህንን አመጽ ያስተባበሩና በቀጥታ የተሳለፉ አካላት በወንጀል ተጠያቂ እንዲደረጉልን እንዲሁም ለወደመው ንብረት ተጠያቂ እንዲደረጉልን እንጠይቃለን። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል
1 719