ch
Feedback
ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ

前往频道在 Telegram

ይህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ዶግማንና ቀኖናን ትውፊትን እንዲሁም አስተምሮን የጠበቁ የተለያዩ የሚያስተምሩ ነገሮች ይለቀቁበታ፡፡ በተጨማሪ በ youtube #subscribe በማድረግ አገለግሎቱን ይደግፉ። ‹‹ከትውልዱ ማን አስተዋለ›› ት.ኢሳ 58÷3 https://youtu.be/csxxAMGtC4I ለመቀላቀል http://t.me/ortodoxtewahedo

显示更多

📈 Telegram 频道 ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ 的分析概览

频道 ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ (@ortodoxtewahedo) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 60 357 名订阅者,在 宗教与灵性 类别中位列第 825,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 548

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 60 357 名订阅者。

根据 27 八月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -945,过去 24 小时变化为 -17,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 3.10%。内容发布后 24 小时内通常能获得 1.40% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 1 874 次浏览,首日通常累积 843 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 8

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
ይህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ዶግማንና ቀኖናን ትውፊትን እንዲሁም አስተምሮን የጠበቁ የተለያዩ የሚያስተምሩ ነገሮች ይለቀቁበታ፡፡ በተጨማሪ በ youtube #subscribe በማድረግ አገለግሎቱን ይደግፉ። ‹‹ከትውልዱ ማን አስተዋለ›› ት.ኢሳ 58÷3 https://youtu.be/csxxAMGtC4I ለመቀላቀል http://t.me/ortodoxtewahedo

凭借高频更新(最新数据采集于 28 八月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 宗教与灵性 类别中的关键影响点。

60 357
订阅者
-1724 小时
-3027
-94530

数据加载中...

吸引订阅者
八月 '26
八月 '26
+9
在2个频道中
七月 '26
+14
在0个频道中
Get PRO
六月 '26
+176
在2个频道中
Get PRO
五月 '26
+299
在3个频道中
Get PRO
四月 '26
+452
在2个频道中
Get PRO
三月 '26
+471
在4个频道中
Get PRO
二月 '26
+407
在2个频道中
Get PRO
一月 '26
+605
在4个频道中
Get PRO
十二月 '25
+544
在7个频道中
Get PRO
十一月 '25
+514
在4个频道中
Get PRO
十月 '25
+535
在6个频道中
Get PRO
九月 '25
+505
在5个频道中
Get PRO
八月 '25
+899
在7个频道中
Get PRO
七月 '25
+385
在1个频道中
Get PRO
六月 '25
+243
在1个频道中
Get PRO
五月 '25
+503
在5个频道中
Get PRO
四月 '25
+2 083
在3个频道中
Get PRO
三月 '25
+2 268
在8个频道中
Get PRO
二月 '25
+1 929
在5个频道中
Get PRO
一月 '25
+2 642
在6个频道中
Get PRO
十二月 '24
+3 005
在6个频道中
Get PRO
十一月 '24
+2 492
在14个频道中
Get PRO
十月 '24
+998
在8个频道中
Get PRO
九月 '24
+513
在3个频道中
Get PRO
八月 '24
+1 324
在9个频道中
Get PRO
七月 '24
+1 618
在5个频道中
Get PRO
六月 '24
+1 447
在4个频道中
Get PRO
五月 '24
+2 642
在6个频道中
Get PRO
四月 '24
+3 011
在7个频道中
Get PRO
三月 '24
+2 736
在7个频道中
Get PRO
二月 '24
+2 717
在17个频道中
Get PRO
一月 '24
+1 707
在9个频道中
Get PRO
十二月 '23
+1 506
在8个频道中
Get PRO
十一月 '23
+576
在6个频道中
Get PRO
十月 '23
+565
在8个频道中
Get PRO
九月 '23
+1 741
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+550
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+629
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+627
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+198
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+821
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+469
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+5 321
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+1 931
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+1 073
