fa
Feedback
ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ

رفتن به کانال در Telegram

ይህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ዶግማንና ቀኖናን ትውፊትን እንዲሁም አስተምሮን የጠበቁ የተለያዩ የሚያስተምሩ ነገሮች ይለቀቁበታ፡፡ በተጨማሪ በ youtube #subscribe በማድረግ አገለግሎቱን ይደግፉ። ‹‹ከትውልዱ ማን አስተዋለ›› ት.ኢሳ 58÷3 https://youtu.be/csxxAMGtC4I ለመቀላቀል http://t.me/ortodoxtewahedo

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ

کانال ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ (@ortodoxtewahedo) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 61 342 مشترک است و جایگاه 818 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 525 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 61 342 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 27 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -989 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -42 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 6.63% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 2.02% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 4 070 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 241 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 38 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
ይህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ዶግማንና ቀኖናን ትውፊትን እንዲሁም አስተምሮን የጠበቁ የተለያዩ የሚያስተምሩ ነገሮች ይለቀቁበታ፡፡ በተጨማሪ በ youtube #subscribe በማድረግ አገለግሎቱን ይደግፉ። ‹‹ከትውልዱ ማን አስተዋለ›› ት.ኢሳ 58÷3 https://youtu.be/csxxAMGtC4I ለመቀላቀል http://t.me/ortodoxtewahedo

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 28 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

61 342
مشترکین
-4224 ساعت
-2567 روز
-98930 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+14
در 0 کانال‌ها
ژوئن '26
+176
در 2 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+299
در 3 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+452
در 2 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+471
در 4 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+407
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+605
در 4 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+544
در 7 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+514
در 4 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+535
در 6 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+505
در 5 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+899
در 7 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+385
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+243
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+503
در 5 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+2 083
در 3 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+2 268
در 8 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+1 929
در 5 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+2 642
در 6 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+3 005
در 6 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+2 492
در 14 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+998
در 8 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+513
در 3 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+1 324
در 9 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+1 618
در 5 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+1 447
در 4 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+2 642
در 6 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+3 011
در 7 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+2 736
در 7 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+2 717
در 17 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+1 707
در 9 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+1 506
در 8 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+576
در 6 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+565
در 8 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+1 741
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+550
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+629
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+627
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+198
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+821
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+469
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+5 321
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+1 931
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+1 073
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+861
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+763
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+963
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+951
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+1 065
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+631
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+431
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+1 196
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+480
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+253
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+489
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+195
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+339
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+585
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+823
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+764
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+632
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+654
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '21
+984
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '21
+796
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '21
+789
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '21
+341
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '21
+581
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '20
+20 140
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
28 ژوئیه0
27 ژوئیه0
26 ژوئیه0
25 ژوئیه0
24 ژوئیه0
23 ژوئیه0
22 ژوئیه0
21 ژوئیه0
20 ژوئیه0
19 ژوئیه+2
18 ژوئیه0
17 ژوئیه+2
16 ژوئیه0
15 ژوئیه0
14 ژوئیه0
13 ژوئیه0
12 ژوئیه0
11 ژوئیه0
10 ژوئیه0
09 ژوئیه0
08 ژوئیه0
07 ژوئیه0
06 ژوئیه0
05 ژوئیه0
04 ژوئیه0
03 ژوئیه0
02 ژوئیه+7
01 ژوئیه+3
پست‌های کانال
✝ችግራችንን ወደ እግዚአብሔር መውሰድ✝                                                     Size:- 105.6MB Length:-1:54:01              በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ http://t.me/abagebrekidan http://t.me/abagebrekidan

2
بدون متن...
