ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ
ይህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ዶግማንና ቀኖናን ትውፊትን እንዲሁም አስተምሮን የጠበቁ የተለያዩ የሚያስተምሩ ነገሮች ይለቀቁበታ፡፡ በተጨማሪ በ youtube #subscribe በማድረግ አገለግሎቱን ይደግፉ። ‹‹ከትውልዱ ማን አስተዋለ›› ት.ኢሳ 58÷3 https://youtu.be/csxxAMGtC4I ለመቀላቀል http://t.me/ortodoxtewahedo
Mostrar más📈 Análisis del canal de Telegram ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ
El canal ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ (@ortodoxtewahedo) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 60 357 suscriptores, ocupando la posición 825 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 548 en la región Etiopía.
📊 Métricas de audiencia y dinámica
Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 60 357 suscriptores.
Según los últimos datos del 27 agosto, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -945, y en las últimas 24 horas de -17, conservando un alto alcance.
- Estado de verificación: No verificado
- Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 3.10%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 1.40% de reacciones respecto al total de suscriptores.
- Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 1 874 visualizaciones. En el primer día suele acumular 843 visualizaciones.
- Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 8.
📝 Descripción y política de contenido
El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
“ይህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ዶግማንና ቀኖናን ትውፊትን እንዲሁም አስተምሮን የጠበቁ የተለያዩ የሚያስተምሩ ነገሮች ይለቀቁበታ፡፡ በተጨማሪ በ youtube #subscribe በማድረግ አገለግሎቱን ይደግፉ።
‹‹ከትውልዱ ማን አስተዋለ››
ት.ኢሳ 58÷3
https://youtu.be/csxxAMGtC4I
ለመቀላቀል
http://t.me/ortodoxtewahedo”
Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 28 agosto, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.
Carga de datos en curso...
| Fecha | Crecimiento de Suscriptores | Menciones | Canales | |
| 28 agosto | 0 | |||
| 27 agosto | 0 | |||
| 26 agosto | 0 | |||
| 25 agosto | 0 | |||
| 24 agosto | 0 | |||
| 23 agosto | 0 | |||
| 22 agosto | 0 | |||
| 21 agosto | 0 | |||
| 20 agosto | +3 | |||
| 19 agosto | 0 | |||
| 18 agosto | 0 | |||
| 17 agosto | 0 | |||
| 16 agosto | 0 | |||
| 15 agosto | 0 | |||
| 14 agosto | 0 | |||
| 13 agosto | 0 | |||
| 12 agosto | 0 | |||
| 11 agosto | 0 | |||
| 10 agosto | 0 | |||
| 09 agosto | 0 | |||
| 08 agosto | 0 | |||
| 07 agosto | +4 | |||
| 06 agosto | +1 | |||
| 05 agosto | 0 | |||
| 04 agosto | 0 | |||
| 03 agosto | +1 | |||
| 02 agosto | 0 | |||
| 01 agosto | 0 |
| 2 | መፍትሄውን መናገር አይጠበቅብኝም! ስለሆነም ትውልዱ የሚያንቀላፋበት ዘመን እንዲያበቃ አሳስባለው:: ሀገርም ቤተክርስቲያንም ታላቅ የጥፋት ዘመን ላይ ናቸውና እንንቃ እንዘጋጅ!
ቅድስት ሀገራች ኢትዮጵያ የትናንት ቅርስ ብቻ አይደለችም፤ የነገ ትውልድም ናትና እንጠብቃት!
ድል ለኢትዮጲያ፤ ድል ለቤተክርስቲያን!
ቆሞስ አባ ጳውሊ | 1 261 |
| 3 | በአሁኑ ወቅት ሀገራችን ኢትዮጵያ በታሪኳ አይታው የማታውቀው ውስብስብ እና ጥልቅ መከራ ውስጥ ትገኛለች። ዛሬ በፊታችን የቆመው ጉዳይ የአንድ የፖለቲካ ፓርቲ ወይም የአንድ ትውልድ ብቻ ሳይሆን አጠቃላይ የቀድሞዎቹ አያቶቻችንና የእኛ የማንነት፣ የታሪክ፣ የባህል፣ የእምነት፣ የቀጣዩም የትውልድ ቅርስና የሀገር የወደፊት አቅጣጫ ጉዳይ ነው። በየዕለቱ በሚመጡልን ጊዜያዊ አጀንዳዎች ብቻ ተጠምደን ከእጃችን በቀስታ የሚወጡትን ትልልቅ ነገሮች እንዳንረሳ ኢትዮጵያ ነገ እንዴት ያለች ሀገር ትሆናለች? ብለን ራሳችንን ልንጠይቅ ይገባል። በቅርቡ መንግሥት ለጥፋት ዓላማ ያዘጋጃቸው በተሰብሳቢዎች በሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ውይይቶች ውስጥ የብሔራዊ ምልክቶች፣ ቋንቋ፣ የዘመን አቆጣጠር እና የታሪክ ትርክቶች ሆነው የተነሱ መሆናቸው ይታወቃል። ከእነዚህም መካከል ዓመተ ምሕረት የሚለው ይወገድ የሚሉ ሐሳቦች መቅረባቸው ታሪካዊና ባህላዊ መሰረታችንን ለመሸርሸር የሚደረጉ ጥረቶች እንደሆኑ መታወቅ አለበት። ኮሚሽኑ እነዚህ የውይይት ሐሳቦች የመጨረሻ ውሳኔዎች እንዳልሆኑ እና ሂደቱ ምክረ ሐሳብ ለማቅረብ እንደሆነ ቢገልጽም የተነሳው ሐሳብ ከሀገር ማንነት ጋር ሲያያዝ ሕዝቡ በንቃት መከታተል ያለበት ጉዳይ ነው። መንግሥት ይህንን ጉዳይ እንዲነሳና አጀንዳ እንዲሆን ካደረገ በኋላ ዝም የማለት ማታለል ቢያደርግም በተግባር እየቀየሩት ነው:: አጠቃላይ ከመንግሥት የሚወጡ የጥፋት አጀንዳዎች ህዝብን በማያስነቃ መልኩ ተግባራዊ እያደረጉት ነው:: በበርካታ የአድስ አበባና የኦሮምያ ክልል በአውሮፓዊያን አቆጣጠር መቁጠር ከተጀመረ ቆይቷል:: በሚዲያ እንኳን የብልጽግና አክቲቪስቶች በሙሉ መልእክት ሲያስተላልፉ የሚጠቀሙት የአውሮፓዊያንን ዘመን አቆጣጠር ነው:: ዓመተ ምሕረት የሚለው አጠራር ከክርስቲያናዊ የታሪክ አተረጓጎም፣ ከግዕዝ ፊደል እና ከኢትዮጵያ ረጅም የጽሑፍ ታሪክ ጋር የተያያዘ በመሆኑ ይህ ቃል ሲነሳ ሕዝቡ በቀላሉ እንዳያልፈውና ለምን? ብሎ እንዲጠይቅ አሳስባለሁ:: ዘመኑን ወደ ዓመተ ፍዳ መመለስ ይቻላልን? ብልጽግና ህዝብን በጨለማ ውስጥ ስላኖረው ዘመኑ የምሕረት አይደለም ብሎ አስቦ ይሆን? ምክንያቱን በደንብ ይገባናል! ኢትዮጵያን ማን እያፈረሳት ለምንስ እንደሆነ ግልጽ ነው! በአሁኑ ሰዓት ጦርነቱ ሁሉም የጥፋት በትር ከድያብሎስ እንደራሴዎች ጋር ነው:: ይህን ያልነቃበት ካለ ተሳስቷል:: እኔንና መሰል አባቶችን ምናልባት የፈለጋችሁትን ቃል መሳደብ ትችላላችሁ:: እኔ ሁሌም የምጮኸው ትውልድ እንዲነቃ ነው:: ደግሞ ነቃፊዎቹ የእኛው አካላት መሆናቸው ልብን ይሰብራል! ለነገሩ ከአገዛዙ ጋር ሆነው ሀገርን እያፈረሱ ሃይማኖትን እያስደፈሩ ያሉት አንገታቸው ላይ መስቀል ያደረጉ አይደሉምን? እውነት እነርሱ ያደረጉት መስቀል ትክክለኛው ሳይሆን በጌታችን በአምላካችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በግራ በኩል የተሰቀለውን የወንበደውን መስቀል ነው አንገታቸው ያሰሩት ብል ስህተት አይሆንብኝም!
