en
Feedback
ETHIO-MEREJA®

ETHIO-MEREJA®

Open in Telegram

News & Media Channel® Addisababa, Ethiopia🇪🇹 ውድ የኢትዮ መረጃ ቤተሰቦች ከዚህ የቴሌግራም ቻናል ውጪ ሌላ መረጃ የምናቀርብበት ምንም አይነት የዩቲዩብ፣ የፌስቡክ እና የቴሌግራም ገፆች እንደሌለን ለማሳወቅ እንወዳለን፣ ስለሆነም በተመሳሳይ ስም በተከፈቱ ገፆች እንዳይሸወዱ ጥንቃቄ እንድታደርጉ እናሳስባለን። ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት 👉 @ethio_merejabot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ETHIO-MEREJA®

Channel ETHIO-MEREJA® (@ethio_mereja) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 99 321 subscribers, ranking 2 555 in the News & Media category and 326 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 99 321 subscribers.

According to the latest data from 03 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -1 254 over the last 30 days and by -27 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 17.45%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.56% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 17 343 views. Within the first day, a publication typically gains 8 501 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 42.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
News & Media Channel® Addisababa, Ethiopia🇪🇹 ውድ የኢትዮ መረጃ ቤተሰቦች ከዚህ የቴሌግራም ቻናል ውጪ ሌላ መረጃ የምናቀርብበት ምንም አይነት የዩቲዩብ፣ የፌስቡክ እና የቴሌግራም ገፆች እንደሌለን ለማሳወቅ እንወዳለን፣ ስለሆነም በተመሳሳይ ስም በተከፈቱ ገፆች እንዳይሸወዱ ጥንቃቄ እንድታደርጉ እናሳስባለን። ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት 👉 @ethio_mere...

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 04 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the News & Media category.

99 321
Subscribers
-2724 hours
-2857 days
-1 25430 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+3
in 2 channels
August '26
+27
in 3 channels
Get PRO
July '26
+6
in 4 channels
Get PRO
June '26
+8
in 5 channels
Get PRO
May '260
in 2 channels
Get PRO
April '26
+10
in 6 channels
Get PRO
March '26
+127
in 7 channels
Get PRO
February '26
+16
in 4 channels
Get PRO
January '26
+15
in 8 channels
Get PRO
December '25
+3
in 5 channels
Get PRO
November '25
+33
in 8 channels
Get PRO
October '25
+35
in 8 channels
Get PRO
September '25
+65
in 4 channels
Get PRO
August '25
