en
Feedback
ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ

Open in Telegram

ይህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ዶግማንና ቀኖናን ትውፊትን እንዲሁም አስተምሮን የጠበቁ የተለያዩ የሚያስተምሩ ነገሮች ይለቀቁበታ፡፡ በተጨማሪ በ youtube #subscribe በማድረግ አገለግሎቱን ይደግፉ። ‹‹ከትውልዱ ማን አስተዋለ›› ት.ኢሳ 58÷3 https://youtu.be/csxxAMGtC4I ለመቀላቀል http://t.me/ortodoxtewahedo

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ

Channel ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ (@ortodoxtewahedo) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 60 123 subscribers, ranking 834 in the Religion & Spirituality category and 555 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 60 123 subscribers.

According to the latest data from 02 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -1 001 over the last 30 days and by -34 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 3.10%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 1.48% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 1 864 views. Within the first day, a publication typically gains 890 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 7.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ይህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ዶግማንና ቀኖናን ትውፊትን እንዲሁም አስተምሮን የጠበቁ የተለያዩ የሚያስተምሩ ነገሮች ይለቀቁበታ፡፡ በተጨማሪ በ youtube #subscribe በማድረግ አገለግሎቱን ይደግፉ። ‹‹ከትውልዱ ማን አስተዋለ›› ት.ኢሳ 58÷3 https://youtu.be/csxxAMGtC4I ለመቀላቀል http://t.me/ortodoxtewahedo

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 03 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

60 123
Subscribers
-3424 hours
-2637 days
-1 00130 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '260
in 0 channels
August '26
+9
in 2 channels
Get PRO
July '26
+14
in 0 channels
Get PRO
June '26
+176
in 2 channels
Get PRO
May '26
+299
in 3 channels
Get PRO
April '26
+452
in 2 channels
Get PRO
March '26
+471
in 4 channels
Get PRO
February '26
+407
in 2 channels
Get PRO
January '26
+605
in 4 channels
Get PRO
December '25
+544
in 7 channels
Get PRO
November '25
+514
in 4 channels
Get PRO
October '25
+535
in 6 channels
Get PRO
September '25
+505
in 5 channels
Get PRO
August '25
+899
in 7 channels
Get PRO
July '25
+385
in 1 channels
Get PRO
June '25
+243
in 1 channels
Get PRO
May '25
+503
in 5 channels
Get PRO
April '25
+2 083
in 3 channels
Get PRO
March '25
+2 268
in 8 channels
Get PRO
February '25
+1 929
in 5 channels
Get PRO
January '25
+2 642
in 6 channels
Get PRO
December '24
+3 005
in 6 channels
Get PRO
November '24
+2 492
in 14 channels
Get PRO
October '24
+998
in 8 channels
Get PRO
September '24
+513
in 3 channels
Get PRO
August '24
+1 324
in 9 channels
Get PRO
July '24
+1 618
in 5 channels
Get PRO
June '24
+1 447
in 4 channels
Get PRO
May '24
+2 642
in 6 channels
Get PRO
April '24
+3 011
in 7 channels
Get PRO
March '24
+2 736
in 7 channels
Get PRO
February '24
+2 717
in 17 channels
Get PRO
January '24
+1 707
in 9 channels
Get PRO
December '23
+1 506
in 8 channels
Get PRO
November '23
+576
in 6 channels
Get PRO
October '23
+565
in 8 channels
Get PRO
September '23
+1 741
in 0 channels
Get PRO
August '23
+550
in 0 channels
Get PRO
July '23
+629
in 0 channels
Get PRO
June '23
+627
in 0 channels
Get PRO
May '23
+198
in 0 channels
Get PRO
April '23
+821
in 0 channels
Get PRO
March '23
+469
in 0 channels
Get PRO
February '23
+5 321
in 0 channels
Get PRO
January '23
+1 931
in 0 channels
Get PRO
December '22
+1 073
in 0 channels
Get PRO
November '22
+861
in 0 channels
Get PRO
October '22
+763
in 0 channels
Get PRO
September '22
+963
in 0 channels
Get PRO
August '22
+951
in 0 channels
Get PRO
July '22
+1 065
in 0 channels
Get PRO
June '22
+631
in 0 channels
Get PRO
May '22
+431
in 0 channels
Get PRO
April '22
+1 196
in 0 channels
Get PRO
March '22
+480
in 0 channels
Get PRO
February '22
+253
in 0 channels
Get PRO
January '22
+489
in 0 channels
Get PRO
December '21
+195
in 0 channels
Get PRO
November '21
+339
in 0 channels
Get PRO
October '21
+585
in 0 channels
Get PRO
September '21
+823
in 0 channels
Get PRO
August '21
+764
in 0 channels
Get PRO
July '21
+632
in 0 channels
Get PRO
June '21
+654
in 0 channels
Get PRO
May '21
+984
in 0 channels
Get PRO
April '21
+796
in 0 channels
Get PRO
March '21
+789
in 0 channels
Get PRO
February '21
+341
in 0 channels
Get PRO
January '21
+581
in 0 channels
Get PRO
December '20
+20 140
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
03 September0
02 September0
01 September0
Channel Posts
2
No text...
536
3
#አማኑኤል 28 #እግዚአብሔር ከኛ ጋር ሆነ እኛ ከእርሱ ጋር መሆን ቢያቅተን እርሱ ከእኛ ጋር ሊሆን ልዑል ባህርዪን ዝቅ አድርጎ ከእኛ ጋር ሆነ። በባህርያችን ጎስቁለን የተፈጠርንለትን አምላካዊ መል
#አማኑኤል 28 #እግዚአብሔር ከኛ ጋር ሆነ እኛ ከእርሱ ጋር መሆን ቢያቅተን እርሱ ከእኛ ጋር ሊሆን ልዑል ባህርዪን ዝቅ አድርጎ ከእኛ ጋር ሆነ። በባህርያችን ጎስቁለን የተፈጠርንለትን አምላካዊ መልክ ብናጎድፈው የሰውን አእምሮ በሚፈታተን የተዋህዶ ምስጢር እርሱ ሰው ሆነ። እኛ አምላክን ወደ መምሰል ከፍ ማለት ቢያቅተን ይህን ክፍተት ያደላድል ዘንድ አምላክ ሰው ሆነ። ሰማያትን እንደ መጋረጃ የሚጠቀልላቸው እርሱን በጨርቅ ጠቀለሉት። ከአለት ውሀን ያፈለቀው አምላክ ከእናቱ ጡትን ለምኖ አለቀሰ። በላይ ያሉ መላእክትን የሚልካቸውን ንጉስ ማርያምና ዮሴፍ ውሀ ለመቅዳት፣እንጨት ለማምጣት ላኩት።እርሱም በፍቅር ተላካቸው። ከመቅደሱ አገልጋዮች ይልቅ የተናቁትን ሰዎች ሐዋርያት አድርጎ መረጣቸው። ከቀራጮችና ከሐጢአተኞች ጋር ተቀመጠ።ከእነርሱም ጋር በላ ጠጣ። ሰዎች የተፀየፋቸውን በመቃብር ስፍራ የተጣሉት በምህረቱ ጎበኘ። ከሰርገኞች ጋር ተደሰተ። ከኀዘንተኞችም ጋር አለቀሰ። እስከመጨረሻም ከእኛ ጋር እንደሆነ እንረዳ ዘንድ የእኛን የሞት ፅዋ ተጎነጫት። መስቀል ላይም ከወንበዴዎች ጋር ተቆጠረ። በሲኦልም አልተወንም።ከእኛው ጋር ነበር።በገነት መቆየት ያልቻለውን አዳም እስከ ሲኦል ተከተለው። ከዚያም አውጥቶ ወደ ቀደመ ክብሩ መለሰው። "ከፍ ባልሁ ጊዜ ሁሉን ወደ እኔ እስባለሁ" ያለ አምላክ እኛነታችንን ከእርሱ ጋር ከፍ አድርጎ በዘለዓለማዊ ክብር በአብ ቀኝ አስቀመጠው። እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ሆነ የተባለውም ተፈጸመ። እኛም ከእርሱ ጋር ለመሆን ያብቃን!! #መልካም ቀን #ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ ግሩፕ ይጋብዙ ለመቀላቀል 👉 @ortodoxtewahedo 📖📖📖📖📖📖📖📖📖
448
4
ይህችውም የወርቅ መሰላል የድንግል ማርያም ምሳሌ ናት:: "አንቲ ውዕቱ ሰዋስው ዘርእየ ያዕቆብ" እንዳለ ቅዱስ ኤፍሬም (ውዳሴ ማርያም ዘሠሉስ) ተነስቶም "ዛቲ ይእቲ ኈኅታ ለሰማይ: ዝየ ይትሐነጽ ቤተ እግዚአብሔር - ይ ህች የሰማይ ደጅ ናት: ቤተ እግዚአብሔርም ይታነጽባታል::" ብሎ ትንቢት ተናግሯል:: ይህ ቅዱስ አባት ለድንግል ማርያም ቅድመ አያት ከመሆኑ ባሻገር ነቢያትን: ካህናትን: ነገሥታትንና መሣፍንትን ወልዷል:: ከሁለቱ ሚስቶቹ (ልያና ራሔል) : ከሁለቱ ደንገጥሮች አሥራ ሁለት ልጆችን ወልዷል:: ከአጐቱ ከላባ ዘንድ ለሃያ አንድ ዓመታት አገልግሎ: ሃብት ንብረቱን ጠቅልሎ ወደ ርስቱ ከነዓን ሲመለስ ለብቻው ራቅ ብሎ ይጸልይ ገባ:: በዚያም እግዚአብሔር ሲታገለው አደረ:: (ይኸውም የፍቅርና የምሥጢር ነው::) ለጊዜው ጌታ ያዕቆብን "ልቀቀኝ?" ቢለው "ካልባረከኝ አለቅህም?" አለው:: ጌታም ስሙን "እሥራኤል" ብሎ ባርኮታል:: ቅዱስ ያዕቆብ በስተእርጅና ብዙ መከራ አግኝቶታል:: ልጁን ዮሴፍን ወንድሞቹ ሽጠው "አውሬ በላው" ብለውታልና በለቅሶ ዓይኑ ጠፋ:: በረሃብ ምክንያትም በመቶ ሰላሳ ዓመቱ ከሰባ አምስት ያህል ቤተሰቦቹ ጋር ወደ ግብጽ ወረደ:: በዚያም ለሰባት ዓመታት ኑሮ በመቶ ሰላሳ ሰባት ዓመቱ ዐርፏል:: ልጆቹም ቀብረውታል:: ††† በሰማይና በምድር ከሞላው ከአባቶቻችን በረከት ፈጣሪያቸው አብዝቶ: አትርፎ: አትረፍርፎም ያድለን:: ††† ነሐሴ 28 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት 1.ቅዱስ አብርሃም (የአባቶች አለቃ) 2.ቅዱስ ይስሐቅ (የአባቶች አለቃ) 3.ቅዱስ ያዕቆብ (የአባቶች አለቃ) ††† ወርኀዊ በዓላት 1.አማኑኤል ቸር አምላካችን 2.ቅድስት ዓመተ ክርስቶስ 3.ቅዱስ ቴዎድሮስ ሮማዊ 4.ቅዱሳን እንድራኒቆስና አትናስያ ††† "አብርሃምንና ይስሐቅን: ያዕቆብንም: ነቢያትንም ሁሉ በእግዚአብሔር መንግስት ባያችሁ ጊዜ: እናንተ ግን ወደ ውጭ ተጥላችሁ ስትቀሩ በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል::" ††† (ሉቃ. ፲፫፥፳፰) ††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር ††† #መልካም ቀን #ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ ግሩፕ ይጋብዙ ለመቀላቀል 👉 @ortodoxtewahedo በ facbook ይቀላቀሉን https://www.facebook.com/profile.php?id=100050228150764