ይህ አሁን የሚታየው ሀገራዊ ውድቀትና ግጭት ዋነኛ ምክንያት የኢትዮጵያ ህልውና መሰረት የሆነችውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን እና ታሪካዊ እሴቶቿን ከመጥላት የሚመነጭ እንደሆነ ግልጽ ነው:: ሀገሪቱ የተገነባችው በዚህች ጥንታዊት ቤተክርስቲያን መሰረትነት ላይ በመሆኑ የሀገሪቱን ታሪክ እና ባህል ለመቀየር የሚፈልጉ አካላት ቤተክርስቲያኗንና መዋቅሯን ማዳከም እንደ ዋና መንገድ ይወስዱታል፤ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል የሚካሄዱት ጦርነቶች እና በየቦታው የሚታዩት ውድመቶችም የፖለቲካ መልክ ይሰጣቸው እንጂ ከሀገሪቱ ማንነት መሸርሸር ጋር የተያያዙ ናቸው:: በታሪክ አጋጣሚ የውጭ ኃይሎች በቅኝ ግዛት ያላሳኩትን ዓላማ አሁን ከራሳችን ማህበረሰብ የበቀሉ አካላትንና የውስጥ ችግሮችን በመጠቀም የሀገሪቱን ህልውና የሚፈታተኑ ተግባራት እያከናወኑ ነው:: በሌላ በኩል በሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ውይይቶች ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እና የሀገሪቱን ታሪካዊ እሴቶች የሚወክሉ አካላት እውነተኛ ውክልና አልነበራቸውም የሚል ትችት ስናቀርብ እንደነበር አይዘነጋም። በወቅቱ ያነሳነው ተቃውሞ በጣም ትክክል የመሆናችን ማሳያው ይኸው እንደዚህ የጥፋት አጀንዳዎች ሲፈጸሙ ለጥፋት ተግባር በር ሲከፈት ከቤተክርስቲያን በኩል መከላከል አልተደረገም:: የቤተክርስቲያን ተወካይ ተብለው የቀረቡት የመንግሥት ካድሬዎች ነበሩ! በሂደቱ የተሳተፉት አካላት የቤተክርስቲያኗን እውነተኛ ድምፅ እና የህዝቡን ታሪካዊ ስጋት አያንጸባርቁም፤ ይልቁንም የሚወሰኑት ውሳኔዎች ሀገራዊ መግባባትን ከመፍጠር ይልቅ ቅድስት ኢትዮጵያንና ታሪካዊ ቅርሶቿን የሚጻረሩ ናቸው:: ህዝቡ በተለያዩ ግጭቶችና የኢኮኖሚ ፈተናዎች ተከቦ ባለበት ወቅት በድብቅ የሚከናወኑ የህግና የባህል ለውጦች የሀገሪቱን ዘላቂ ህልውና የባሰ ስለሚያናጉት ቀጣዩ የኢትዮጵያ መከራ ከባድ ነው የሚሆነው::
ውድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆችና ኢትዮጵያን የምትወዱ ሁላችሁም ኢትዮጵያውያን ሆይ እነዚህን ታሪካዊ ማንነታችንን መጠበቅ ማለት ሌሎችን መጥላት ወይም ሌላ ሃይማኖትንና ባህልን መናቅ አይደለም። ራስን ማክበር ሌላውን መጥላት አይደለም፤ ኢትዮጵያዊ ማንነታችንን ማስጠበቅ የሌሎችን መብት ማስከበርን አይከለክልም። የምንፈልገው አንድን ማንነት በሌላው ላይ ማስገደድ ሳይሆን የተለያዩ ማንነቶች በአንድ ሀገር ውስጥ በክብር የሚኖሩበትን የጋራ ሀገራዊ ማዕቀፍ መገንባት ነው። ብልጽግና ማለት የትናንትን ሁሉ መደምሰስ እንዲሁም ዘመናዊነት ማለት ማንነትን መተው ዲሞክራሲ ማለት ታሪክን ማጥፋት አይደለም። በዚህ ዘመን ትልቁ አደጋ ሕዝቡ በየቀኑ በሚመጡ አዳዲስ ዜናዎች በጦርነትና በማኅበራዊ ሚዲያ ክርክር ተጠምዶ ለረጅም ጊዜ የሚቆዩ ሀገራዊ ጉዳዮችን እንዳይ መሆኑ ነው። ዛሬ አንድ አጀንዳ ይመጣል፤ ነገ ሌላ አጀንዳ ይመጣል፤ እኛም በየአጀንዳው «ሆ» እያልን እንከተላለን። ነገር ግን በዚህ መካከል በስውር የሀገር ምንነት እየጠፋ ነው:: ሁሉን በእኛ ማንቀላፋት ልክ አንመዝን ጠላት ተግቶ እየሰራ ነውና:: ስለዚህ እንንቃ! ንቃት ማለት ጥላቻ ወይም ጦርነት መፈለግ ብቻ አይደለም፤ ንቃት ማለት ጥያቄ መጠየቅ፣ ማስረጃ መፈለግ፣ የመንግሥትን ውሳኔ መመርመር፣ የውጭ ተጽዕኖ ካለ መጠየቅ እና የራሳችንንም ስህተትና አካሄድ መመርመር ነው። አስፈላጊ በሆነ ጊዜ ደግሞ እንደ አባቶቻችን ክንዳችንንም ማበርታት ነው፤ ምን ለማለት እንዳሰብኩ ግልጽ ይሆንላችኋል ብዬ አምናለሁ:: አባቶች ጠብቀው ያቆዩዋትን ሀገር፣ ባህል፣ ታሪክ እና ሃይማኖታዊ እሴቶች ከፍጹም ውድቀት ለማዳን ትውልዱ ከእንቅልፉ ሊነቃ ይገባል። የቀድሞ ትውልዶች ያስረከቡንን ሀገር እኛ በተገቢው መልኩ ተጠቅመን