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+861
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+763
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+963
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+951
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+1 065
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+631
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+431
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+1 196
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+480
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+253
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+489
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+195
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+339
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+585
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+823
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+764
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+632
在0个频道中
Get PRO
六月 '21
+654
在0个频道中
Get PRO
五月 '21
+984
在0个频道中
Get PRO
四月 '21
+796
在0个频道中
Get PRO
三月 '21
+789
在0个频道中
Get PRO
二月 '21
+341
在0个频道中
Get PRO
一月 '21
+581
在0个频道中
Get PRO
十二月 '20
+20 140
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
28 八月0
27 八月0
26 八月0
25 八月0
24 八月0
23 八月0
22 八月0
21 八月0
20 八月+3
19 八月0
18 八月0
17 八月0
16 八月0
15 八月0
14 八月0
13 八月0
12 八月0
11 八月0
10 八月0
09 八月0
08 八月0
07 八月+4
06 八月+1
05 八月0
04 八月0
03 八月+1
02 八月0
01 八月0
频道帖子
2
መፍትሄውን መናገር አይጠበቅብኝም! ስለሆነም ትውልዱ የሚያንቀላፋበት ዘመን እንዲያበቃ አሳስባለው:: ሀገርም ቤተክርስቲያንም ታላቅ የጥፋት ዘመን ላይ ናቸውና እንንቃ እንዘጋጅ! ​ቅድስት ሀገራች ኢትዮጵያ የትናንት ቅርስ ብቻ አይደለችም፤ የነገ ትውልድም ናትና እንጠብቃት! ድል ለኢትዮጲያ፤ ድል ለቤተክርስቲያን! ቆሞስ አባ ጳውሊ
1 060
3
በአሁኑ ወቅት ሀገራችን ኢትዮጵያ በታሪኳ አይታው የማታውቀው ውስብስብ እና ጥልቅ መከራ ውስጥ ትገኛለች። ዛሬ በፊታችን የቆመው ጉዳይ የአንድ የፖለቲካ ፓርቲ ወይም የአንድ ትውልድ ብቻ ሳይሆን አጠቃላይ የቀድሞዎቹ አያቶቻችንና የእኛ የማንነት፣ የታሪክ፣ የባህል፣ የእምነት፣ የቀጣዩም የትውልድ ቅርስና የሀገር የወደፊት አቅጣጫ ጉዳይ ነው። በየዕለቱ በሚመጡልን ጊዜያዊ አጀንዳዎች ብቻ ተጠምደን ከእጃችን በቀስታ የሚወጡትን ትልልቅ ነገሮች እንዳንረሳ ኢትዮጵያ ነገ እንዴት ያለች ሀገር ትሆናለች? ብለን ራሳችንን ልንጠይቅ ይገባል። በቅርቡ መንግሥት ለጥፋት ዓላማ ያዘጋጃቸው በተሰብሳቢዎች በሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ውይይቶች ውስጥ የብሔራዊ ምልክቶች፣ ቋንቋ፣ የዘመን አቆጣጠር እና የታሪክ ትርክቶች ሆነው የተነሱ መሆናቸው ይታወቃል። ከእነዚህም መካከል ዓመተ ምሕረት የሚለው ይወገድ የሚሉ ሐሳቦች መቅረባቸው ታሪካዊና ባህላዊ መሰረታችንን ለመሸርሸር የሚደረጉ ጥረቶች እንደሆኑ መታወቅ አለበት። ኮሚሽኑ እነዚህ የውይይት ሐሳቦች የመጨረሻ ውሳኔዎች እንዳልሆኑ እና ሂደቱ ምክረ ሐሳብ ለማቅረብ እንደሆነ ቢገልጽም የተነሳው ሐሳብ ከሀገር ማንነት ጋር ሲያያዝ ሕዝቡ በንቃት መከታተል ያለበት ጉዳይ ነው። መንግሥት ይህንን ጉዳይ እንዲነሳና አጀንዳ እንዲሆን ካደረገ በኋላ ዝም የማለት ማታለል ቢያደርግም በተግባር እየቀየሩት ነው:: አጠቃላይ ከመንግሥት የሚወጡ የጥፋት አጀንዳዎች ህዝብን በማያስነቃ መልኩ ተግባራዊ እያደረጉት ነው:: በበርካታ የአድስ አበባና የኦሮምያ ክልል በአውሮፓዊያን አቆጣጠር መቁጠር ከተጀመረ ቆይቷል:: በሚዲያ እንኳን የብልጽግና አክቲቪስቶች በሙሉ መልእክት ሲያስተላልፉ የሚጠቀሙት የአውሮፓዊያንን ዘመን አቆጣጠር ነው:: ዓመተ ምሕረት የሚለው አጠራር ከክርስቲያናዊ የታሪክ አተረጓጎም፣ ከግዕዝ ፊደል እና ከኢትዮጵያ ረጅም የጽሑፍ ታሪክ ጋር የተያያዘ በመሆኑ ይህ ቃል ሲነሳ ሕዝቡ በቀላሉ እንዳያልፈውና ለምን? ብሎ እንዲጠይቅ አሳስባለሁ:: ዘመኑን ወደ ዓመተ ፍዳ መመለስ ይቻላልን? ብልጽግና ህዝብን በጨለማ ውስጥ ስላኖረው ዘመኑ የምሕረት አይደለም ብሎ አስቦ ይሆን? ምክንያቱን በደንብ ይገባናል! ኢትዮጵያን ማን እያፈረሳት ለምንስ እንደሆነ ግልጽ ነው! በአሁኑ ሰዓት ጦርነቱ ሁሉም የጥፋት በትር ከድያብሎስ እንደራሴዎች ጋር ነው:: ይህን