252
5
††† እንኳን ለአበው ቅዱሳን አብርሃም: ይስሐቅ እና ያዕቆብ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን። ††† †††በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! ††† ††† እኒህ ቅዱሳን ከሰው ወገን እጅግ ክቡራን ከመሆናቸው የተነሳ መንግስተ ሰማያት በእነርሱ ስም ተጠርታለች:: ጽድቃቸውና ክብራቸው እንደ ሰማይ ከዋክብት የበዛ ነውና ጽፈንም: ተናግረንም አንፈጽመውም:: እንዲሁ "ዕጹብ! ዕጹብ!" እያልን ፈጣሪያቸውን ከማመስገን በቀር:: ††† ቅዱስ አብርሃም ርዕሰ አበው ††† ††† የሃይማኖት: የደግነት: የምጽዋት: የፍቅር አባት የሆነው አብርሃም በቤተ ክርስቲያን ትውፊት መሠረት አባቱ ታራ ጣዖትን ይጠርብና ይሸጥ ነበር:: ሽጦ ገንዘብ የሚያመጣለት ደግሞ ልጁ አብርሃም ነበር:: በዚያ ወራት አብርሃም እውነተኛውን አምላክ ፍለጋ ገብቶ ነበር:: አንድ ቀን ጣዖቱን ሊሸጥ ወደ ገበያ እየሔደ የተሸከመውን እንጨት ይመራመረው ገባ:: "አሁን ይሔ ምኑ ነው አምላክ!" እያለም ያደንቅ ገባ:: መንገድ ላይም ደክሞት ካረፈበት "ለምን አልጠይቀውም?" በሚል አናገረው:: "እርቦኛል አብላኝ?" አለው:: መልስ የለም:: "እሺ አጠጣኝ?" አለው:: አሁንም ያው ነው:: "ባይሆን እሺ አጫውተኝ?" አለው:: ጣዖቱ ተራ እንጨት ነውና መልሱ ዝምታ ነበር:: ከዚያ ተነስቶ ወደ ገበያው ሲደርስ "ዓይን እያለው የማያይ: ጆሮ እያለው የማይሰማ አምላክ የሚገዛ?" እያለ ይጮህ ጀመር:: ይህን ሲሰሙ አንዳንዶቹ "የታራ ልጅ አብዶ" ሲሉ ሌሎቹ ደግሞ "እሱ ያቀለለውን ማን ይገዛዋል::" ብለውት ሔደዋል:: ሲመለስም ጣዖቱን ተመልክቶ አብርሃም እንዲህ አለ:: "አንተ ቀድሞውን በዕለተ ሠሉስ የተፈጠርክ ዕፅ ነህ::" ብሎ ሰባበረው:: ወደ ቤቱ ሲመለስም ሁሉንም ጣዖታት ሠባበራቸው:: የመንግስተ ሰማያት አበጋዝ: የእግዚአብሔር ወዳጅ አባታችን አብርሃም የሕዝብና የአሕዛብ አባት የሆነው አብርሃም እግዚአብሔርን አምልኮ: ጣዖታትን ሰብሮ ወደ ከነዓን ከወጣ በኋላ ብዙ ችግርን አሳልፏል:: በረሃብ ምክንያት ከአንድም ሁለት ጊዜ ወደ ግብጽና ፍልስጥኤም ተሰዷል:: በዚያ ግን ፈጣሪው አክብሮታል:: ሁለቱ ነገሥታት (ፈርኦንና አቤሜሌክ) ሣራን እንነካለን ቢሉ ተግሣጽ ደርሶባቸዋል:: ነቢይ ነውና በአብርሃም ጸሎት ተፈውሰዋል:: ቅዱስ አብርሃም ከደግነቱ የተነሳ በኬብሮን (በተመሳቀለ መንገድ) ላይ ድንኳን ሠርቶ እንግዳ ይቀበል ነበር:: ምሥክር ሳይዝም እህል አይቀምስም ነበር:: ሰይጣን ከፍቶ እንግዳ ቢያስቀርበት ያለ ምግብ ለሦስት ቀናት ቆይቷል:: በፍጻሜውም ሥላሴ በእንግድነት መጥተውለት በክብር ላይ ክብር: በጸጋ ላይ ጸጋ: በጣዕም ላይ ጣዕም ተጨምሮለታል:: እርሱ የሥላሴን እግር ያጥብ ዘንድ: በጀርባውም ይሸከማቸው ዘንድ አድሎታልና:: ሥላሴም በቤቱ ተስተናግደው: ልደተ ይስሐቅን አብሥረውታል:: ጻድቁ ሰውም በፈጣሪው ፊት ስለ ሰዶምና ገሞራ ለምኗል:: አብርሃም በአምልኮው ፍጹም ነውና የሚወደውን ልጁን ይስሐቅን ለመስዋዕት አቅርቧል:: በዚህም የነቢያት: የሐዋርያት: የነገሥታት: የካህናት አባት: ሥርወ ሃይማኖት (የሃይማኖት ሥር) ተብሏል:: ለጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ አያቱም ተብሏል:: አንድ ቀን እግዚአብሔር መላእክቱን "ብየ አርክ አብርሃም በዲበ ምድር - በምድር ላይ ወዳጄ አብርሃም አለ::" አላቸው:: ያን ጊዜ ዘጠና ዘጠኙ ነገደ መላእክት ፈጣሪያቸውን አመሰገኑ:- *"አብርሃም አርከ እግዚአብሔር (አብርሃም የእግዚአብሔር ወዳጅ)" *"አብርሃም ብእሴ እግዚአብሔር (አብርሃም የእግዚአብሔር ሰው)" *"አብርሃም ገብረ እግዚአብሔር (አብርሃም የእግዚአብሔር አገልጋይ)" *"አብርሃም ምዕመነ እግዚአብሔር (አብርሃም የእግዚአብሔር ታማኝ) *"አብርሃም ፍቁረ እግዚአብሔር (አብርሃም የእግዚአብሔር ተወዳጁ ነው::) እያሉ አሰምተው ተናግረዋል:: አባታችን አብርሃም በክብር: በቅድስናና በሞገስ ከዘፍጥረት እስከ ዮሐንስ ራእይ ድረስ ተጠቅሷል:: ፈጣሪ በስሙ ለቅዱሳን ተለምኗል:: ስለ ክብሩም በሲዖል ውስጥ እንኳ ማረፊያን ሠርቶለታል:: አጋንንትም ሊቀርቡት አልተቻላቸውም:: ያረፈውም ከክርስቶስ ልደት አንድ ሺ ዘጠኝ መቶ ዓመታት በፊት ነው:: እድሜውም