+23
in 3 channels
Get PRO
July '25
+4
in 5 channels
Get PRO
June '25
+49
in 8 channels
Get PRO
May '25
+35
in 7 channels
Get PRO
April '25
+7
in 7 channels
Get PRO
March '25
+26
in 3 channels
Get PRO
February '25
+3
in 11 channels
Get PRO
January '25
+71
in 7 channels
Get PRO
December '24
+196
in 7 channels
Get PRO
November '24
+183
in 10 channels
Get PRO
October '24
+464
in 9 channels
Get PRO
September '24
+557
in 10 channels
Get PRO
August '24
+594
in 14 channels
Get PRO
July '24
+221
in 8 channels
Get PRO
June '24
+39
in 9 channels
Get PRO
May '24
+248
in 10 channels
Get PRO
April '24
+495
in 10 channels
Get PRO
March '24
+808
in 12 channels
Get PRO
February '24
+449
in 9 channels
Get PRO
January '24
+427
in 13 channels
Get PRO
December '23
+249
in 8 channels
Get PRO
November '23
+245
in 11 channels
Get PRO
October '23
+987
in 19 channels
Get PRO
September '23
+233
in 0 channels
Get PRO
August '23
+435
in 0 channels
Get PRO
July '23
+582
in 0 channels
Get PRO
June '23
+410
in 0 channels
Get PRO
May '23
+327
in 0 channels
Get PRO
April '23
+578
in 0 channels
Get PRO
March '23
+123
in 0 channels
Get PRO
February '23
+1 206
in 0 channels
Get PRO
January '23
+2 730
in 0 channels
Get PRO
December '22
+261
in 0 channels
Get PRO
November '22
+333
in 0 channels
Get PRO
October '22
+381
in 0 channels
Get PRO
September '22
+809
in 0 channels
Get PRO
August '22
+1 206
in 0 channels
Get PRO
July '22
+403
in 0 channels
Get PRO
June '22
+288
in 0 channels
Get PRO
May '22
+329
in 0 channels
Get PRO
April '22
+160
in 0 channels
Get PRO
March '22
+2 643
in 0 channels
Get PRO
February '22
+101
in 0 channels
Get PRO
January '22
+649
in 0 channels
Get PRO
December '21
+598
in 0 channels
Get PRO
November '21
+2 509
in 0 channels
Get PRO
October '21
+2 433
in 0 channels
Get PRO
September '21
+1 050
in 0 channels
Get PRO
August '21
+2 889
in 0 channels
Get PRO
July '21
+3 399
in 0 channels
Get PRO
June '21
+1 218
in 0 channels
Get PRO
May '21
+1 229
in 0 channels
Get PRO
April '21
+1 659
in 0 channels
Get PRO
March '21
+1 269
in 0 channels
Get PRO
February '21
+1 388
in 0 channels
Get PRO
January '21
+2 540