ያልነቃበት ካለ ተሳስቷል:: እኔንና መሰል አባቶችን ምናልባት የፈለጋችሁትን ቃል መሳደብ ትችላላችሁ:: እኔ ሁሌም የምጮኸው ትውልድ እንዲነቃ ነው:: ደግሞ ነቃፊዎቹ የእኛው አካላት መሆናቸው ልብን ይሰብራል! ለነገሩ ከአገዛዙ ጋር ሆነው ሀገርን እያፈረሱ ሃይማኖትን እያስደፈሩ ያሉት አንገታቸው ላይ መስቀል ያደረጉ አይደሉምን? እውነት እነርሱ ያደረጉት መስቀል ትክክለኛው ሳይሆን በጌታችን በአምላካችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በግራ በኩል የተሰቀለውን የወንበደውን መስቀል ነው አንገታቸው ያሰሩት ብል ስህተት አይሆንብኝም! ​ይህ አሁን የሚታየው ሀገራዊ ውድቀትና ግጭት ዋነኛ ምክንያት የኢትዮጵያ ህልውና መሰረት የሆነችውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን እና ታሪካዊ እሴቶቿን ከመጥላት የሚመነጭ እንደሆነ ግልጽ ነው:: ሀገሪቱ የተገነባችው በዚህች ጥንታዊት ቤተክርስቲያን መሰረትነት ላይ በመሆኑ የሀገሪቱን ታሪክ እና ባህል ለመቀየር የሚፈልጉ አካላት ቤተክርስቲያኗንና መዋቅሯን ማዳከም እንደ ዋና መንገድ ይወስዱታል፤ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል የሚካሄዱት ጦርነቶች እና በየቦታው የሚታዩት ውድመቶችም የፖለቲካ መልክ ይሰጣቸው እንጂ ከሀገሪቱ ማንነት መሸርሸር ጋር የተያያዙ ናቸው:: በታሪክ አጋጣሚ የውጭ ኃይሎች በቅኝ ግዛት ያላሳኩትን ዓላማ አሁን ከራሳችን ማህበረሰብ የበቀሉ አካላትንና የውስጥ ችግሮችን በመጠቀም የሀገሪቱን ህልውና የሚፈታተኑ ተግባራት እያከናወኑ ነው:: በሌላ በኩል በሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ውይይቶች ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እና የሀገሪቱን ታሪካዊ እሴቶች የሚወክሉ አካላት እውነተኛ ውክልና አልነበራቸውም የሚል ትችት ስናቀርብ እንደነበር አይዘነጋም። በወቅቱ ያነሳነው ተቃውሞ በጣም ትክክል የመሆናችን ማሳያው ይኸው እንደዚህ የጥፋት አጀንዳዎች ሲፈጸሙ ለጥፋት ተግባር በር ሲከፈት ከቤተክርስቲያን በኩል መከላከል አልተደረገም:: የቤተክርስቲያን ተወካይ ተብለው የቀረቡት የመንግሥት ካድሬዎች ነበሩ! በሂደቱ የተሳተፉት አካላት የቤተክርስቲያኗን እውነተኛ ድምፅ እና የህዝቡን ታሪካዊ ስጋት አያንጸባርቁም፤ ይልቁንም የሚወሰኑት ውሳኔዎች ሀገራዊ መግባባትን ከመፍጠር ይልቅ ቅድስት ኢትዮጵያንና ታሪካዊ ቅርሶቿን የሚጻረሩ ናቸው:: ህዝቡ በተለያዩ ግጭቶችና የኢኮኖሚ ፈተናዎች ተከቦ ባለበት ወቅት በድብቅ የሚከናወኑ የህግና የባህል ለውጦች የሀገሪቱን ዘላቂ ህልውና የባሰ ስለሚያናጉት ቀጣዩ የኢትዮጵያ መከራ ከባድ ነው የሚሆነው:: ​ውድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆችና ኢትዮጵያን የምትወዱ ሁላችሁም ኢትዮጵያውያን ሆይ እነዚህን ታሪካዊ ማንነታችንን መጠበቅ ማለት ሌሎችን መጥላት ወይም ሌላ ሃይማኖትንና ባህልን መናቅ አይደለም። ራስን ማክበር ሌላውን መጥላት አይደለም፤ ኢትዮጵያዊ ማንነታችንን ማስጠበቅ የሌሎችን መብት ማስከበርን አይከለክልም። የምንፈልገው አንድን ማንነት በሌላው ላይ ማስገደድ ሳይሆን የተለያዩ ማንነቶች በአንድ ሀገር ውስጥ በክብር የሚኖሩበትን የጋራ ሀገራዊ ማዕቀፍ መገንባት ነው። ብልጽግና ማለት የትናንትን ሁሉ መደምሰስ እንዲሁም ዘመናዊነት ማለት ማንነትን መተው ዲሞክራሲ ማለት ታሪክን ማጥፋት አይደለም። በዚህ ዘመን ትልቁ አደጋ ሕዝቡ በየቀኑ በሚመጡ አዳዲስ ዜናዎች በጦርነትና በማኅበራዊ ሚዲያ ክርክር ተጠምዶ ለረጅም ጊዜ የሚቆዩ ሀገራዊ ጉዳዮችን እንዳይ መሆኑ ነው። ዛሬ አንድ አጀንዳ ይመጣል፤ ነገ ሌላ አጀንዳ ይመጣል፤ እኛም በየአጀንዳው «ሆ» እያልን እንከተላለን። ነገር ግን በዚህ መካከል በስውር የሀገር ምንነት እየጠፋ ነው:: ሁሉን በእኛ ማንቀላፋት ልክ አንመዝን ጠላት ተግቶ እየሰራ ነውና:: ስለዚህ እንንቃ! ንቃት ማለት ጥላቻ ወይም ጦርነት መፈለግ ብቻ አይደለም፤ ንቃት ማለት ጥያቄ መጠየቅ፣ ማስረጃ መፈለግ፣ የመንግሥትን ውሳኔ መመርመር፣ የውጭ ተጽዕኖ ካለ መጠየቅ እና የራሳችንንም ስህተትና አካሄድ መመርመር ነው። አስፈላጊ በሆነ ጊዜ ደግሞ እንደ አባቶቻችን ክንዳችንንም ማበርታት ነው፤ ምን ለማለት እንዳሰብኩ ግልጽ ይሆንላችኋል ብዬ አምናለሁ:: አባቶች ጠብቀው ያቆዩዋትን ሀገር፣ ባህል፣ ታሪክ እና ሃይማኖታዊ እሴቶች ከፍጹም ውድቀት ለማዳን ትውልዱ ከእንቅልፉ ሊነቃ ይገባል። የቀድሞ ትውልዶች ያስረከቡንን ሀገር እኛ በተገቢው መልኩ ተጠቅመን ለሚቀጥለው ትውልድ የማስረከብ ኃላፊነት አለብን። ኢትዮጵያን ለማዳን የምንፈልገው በሕግ፣ በሰላም፣ በእውነት፣ በተጠያቂነትና በዜጎች ንቁ ተሳትፎ ነው። አምባገነናዊነትን መቃወም ማለት ህዝብን በህዝብ ላይ ለጥላቻ አመፅን መጥራት አይደለም፤ ሕጋዊና፣ፍትሃዊና ዴሞክራሲያዊ መንገዶችን በመጠቀም ሥልጣን ከሕዝብ በላይ እንዳይሆን መጠየቅ ነው። በፍትሃዊነት የአምባገንኖችን ተግባር በሚመጣጠን መልኩ እንከላከላለን! በዚህ ጊዜ የሚደረገው ትግል ሁሉ ፍትሃዊ ሲሆን ከፈጣሪ ዘንድም የማያስጠይቀን ነው:: ‹‹እግዚአብሔር የእውነት ዳኛ ነው፤ ኃይለኛም ታጋሽም ነው፡፡›› መዝ.፯፥፲፩ እንዲል! ብልጽግና ስልጣኑን ሀገርን ለማፍረስ እየተጠቀመበት እንደሆነ ሁሉም ስለሚያውቀው
936
4
没有文字...