መቶ ሰባ አምስት ዓመት ነበር:: *ፍቅሩን የተረዱ ሊቃውንት ድንግል ማርያምን "ሐይመቱ (ድንኳኑ): ተናግዶቱ (እንግድነቱ) ለአብርሃም" ሲሉ አመስግነዋታል:: ሊቁም:- ††† "አብርሃም ፍጹም በሒሩት ወበአምልኮ: እግዚአብሔር አዕበየከ ወባረከከ ባርኮ: እስከ ሰመየከ ዲበ ምድር አርኮ::" ብሎ በምሥጢር ገልጾታል:: ††† ቅዱስ ይስሐቅ ርዕሰ አበው ††† ††† የደግ ዛፍ ፍሬ: የአብርሃም ልጅ ደጉ ይስሐቅ እጅግ ንጹሕ በመሆኑ የወልድ ክርስቶስ ምሳሌ ተብሏል:: የይስሐቅ ልደት እጅግ የተጠበቀ ከመሆኑ ባሻገር የተፈጸመውም በብሥራተ አምላክ ነው:: ስሙንም ያወጡለት ሥላሴ ናቸው:: ቡሩክ ይስሐቅ በብዙ ነገሩ ድንቅ ነው:: ለእርሱ ሃያ ዓመት ለአባቱ መቶ ሃያ ዓመት በሆናቸው ጊዜ ጭንቅ ትዕዛዝ ከፈጣሪ ዘንድ ተሰማ:: አብርሃም ይሰዋው ዘንድ ወደ ደብረ ምሥጢር ይዞት ከወጣ በኋላ መስዋዕቱ እርሱ እንደ ሆነ አወቀ:: ለፈጣሪውና ለአባቱ ይታዘዝ ዘንድ "እሺ" አለ:: በዚያውም ላይ አባቱን "አባ ስንፈራገጥ እንዳልጐዳህ እሠረኝ:: ዓይኔን አይተህ እንዳትራራ በሆዴ አስተኛኝ::" አለው:: አቤት ትሕትና! አቤት መታዘዝ! ወዮ አባታችን ይስሐቅ! ቅንነትህ ምን ይደንቅ! ለዚህ አነጋገርህ አንክሮ ይገባል! ††† "ሰላም ለይስሐቅ ዘኢያግዘፈ ክሳዶ: ለደኒን ወለተሐርዶ" እንዲል:: ቸር ፈጣሪ ግን የአብርሃምን አምልኮ: የይስሐቅን ንጹሕ መታዘዝ ለዓለም ገለጠ እንጂ እንዲሞት አላደረገም:: ቅዱስ ይስሐቅ በዚህች ዓለም ለመቶ ሰማንያ ዓመታት: በትዳር ደግሞ ለመቶ ሃያ ዓመታት ቆይቷል:: ከቅድስናው የተነሳ በእነዚህ ጊዜያት ከአንድ ቀን በቀር ከሚስቱ ርብቃ ጋር አልተኛም:: በዚህቺው ዕለትም ያዕቆብና ኤሳው ተጸንሰዋል:: እግዚአብሔር በመቶ ሰማንያ ዓመቱ ወደ ሰማይ ይዞት ወጣ:: በዚያም ግሩም ምሥጢርን ተመለከተ:: በእሳት መጋረጃ መካከል አብርሃምን አየው:: ከአምላክ ዙፋንም እንዲህ የሚል ቃል ወጣ:: *"ወዳጄን ይስሐቅን የሚያከብረውን አከብረዋለሁ:: *ልጁን አምኖ "ይስሐቅ" ብሎ የሚጠራውን *በስሙ ለነዳያን የሚራራውን *ለቤቱ እጣን ያመጣውን *በዚህች ሌሊት በጸሎት የተጋውን *'አምላከ ይስሐቅ' እያለ መቶ (100) ጊዜ የሰገደውን *ዜና ይስሐቅን የጻፈውን: ያነበበውን ሁሉ በመንግስተ ሰማያት ዋጋውን እከፍለዋለሁ:: ይህንንም ልጁ (አባታችን ያዕቆብ) ተመልክቶ ከትቦታል:: ቅዱስ ይስሐቅም ከንጽሕናው ሳይጐድል በበረከት እንዳጌጠ ዐርፏል:: ††† ወገኖቼ! ከላይ ካነበባችሁት መርጣችሁ አንዷን በእምነት እንድትፈጽሙ አደራ እላለሁ! ††† ቅዱስ ያዕቆብ ርዕሰ አበው ††† ††† የአባቶች አለቃ የተሰኘ ቅዱስ ያዕቆብ ለሁለቱ ታላላቅ አባቶቹ እርሱ ሦስተኛቸው ነው:: እነርሱን መስሎ: እነርሱንም አህሎ በጐዳናቸው ተጉዟል:: በፈቃደ እግዚአብሔር ብኩርናን ከኤሳው ተቀብሎ ወደ ሶርያ ሲሸሽ ቤቴል (ፍኖተ ሎዛ) ላይ ድንጋይ ተንተርሶ በተኛበት ግሩም ራዕይን አይቷል::
215
6
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 እንኳን አደረሳችሁ የቸሩ መድሐኒአለም ልጆች #መልካም ቀን #ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ ግሩፕ ይጋብዙ ለመቀላቀል 👉 @ortodoxtewahedo 📖📖📖📖📖📖📖�
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 እንኳን አደረሳችሁ የቸሩ መድሐኒአለም ልጆች #መልካም ቀን #ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ ግሩፕ ይጋብዙ ለመቀላቀል 👉 @ortodoxtewahedo 📖📖📖📖📖📖📖📖📖
227
7
#መልክአ መድሐኔአለም መድኀኔዓለም ተወከፍ እንተ አቅረብኩ ንስቲተ፤ ዘሰተይከ በእንቲአየ ከርቤ ወሐሞተ፤ በሞተ ዚአከ ከመ ትቅትል ሞተ፡፡ ትርጕም፤ ፈጣሪዬ መድኀኔ ዓለም ክርስቶስ ሆይ ፤ በሞትህ ሞት
#መልክአ መድሐኔአለም መድኀኔዓለም ተወከፍ እንተ አቅረብኩ ንስቲተ፤ ዘሰተይከ በእንቲአየ ከርቤ ወሐሞተ፤ በሞተ ዚአከ ከመ ትቅትል ሞተ፡፡ ትርጕም፤ ፈጣሪዬ መድኀኔ ዓለም ክርስቶስ ሆይ ፤ በሞትህ ሞትን ታጠፋው ዘንድ ከርቤ የተቀላቀለበትን መራራ ሐሞትን ስለኔ ሕይወት የጠጣህ የአቀረብኳትን አነስተኛ የምስጋና መባ በቸርነትህ ተቀበል፡፡ (መልክአ መድኀኔ ዓለም ለዝክረ ስምከ) ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ ግሩፕ ይጋብዙ ለመቀላቀል 👉 @ortodoxtewahedo 📖📖📖📖📖📖📖📖📖.