ለሚቀጥለው ትውልድ የማስረከብ ኃላፊነት አለብን። ኢትዮጵያን ለማዳን የምንፈልገው በሕግ፣ በሰላም፣ በእውነት፣ በተጠያቂነትና በዜጎች ንቁ ተሳትፎ ነው። አምባገነናዊነትን መቃወም ማለት ህዝብን በህዝብ ላይ ለጥላቻ አመፅን መጥራት አይደለም፤ ሕጋዊና፣ፍትሃዊና ዴሞክራሲያዊ መንገዶችን በመጠቀም ሥልጣን ከሕዝብ በላይ እንዳይሆን መጠየቅ ነው። በፍትሃዊነት የአምባገንኖችን ተግባር በሚመጣጠን መልኩ እንከላከላለን! በዚህ ጊዜ የሚደረገው ትግል ሁሉ ፍትሃዊ ሲሆን ከፈጣሪ ዘንድም የማያስጠይቀን ነው:: ‹‹እግዚአብሔር የእውነት ዳኛ ነው፤ ኃይለኛም ታጋሽም ነው፡፡›› መዝ.፯፥፲፩ እንዲል! ብልጽግና ስልጣኑን ሀገርን ለማፍረስ እየተጠቀመበት እንደሆነ ሁሉም ስለሚያውቀው | 1 112 |
| 4 | Sin texto... | 1 515 |
| 5 | #ጥቅስ
እንደ ሥጋ ፈቃድ የሚኖሩ የሥጋን ነገር ያስባሉና፥ እንደ መንፈስ ፈቃድ የሚኖሩ ግን የመንፈስን ነገር ያስባሉ።
ስለ ሥጋ ማሰብ ሞት ነውና፥ ስለ መንፈስ ማሰብ ግን ሕይወትና ሰላም ነው።
ሮሜ 8:5-6
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/
#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
#ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedo
#ግሩኙን ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedoo
#ለሃሳብ አስተያየት
@Orthodox_tewahedo_Bot | 1 445 |
| 6 | #ብሂለ አበው
"በዕብራይስጥ ማርይም የተባልሽ የተመረጥሽ እመቤቴ ድንግል ማርይም ሆይ ፍጡራንን ሁሉ ከሚጎዳ ደዌና መከራ እድኝኝ"
♦️አባ ጊዮርጊስ
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/
#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
#ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedo
#ግሩኙን ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedoo
#ለሃሳብ አስተያየት
@Orthodox_tewahedo_Bot | 1 436 |
| 7 | Sin texto... | 3 209 |
| 8 | በእምነት ከመያይመስሉን ጋር ማድረግ የሌለብን ነገሮች። | 2 886 |
| 9 | Sin texto... | 2 541 |
| 10 | Sin texto... | 2 469 |
| 11 | Sin texto... | 1 883 |
| 12 | + በድካም: አብዝቼ በመገረፍ: አብዝቼ በመታሠር: አትርፌ በመሞት ብዙ ጊዜ ሆንሁ:: በድካምና በጥረት: ብዙ ጊዜም እንቅልፍ በማጣት: በራብና በጥም: ብዙ ጊዜም በመጦም: በብርድና በራቁትነት ነበርሁ. . . የቀረውን ነገር ሳልቆጥር ዕለት ዕለት የሚከብድብኝ የአብያተ ክርስቲያናት ሁሉ አሳብ ነው::
+ (2ቆሮ 11:23)
< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >.
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/
#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
#ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedo
#ግሩኙን ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedoo
#ለሃሳብ አስተያየት
@Orthodox_tewahedo_Bot | 2 082 |
| 13 | 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
#እንኳን_አደረሳችሁ_አደረሰን
ሰላም ለፍልሰተ ሥጋኪ ደባትረ ብርሃን ኀበ ተተክሉ ለገነተ ፅባህ በማዕከሉ ውድስት አንቲ ወስብሕት በአፈ ኲሉ እምነ ፃድቃን ዘታህቱ ወእምትጉሃን ዘላእሉ ማርያም ለኪ ስብሐተ አደሉ፡፡
👉ትርጉም
እመቤቴ ማርያም ሆይ በምሥራቃዊ ተክለ ገነት መካከል የብርሃን ድንኳኖች ወደ ተተከሉት ለዐረገ ሥጋሽ ስላምታ ይገባዋል፡፡