1 421
5
#ጥቅስ እንደ ሥጋ ፈቃድ የሚኖሩ የሥጋን ነገር ያስባሉና፥ እንደ መንፈስ ፈቃድ የሚኖሩ ግን የመንፈስን ነገር ያስባሉ። ስለ ሥጋ ማሰብ ሞት ነውና፥ ስለ መንፈስ ማሰብ ግን ሕይወትና ሰላም ነው። ሮሜ
#ጥቅስ እንደ ሥጋ ፈቃድ የሚኖሩ የሥጋን ነገር ያስባሉና፥ እንደ መንፈስ ፈቃድ የሚኖሩ ግን የመንፈስን ነገር ያስባሉ። ስለ ሥጋ ማሰብ ሞት ነውና፥ ስለ መንፈስ ማሰብ ግን ሕይወትና ሰላም ነው። ሮሜ 8:5-6 #አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/ #ወስብሐት ለእግዚአብሔር!! #ለመቀላቀል @ortodoxtewahedo #ግሩኙን ለመቀላቀል @ortodoxtewahedoo #ለሃሳብ አስተያየት @Orthodox_tewahedo_Bot
1 357
6
#ብሂለ አበው "በዕብራይስጥ ማርይም የተባልሽ የተመረጥሽ እመቤቴ ድንግል ማርይም ሆይ ፍጡራንን ሁሉ ከሚጎዳ ደዌና መከራ እድኝኝ" ♦️አባ ጊዮርጊስ #አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ
#ብሂለ አበው "በዕብራይስጥ ማርይም የተባልሽ የተመረጥሽ እመቤቴ ድንግል ማርይም ሆይ ፍጡራንን ሁሉ ከሚጎዳ ደዌና መከራ እድኝኝ" ♦️አባ ጊዮርጊስ #አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/ #ወስብሐት ለእግዚአብሔር!! #ለመቀላቀል @ortodoxtewahedo #ግሩኙን ለመቀላቀል @ortodoxtewahedoo #ለሃሳብ አስተያየት @Orthodox_tewahedo_Bot
1 333
7
没有文字...
3 076
8
በእምነት ከመያይመስሉን ጋር ማድረግ የሌለብን ነገሮች።
በእምነት ከመያይመስሉን ጋር ማድረግ የሌለብን ነገሮች።
2 789
9
没有文字...
2 448
10
没有文字...
2 354
11
没有文字...
1 808
12
+ በድካም: አብዝቼ በመገረፍ: አብዝቼ በመታሠር: አትርፌ በመሞት ብዙ ጊዜ ሆንሁ:: በድካምና በጥረት: ብዙ ጊዜም እንቅልፍ በማጣት: በራብና በጥም: ብዙ ጊዜም በመጦም: በብርድና በራቁትነት ነበርሁ
+ በድካም: አብዝቼ በመገረፍ: አብዝቼ በመታሠር: አትርፌ በመሞት ብዙ ጊዜ ሆንሁ:: በድካምና በጥረት: ብዙ ጊዜም እንቅልፍ በማጣት: በራብና በጥም: ብዙ ጊዜም በመጦም: በብርድና በራቁትነት ነበርሁ. . . የቀረውን ነገር ሳልቆጥር ዕለት ዕለት የሚከብድብኝ የአብያተ ክርስቲያናት ሁሉ አሳብ ነው:: + (2ቆሮ 11:23) < ወስብሐት ለእግዚአብሔር >. #አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/ #ወስብሐት ለእግዚአብሔር!! #ለመቀላቀል @ortodoxtewahedo #ግሩኙን ለመቀላቀል @ortodoxtewahedoo #ለሃሳብ አስተያየት @Orthodox_tewahedo_Bot
2 007
13
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 #እንኳን_አደረሳችሁ_አደረሰን ሰላም ለፍልሰተ ሥጋኪ ደባትረ ብርሃን ኀበ ተተክሉ ለገነተ ፅባህ በማዕከሉ ውድስት አንቲ ወስብሕት በአፈ ኲሉ እምነ ፃድቃን ዘታህቱ ወእ
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 #እንኳን_አደረሳችሁ_አደረሰን ሰላም ለፍልሰተ ሥጋኪ ደባትረ ብርሃን ኀበ ተተክሉ ለገነተ ፅባህ በማዕከሉ ውድስት አንቲ ወስብሕት በአፈ ኲሉ እምነ ፃድቃን ዘታህቱ ወእምትጉሃን ዘላእሉ ማርያም ለኪ ስብሐተ አደሉ፡፡ 👉ትርጉም እመቤቴ ማርያም ሆይ በምሥራቃዊ ተክለ ገነት መካከል የብርሃን ድንኳኖች ወደ ተተከሉት ለዐረገ ሥጋሽ ስላምታ ይገባዋል፡፡ 👉ድንግል ሆይ በሁሉ አንደበት መመስገን የተገባሽ ስለሆነ በሰማይ ካሉ መላእክትና በምድር ከሚኖሩ ደቂቀ አዳም ሁል ጊዜ ምስጋና የቀርብልሻል፡፡ ✍መልክአ ማርያም ለመቀላቀል👉 @ortodoxtewahedo 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 #አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/ #ወስብሐት ለእግዚአብሔር!! #ለመቀላቀል @ortodoxtewahedo #ለሃሳብ አስተያየት @ortodoxtewahedoo.
2 523
14
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 #መዝሙር #ማርያም_አርጋለች ማርያም አርጋለች ወደ ገነት(፪) የሰማይ መላእክት እያረጋጒዋት እርሷም እንደ ልጇ ተነስታለች የአባቷን ዳዊት ትንቢት ልትፈፅም ወርቁን ተጎናፅፋ በቀኙ ልትቆም ወደ አምላክ ማደሪያ ወደ ሰማያት አረገለች በእልልታ ድንግል የእኛ እናት አርጋለች ማርያም ተነስታለች አዝ ሰማያት ይከፈት ደመናም ይዘርጋ ዝምታም አይኖርም እመ አምላክ አርጋ አንደበት ይከፈት ማርያምን ያመስግን ከዘላለም ጥፋት በምልጃዋ እንድንድን አርጋለች ማርያም ተነስታለች አዝ የአምላክ ማደሪያ ቅዱስ ስጋሽ አምላክን ያቀፉት እነዚያ እጆችሽ ሙስና መቃብር ይዞ አላስቀራቸው ተነስተዋል በክብር በእምነት አየናቸው አርጋለች ማርያም ተነስታለች አዝ ሐዋርያት አበው እንኩዋን ደስ አላችሁ በክብር አረገች ማርያም ሞገሳችሁ ወደ ዓለምም ውጡ ሰበኑዋን ይዛችሁ የድንግል እርገቷን ንገሩ ተግታችሁ አርጋለች ማርያም ተነስታለች http://t.me/ortodoxtewahedo 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 #አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/ #ወስብሐት ለእግዚአብሔር!! #ለመቀላቀል @ortodoxtewahedo #ግሩኙን ለመቀላቀል @ortodoxtewahedoo #ለሃሳብ አስተያየት @Orthodox_tewahedo_Bot
1 952
15
ሃን ፍቅር: ከጣዕሟ: ከረድኤቷ ያድለን:: የወዳጆቿን (ጊጋርና ጊዮርጊስን) በረከትም ያብዛልን:: =>ነሐሴ 16 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት= 1.ቅድስት ድንግል እግዝእትነ ማርያም (ፍልሠቷ: ትንሳኤዋና ዕርገቷ) 2.ቅዱሳን ሐዋርያት 3.ቅዱስ ጊዮርጊስ ሊቀ ሰማዕታት (ፍልሠቱ) 4.ቅዱስ ጊጋር ሶርያዊ (ሰማዕት) =>ወርኀዊ በዓላት 1.ኪዳነ ምሕረት (የሰባቱ ኪዳናት ማሕተም) 2.ቅድስት ኤልሳቤጥ (የመጥምቁ ዮሐንስ እናት) 3.ቅዱስ ገብረ ማርያም ጻድቅ ንጉሠ ኢትዮዽያ (የቅ/ ላሊበላ ወንድም) 4.ቅዱስ አኖሬዎስ ንጉሥ ጻድቅ 5.አባ አቡናፍር ገዳማዊ 6.አባ ዳንኤል ጻድቅ 7.ቅዱስ አባ ዮሐንስ ጻድቅ (ወንጌሉ ዘወርቅ) =>+"+ ወደ ማደሪያዎቹ እንገባለን:: እግሮቹ በሚቆሙበት ሥፍራ እንሰግዳለን:: አቤቱ ወደ ዕረፍትህ ተነስ:: አንተና #የመቅደስህ_ታቦት:: ካህናቶችህ ጽድቅን ይልበሱ:: ቅዱሳንህም ደስ ይበላቸው:: ስለ ባሪያህ ስለ #ዳዊት . . ." (መዝ. 131:7) =>+"+ ✝🌻ወዳጄ ሆይ! ተነሺ:: ውበቴ ሆይ! ነዪ:: በዓለት: በንቃቃትና በገደል መሸሸጊያ ያለሽ ርግብ ሆይ! ቃልሽ መልካም: ውበትሽም ያማረ ነውና: መልክሽን አሳዪኝ:: ድምጽሽንም አሰሚኝ:: +"+ (መኃ. 2:13)✝🌻 << ወስብሐት ለእግዚአብሔር >> 📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖 #አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/ #ወስብሐት ለእግዚአብሔር!! #ለመቀላቀል @ortodoxtewahedo #ግሩኙን ለመቀላቀል @ortodoxtewahedoo #ለሃሳብ አስተያየት @Orthodox_tewahedo_Bot
1 287
16