216
3
“ይኵነኒ ” : እንደ : ቃልህ : ይደረግልኝ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም እጅግ የምታምንና ታዛዥ ነበረች ሕይወቷ ሁሉ “ይኵነኒ ” በከመ ትቤለኒ - እንደ ቃልህ ይደረግልኝ ” በሚል የተመላ ነው ፡፡ ወላጆቿ ለቤተ እግዚአብሔር ቢያስረክቧት “ይኵነኒ ” ፡፡ ካህናት “ቤተ መቅደሳችንን ታረክስብናለች” ብለው ቢያስወጧት “ይኵነኒ” ፡፡ “በድንግልና ፀንሰሽ በድንግልና ትወልጃለሽ” ስትባል “ይኵነኒ” “ከሦስቱ ቅዱስ አንዱን ቅዱስ በበረት ትወልጂዋለሽ” ስትባል “ይኵነኒ” ፡፡ “የስዱዳን ተስፋቸውን አዝለሽ ትሰደጃለሽ” ስትባል “ይኵነኒ” ሽፍቶች ቢያስደነግጧት “ይኵነኒ”ማየ ሕይወትን አዝላ ውኃ ቢጠማት ልጇም ቢጠማው “ይኵነኒ” ፡፡ አባቶቿ 40 ዓመት የፈጀባቸውን መንገድ በልጅነት ዕድሜዋ “ልጅ አዝለሽ ትሔጃለሽ” ስትባል “ይኵነኒ” ፡፡ “ሄሮድስ ሞቷልና ተመለሺ” ስትባል “ይኵነኒ” ። አንዱን ልጇ ሲያሰቃዩባት ሲገርፉባትና ሲገድሉባት “ይኵነኒ”፡፡ ርኅሪኅተ ኅሊና የሆነችው እመቤታችን ታዛዥነቷ ከአዕምሮ የሚያልፍ ነው በሕይወታችን “ይኵነኒ” ማለትን መልመድ ግን ጸጋ እግዚአብሔርን በሕይወታችን ማትረፍረፍ ነው ፡፡ ©✎﹏ዳዊት ተስፋዬ ሐምሌ 21 2018 ዓ.ም
190
4
+2
መልክአ ቅዱስ ገብርኤል.pdf
1 951
5
ቅዱስ_ገብርኤል_ሆይ_ግሩም_ትምህርት_በርዕሰ_ሊቃውንት_አባ_ገብረ_ኪዳን_ግርማ_9HpyWqVeB20_139.m4a
2 020
6
+1
بدون متن...
2 409
7
ቀሚሷን : እየጎተተ : እናቴ : ነይ : በርቺ : ገድላችንን : እንፈጽም : አላት !!! #ቅዱስ_ቂርቆስና_ቅድስት_ኢየሉጣ ንጉስ ላስቀረጸው ለጣኦት አንሰግድም ብለው ወደ እሳት ብረት ጋኑ የሚጣሉበት ሰዓት በቀረበ ጊዜ ኢየሉጣ ግን ልቧ ፈራ የልጇን ዐይን እያየች ሆዷ ባባ ፤ በፍርሃትም ታወከች ። ልጇም « እናቴ ሆይ አትፍሪ ልብሽም አይጠራጠር ዳዊትን ከጎልያድ ሰይፍ ፣ ዳንኤል ከአናብስት አፍ ፣ አናንያን አዛርያንና ሚሳኤልን ከእቶን እሳት ፣ሶስናን ከክፉ ረበናት ያዳነ አምላክ እኛንም ያድነናል ። ከዚህ እሳትን ከታቀፈ ከብረት ጋኑ ግርማ የተነሣ አትፍሪ ከሚያልፈው ጭንቀትና መከራ ለመዳን ብለሽ በዘለዓለም እሳት ለመቀጣት ትመርጫለሽን ? እናቴ ሆይ ! ዛሬ ገድላችንን ፈጽመን ገጸ እግዚአብሔርን እንመልከት አምላካችንንም ደስ እናሰኘው ‹‹ ከክርስቶስ ፍቅር የሚለየን ማነው ? ›› የሚለው የቅዱስ ጳውሎስ ቃል ትዝ ይበለሽ ፡፡ ( ሮሜ 8 ፥ 35 ) እናቴ ! አይዞሽ አትፍሪ ኋላ በአብርሃም እቅፍ ለመግባት የሕይወትን አክሊል ለመቀዳጀት የብርሃን መጎናጸፊያ ለመጎናጸፍ አሁን በዚህ እሳት ውስጥ ማለፍ ይኖርብናል ፡፡ አንድ ሰዓት ለማትሞላ መከራ ብለሽ ለዘለዓለም መከራ አንዳረግ ይልቅስ የአንድ ሰዓት መከራ ተቀብለን ለዘለዓለም በመንግሥተ ሰማያት ከብረን ገነን እንኖር ዘንድ ጨክኚ መከራውን አትሰቀቂ መቀነትሽን አጥብቂ በትውልደ ጻድቃን ስትወደሺ እንድትኖሪ ዛሬ መከራውን ድፈሪ » አላት ። « ደግሞም በሥጋ ብንሞት በነፍስ ሞት የለብንም » እያለ መረጃ እየጠቀስ አጽናናት ይህም አልበቃ ቢለው ቀሚሷን እየጎተተ « እናቴ ነይ በርቺ ገድላችንን እንፈጽም » አላት ። ሆኖም እናቱ ኢየሉጣ ፍርሃቷ በቀላሉ ሊለቃት አልቻለም በዚህ ጊዜ ሕፃኑ ቂርቆስ ወደ እግዚአብሔር እንዲህ ሲል ጸለየ ‹‹ አቤቱ አምላኬ ሆይ ይህቺን ባርያህን ከርስትህ የምትለያት ከሆነ ከባለሟልነትህ አውጣኝ ከሕይወትህ መዝገብ ፋቀኝ አቤቱ አዝመራውን አቃጥለህ ፍሬውን ልትባርክ ትወዳለህን ይህን እንዳታደርግ ቸርነትህ ትከለክልሃለች ። እንጨቱን ቆርጣችሁ አንድዱት ቅጠሉን ግን ጠብቁት ብለህ ልታዝ መለኮታዊ ባሕርይህ አይደለም እንደዚሁ ልጅን አጽንተን እናትን መተው ባሕርይህ አይደለም እንጨቱን ከእነቅጠሉ ትጠብቃለህ እንጂ ። ከጌታ ይልቅ እኔ በረታሁ ፤ ቅዱሳኖቹን ድል ነሣሁ ከመንጋውም አንድ በግ ቀማሁ በማለት ጠላት እንዳይደነፋ ለእናቴ ኀይለ መንፈስ ቅዱስን አሳድርባት ›› ብሎ ጸለየ ። ያን ጊዜ ኢየሉጣ የብረት ጋኑ ለምለም ሣር መስሎ ታያት በምንጭ ላይም እንደሚወርድ ጠል መሰላት የልጇን ምዕዳን ሰምታ ቃሉንም አክብራ በፍጹም ልቧ ጨክና እናትና ልጅ ተያይዘው ወደ እሳት ውኃ ገቡ ፡፡ እስከ ሞት የታመኑለት በዐላውያን ነገሥታት የመሰከሩለት እውነተኛው አምላክ ሊቀ መላእክት #ቅዱስ_ገብርኤልን ላከላቸው እግዚአብሔር ዘግይቶም ቢነሣ የሚቀድመው የለምና መልአኩ ገብርኤል እየበረረ መጥቶ የጋለውን የብረት ጋን በበትረ መስቀሉ ቢባርከው ውኃው ቀዘቀዘላቸው ። ልብሳቸው ሳይሰበሰብ ሰውነታቸው ሳይሸበሸብ ልክ እንደሚስማማ ሙቅ ውኃ ሆኖላቸው ደስ እያላቸው ታጥበው ወጥተዋል እግዚአብሔርን አመስግነዋል በዚያ የተሰበሰቡም እጅግ አደነቁ ። ኢየሉጣም በልጇ ገድልና ምክር ተደስታ እንዲህ አለችው « ልጄ በሥጋ ብወልድህም በግብርና በገድል አባቴና መምህሬ ነህ » ብላ መሰከረችለት ። ባሕረ ጥበባት ቅዱስ ያሬድ « እናትና ልጅ በሃይማኖት ተባበሩ » ሲል ይገልጣቸዋል ። የቅዱስ : ገብርኤል : እና : የቅድስት : ኢየሉጣ ቅዱስ : ቂርቆስ : ምልጃና : ጸሎታቸው : ይጠብቀን ። ©✎﹏ዳዊት ተስፋዬ ሐምሌ 18 2018 ዓ.ም
2 160
8
ኢትዮጵያ የምትመክረው የአርሴማ ገዳምን እና መነኮሳቷን በድሮን ለማውደም ነው እንዴ?
3 085
9
+2
بدون متن...
3 085
10
+9
بدون متن...