👉ድንግል ሆይ በሁሉ አንደበት መመስገን የተገባሽ ስለሆነ በሰማይ ካሉ መላእክትና በምድር ከሚኖሩ ደቂቀ አዳም ሁል ጊዜ ምስጋና የቀርብልሻል፡፡
✍መልክአ ማርያም
ለመቀላቀል👉 @ortodoxtewahedo
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/
#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
#ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedo
#ለሃሳብ አስተያየት
@ortodoxtewahedoo. | 2 576 |
| 14 | 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
#መዝሙር
#ማርያም_አርጋለች
ማርያም አርጋለች ወደ ገነት(፪)
የሰማይ መላእክት እያረጋጒዋት
እርሷም እንደ ልጇ ተነስታለች
የአባቷን ዳዊት ትንቢት ልትፈፅም
ወርቁን ተጎናፅፋ በቀኙ ልትቆም
ወደ አምላክ ማደሪያ ወደ ሰማያት
አረገለች በእልልታ ድንግል የእኛ እናት
አርጋለች ማርያም ተነስታለች
አዝ
ሰማያት ይከፈት ደመናም ይዘርጋ
ዝምታም አይኖርም እመ አምላክ አርጋ
አንደበት ይከፈት ማርያምን ያመስግን
ከዘላለም ጥፋት በምልጃዋ እንድንድን
አርጋለች ማርያም ተነስታለች
አዝ
የአምላክ ማደሪያ ቅዱስ ስጋሽ
አምላክን ያቀፉት እነዚያ እጆችሽ
ሙስና መቃብር ይዞ አላስቀራቸው
ተነስተዋል በክብር በእምነት አየናቸው
አርጋለች ማርያም ተነስታለች
አዝ
ሐዋርያት አበው እንኩዋን ደስ አላችሁ
በክብር አረገች ማርያም ሞገሳችሁ
ወደ ዓለምም ውጡ ሰበኑዋን ይዛችሁ
የድንግል እርገቷን ንገሩ ተግታችሁ
አርጋለች ማርያም ተነስታለች
http://t.me/ortodoxtewahedo
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/
#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
#ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedo
#ግሩኙን ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedoo
#ለሃሳብ አስተያየት
@Orthodox_tewahedo_Bot | 2 035 |
| 15 | ሃን ፍቅር:
ከጣዕሟ: ከረድኤቷ ያድለን:: የወዳጆቿን (ጊጋርና
ጊዮርጊስን) በረከትም ያብዛልን::
=>ነሐሴ 16 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅድስት ድንግል እግዝእትነ ማርያም (ፍልሠቷ:
ትንሳኤዋና ዕርገቷ)
2.ቅዱሳን ሐዋርያት
3.ቅዱስ ጊዮርጊስ ሊቀ ሰማዕታት (ፍልሠቱ)
4.ቅዱስ ጊጋር ሶርያዊ (ሰማዕት)
=>ወርኀዊ በዓላት
1.ኪዳነ ምሕረት (የሰባቱ ኪዳናት ማሕተም)
2.ቅድስት ኤልሳቤጥ (የመጥምቁ ዮሐንስ እናት)
3.ቅዱስ ገብረ ማርያም ጻድቅ ንጉሠ ኢትዮዽያ (የቅ/
ላሊበላ ወንድም)
4.ቅዱስ አኖሬዎስ ንጉሥ ጻድቅ
5.አባ አቡናፍር ገዳማዊ
6.አባ ዳንኤል ጻድቅ
7.ቅዱስ አባ ዮሐንስ ጻድቅ (ወንጌሉ ዘወርቅ)
=>+"+ ወደ ማደሪያዎቹ እንገባለን::
እግሮቹ በሚቆሙበት ሥፍራ እንሰግዳለን::
አቤቱ ወደ ዕረፍትህ ተነስ::
አንተና #የመቅደስህ_ታቦት::
ካህናቶችህ ጽድቅን ይልበሱ::
ቅዱሳንህም ደስ ይበላቸው::
ስለ ባሪያህ ስለ #ዳዊት . . ." (መዝ. 131:7)
=>+"+ ✝🌻ወዳጄ ሆይ! ተነሺ::
ውበቴ ሆይ! ነዪ::
በዓለት: በንቃቃትና በገደል መሸሸጊያ ያለሽ ርግብ ሆይ!
ቃልሽ መልካም: ውበትሽም ያማረ ነውና: መልክሽን አሳዪኝ::
ድምጽሽንም አሰሚኝ:: +"+ (መኃ. 2:13)✝🌻
<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>
📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/
#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
#ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedo
#ግሩኙን ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedoo
#ለሃሳብ አስተያየት
@Orthodox_tewahedo_Bot | 1 345 |
| 16 | ✞✞✞✝🌻 በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞✞✞✝🌻
❖ ነሐሴ ፲፮ ❖
✞✞✞ እንኩዋን ለእመቤታችን
#ቅድስት_ድንግል_ማርያም ዓመታዊ የትንሳኤና የዕርገት በዓል በሰላም አደረሳችሁ ✞✞✞
+"✝🌻+ #ዕርገተ_ድንግል_ማርያም +"+✝🌻
=>ይሕች ዕለት እጅጉን ታላቅና ክብርት ናት:: ምክንያቱም
የድንግል ማርያም ሥጋዋ ተነስቶ ዐርጐባታልና:: ድንግል
እመቤታችን ተነሳች: ዐረገች ስንል እንደ እንግዳ ደርሶ:
እንደ ውሃ ፈሶ: ወይም በአጋጣሚ የተደረገ አይደለም::
ጥንቱን በአምላክ ልቡና ታስቦ: ሁዋላም ትንቢት
ተነግሮለት ነው::
¤ታሪኩ: ነገሩ: ምሥጢሩስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ቅድመ ዓለም
በአምላክ ልቡና ታስባ ትኖር ነበር:: ከነገር ሁሉ በፊት
#እግዚአብሔር እናቱን ያውቃት ነበር::
¤ዓለም ተፈጥሮ: አዳምና ሔዋን ስተው: መርገመ ሥጋና
መርገመ ነፍስ አግኝቷቸው: በኃዘን ንስሃ ቢገቡ
"እትወለድ እም ወለተ ወለትከ - ከ5 ቀን ተኩል (5500
ዘመናት) በሁዋላ ካንተ ባሕርይ ከምትገኝ #ንጽሕት_ዘር
ተወልጄ አድንሃለሁ" ብሎ ተስፋ ድኅነት ሰጠው::
¤ከአዳም አንስቶ ለ5500 ዓመታት አበው: ነቢያትና
ካህናት ስለ ድንግል ማርያም ብዙ ሐረገ ትንቢቶችን
ተናገሩ:: መዳኛቸውን ሱባኤ ቆጠሩላት:: ምሳሌም
መሰሉላት:: ከሩቅ ዘመን ሁነውም ሊያገኟት እየተመኙ
እጅ ነሷት::
"እምርሑቅሰ ርእይዋ: ወተአምኅዋ" እንዲል::
+"+ የድንግል ማርያም ሐረገ ትውልድ +"+
*ከአዳም በሴት
*ከያሬድ በሔኖክ
*ከኖኅ በሴም
*ከአብርሃም በይስሐቅ
*ከያዕቆብ በይሁዳና በሌዊ
*ከይሁዳ በእሴይ: በዳዊት: በሰሎሞንና በሕዝቅያስ
ወርዳ ከኢያቄም ትደርሳለች::
¤ከሌዊ ደግሞ #በአሮን: #አልዓዛር: #ፊንሐስ:
#ቴክታና_በጥሪቃ አድርጋ ከሐና ትደርሳለች::
¤አባታችን #አዳም ከገነት በወጣ በ5,485 ዓመት
#ወላዲተ_አምላክ ንጽሕና ሳይጐድልባት: ኃጢአት
ሳያገኛት: ጥንተ አብሶ ሳይደርስባት ከደጋጉ
#ኢያቄም_ወሐና ትወለዳለች:: (ኢሳ. 1:9, መኃ. 4:7)
"ወኢረኩሰት በምንትኒ እምዘፈጠራ" እንዳለ::
(#ቅዱስ_ቴዎዶጦስ_ዘዕንቆራ)
¤ከዚያም ከእናት ከአባቷ ቤት ለ3 ዓመታት ቆይታ ወደ
#ቤተ_መቅደስ ትገባለች:: በቤተ መቅደስም ለ12
ዓመታት ፈጣሪዋን እግዚአብሔርን እያመሰገነችና
እያገለገለች: እርሷን ደግሞ #መላእክተ_ብርሃን
እያገለገሏት: ሕብስት ሰማያዊ: ጽዋዕ ሰማያዊ
እየመገቧት ኑራለች:: 15 ዓመት በሞላት ጊዜ ጻድቅ
#አረጋዊ_ዮሴፍ ያገለግላት ዘንድ ወደ ቤቱ ወሰዳት::
¤በዚያም መልአከ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ዜና
ድኅነትን ነግሯት አካላዊ ቃልን በማሕጸንዋ ጸነሰችው::
ነደ እሳትን ተሸከመችው: ቻለችው:: "ጾርኪ ዘኢይትጸወር:
ወአግመርኪ ዘኢይትገመር" እንዳለ::
(#ሊቁ_ቅዱስ_ኤፍሬም #ለብሐዊ)
¤ወልደ እግዚአብሔርን ለ9 ወራት ከ5 ቀናት ጸንሳ:
እንበለ ተፈትሆ (በድንግልና) ወለደችው:: (ኢሳ. 7:14)
"#ኢየሱስ" ብላ ስም አውጥታለት በናዝሬት ገሊላ ለ2
ዓመታት ቆዩ::
¤አርዌ ሔሮድስ "እገድላለሁ" ብሎ በተሳበት ወቅትም
ልጇን አዝላ በረሃብ እና በጥም: በላበትና በድካም:
በዕንባና በኃዘን ለ3 ዓመታት ከ6 ወራት ከገሊላ እስከ
#ኢትዮዽያ ተሰዳለች:: ልጇ ጌታችን 5 ዓመት ከ6 ወር
ሲሆነው: ለርሷ ለድንግል ደግሞ 21 ዓመት ከ3 ወር
ሲሆናት ወደ ናዝሬት ተመለሱ::
¤በናዝሬትም ለ24 ዓመታት ከ6 ወራት ልጇን ክርስቶስን
እያሳደገች: ነዳያንን እያሰበች ኑራለች::
እርሷ 45 ዓመት: ልጇ 30 ዓመት ሲሆናቸው ጌታችን
ተጠምቆ በጉባኤ ትምሕርት: ተአምራት ጀመረ:: ለ3
ዓመታት ከ3 ወራትም ከዋለበት እየዋለች: ካደረበትም
እያደረች ትምሕርቱን ሰማች::
¤የማዳን ቀኑ ደርሶ ልጇ ክርስቶስ ሲሰቀልም