in 0 channels
Get PRO
December '20
+253 170
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
04 September0
03 September0
02 September0
01 September+3
Channel Posts
በሳምንቷ የተገኘችው የ7 ዓመቷ ሕፃን ናኒ! ነሐሴ 22 ቀን አመሻሽ ላይ በእናቷ ስልክ ወደ እኛ የተደወለው ስልክ በጭንቀት የተሞላ ነበር። “ልጃችን ከቦሌ ቡልቡላ አካባቢ እየተጫወተች ሳለ ጠፋችብን፤
+4
በሳምንቷ የተገኘችው የ7 ዓመቷ ሕፃን ናኒ! ነሐሴ 22 ቀን አመሻሽ ላይ በእናቷ ስልክ ወደ እኛ የተደወለው ስልክ በጭንቀት የተሞላ ነበር። “ልጃችን ከቦሌ ቡልቡላ አካባቢ እየተጫወተች ሳለ ጠፋችብን፤ እባካችሁን አፋልጉን!” የ7 ዓመቷ ናኒን ከምትጫወትበት ቦታ ይዛ የጠፋችው ሰው የቤታቸው ሠራተኛ መሆኗ ተረጋገጠ። እንደተገለጸው፣ ሕፃኗን በሌሊት ወደ ደብረ ማርቆስ ይዛ በመሄድ፣ ባሕር ዳርን አቋርጣ ጎንደር ከገባች በኋላ ከተባባሪዎቿ ጋር በመሆን 3 ሚሊዮን ብር ቤዛ ጠይቃለች ተብሏል። የተጨነቁት እናትና አባት የልጃቸውን ድምፅ ከሰሙ በኋላ 400,000 ብር መላካቸው ተገልጿል። በፍርሃትና በጭንቀት የተሞሉት ወላጆች ልጃቸውን በሕይወት ለማግኘት ተስፋ አልቆረጡም። በቀጣዮቹ 7 ቀናት በተካሄደ የተቀናጀ ክትትልና ኦፕሬሽን፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን፣ ኢንሳ እና ሪፐብሊካን ጋርድ በጋራ ባደረጉት ሥራ ሕፃኗ ናኒ በመጨረሻ ተገኝታለች። የቤት ሠራተኛዋም ሕፃኗን ይዛ በነበረችበት ሁኔታ መያዟ ተገልጿል። ከጠለፋው ጋር ተያይዘው 14 ተጠርጣሪዎች መያዛቸውም ታውቋል። ለተሳተፋችሁት ሁሉ ክብርና ምስጋና ቀርቧል! ሕፃኗን በሕይወት ለማስመለስ የተባበሩትን ተቋማትና የጸጥታ አካላት ማመስገን ይገባል። የናኒ አባት አቶ ሰለሞንም ለተደረገላቸው ትብብርና ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል፦

2
በክልል ንግድ ፈቃድ አዲስ አበባ ውስጥ መስራት አይቻልም ሲል ቢሮው አሳወቀ በክልል ፈቃድ አዲስ አበባ ውስጥ የሚሰሩ አስመጪዎች ንግድ ፈቃዳቸውን ወደ አዲስ አበባ ማዛዋወር አለባቸው ብሏል። የአዲስ
በክልል ንግድ ፈቃድ አዲስ አበባ ውስጥ መስራት አይቻልም ሲል ቢሮው አሳወቀ በክልል ፈቃድ አዲስ አበባ ውስጥ የሚሰሩ አስመጪዎች ንግድ ፈቃዳቸውን ወደ አዲስ አበባ ማዛዋወር አለባቸው ብሏል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በመኪና ሽያጭ ዘርፍ በሚደረጉ ህገወጥ አሰራሮች እና የታክስ ስወራዎች ላይ ጥብቅ እርምጃና ቁጥጥር እንደሚያደርግ አስታወቀ። በክልል ፈቃድ አዲስ አበባ ውስጥ የሚሰሩ አስመጪዎች ንግድ ፈቃዳቸውን ወደ አዲስ አበባ ማዛወር አለባቸው ተብሏል። ደረሰኝ መለየት የሽያጭ ማሽን ማስተካከል እና ወርሃዊና ዓመታዊ ግብር መክፈል አለባቸው ነው የተባለው። ህገወጥ ደረሰኝ መጠቀም ወይም የውጭ ሀገር ፈቃድ ብቻ ይዞ መንቀሳቀስ በህግ ያስጠይቃል። አስመጪዎችና የመኪና ማሳያ ባለቤቶች ፈቃድ ከሌላቸው ደላሎች ጋር በመተባበር ህገወጥ የሽያጭ ሰነድ ከመፈራረም እንዲቆጠቡ ተሳስቧል። ቢሮው ከዚህ አሰራር ውጭ በሚንቀሳቀሱ አስመጪዎች ፈቃድ የሌላቸው ደላሎች በኦንላይን ህገወጥ ንግድ የሚያካሂዱ ግለሰቦች እና ከተዋናዮቹ ጋር በሚተባበሩ አካላት ላይ ቢሮው ክትትልና ምርመራ በማድረግ ህጋዊ እርምጃ ይወስዳል ሲል አሳስቧል።
7 258
3
⭐️⭐️⭐️የአዲስ አመት 30% ልዪ ቅናሽ በመሀል ካሳንችስ ዘመናዊ የህይወት ዘይቤን ይቀላቀሉ! ኢንተርሌግዠሪ ሆቴል ፊትለፊት በካሬ #77ሺ ብር ብቻ 🏠 የቤት አማራጮች 🔹 1 መኝታ: 72.99 ካሬ