3 423
11
ሰበር አሳዛኝ መረጃ!! በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት የዓባይ ቅድስት አርሴማ ገዳም 7(ሰባት) መነኮሳት በድሮን ሕይወታቸውን አጡ። ዛሬ ሐምሌ 15 ቀን 2018 ዓ.ም ዓባይ በረሃ ያለችዋ ቅድስት አርሴማ ገዳም መነኮሳት በፀሎተ ቅዳሴ ላይ እያሉ በደረሰባቸው የብልጽግና ድሮን ድብደባ ሰባት መነኮሳት ወዲያውኑ ሕይወታቸው ሲያልፍ 10 መነኮሳት ደግሞ በከባድ ሁኔታ ቆስለዋል። ዓለም በቃኝ ብለው የመነኑ ገዳማውያን ጭምር ለመጨፍጨፍ ርኅራኄ የሌለው አረመኔው የብልፅግና አገዛዝ ተመሳሳይ የዘር ማጥፋት ወንጀሎችን በቤተ ክህነቷ አባቶች፣ መናንያን እና ምእመናን ላይ እንዲሁም በአማራ ሕዝብ ላይ በጅምላ መፈፀም ከጀመረ ዓመታትን አስቆጥሯል። ይህንን ስርዓት መታገል ሀገርን እና ሕዝብን ማዳን ነው። ©Fentahun Belay
2 312
12
بدون متن...
2 224
13
ው ዳ ሴ : ማ ር ያ ም ና ፡ ሶ ር ያ ዊ ው ፡ ሊ ቅ አ ፈ ፡ በ ረ ከ ት : ቅ ዱ ስ : ኤ ፍ ሬ ም #ሐምሌ_15_ቀን አፈ በረከት ቅዱስ ኤፍሬም በጾምና በጸሎት በምናኔና በትኅርምት በወንጌል አገልግሎት እየተጋደለ ከኖረ በኋላ ከዚህ ዓለም በክብር ያረፈበት ቀን ነው ። በየዘመኑ የተነሡ ቅዱሳን የእመቤቴ ምስጋና በዝቶልኝ እንደ ምግብ ተመግቤው እንደ ውኃ ጠጥቼው እንደ ልብስ ተጎናጽፌው እያሉ ተመኝተዋል ምኞታቸውም ተፈጽሞላቸዋል ፡፡ ስለ እመቤታችን ዘምረዋል ፣ ተቀኝተዋል ፣ ጽፈዋል ፣ አመሥጥረዋል ፣ ተርጉመዋል ከእነዚህም መካከል አንዱ አባት #ቅዱስ_ኤፍሬም_ነው ። #ቅዱስ_ኤፍሬም በእመቤታችን ፍቅር ከሚቃጠሉ ቅዱሳን አባቶች አንዱ ነው የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት እንደሚናገሩት ቅዱስ ኤፍሬም ሞ ብርሌ መርጠብ ብርጭቆ ኩዝ ካቦ እየሠራ ያንን እየሸጠ የዓመት ልብሱን የዕለት ጉርሱን እያስቀረ ለነዳያን ይመጸውት ነበረ ። ሲመጸውት ግን በጻድቃን ፣ በሰማዕታት ፣ በመላእክት ስም አይመጸውተውም በእመቤታችን ስም ብቻ ይመጸውት ነበር ። ምነው ጻድቃን ፣ ሰማዕታትን ፣ መላእክትን ንቆ አቃሎ ነውን ቢሉ ንቆ አቃሎ አይደለም የእመቤታችን ፍቅር አላደርስ ብሎት ነው እንጂ ከፍቅሩ ጽናት የተነሣ ከሉቃስ ወንጌል « ወበሳድስን እና ጸሎተ እግዝአትነ ማርያምን » አውጥቶ በዕድሜዋ ልክ በቀን በቀን #ስልሳ_አራት ጊዜ ይጸልየው ነበር ። የእመቤቴ ምስጋና እንደ ሰማይ ከዋክብት እንደ ባሕር አሸዋ በዝቶልኝ እንደ ምግብ ተመግቤው እንደ ውኃ ጠጥቼው እንደ ልብስ ተጎናጽፌው ምነው በኖርኩ እያለ ሲመኝ ይኖር ነበር ። መንፈስ ቅዱስም የተመኙትን መግለጥ ልማዱ ነውና መንፈስ ቅዱስ ገልጦለት እልፍ ከአራት ሺህ ድርሰት አድርሷል #የጸጋህን_ሞገድ_ግታልኝ እስከ ማለት ደርሷል ። ቅዱስ ኤፍሬም ስለ እመቤታችን ዐሥራ ዐራት ሺ ድርስት ጽፎ በመጨረሻ የእመቤታችን