229
8
በእምነት ከመያይመስሉን ጋር ማድረግ የሌለብን ነገሮች።
በእምነት ከመያይመስሉን ጋር ማድረግ የሌለብን ነገሮች።
234
9
No text...
236
10
ወመኑ መሐሪ ዘከማከ፤ ወመኑ መሐሪ ዘከማከ፤ ምስለ ኖኅ ኪዳነ ዘአቀምከ፤ ለደቂቀ እስራኤል መና ዘአውረድከ፤ ወመኑ መሐሪ ዘከማከ፤ ወበጽጌያት ምድረ አሠርጎከ፤ ወሥነ ገዳምኒ ምስለ ቅዱሳኒከ፤ ወመኑ መ
ወመኑ መሐሪ ዘከማከ፤ ወመኑ መሐሪ ዘከማከ፤ ምስለ ኖኅ ኪዳነ ዘአቀምከ፤ ለደቂቀ እስራኤል መና ዘአውረድከ፤ ወመኑ መሐሪ ዘከማከ፤ ወበጽጌያት ምድረ አሠርጎከ፤ ወሥነ ገዳምኒ ምስለ ቅዱሳኒከ፤ ወመኑ መሐሪ ዘከማከ፤ ወከመ ወሬዛ ኃየል መላትሒሁ ጉርዔሁ መዓርዒር አምሳሉ ዘወይጠል፤ ወመኑ መሐሪ ዘከማከ፤ ሰማየ ወምድረ ዘአንተ ፈጠርከ፤ ፀሐየ ወወርኀ ዘአስተዋደድከ፤ ወመኑ መሐሪ ዘከማከ፤ በከዋክብት ሰማየ ዘከለልከ፤ ወመኑ መሐሪ ዘከማከ፤ ወበጽጌያት ምድረ አሠርጎከ፤ ወመኑ መሐሪ ዘከማከ፤ ቀደሳ ወአክበራ አዕበያ ለሰንበት፤ ወአልዓላ እምኵሉ ዕለት፤ ወመኑ መሐሪ ዘከማከ፤ ወኵሉ ይሴፎ ኪያከ፤ #ትርጉም ከኖኅ ጋር ቃል ኪዳን የገባህ እንዳንተ ይቅር ባይ ማነው ለእስራኤል ልጆች መናን ያወረድክ፤ ምድርን በአበቦች ያስጌጥክ፤ እንዳንተ ይቅር ባይ ማነው ? የምድረ በዳውን አራዊት ከወዳጆችህ ጋር ያስማማህ እንዳንተ ያለ ይቅር ባይ ማነው፤ ጉንጮቹ እንደ ዋልያ እንቦሳ ፈጣኖች ናቸው፤ አንደበቱ ጣፋጭ ነው፤ ተወዳጅነቱ እንደ ፌቆ ግልገል ነው፤ ሰማይና ምድርን የፈጠርክ፤ ፀሐይና ጨረቃን ያስማማህ፤ ሰማይን በከዋክብት የሸፈንክ፤ ምድርን በአበቦች ያሸበረቅህ፤ ሰንበትን ያከበርካት ከዕለታትም ለይተህ ከፍከፍያደረግኻት፤ አቤት!! እንዳንተ ይቅር ባይ ማንም የለምና ኹሉም አንተን ተስፋ ያደርጋሉ። #እንኳን_ለዓለም_ጌታ_ለፍጥረታት_አምላክ_ለነገስታት_ንጉስ_ልዑለ_ባህሪ_ለሆነው_ለአምላካችን_ለመድሐኒታችን_መድኃኒዓለም_ወርሀዊ_በዓል_አደረሰን ! < ወስብሐት ለእግዚአብሔር > #መልካም ቀን #ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ ግሩፕ ይጋብዙ ለመቀላቀል 👉 @ortodoxtewahedo
417
11
#ነሀሴ 26 በዓለ ፅንሰቱ ለወላዴ አእላፍ አቡነ ኢየሱስ ሞአ ዘ ሃይቅ እስጢፋኖስ ወ አቡነ ሀብተ ማርያም ጻድቅ "+ እግዚአብሔር ፍርድን ይወድዳልና:: ቅዱሳኑንም አይጥላቸውምና:: ለዘለዓለምም ይጠብ+1
#ነሀሴ 26 በዓለ ፅንሰቱ ለወላዴ አእላፍ አቡነ ኢየሱስ ሞአ ዘ ሃይቅ እስጢፋኖስ ወ አቡነ ሀብተ ማርያም ጻድቅ "+ እግዚአብሔር ፍርድን ይወድዳልና:: ቅዱሳኑንም አይጥላቸውምና:: ለዘለዓለምም ይጠብቃቸዋል . . . ጻድቃን ምድርን ይወርሳሉ:: በእርስዋም ለዘላለም ይኖራሉ:: የጻድቅ አፍ ጥበብን ያስተምራል:: አንደበቱም ፍርድን ይናገራል:: የአምላኩ ሕግ በልቡ ውስጥ ነው:: በእርምጃውም አይሰናከልም:: +"+ (መዝ. 36:28-31) "+ ለመንጋው ምሳሌ ሁኑ እንጂ ማሕበሮቻችሁን በኃይል አትግዙ:: የእረኞችም አለቃ በሚገለጥበት ጊዜ የማያልፈውን የክብርን አክሊል ትቀበላላችሁ:: እንዲሁም ጐበዞች ሆይ! ለሽማግሌዎች ተገዙ:: ሁላችሁም እርስ በርሳችሁ እየተዋረዳችሁ ትሕትናን እንደ ልብስ ታጠቁ:: እግዚአብሔር ትዕቢተኞችን ይቃወማልና:: ለትሑታን ግን ጸጋን ይሰጣል:: + (1ዼጥ. 5:3) #ስንክሳር ዘወርሃ ሐምሌ ሰው ሁሉ ለመናገር የዘገየ ለመስማት የፈጠነ ይሁን !    (ያዕቆብ 1፥19)    < ወስብሐት ለእግዚአብሔር >      #መልካም ቀን   #ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ    ግሩፕ ይጋብዙ ለመቀላቀል 👉  @ortodoxtewahedo
1 538
12
† ነቢይን በነቢይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ ይወስዳል:: ጻድቅን በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ይወስዳል:: ††† (ማቴ.10:40) &lt;&lt;&lt; ወስብሐት ለእግዚአብሔር &gt;&gt;+1