✞✞✞✝🌻 በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞✞✞✝🌻 ❖ ነሐሴ ፲፮ ❖ ✞✞✞ እንኩዋን ለእመቤታችን #ቅድስት_ድንግል_ማርያም ዓመታዊ የትንሳኤና የዕርገት በዓል በሰላም አደረሳችሁ ✞✞✞ +"✝🌻+ #ዕርገተ_ድንግል_ማርያም +"+✝🌻 =>ይሕች ዕለት እጅጉን ታላቅና ክብርት ናት:: ምክንያቱም የድንግል ማርያም ሥጋዋ ተነስቶ ዐርጐባታልና:: ድንግል እመቤታችን ተነሳች: ዐረገች ስንል እንደ እንግዳ ደርሶ: እንደ ውሃ ፈሶ: ወይም በአጋጣሚ የተደረገ አይደለም:: ጥንቱን በአምላክ ልቡና ታስቦ: ሁዋላም ትንቢት ተነግሮለት ነው:: ¤ታሪኩ: ነገሩ: ምሥጢሩስ እንደ ምን ነው ቢሉ:- እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ቅድመ ዓለም በአምላክ ልቡና ታስባ ትኖር ነበር:: ከነገር ሁሉ በፊት #እግዚአብሔር እናቱን ያውቃት ነበር:: ¤ዓለም ተፈጥሮ: አዳምና ሔዋን ስተው: መርገመ ሥጋና መርገመ ነፍስ አግኝቷቸው: በኃዘን ንስሃ ቢገቡ "እትወለድ እም ወለተ ወለትከ - ከ5 ቀን ተኩል (5500 ዘመናት) በሁዋላ ካንተ ባሕርይ ከምትገኝ #ንጽሕት_ዘር ተወልጄ አድንሃለሁ" ብሎ ተስፋ ድኅነት ሰጠው:: ¤ከአዳም አንስቶ ለ5500 ዓመታት አበው: ነቢያትና ካህናት ስለ ድንግል ማርያም ብዙ ሐረገ ትንቢቶችን ተናገሩ:: መዳኛቸውን ሱባኤ ቆጠሩላት:: ምሳሌም መሰሉላት:: ከሩቅ ዘመን ሁነውም ሊያገኟት እየተመኙ እጅ ነሷት:: "እምርሑቅሰ ርእይዋ: ወተአምኅዋ" እንዲል:: +"+ የድንግል ማርያም ሐረገ ትውልድ +"+ *ከአዳም በሴት *ከያሬድ በሔኖክ *ከኖኅ በሴም *ከአብርሃም በይስሐቅ *ከያዕቆብ በይሁዳና በሌዊ *ከይሁዳ በእሴይ: በዳዊት: በሰሎሞንና በሕዝቅያስ ወርዳ ከኢያቄም ትደርሳለች:: ¤ከሌዊ ደግሞ #በአሮን: #አልዓዛር: #ፊንሐስ: #ቴክታና_በጥሪቃ አድርጋ ከሐና ትደርሳለች:: ¤አባታችን #አዳም ከገነት በወጣ በ5,485 ዓመት #ወላዲተ_አምላክ ንጽሕና ሳይጐድልባት: ኃጢአት ሳያገኛት: ጥንተ አብሶ ሳይደርስባት ከደጋጉ #ኢያቄም_ወሐና ትወለዳለች:: (ኢሳ. 1:9, መኃ. 4:7) "ወኢረኩሰት በምንትኒ እምዘፈጠራ" እንዳለ:: (#ቅዱስ_ቴዎዶጦስ_ዘዕንቆራ) ¤ከዚያም ከእናት ከአባቷ ቤት ለ3 ዓመታት ቆይታ ወደ #ቤተ_መቅደስ ትገባለች:: በቤተ መቅደስም ለ12 ዓመታት ፈጣሪዋን እግዚአብሔርን እያመሰገነችና እያገለገለች: እርሷን ደግሞ #መላእክተ_ብርሃን እያገለገሏት: ሕብስት ሰማያዊ: ጽዋዕ ሰማያዊ እየመገቧት ኑራለች:: 15 ዓመት በሞላት ጊዜ ጻድቅ #አረጋዊ_ዮሴፍ ያገለግላት ዘንድ ወደ ቤቱ ወሰዳት:: ¤በዚያም መልአከ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ዜና ድኅነትን ነግሯት አካላዊ ቃልን በማሕጸንዋ ጸነሰችው:: ነደ እሳትን ተሸከመችው: ቻለችው:: "ጾርኪ ዘኢይትጸወር: ወአግመርኪ ዘኢይትገመር" እንዳለ:: (#ሊቁ_ቅዱስ_ኤፍሬም #ለብሐዊ) ¤ወልደ እግዚአብሔርን ለ9 ወራት ከ5 ቀናት ጸንሳ: እንበለ ተፈትሆ (በድንግልና) ወለደችው:: (ኢሳ. 7:14) "#ኢየሱስ" ብላ ስም አውጥታለት በናዝሬት ገሊላ ለ2 ዓመታት ቆዩ:: ¤አርዌ ሔሮድስ "እገድላለሁ" ብሎ በተሳበት ወቅትም ልጇን አዝላ በረሃብ እና በጥም: በላበትና በድካም: በዕንባና በኃዘን ለ3 ዓመታት ከ6 ወራት ከገሊላ እስከ #ኢትዮዽያ ተሰዳለች:: ልጇ ጌታችን 5 ዓመት ከ6 ወር ሲሆነው: ለርሷ ለድንግል ደግሞ 21 ዓመት ከ3 ወር ሲሆናት ወደ ናዝሬት ተመለሱ:: ¤በናዝሬትም ለ24 ዓመታት ከ6 ወራት ልጇን ክርስቶስን እያሳደገች: ነዳያንን እያሰበች ኑራለች:: እርሷ 45 ዓመት: ልጇ 30 ዓመት ሲሆናቸው ጌታችን ተጠምቆ በጉባኤ ትምሕርት: ተአምራት ጀመረ:: ለ3 ዓመታት ከ3 ወራትም ከዋለበት እየዋለች: ካደረበትም እያደረች ትምሕርቱን ሰማች:: ¤የማዳን ቀኑ ደርሶ ልጇ ክርስቶስ ሲሰቀልም የመጨረሻውን ፍጹም ሐዘን አስተናገደች:: አንጀቷ በኃዘን ተቃጠለ:: በነፍሷም ሰይፍ አለፈ:: (ሉቃ. 2:35) ጌታ በተነሳ ጊዜም ከፍጥረት ሁሉ ቀድማ ትንሳኤውን አየች:: ለ40 ቀናትም ሳትለይ ከልጇ ጋር ቆየች:: ¤ከልጇ #ዕርገት በሁዋላ #በጽርሐ_ጽዮን ሐዋርያትን ሰብስባ ለጸጋ መንፈስ ቅዱስ አበቃች:: በጽርሐ ጽዮን ከአደራ ልጇ ከቅዱስ ዮሐንስ ጋር ለ15 ዓመታት ኖረች:: በእነዚህ ዓመታት ሥራ ሳትፈታ ስለ ኃጥአን ስትማልድ: ቃል