ምስጋና የላይና የታች ከንፈር ባለው በዚህ በሥጋ አንደበት ተነግሮ በሥጋ እጅ ተጽፎ እንደ ማያልቅ በድርስቱ ላይ አስፍሮታል ቅዱስ ኤፍሬም ከደረሳቸው ድርስቶቹ አንዱ ውዳሴ ማርያም ነው ። #ውዳሴ_ማርያም ምሥጢሩ የረቀቀ የጸሎቱ ኀይል የመጠቀ የጸሎቶች ሁሉ እምብርት ነው ምክንያቱም ስሙ ውዳሴ ማርያም ይባል እንጂ ከጸሎቱ ባሻገር የምሥጢሩ ይዘት በአብዛኛው ስለ ምሥጢረ ሥጋዌና ስለ ምሥጢረ ሥላሴ አጉልቶ የሚያስረዳ ረቂቅና ምጡቅ የሆነ የጸሎትና የትምህርት መጽሐፍ ነው ። ከጸሎቱ ልዕልና የተነሣ ቤተ ክርስቲያናችን ውዳሴ ማርያም ሳትደግም የምታከናውነው አምልኮት የላትም በልዩ ልዩ የማኅበር ጸሎት ላይ መዝጊያና መክፈቻ በመሆን ያገለግላል ። ሶርያዊው ሊቅ አፈ በረከት #ቅዱስ_ኤፍሬም በርቱዕ አንደበቱ ወንጌልን ሰብኳል ፣ አምልኮተ እግዚአብሔርን አስፋፍቷል ። በቅዱሳት እጆቹ በርካታ ቅዱሳት መጻሕፍትን ጽፏል ፣ በእግሮቹ እየተዘዋወረ ምእመናን እያሳመነ አጥምቋል ባጠቃላይ በመላው ሕዋሳቱ እግዚአብሔርን ደስ ያስኘ ታላቅ ሊቅ ነው ከታላቁ : ሊቅ : ከአፈ : በረከት : ከቅዱስ : ኤፍሬም በረከቱና : ረድኤቱ : በአገራችን : በኢትዮጵያና : በመላው : ሕዝበ : ክርስቲያን : ላይ : ትይደር ። ©✎﹏ዳዊት ተስፋዬ ሐምሌ 15 2018 ዓ.ም
2 523
14
✝እውነትና ምሕረት ተገናኙ✝                           Size 133.7MB Length 1:50:05   በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ http://t.me/abagebrekidan http://t.me/abagebrekidan
2 802
15
بدون متن...
4 783
16
ሐምሌ-9-አቡነ_እስትንፋሰ_ክርስቶስና ቃል ኪዳኑ ሐምሌ ዘጠኝ በዚህች እለት ለአቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ #ጌታችን ቃልኪዳኑን የሰጠበት ዕለት ነው፡፡ አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ አባታቸው መልአከ ምክሩ እናቱ ወለተ ማርያም ይባላሉ፡፡ የተወለዱበት ልዩ ቦታው ወሎ ክፍለ ሀገር ዳውንት ነው፡፡ በተወለዱ ዕለት ተነሥተው በእግራቸው ቆመው ሦስት ጊዜ ስብሐት ለ #አብ ስብሐት ለ #ወልድ ስብሐት ለ #መንፈስ_ቅዱስ ብለው ፈጣሪያቸውን አመስግነዋል፡፡ የስማቸው ትርጓሜ የ #አብ የ #ወልድ የ #መንፈስ_ቅዱስ እስትንፋስ አንድም የ #ክርስቶስ እስትንፋስ ማለት ነው፡፡ ቅዱስ #ሚካኤል እየጠበቃቸውና በመንገዳቸው ሁሉ እየመራቸው ነው ያደጉት፡፡ #መንፈስ_ቅዱስ ልቡናቸውን ብሩህ አድርጎላቸው በ5 ዓመታቸው የቅዱሳት መጻሕፍት ቃላትን፣ ብሉያትንና ሐዲሳትን፣ ድርሳናትንም ጠንቅቀው ዐውቀዋል፡፡ በተወለዱ በ14 ዓመታቸው ወደ አቡነ ኢየሱስ ሞዐ ደብረ ሐይቅ ገዳም ሄደው ከባሕር ዳር ቆመው የ ቅዱስ ሙሴን ጸሎት ወደ #እግዚአብሔር በጸለዩ ጊዜ የታዘዘ መልአክ መጥቶ ባሕሩን አሻግሯቸው ወደ ቤተ ክርስቲያን ገብተዋል፡፡ ለ3 ዓመታት ያህል በኃይቅ ገዳም ለመነኮሳት እንጨት በመልቀምና ውሃን በመቅዳት ለአባቶች መነኮሳት ምግብ የሚሆናቸው ዓሣ ከባህር ውስጥ በማውጣት አገልግለዋል፡፡ አባታችን እስትንፋሰ ክርስቶስ 40 መዓልትና 40 ሌሊት ከጾሙ በኋላ ምንም እህል ሳይቀምሱ #ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ አስቀድሞ ለሙሴ በደብረ ሲና እንደሰጠው ለአባታችንም ወደ እርሳቸው መጥቶ ዓሥሩን ቃላተ ኦሪትና ስድስቱን ቃላተ ወንጌል በውስጣቸው የተጻፈባቸው ሁለት ጽላቶችን ሰጥቷቸዋል፡፡ አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ከሠሩ በኋላ ዕለቱን ስንዴ ዘርተው፣ ወይን ተክለው፣ ጽድን ወይራንና ግራርን ተክለው በአንዲት ቀን ለቤተክርስቲያን አገልግሎት ዕለቱን አድርሰዋል፡፡ ስንዴውን ለመሥዋዕት ወይኑን ለቍርባን በተአምራት አድርሰዋል፡፡ አባታችን በጸሎት ላይ እንዳሉ መልአኩ ቅዱስ ሚካኤል ተልኮ መጥቶ አባታችንን በደመና ጭኖ ወስዶ ከ #ጌታችን ከ #መድኃኒታችን ከ #ኢየሱስ_ክርስቶስ ፊት አቆማቸው፡፡ #ጌታንም በቅዱሳኑ ሁሉ እንዲባረኩ ካደረጋቸው በኋላ መልአኩን "ወደ ተወለድኩባትና ወደ ኖርኩባት ቦታ ወደ ኢየሩሳሌም አድርሰው" ብሎት ኢየሩሳሌምን አሳልሞ ሀገራችን መልሶ አምጥቷቸዋል። አባታችን ሁሉንም የኢትዮጵያን ቅዱሳት ገዳማትን ተዘዋውሮ ሲጎበኙ በሕይወተ ሥጋ የሌሉት የየገዳማቱ ቅዱሳን ሁሉ በአካል ይገለጡላቸው ነበር፡፡ ጎጃም ውስጥ እያስተማሩ፣ እያጠመቁ፣ የታመሙትን እየፈወሱ፣ የዕውራንን ዐይን እያበሩና ሙታንን እያሥነሱ ብዙ ካገለገሉ በኋላ ለዘጠኝ ዓመታት በባሕር ውስጥ ገብተው ቁልቁል ተዘቅዝቀው ለኢትዮጵያ ጸልየው የምሕረት ቃልኪዳን በዚህች ዕለት ተቀብለዋል፡፡ ከዘጠኝ ዓመት በኋላ #ጌታችን መጥቶ "ከመነኮሳት ሁሉ ብልጫ ያለህ ወዳጄ ሆይ ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ምሬልሃለሁ ከዚህች ባሕር ውጣ" በማለት በሞት የሚያርፉበትን ቦታ ነግሯቸዋል፡፡ ጻድቁ ወደ ደብረ አሰጋጅ በሚሄዱበት ጊዜ ጸሐይ ልትገባ ስትል "በ #ጌታችን በ #ኢየሱስ_ክርስቶስ ስም አውግዤሻለሁ ለመስፍን ኢያሱ በገባኦን እንደቆምሽ አሁንም ቀጥ ብለሽ ቁሚ" ብለው ገዝተው ፀሐይን አቁመዋል፡፡ አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስም ደብረ አሰጋጅ ሲደርሱ ፀሐይ አፍ አውጥታ "አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ ሆይ እገባ ዘንድ ፍታኝ" ስትላቸው " #እግዚአብሔር ይፍታሽ" ባሏት ጊዜ ጠልቃለች፡፡ ጻድቁ ሌላው በእጅጉ የሚታወቁበት አንድ ትልቅ ቃል ኪዳን አላቸው፡፡ በ #አምላክ ልቡና የሚገኝ፣ በ #እመቤታችን በ #ቅድስት #ድንግል_ማርያም ልቡና የሚገኝ፣ በ #ቅዱስ_ሚካኤልና