የመጨረሻውን ፍጹም ሐዘን አስተናገደች:: አንጀቷ በኃዘን
ተቃጠለ:: በነፍሷም ሰይፍ አለፈ:: (ሉቃ. 2:35) ጌታ
በተነሳ ጊዜም ከፍጥረት ሁሉ ቀድማ ትንሳኤውን አየች::
ለ40 ቀናትም ሳትለይ ከልጇ ጋር ቆየች::
¤ከልጇ #ዕርገት በሁዋላ #በጽርሐ_ጽዮን ሐዋርያትን
ሰብስባ ለጸጋ መንፈስ ቅዱስ አበቃች:: በጽርሐ ጽዮን
ከአደራ ልጇ ከቅዱስ ዮሐንስ ጋር ለ15 ዓመታት ኖረች::
በእነዚህ ዓመታት ሥራ ሳትፈታ ስለ ኃጥአን ስትማልድ:
ቃል ኪዳንን ከልጇ ስትቀበል: ሐዋርያትን ስታጽናና:
ምሥጢርም ስትገልጽላቸው ኑራለች::
¤ዕድሜዋ 64 በደረሰ ጊዜ ጥር 21 ቀን #መድኃኒታችን
አእላፍ ቅዱሳንን አስከትሎ መጣ:: ኢየሩሳሌምን
ጨነቃት:: አካባቢውም በፈውስ ተሞላ:: በዓለም ላይም
በጐ መዓዛ ወረደ:: እመ ብርሃን ለፍጡር ከዚያ በፊት
ባልተደረገ: ለዘለዓለምም ለማንም በማይደረግ ሞገስ:
ክብርና ተአምራት ዐረፈች:: ሞቷ ብዙዎችን አስደንቁአል::
"ሞትሰ ለመዋቲ ይደሉ:
ሞታ ለማርያም የአጽብ ለኩሉ" እንዲል::
¤ከዚህ በሁዋላ መላእክት እየዘመሩ: ሐዋርያቱም
እያለቀሱ ወደ ጌቴሴማኒ: በአጐበር ሥጋዋን ጋርደው
ወሰዱ:: ይሕንን ሊቃውንት:-
"ሐራ ሰማይ ብዙኃን እለ አልቦሙ ሐሳበ:
እንዘ ይዜምሩ ቅድሜኪ ወመንገለ ድኅሬኪ ካዕበ:
ማርያም ሞትኪ ይመስል ከብካበ" ሲሉ ይገልጡታል::
¤በወቅቱ ግን አይሁድ በክፋት ሥጋዋን እናቃጥል ስላሉ
#ቅዱስ_ገብርኤል (ጠባቂ መልአክ ነው) እነርሱን ቀጥቶ
እርሷን ከቅዱስ ዮሐንስ ጋር ወስዶ በዕጸ ሕይወት ሥር
አኑሯታል::
በዚያም #መላእክት እያመሰገኗት ለ205 ቀናት
ቆይታለች::
¤#ቅዱስ_ዮሐንስ መጥቶ ለሐዋርያቱ ክብረ ድንግልን
ቢነግራቸው በጐ ቅንአት ቀንተው በነሐሴ 1 ሱባኤ
ጀመሩ:: 2ኛው ሱባኤ ሲጠናቀቅም ጌታ የድንግል
ማርያምን #ንጹሕ_ሥጋ ሰጣቸው:: እየዘመሩም
#በጌሴማኒ ቀብረዋታል::
¤በ3ኛው ቀን (ነሐሴ 16) እንደ ልጇ ባለ #ትንሳኤ
ተነስታ ዐርጋለች:: ትንሳኤዋንና ዕርገቷንም ደጉ ሐዋርያ
#ቅዱስ_ቶማስ አይቶ: መግነዟን ተቀብሏል:: ሐዋርያቱም
መግነዟን ለበረከት ተካፍለው: እንደ ገና በዓመቱ ነሐሴ
1 ቀን ሱባኤ ገቡ::
¤ለ2 ሳምንታት ቆይተው: በዚህች ቀንም ሁሉንም ወደ
ሰማይ አወጣቸው:: በፍጡር አንደበት ተከናውኖ
የማይነገር ተድላ: ደስታና ምሥጢርንም አዩ:: ጌታ ራሱ
ቀድሶ ሁሉንም አቆረባቸው:: የበዓሉን ቃል ኪዳን
ሰምተው: ከድንግል ተባርከው ወደ #ደብረ_ዘይት
ተመልሰዋል::
=>ጽንዕት በድንግልና: ሥርጉት በቅድስና #እመቤታችን:
ጸጋውን ክብሩን እንዳይነሳን ለምኚልን:: አእምሮውን:
ለብዎውን: ጥበቡን በልቡናችን ሳይብን አሳድሪብን::
+"+✝🌻 #ቅዱስ_ጊጋር_ሶርያዊ +"+✝🌻
=>ይሕ ቅዱስ በመጀመሪያው መቶ ክ/ዘመን የሶርያ
መስፍን የነበረ ሲሆን #ክርስቶስ በተወለደ ጊዜ
ሰምቷል:: እመ ብርሃን ለስደት ስትወጣ በመጀመሪያ
የሔደችው ወደ #ሊባኖስ ተራሮች ነው::
#መስፍኑ_ጊጋር ነበርና እርሱም የአምላክ እናትነቷን
አምኖ አክብሮ አስተናግዷታል::
+ሔሮድስም ይሕንን ሲሰማ ጦር አስከትቶ ወደ ጊጋር
ሔደ:: መስፍኑ ጊጋር ሔሮድስን እንደማይችለው ሲረዳ
ድንግል ማርያምን ወደ #ግብጽ ሸሽጐ አሸሻት::
ሔሮድስንም ፊት ለፊት ተገናኘው:: ከአቅሙ በላይ
ስለነበረም በወታደሮች ተማርኮ ወደ ሔሮድስ ቀረበ::
+እመቤታችንንና ልጇን "አምጣ" ቢለው "አልናገርም"
አለው:: በዚህ ምክንያት አካሉን ከብዙ ቆራርጦ ገድሎታል::
በቤተ ክርስቲያን ታሪክም #ስለ_እመ_አምላክ_ፍቅር
የተሰዋ የመጀመሪያው ሰው ተብሎ ይታወቃል:: ጌታም
ስለ ሃይማኖቱ: ፍቅሩና ሰማዕትነቱ 3 አክሊላትን
ሰጥቶታል::
=>አምላከ ቅዱሳን ከድንግል እመ ብር | 1 091 |
| 17 | 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
#መዝሙር
#ማርያም_አርጋለች
ማርያም አርጋለች ወደ ገነት(፪)
የሰማይ መላእክት እያረጋጒዋት
እርሷም እንደ ልጇ ተነስታለች
የአባቷን ዳዊት ትንቢት ልትፈፅም
ወርቁን ተጎናፅፋ በቀኙ ልትቆም