ኪዳንን ከልጇ ስትቀበል: ሐዋርያትን ስታጽናና: ምሥጢርም ስትገልጽላቸው ኑራለች:: ¤ዕድሜዋ 64 በደረሰ ጊዜ ጥር 21 ቀን #መድኃኒታችን አእላፍ ቅዱሳንን አስከትሎ መጣ:: ኢየሩሳሌምን ጨነቃት:: አካባቢውም በፈውስ ተሞላ:: በዓለም ላይም በጐ መዓዛ ወረደ:: እመ ብርሃን ለፍጡር ከዚያ በፊት ባልተደረገ: ለዘለዓለምም ለማንም በማይደረግ ሞገስ: ክብርና ተአምራት ዐረፈች:: ሞቷ ብዙዎችን አስደንቁአል:: "ሞትሰ ለመዋቲ ይደሉ: ሞታ ለማርያም የአጽብ ለኩሉ" እንዲል:: ¤ከዚህ በሁዋላ መላእክት እየዘመሩ: ሐዋርያቱም እያለቀሱ ወደ ጌቴሴማኒ: በአጐበር ሥጋዋን ጋርደው ወሰዱ:: ይሕንን ሊቃውንት:- "ሐራ ሰማይ ብዙኃን እለ አልቦሙ ሐሳበ: እንዘ ይዜምሩ ቅድሜኪ ወመንገለ ድኅሬኪ ካዕበ: ማርያም ሞትኪ ይመስል ከብካበ" ሲሉ ይገልጡታል:: ¤በወቅቱ ግን አይሁድ በክፋት ሥጋዋን እናቃጥል ስላሉ #ቅዱስ_ገብርኤል (ጠባቂ መልአክ ነው) እነርሱን ቀጥቶ እርሷን ከቅዱስ ዮሐንስ ጋር ወስዶ በዕጸ ሕይወት ሥር አኑሯታል:: በዚያም #መላእክት እያመሰገኗት ለ205 ቀናት ቆይታለች:: ¤#ቅዱስ_ዮሐንስ መጥቶ ለሐዋርያቱ ክብረ ድንግልን ቢነግራቸው በጐ ቅንአት ቀንተው በነሐሴ 1 ሱባኤ ጀመሩ:: 2ኛው ሱባኤ ሲጠናቀቅም ጌታ የድንግል ማርያምን #ንጹሕ_ሥጋ ሰጣቸው:: እየዘመሩም #በጌሴማኒ ቀብረዋታል:: ¤በ3ኛው ቀን (ነሐሴ 16) እንደ ልጇ ባለ #ትንሳኤ ተነስታ ዐርጋለች:: ትንሳኤዋንና ዕርገቷንም ደጉ ሐዋርያ #ቅዱስ_ቶማስ አይቶ: መግነዟን ተቀብሏል:: ሐዋርያቱም መግነዟን ለበረከት ተካፍለው: እንደ ገና በዓመቱ ነሐሴ 1 ቀን ሱባኤ ገቡ:: ¤ለ2 ሳምንታት ቆይተው: በዚህች ቀንም ሁሉንም ወደ ሰማይ አወጣቸው:: በፍጡር አንደበት ተከናውኖ የማይነገር ተድላ: ደስታና ምሥጢርንም አዩ:: ጌታ ራሱ ቀድሶ ሁሉንም አቆረባቸው:: የበዓሉን ቃል ኪዳን ሰምተው: ከድንግል ተባርከው ወደ #ደብረ_ዘይት ተመልሰዋል:: =>ጽንዕት በድንግልና: ሥርጉት በቅድስና #እመቤታችን: ጸጋውን ክብሩን እንዳይነሳን ለምኚልን:: አእምሮውን: ለብዎውን: ጥበቡን በልቡናችን ሳይብን አሳድሪብን:: +"+✝🌻 #ቅዱስ_ጊጋር_ሶርያዊ +"+✝🌻 =>ይሕ ቅዱስ በመጀመሪያው መቶ ክ/ዘመን የሶርያ መስፍን የነበረ ሲሆን #ክርስቶስ በተወለደ ጊዜ ሰምቷል:: እመ ብርሃን ለስደት ስትወጣ በመጀመሪያ የሔደችው ወደ #ሊባኖስ ተራሮች ነው:: #መስፍኑ_ጊጋር ነበርና እርሱም የአምላክ እናትነቷን አምኖ አክብሮ አስተናግዷታል:: +ሔሮድስም ይሕንን ሲሰማ ጦር አስከትቶ ወደ ጊጋር ሔደ:: መስፍኑ ጊጋር ሔሮድስን እንደማይችለው ሲረዳ ድንግል ማርያምን ወደ #ግብጽ ሸሽጐ አሸሻት:: ሔሮድስንም ፊት ለፊት ተገናኘው:: ከአቅሙ በላይ ስለነበረም በወታደሮች ተማርኮ ወደ ሔሮድስ ቀረበ:: +እመቤታችንንና ልጇን "አምጣ" ቢለው "አልናገርም" አለው:: በዚህ ምክንያት አካሉን ከብዙ ቆራርጦ ገድሎታል:: በቤተ ክርስቲያን ታሪክም #ስለ_እመ_አምላክ_ፍቅር የተሰዋ የመጀመሪያው ሰው ተብሎ ይታወቃል:: ጌታም ስለ ሃይማኖቱ: ፍቅሩና ሰማዕትነቱ 3 አክሊላትን ሰጥቶታል:: =>አምላከ ቅዱሳን ከድንግል እመ ብር
1 051
17
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 #መዝሙር #ማርያም_አርጋለች ማርያም አርጋለች ወደ ገነት(፪) የሰማይ መላእክት እያረጋጒዋት እርሷም እንደ ልጇ ተነስታለች የአባቷን ዳዊት ትንቢት ልትፈፅም ወርቁን ተጎናፅፋ በቀኙ ልትቆም ወደ አምላክ ማደሪያ ወደ ሰማያት አረገለች በእልልታ ድንግል የእኛ እናት አርጋለች ማርያም ተነስታለች አዝ ሰማያት ይከፈት ደመናም ይዘርጋ ዝምታም አይኖርም እመ አምላክ አርጋ አንደበት ይከፈት ማርያምን ያመስግን ከዘላለም ጥፋት በምልጃዋ እንድንድን አርጋለች ማርያም ተነስታለች አዝ የአምላክ ማደሪያ ቅዱስ ስጋሽ አምላክን ያቀፉት