በ #ቅዱስ_ገብርኤል ልቡና የሚገኝ እንደ መልክአ #መድኃኔዓለም ያለች እጅግ አስገራሚ ጸሎት አለቻቸው፤ እርሷን ጸሎት በጸለዩ ጊዜ እልፍ ነፍሳትን ከሲኦል ያወጣሉ፡፡ ጸሎቷም የ #መድኃኔዓለምን የሰውነት ክፍሎች በሙሉ እየጠቀሰች እያንዳንዱ የሰውነት ክፍሎቹ የተቀበሉትን ጸዋትዎ መከራዎች ሁሉ ታዘክራለች፡፡ በእያንዳንዱ ክፍልም የጸሎት ማሳረጊያ አቡነ ዘበሰማያት ይደግማሉ፡፡ ንስሓ የገባ ኃጢአተኛ ሰው እንኳን ቢሆን ይህችን የአቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስን ጸሎት በጸለየ ጊዜ ሺህ ነፍሳትን ከሲኦል እንደሚያወጣ #ጌታችን በማይታበል ቃሉ ለአባታችን ነግሯቸዋል፡፡ እያንዳንዱን የ #መድኃኔዓለምን የሰውነት ክፍሎች በሙሉ እየጠቀሰች መከራዎቹን የምታዘክረውን ይህቺን በ #አምላክ ልቡና ያለች ግሩም የሆነች ጸሎት ነፍሳትን ከሲኦል አታወጣም ብሎ የሚጠራጠር ቢኖር መንግስተ ሰማያትን አያያትም፡፡ (ይህንን የአቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስን ጸሎት የምናገኘው ከገድላቸው ላይ ነው፡፡) ጻድቁ ታኅሣሥ 8 ቀን ተወልደው ሚያዝያ 9 ቀን በታላቅ ክብር ዐርፈዋል፡፡ #ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን እኛንም በጻድቁ አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ ጸሎት ይማረን በረከታቸውም ከእኛ ጋር ትኑር ለዘላለሙ አሜን። ምንጭ:- የዕለቱ ስንክሳር!
4 000
17
@ortodoxtewahedo+2
@ortodoxtewahedo
4 394
18
"+ እንኩዋን ለአጋእዝተ ዓለም #ሥላሴ አመታዊ በዓል አደረሳቹ "+ #ሥሉስ_ቅዱስ +" =>በአንድነቱ ምንታዌ (ሁለትነት): በሦስትነቱ ርባዔ (አራትነት) የሌለበት የዘለዓለም አምላክ: የፍጥረታት ሁሉ ፈጣሪ #እግዚአብሔር ነው:: #አብ : #ወልድ : #መንፈስ_ቅዱስ በስም: በአካል: በግብር ሦስትነት: በባሕርይ: በሕልውናና በፈቃድ አንድነት የጸኑ ናቸው:: በዚህ ጊዜ ተገኙ: በዚህ ጊዜ ያልፋሉ አይባሉም:: መጀመሪያም መጨረሻም እነርሱ ናቸውና:: +ርሕሩሐን ናቸውና በእናት ሥርዓት " #ቅድስት_ሥላሴ " እንላቸዋለን:: የሚጠላቸው (የማያምንባቸውን) አይጠሉም:: የሚወዳቸውን ግን እጽፍ ድርብ ይወዱታል:: በቤቱም መጥተው ያድራሉ:: +ከፍጥረታት ወገን ከእመቤታችን ቀጥሎ የአብርሃምን ያህል በሥላሴ ዘንድ የተወደደ ፍጡር የለም:: አባታችን #ቅዱስ_አብርሃም የደግነት ሁሉ አባት ነውና በኬብሮን በመምሬ ዛፍ ሥር ሥላሴን ተቀብሎ አስተናግዷል:: ሥላሴ አኀዜ ዓለም (ዓለምን በእጁ የያዘ) ነው:: ነገር ግን በፍቅር ለሚሻው በፍቅር ይመጣል:: +አባታችን አብርሃም በ99 ዓመቱ: እናታችን ሣራ በ89 ዓመቷ ሥላሴን በድንኩዋናቸው አስተናገዱ:: አብርሃም እግራቸውን አጠበ:: (ወይ መታደል!) በጀርባውም