ወደ አምላክ ማደሪያ ወደ ሰማያት
አረገለች በእልልታ ድንግል የእኛ እናት
አርጋለች ማርያም ተነስታለች
አዝ
ሰማያት ይከፈት ደመናም ይዘርጋ
ዝምታም አይኖርም እመ አምላክ አርጋ
አንደበት ይከፈት ማርያምን ያመስግን
ከዘላለም ጥፋት በምልጃዋ እንድንድን
አርጋለች ማርያም ተነስታለች
አዝ
የአምላክ ማደሪያ ቅዱስ ስጋሽ
አምላክን ያቀፉት እነዚያ እጆችሽ
ሙስና መቃብር ይዞ አላስቀራቸው
ተነስተዋል በክብር በእምነት አየናቸው
አርጋለች ማርያም ተነስታለች
አዝ
ሐዋርያት አበው እንኩዋን ደስ አላችሁ
በክብር አረገች ማርያም ሞገሳችሁ
ወደ ዓለምም ውጡ ሰበኑዋን ይዛችሁ
የድንግል እርገቷን ንገሩ ተግታችሁ
አርጋለች ማርያም ተነስታለች
http://t.me/ortodoxtewahedo
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/
#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
#ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedo
#ግሩኙን ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedoo
#ለሃሳብ አስተያየት
@Orthodox_tewahedo_Bot | 859 |
| 18 | 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🔔 ነሐሴ 15 🔔
በዕለቱ ቅዳሴ ሰዓት የሚነበቡ መልእክታት፣ ወንጌልና ምሰባክ
👉ዲያቆን
📖1ኛ ቆሮ 12፥18....
👉ንፍቅ ዲያቆን
📖ይሁዳ 1፥17....
👉ንፍቅ ካህን
📖ግብረ ሐዋርያት 1፥12-15
👉ምስባክ
📖መዝ 18፥4-5
ውስተ ኩሉ ምድር ወጽአ ነገሮሙ
ወእስከ አጽናፈ ዓለም በጽሐ ነቢቦሙ
ወውስተ ፀሐይ ሤመ ጽላሎቶ
👉ትርጉም
ድምፃቸው ወደ ምድር ኹሉ
ቃላቸውም እስከ ዓለም ዳርቻ ወጣ
በነርሱ ውስጥ የፀሐይ ድንኳን አደረገ
📖ወንጌል
ማቴ 10፥1-15
📣ቅዳሴ
ዘሐዋርያት
🔰 @ortodoxtewahedo
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/
#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
#ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedo
#ግሩኙን ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedoo
#ለሃሳብ አስተያየት
@Orthodox_tewahedo_Bot | 1 034 |
| 19 | በእለተ ቀዳሚት የሚነበብ የሚተረጎም የሚጸለይ የእመቤታችን ምስጋና በትርጉም
< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >
#መልካም ቀን
#ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ
ግሩፕ ይጋብዙ
ለመቀላቀል 👉
@ortodoxtewahedo | 932 |
| 20 | 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🔔 ነሐሴ 14 🔔
በዕለቱ ቅዳሴ ሰዓት የሚነበቡ መልዕክታት፣ ወንጌልና ምስባክ
👉ዲያቆን
📖1ኛ ቆሮ 1÷10-19
👉ንፍቅ ዲያቆን
📖ያዕ 1÷12-22
👉ንፍቅ ካህን
📖ግብረ ሐዋርያት 1÷30-34
👉ምስባክ
📖መዝ 43፥4-6
ዘአዘዝከ መድኀኒቶ ለያዕቆብ
ብከ ንወግኦሙ ለኩሎሙ ፀርነ
ወበስምከ ናኀስሮሙ ለእለ ቆሙ ላዕሌነ
👉ትርጉም
ለያዕቆብ መድኀኒትን እዘዝ
ባንተ ጠላቶቻችንን እንወጋቸዋለን
በስምክም በላያችን የቆሙትን እናዋርዳቸዋለን
📖ወንጌል
ማቴ 17÷14-24
📣ቅዳሴ
ዘእግዝእትነ
🔰 @ortodoxtewahedo
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/
#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
#ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedo
#ግሩኙን ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedoo
#ለሃሳብ አስተያየት
@Orthodox_tewahedo_Bot | 1 291 |