† ነቢይን በነቢይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ ይወስዳል:: ጻድቅን በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ይወስዳል:: ††† (ማቴ.10:40) <<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>> < ወስብሐት ለእግዚአብሔር > #መልካም ቀን #ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ ግሩፕ ይጋብዙ ለመቀላቀል 👉 @ortodoxtewahedo በ facbook ይቀላቀሉን https://www.facebook.com/profile.php?id=100050228150764
2 266
13
✝✞✝ #ግብጽ (እስክንድርያ), (EGYPT, ALEXANDRIA) ውስጥ የሚገኝ የቅዱስ #አቡነ_ተክለ_ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ✝✞✝ ☞ዛሬ በድምቀት በዓላቸው በግብጻውያንም ይከበራል! ✝ በረከታቸው ይ
✝✞✝ #ግብጽ (እስክንድርያ), (EGYPT, ALEXANDRIA) ውስጥ የሚገኝ የቅዱስ #አቡነ_ተክለ_ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ✝✞✝ ☞ዛሬ በድምቀት በዓላቸው በግብጻውያንም ይከበራል! ✝ በረከታቸው ይደርብን ✝✞ " ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/ < ወስብሐት ለእግዚአብሔር > #መልካም ቀን #ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ ግሩፕ ይጋብዙ ለመቀላቀል 👉 @ortodoxtewahedo በ facbook ይቀላቀሉን https://www.facebook.com/profile.php?id=100050228150764
1 699
14
#ነሀሴ 24 #አቡት ተክለሃይማኖት #ኢትዮጵያዊው ቄርሎስ &lt; ወስብሐት ለእግዚአብሔር &gt; #መልካም ቀን #ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ ግሩፕ ይጋብዙ ለመቀላቀል 👉 @ortodoxtewahedo በ f
#ነሀሴ 24 #አቡት ተክለሃይማኖት #ኢትዮጵያዊው ቄርሎስ < ወስብሐት ለእግዚአብሔር > #መልካም ቀን #ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ ግሩፕ ይጋብዙ ለመቀላቀል 👉 @ortodoxtewahedo በ facbook ይቀላቀሉን https://www.facebook.com/profile.php?id=100050228150764
1 605
15
No text...
2 803
16
መፍትሄውን መናገር አይጠበቅብኝም! ስለሆነም ትውልዱ የሚያንቀላፋበት ዘመን እንዲያበቃ አሳስባለው:: ሀገርም ቤተክርስቲያንም ታላቅ የጥፋት ዘመን ላይ ናቸውና እንንቃ እንዘጋጅ! ​ቅድስት ሀገራች ኢትዮጵያ የትናንት ቅርስ ብቻ አይደለችም፤ የነገ ትውልድም ናትና እንጠብቃት! ድል ለኢትዮጲያ፤ ድል ለቤተክርስቲያን! ቆሞስ አባ ጳውሊ
2 149
17
በአሁኑ ወቅት ሀገራችን ኢትዮጵያ በታሪኳ አይታው የማታውቀው ውስብስብ እና ጥልቅ መከራ ውስጥ ትገኛለች። ዛሬ በፊታችን የቆመው ጉዳይ የአንድ የፖለቲካ ፓርቲ ወይም የአንድ ትውልድ ብቻ ሳይሆን አጠቃላይ የቀድሞዎቹ አያቶቻችንና የእኛ የማንነት፣ የታሪክ፣ የባህል፣ የእምነት፣ የቀጣዩም የትውልድ ቅርስና የሀገር የወደፊት አቅጣጫ ጉዳይ ነው። በየዕለቱ በሚመጡልን ጊዜያዊ አጀንዳዎች ብቻ ተጠምደን ከእጃችን በቀስታ የሚወጡትን ትልልቅ ነገሮች እንዳንረሳ ኢትዮጵያ ነገ እንዴት ያለች ሀገር ትሆናለች? ብለን ራሳችንን ልንጠይቅ ይገባል። በቅርቡ መንግሥት ለጥፋት ዓላማ ያዘጋጃቸው በተሰብሳቢዎች በሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ውይይቶች ውስጥ የብሔራዊ ምልክቶች፣ ቋንቋ፣ የዘመን አቆጣጠር እና የታሪክ ትርክቶች ሆነው የተነሱ መሆናቸው ይታወቃል። ከእነዚህም መካከል ዓመተ ምሕረት የሚለው ይወገድ የሚሉ ሐሳቦች መቅረባቸው ታሪካዊና ባህላዊ መሰረታችንን ለመሸርሸር የሚደረጉ ጥረቶች እንደሆኑ መታወቅ አለበት። ኮሚሽኑ እነዚህ የውይይት ሐሳቦች የመጨረሻ ውሳኔዎች እንዳልሆኑ እና ሂደቱ ምክረ ሐሳብ ለማቅረብ እንደሆነ ቢገልጽም የተነሳው ሐሳብ ከሀገር ማንነት ጋር ሲያያዝ ሕዝቡ በንቃት መከታተል ያለበት ጉዳይ ነው። መንግሥት ይህንን ጉዳይ እንዲነሳና አጀንዳ እንዲሆን ካደረገ በኋላ ዝም የማለት ማታለል ቢያደርግም በተግባር እየቀየሩት ነው:: አጠቃላይ ከመንግሥት የሚወጡ የጥፋት አጀንዳዎች ህዝብን በማያስነቃ መልኩ ተግባራዊ እያደረጉት ነው:: በበርካታ የአድስ አበባና የኦሮምያ ክልል በአውሮፓዊያን አቆጣጠር መቁጠር ከተጀመረ ቆይቷል:: በሚዲያ እንኳን የብልጽግና አክቲቪስቶች በሙሉ መልእክት ሲያስተላልፉ የሚጠቀሙት የአውሮፓዊያንን ዘመን አቆጣጠር ነው:: ዓመተ ምሕረት የሚለው አጠራር ከክርስቲያናዊ የታሪክ አተረጓጎም፣ ከግዕዝ ፊደል እና ከኢትዮጵያ ረጅም የጽሑፍ ታሪክ ጋር የተያያዘ በመሆኑ ይህ ቃል ሲነሳ ሕዝቡ በቀላሉ እንዳያልፈውና ለምን? ብሎ እንዲጠይቅ አሳስባለሁ:: ዘመኑን ወደ ዓመተ ፍዳ መመለስ ይቻላልን? ብልጽግና ህዝብን በጨለማ ውስጥ ስላኖረው ዘመኑ የምሕረት አይደለም ብሎ አስቦ ይሆን? ምክንያቱን በደንብ ይገባናል! ኢትዮጵያን ማን እያፈረሳት ለምንስ እንደሆነ ግልጽ ነው! በአሁኑ ሰዓት ጦርነቱ ሁሉም የጥፋት በትር ከድያብሎስ እንደራሴዎች ጋር ነው:: ይህን ያልነቃበት ካለ ተሳስቷል:: እኔንና መሰል አባቶችን ምናልባት የፈለጋችሁትን ቃል መሳደብ ትችላላችሁ:: እኔ ሁሌም የምጮኸው ትውልድ እንዲነቃ ነው:: ደግሞ ነቃፊዎቹ የእኛው አካላት መሆናቸው ልብን ይሰብራል! ለነገሩ ከአገዛዙ ጋር ሆነው ሀገርን እያፈረሱ ሃይማኖትን እያስደፈሩ ያሉት አንገታቸው ላይ መስቀል ያደረጉ አይደሉምን? እውነት እነርሱ ያደረጉት መስቀል ትክክለኛው ሳይሆን በጌታችን በአምላካችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በግራ በኩል የተሰቀለውን የወንበደውን መስቀል ነው አንገታቸው ያሰሩት ብል ስህተት አይሆንብኝም! ​ይህ አሁን የሚታየው ሀገራዊ ውድቀትና ግጭት ዋነኛ ምክንያት የኢትዮጵያ ህልውና መሰረት የሆነችውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን እና ታሪካዊ እሴቶቿን ከመጥላት የሚመነጭ እንደሆነ ግልጽ ነው:: ሀገሪቱ የተገነባችው በዚህች ጥንታዊት ቤተክርስቲያን መሰረትነት ላይ በመሆኑ የሀገሪቱን ታሪክ እና ባህል ለመቀየር የሚፈልጉ አካላት ቤተክርስቲያኗንና መዋቅሯን ማዳከም እንደ ዋና መንገድ ይወስዱታል፤ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል የሚካሄዱት ጦርነቶች እና በየቦታው የሚታዩት ውድመቶችም የፖለቲካ መልክ ይሰጣቸው እንጂ ከሀገሪቱ ማንነት መሸርሸር ጋር የተያያዙ ናቸው:: በታሪክ አጋጣሚ የውጭ ኃይሎች በቅኝ ግዛት ያላሳኩትን ዓላማ አሁን ከራሳችን ማህበረሰብ የበቀሉ አካላትንና የውስጥ ችግሮችን በመጠቀም የሀገሪቱን ህልውና የሚፈታተኑ ተግባራት እያከናወኑ ነው:: በሌላ በኩል በሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ውይይቶች ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እና የሀገሪቱን ታሪካዊ እሴቶች የሚወክሉ አካላት እውነተኛ ውክልና አልነበራቸውም የሚል ትችት ስናቀርብ እንደነበር አይዘነጋም። በወቅቱ ያነሳነው ተቃውሞ በጣም ትክክል የመሆናችን ማሳያው ይኸው እንደዚህ የጥፋት አጀንዳዎች ሲፈጸሙ ለጥፋት ተግባር በር ሲከፈት ከቤተክርስቲያን በኩል መከላከል አልተደረገም:: የቤተክርስቲያን ተወካይ ተብለው የቀረቡት የመንግሥት ካድሬዎች ነበሩ! በሂደቱ የተሳተፉት አካላት የቤተክርስቲያኗን እውነተኛ ድምፅ እና የህዝቡን ታሪካዊ ስጋት አያንጸባርቁም፤ ይልቁንም የሚወሰኑት ውሳኔዎች ሀገራዊ መግባባትን ከመፍጠር ይልቅ ቅድስት ኢትዮጵያንና ታሪካዊ ቅርሶቿን የሚጻረሩ ናቸው:: ህዝቡ በተለያዩ ግጭቶችና የኢኮኖሚ ፈተናዎች ተከቦ ባለበት ወቅት በድብቅ የሚከናወኑ የህግና የባህል ለውጦች የሀገሪቱን ዘላቂ ህልውና የባሰ ስለሚያናጉት ቀጣዩ የኢትዮጵያ መከራ ከባድ ነው የሚሆነው:: ​ውድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆችና ኢትዮጵያን የምትወዱ ሁላችሁም ኢትዮጵያውያን ሆይ እነዚህን ታሪካዊ ማንነታችንን መጠበቅ ማለት ሌሎችን መጥላት ወይም ሌላ ሃይማኖትንና ባህልን መናቅ አይደለም። ራስን ማክበር ሌላውን መጥላት አይደለም፤ ኢትዮጵያዊ ማንነታችንን ማስጠበቅ የሌሎችን መብት ማስከበርን አይከለክልም። የምንፈልገው አንድን ማንነት በሌላው ላይ ማስገደድ ሳይሆን የተለያዩ ማንነቶች በአንድ ሀገር ውስጥ በክብር የሚኖሩበትን የጋራ ሀገራዊ ማዕቀፍ መገንባት ነው። ብልጽግና ማለት የትናንትን ሁሉ መደምሰስ እንዲሁም ዘመናዊነት ማለት ማንነትን መተው ዲሞክራሲ ማለት ታሪክን ማጥፋት አይደለም። በዚህ ዘመን ትልቁ አደጋ ሕዝቡ በየቀኑ በሚመጡ አዳዲስ ዜናዎች በጦርነትና በማኅበራዊ ሚዲያ ክርክር ተጠምዶ ለረጅም ጊዜ የሚቆዩ ሀገራዊ ጉዳዮችን እንዳይ መሆኑ ነው። ዛሬ አንድ አጀንዳ ይመጣል፤ ነገ ሌላ አጀንዳ ይመጣል፤ እኛም በየአጀንዳው «ሆ» እያልን እንከተላለን። ነገር ግን በዚህ መካከል በስውር የሀገር ምንነት እየጠፋ ነው:: ሁሉን በእኛ ማንቀላፋት ልክ አንመዝን ጠላት ተግቶ እየሰራ ነውና:: ስለዚህ እንንቃ! ንቃት ማለት ጥላቻ ወይም ጦርነት መፈለግ ብቻ አይደለም፤ ንቃት ማለት ጥያቄ መጠየቅ፣ ማስረጃ መፈለግ፣ የመንግሥትን ውሳኔ መመርመር፣ የውጭ ተጽዕኖ ካለ መጠየቅ እና የራሳችንንም ስህተትና አካሄድ መመርመር ነው። አስፈላጊ በሆነ ጊዜ ደግሞ እንደ አባቶቻችን ክንዳችንንም ማበርታት ነው፤ ምን ለማለት እንዳሰብኩ ግልጽ ይሆንላችኋል ብዬ አምናለሁ:: አባቶች ጠብቀው ያቆዩዋትን ሀገር፣ ባህል፣ ታሪክ እና ሃይማኖታዊ እሴቶች ከፍጹም ውድቀት ለማዳን ትውልዱ ከእንቅልፉ ሊነቃ ይገባል። የቀድሞ ትውልዶች ያስረከቡንን ሀገር እኛ በተገቢው መልኩ ተጠቅመን ለሚቀጥለው ትውልድ የማስረከብ ኃላፊነት አለብን። ኢትዮጵያን ለማዳን የምንፈልገው በሕግ፣ በሰላም፣ በእውነት፣ በተጠያቂነትና በዜጎች ንቁ ተሳትፎ ነው። አምባገነናዊነትን መቃወም ማለት ህዝብን በህዝብ ላይ ለጥላቻ አመፅን መጥራት አይደለም፤ ሕጋዊና፣ፍትሃዊና ዴሞክራሲያዊ መንገዶችን በመጠቀም ሥልጣን ከሕዝብ በላይ እንዳይሆን መጠየቅ ነው። በፍትሃዊነት የአምባገንኖችን ተግባር በሚመጣጠን መልኩ እንከላከላለን! በዚህ ጊዜ የሚደረገው ትግል ሁሉ ፍትሃዊ ሲሆን ከፈጣሪ ዘንድም የማያስጠይቀን ነው:: ‹‹እግዚአብሔር የእውነት ዳኛ ነው፤ ኃይለኛም ታጋሽም ነው፡፡›› መዝ.፯፥፲፩ እንዲል! ብልጽግና ስልጣኑን ሀገርን ለማፍረስ እየተጠቀመበት እንደሆነ ሁሉም ስለሚያውቀው
2 404
18
No text...
2 162
19
#ጥቅስ እንደ ሥጋ ፈቃድ የሚኖሩ የሥጋን ነገር ያስባሉና፥ እንደ መንፈስ ፈቃድ የሚኖሩ ግን የመንፈስን ነገር ያስባሉ። ስለ ሥጋ ማሰብ ሞት ነውና፥ ስለ መንፈስ ማሰብ ግን ሕይወትና ሰላም ነው። ሮሜ
#ጥቅስ እንደ ሥጋ ፈቃድ የሚኖሩ የሥጋን ነገር ያስባሉና፥ እንደ መንፈስ ፈቃድ የሚኖሩ ግን የመንፈስን ነገር ያስባሉ። ስለ ሥጋ ማሰብ ሞት ነውና፥ ስለ መንፈስ ማሰብ ግን ሕይወትና ሰላም ነው። ሮሜ 8:5-6 #አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/ #ወስብሐት ለእግዚአብሔር!! #ለመቀላቀል @ortodoxtewahedo #ግሩኙን ለመቀላቀል @ortodoxtewahedoo #ለሃሳብ አስተያየት @Orthodox_tewahedo_Bot
2 073
20
#ብሂለ አበው "በዕብራይስጥ ማርይም የተባልሽ የተመረጥሽ እመቤቴ ድንግል ማርይም ሆይ ፍጡራንን ሁሉ ከሚጎዳ ደዌና መከራ እድኝኝ" ♦️አባ ጊዮርጊስ #አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ
#ብሂለ አበው "በዕብራይስጥ ማርይም የተባልሽ የተመረጥሽ እመቤቴ ድንግል ማርይም ሆይ ፍጡራንን ሁሉ ከሚጎዳ ደዌና መከራ እድኝኝ" ♦️አባ ጊዮርጊስ #አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/ #ወስብሐት ለእግዚአብሔር!! #ለመቀላቀል @ortodoxtewahedo #ግሩኙን ለመቀላቀል @ortodoxtewahedoo #ለሃሳብ አስተያየት @Orthodox_tewahedo_Bot
2 087