አዘላቸው:: (ድንቅ አባት!) ምሳቸውንም አቀረበላቸው:: እንደሚበሉ ሆኑለት:: በዚያው ዕለትም የይስሐቅን መወለድ አበሠሩት:: #ቅድስት_ሣራ ሳቀች::እንደ ዘንድሮ ወገኖቻችን የማሾፍ አይደለም:: ደስታና ጉጉት የፈጠረው እንጂ:: ሥላሴ "ምንት አስሐቃ ለሣራ በባሕቲታ" ብለው ነበርና በዚህም ምክንያት ነው " #ይስሐቅ" የተባለው:: +ሥላሴን ያስተናገደች ድንኩዋን (ሐይመት) የድንግል እመቤታችን ማርያም ምሳሌ ናት:: በድንግል ላይ #አብ ለአጽንኦ: #መንፈስ_ቅዱስ ለአንጽሖ: #ወልድ በተለየ አካሉ ለሥጋዌ በእርሷ ላይ አርፈዋል / አድረዋልና:: =>የሥላሴ ቸርነት: የአብርሃም ደግነት: የአበው አባ ጊዮርጊስና አባ ሲኖዳ በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን:: "+ እግዚአብሔርም ለአብርሃም ተስፋ በሰጠው ጊዜ:- 'በእውነት እየባረክሁ እባርክሃለሁ:: እያበዛሁም አበዛሃለሁ' ብሎ ከእርሱ በሚበልጥ በማንም ሊምል ስላልቻለ በራሱ ማለ:: እንዲሁም እርሱ ከታገሠ በሁዋላ ተስፋውን አገኘ:: + "+ (ዕብ.6:13) "+ የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ: የእግዚአብሔርም ፍቅር: የመንፈስ ቅዱስም ሕብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን:: አሜን:: +"+ (ቆሮ. 13:) @ortodoxtewahedo
3 993
19
ሥርዓተ ማህሌት ዘ ሀምሌ ሥላሴ 👉 ከፈኖተ ህይወት ገፅ የተወሰደ+6
ሥርዓተ ማህሌት ዘ ሀምሌ ሥላሴ 👉 ከፈኖተ ህይወት ገፅ የተወሰደ
4 466
20
አሐዱ በመስቀል ተሰቅለ ቁልቁሊተ ወካልዑ ተመትረ ክሳዶ ክብርተ ፍጡር ቢከብር ከወላዲተ አምላክ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ቀጥሎ የእነዚህን ቅዱሳን ያህል የሚከብር አይኖርም።! . . ሁሉን+1
አሐዱ በመስቀል ተሰቅለ ቁልቁሊተ ወካልዑ ተመትረ ክሳዶ ክብርተ ፍጡር ቢከብር ከወላዲተ አምላክ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ቀጥሎ የእነዚህን ቅዱሳን ያህል የሚከብር አይኖርም።! . . ሁሉን ትተው ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን የተከተሉ . . እውነትን ይዘው እውነትን አስተምረው ለእውነተኛይቱ ኃይማኖት እራሳቸውን አሳልፈው የሰጡ ቅዱሳን ሐዋርያት ለእናት ኦርቶዶክሳዊት ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ያልሆኑላት ያልከፈሉላት ምንም ነገር የለም።!እርሷም አክብረዋት በሆኑላት በከፈሉላት መስዕዋትነት የተነሳ ብርሃኖቼ! . . ዐይኖቼ! . . ዕንቁዎቼ! ብላ ያከበሯትን በአደባባይ ልጆቿን ሰብስባ በክብር ታስባቸዋለች።! ብርሃናተ ዓለም ቅዱስ ዼጥሮስ ወዻውሎስ በረከቶሙ ወጽንዐ ገድሎሙ ይሕድር ላዕሌነ ለዓለመ ዓለም አሜን !!
4 421