እነዚያ እጆችሽ ሙስና መቃብር ይዞ አላስቀራቸው ተነስተዋል በክብር በእምነት አየናቸው አርጋለች ማርያም ተነስታለች አዝ ሐዋርያት አበው እንኩዋን ደስ አላችሁ በክብር አረገች ማርያም ሞገሳችሁ ወደ ዓለምም ውጡ ሰበኑዋን ይዛችሁ የድንግል እርገቷን ንገሩ ተግታችሁ አርጋለች ማርያም ተነስታለች http://t.me/ortodoxtewahedo 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 #አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/ #ወስብሐት ለእግዚአብሔር!! #ለመቀላቀል @ortodoxtewahedo #ግሩኙን ለመቀላቀል @ortodoxtewahedoo #ለሃሳብ አስተያየት @Orthodox_tewahedo_Bot
835
18
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🔔 ነሐሴ 15 🔔 በዕለቱ ቅዳሴ ሰዓት የሚነበቡ መልእክታት፣ ወንጌልና ምሰባክ 👉ዲያቆን 📖1ኛ ቆሮ 12፥18.... 👉ንፍቅ ዲያቆን 📖ይሁዳ 1፥17.... 👉
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🔔 ነሐሴ 15 🔔 በዕለቱ ቅዳሴ ሰዓት የሚነበቡ መልእክታት፣ ወንጌልና ምሰባክ 👉ዲያቆን 📖1ኛ ቆሮ 12፥18.... 👉ንፍቅ ዲያቆን 📖ይሁዳ 1፥17.... 👉ንፍቅ ካህን 📖ግብረ ሐዋርያት 1፥12-15 👉ምስባክ 📖መዝ 18፥4-5 ውስተ ኩሉ ምድር ወጽአ ነገሮሙ ወእስከ አጽናፈ ዓለም በጽሐ ነቢቦሙ ወውስተ ፀሐይ ሤመ ጽላሎቶ 👉ትርጉም ድምፃቸው ወደ ምድር ኹሉ ቃላቸውም እስከ ዓለም ዳርቻ ወጣ በነርሱ ውስጥ የፀሐይ ድንኳን አደረገ 📖ወንጌል ማቴ 10፥1-15 📣ቅዳሴ ዘሐዋርያት 🔰 @ortodoxtewahedo 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 #አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/ #ወስብሐት ለእግዚአብሔር!! #ለመቀላቀል @ortodoxtewahedo #ግሩኙን ለመቀላቀል @ortodoxtewahedoo #ለሃሳብ አስተያየት @Orthodox_tewahedo_Bot
1 003
19
በእለተ ቀዳሚት የሚነበብ የሚተረጎም የሚጸለይ የእመቤታችን ምስጋና በትርጉም < ወስብሐት ለእግዚአብሔር > #መልካም ቀን #ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ ግሩፕ ይጋብዙ ለመቀላቀል 👉 @ortodoxtewahedo
908
20
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🔔 ​ነሐሴ 14 🔔 በዕለቱ ቅዳሴ ሰዓት የሚነበቡ መልዕክታት፣ ወንጌልና ምስባክ 👉ዲያቆን 📖1ኛ ቆሮ 1÷10-19 👉ንፍቅ ዲያቆን 📖ያዕ 1÷12-22 👉ንፍቅ
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🔔 ​ነሐሴ 14 🔔 በዕለቱ ቅዳሴ ሰዓት የሚነበቡ መልዕክታት፣ ወንጌልና ምስባክ 👉ዲያቆን 📖1ኛ ቆሮ 1÷10-19 👉ንፍቅ ዲያቆን 📖ያዕ 1÷12-22 👉ንፍቅ ካህን 📖ግብረ ሐዋርያት 1÷30-34 👉ምስባክ 📖መዝ 43፥4-6 ዘአዘዝከ መድኀኒቶ ለያዕቆብ ብከ ንወግኦሙ ለኩሎሙ ፀርነ ወበስምከ ናኀስሮሙ ለእለ ቆሙ ላዕሌነ 👉ትርጉም ለያዕቆብ መድኀኒትን እዘዝ ባንተ ጠላቶቻችንን እንወጋቸዋለን በስምክም በላያችን የቆሙትን እናዋርዳቸዋለን 📖ወንጌል ማቴ 17÷14-24 📣ቅዳሴ ዘእግዝእትነ 🔰 @ortodoxtewahedo 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 #አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/ #ወስብሐት ለእግዚአብሔር!! #ለመቀላቀል @ortodoxtewahedo #ግሩኙን ለመቀላቀል @ortodoxtewahedoo #ለሃሳብ አስተያየት @Orthodox_tewahedo_Bot
1 266