⭐️⭐️⭐️የአዲስ አመት 30% ልዪ ቅናሽ በመሀል ካሳንችስ ዘመናዊ የህይወት ዘይቤን  ይቀላቀሉ! ኢንተርሌግዠሪ ሆቴል ፊትለፊት በካሬ #77ሺ ብር ብቻ 🏠 የቤት አማራጮች 🔹 1 መኝታ: 72.99 ካሬ ጀምሮ 🔹 2መኝታ: 127 ካሬ ጀምሮ 🔹 3 መኝታ: 158ካሬ ጀምሮ በተጨማሪም ብስራተ ገብርኤል ላፍቶ ሞል ላይ 🏠 የቤት አማራጮች 🔹 1 መኝታ: 89.9ካሬ ጀምሮ 🔹 2 መኝታ: 105 ካሬ ጀምሮ 🔹 3 መኝታ: 173ካሬ ጀምሮ 💳 ቀላል የክፍያ አማራጭ ⭐️በ10 ዙር የግንባታ ሂደት መሰረት የሚከፈል ⭐️ያለ ምንም የዋጋ ጭማሪ ክፍያዎን ማጠናቀቅ ይችላሉ። 📈 ለኢንቨስትመንት ፍጹም አማራጭ! ​የአዲስ አበባ የንግድና የዲፕሎማሲ ማዕከል በሆነችው በካሳንችስ እና ብስራተ ገብርኤል አከባቢዎች የራስዎን አፓርታማ ባለቤት ይሁኑ። ለቤት ፈላጊዎች እና ለኢንቨስትመንት የሚሆን አውራ ምርጫ! 2% ብቻ ከጠቅላላ የቤቱ ዋጋ በመክፈል፣ ቤቱን ለ3ኛ ወገን (Resale) ማስተላለፍ ወይም መሸጥ ይችላሉ። ይህም ከፍተኛ የመዋዕለ ንዋይ እድገትና ትርፍ የሚያስገኝ እድል ነው። 🌟 የፕሮጀክቱ አሜኒቲዎች ✅ 24/7 ጥበቃ እና CCTV ✅ ዘመናዊ ሊፍት ✅ ሰፊ የመኪና ማቆሚያ ✅ ባክአፕ ጀነሬተር ✅ የውሃ ማጠራቀሚያ ✅ ዘመናዊ ጂም 🏊 የመዋኛ ገንዳ 🛝 የልጆች መጫወቻ 🌿 የአረንጓዴ መዝናኛ ቦታ ☕ ዘመናዊ Lobby & Lounge ✨ ጥራት፣ ምቾት እና ዋጋ የሚገናኙበት ምርጥ የመኖሪያ ፕሮጀክት! 📞: 0911356543
6 965
4
#MoE የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተናን ወስደው በመደበኛ የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋምና የትምህርት መስክ ምር
#MoE የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተናን ወስደው በመደበኛ የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋምና የትምህርት መስክ ምርጫቸውን ከነሐሴ 28 እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ እንዲያስገቡ የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። ተማሪዎች ምርጫቸውን ትምህርት ቤት መሄድ ሳያስፈልጋቸው ባሉበት ሆነው በኦንላይን ማስገባት ይችላሉ። የምርጫ ማስገቢያ ድረ-ገጹ፦ student.ethernet.edu.et ነው። - በሕክምና ምክንያት ልዩ ሁኔታ ያላቸው፣ - የአካል ጉዳተኛ የሆኑ፣ - ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች - ከ6 ወር በታች ሕፃን የሚያጠቡ እናቶች ተገቢውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ እንደሚጠበቅባቸውም ሚኒስቴሩ ገልጿል። ነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ/ም
9 766
5
#update በሳዑዲ አረቢያ አንድን ኢትዮጵያዊ በድብደባና በአሰቃቂ ሁኔታ የገደሉ 5 ኢትዮጵያውያን በቁጥጥር ሥር ውለዋል። ➠ሳዑዲ አረቢያ ውስጥ ወንጀል ፈጽሞ መገኘት እስከ ስቅላት ሞት የሚያደርስ
#update በሳዑዲ አረቢያ አንድን ኢትዮጵያዊ በድብደባና በአሰቃቂ ሁኔታ የገደሉ 5 ኢትዮጵያውያን በቁጥጥር ሥር ውለዋል። ➠ሳዑዲ አረቢያ ውስጥ ወንጀል ፈጽሞ መገኘት እስከ ስቅላት ሞት የሚያደርስ ቅጣት ሊያስፈርድ ይችላል። የሳዑዲ አረቢያ፣ መካ ፖሊስ የድንበር ደህንነት ሕግን በመተላለፍ ሌላኛውን የኢትዮጵያ ዜጋ ወገናቸውን በከፍተኛ ድብደባ እና በአሰቃቂ ሁኔታ ህይወቱ እንዲያልፍ ያደረጉ 5 የኢትዮጵያ ዜጎችን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን አስታውቋል። እንደ ፖሊስ መግለጫ ተጠርጣሪዎቹ ግለሰቡን ሲደበድቡ ፣ ሲያሰቃዩ የሚያሳይ ቪዲዮ በመሰራጨቱ ፈጣን ክትትል ተደርጎባቸው በራንያ ግዛት ውስጥ በቁጥጥር ሥር ውለዋል። " ሟችም ሆነ ተጠርጣሪዎቹ የሀገሪቱን የድንበር ደህንነት ሕግ ጥሰዋል " ሲል ፖሊስ ገልጿል። ፖሊስ በጉዳዩ ላይ አደረኩት ባለው የማጣራት ስራ በተጠርጣሪዎቹ እና በሟቹ መካከል ከዚህ ቀደም የነበረ አለመግባባት የነበረ ሲሆን፣ ሁኔታው ተባብሶ ወደ አዘግናኝ ጥቃት አምርቷል። የመካ ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹ ላይ ሕጋዊ እርምጃ ለመውሰድ አስፈላጊው የምርመራ ሥራ ተጠናቆ ጉዳዩ ወደ ሌላኛው የሕግ አካላት መተላለፉን ገልጿል። ሳዑዲ አረቢያ ውስጥ ወንጀል ፈጽሞ መገኘት እስከ ስቅላት ሞት የሚያደርስ ቅጣት ሊያስፈርድ ይችላል። አይደለም የሰዎችን ህይወት ያጠፉ የአደንዛዥ እጽ ዝውውር ላይ የሚሳተፉ በሞት የሚቀጡበት ሀገር ነው። ነሐሴ 27 ቀን 2018 ዓ/ም
11 130
6
በተቀጠረች በ4ኛው ቀን የስርቆት ወንጀል የፈፀመችው የቤት ሰራተኛ በፅኑ እስራት ተቀጣች። *** አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 27 ቀን 2018 ዓ/ም (አዲስ ፖሊስ)፦ ተከሳሽ መልካም አያልነህ የስርቆት ወንጀ+1
በተቀጠረች በ4ኛው ቀን የስርቆት ወንጀል የፈፀመችው የቤት ሰራተኛ በፅኑ እስራት ተቀጣች። *** አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 27 ቀን 2018 ዓ/ም (አዲስ ፖሊስ)፦ ተከሳሽ መልካም አያልነህ የስርቆት ወንጀሉን የፈፀመችው በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ልዩ ቦታው ቻይና ካምፕ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ነው። ተከሳሿ በቤት ሰራተኝነት ተቀጥራ ስትሰራ ከነበረችበት መኖሪያ ቤት ውስጥ በተቀጠረች በ4ኛው ቀን አሰሪዎቿ በተኙበት አጋጣሚ ቻርጅ ላይ የነበረ 85 ሺህ ብር የሚገመት አልትራS 21 የሆነ ሞባይል እና የተለያዩ አልባሳትን ሰርቃ ተሰውራለች። ከግል ተበዳይ ጥቆማው የደረሰው የጅማ በር አካባቢ ፖሊስ መምሪያም የምርመራና ክትትል ቡድን በማቋቋም ግለሰቧን ለመያዝ ባደረገው ብርቱ ጥረት በአጭር ጊዜ ውስጥ ከተሰወረችበት ቦታ በቁጥጥር ስር በማዋል የተሰረቀውን ሞባይል ማስመለስ እንደተቻለ ፖሊስ መምሪያው አስታውቋል። በግለሰቧ ላይ አስላጊውን ምርመራ ከተጣራ በኃላም የምርመራ መዝገቡን ለአቃቤ ህግ በመላክ ክስ እንዲመሰረትባት መደረጉን ፖሊስ ገልጿል። የተከሳሽ መልካም አያልነህን ጉዳይ የተመለከተው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ኮልፌ ቀራንዮ ምድብ ፈጣን ወንጀል ችሎት ጥፋተኝነቷን በሰውና በሰነድ ማስረጃዎች ካረጋገጠ በኋላ ተከሳሿን ያስተምራል ሌሎች ወንጀል ፈፃሚዎችን ያስጠነቅቃል በማለት በፈፀመችው የስርቆት ወንጀል በ5 አመት ከ7 ወር ፅኑ እስራት እንድትቀጣ ውሳኔ አስተላልፎባታል። በቤት ሰራተኝነት ከተቀጠሩ በኃላ የተለያዩ ወንጀሎችን ፈፅመው የሚሰወሩ በመኖራቸው አሰሪዎች የቅርብ ክትትል ከማድረግ ጀምሮ ለንብረታቸው አስፈላጊውን ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለባቸው አሳስቧል።
12 570
7
#tiktok በሳዑዲ አረቢያ በቀጥታ የማኅበራዊ ሚዲያ (ቲክቶክ) ስርጭት ላይ የግድያ ወንጀል ፈጽሟል የተባለ ኢትዮጵያዊ ከአምስት ግብረ አበሮቹ ጋር በሳዑዲ የጸጥታ አካላት መያዛቸውን በሪያድ የሚገኘ+1
#tiktok በሳዑዲ አረቢያ በቀጥታ የማኅበራዊ ሚዲያ (ቲክቶክ) ስርጭት ላይ የግድያ ወንጀል ፈጽሟል የተባለ ኢትዮጵያዊ ከአምስት ግብረ አበሮቹ ጋር በሳዑዲ የጸጥታ አካላት መያዛቸውን በሪያድ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ። ኤምባሲው እንዳለው፣ በሳዑዲ ድንበርና በረሃማ አካባቢዎች በአንዳንድ ኢትዮጵያውያን መካከል ግጭትና ግድያ መፈጸሙን ተከትሎ ጉዳዩ በቅርበት ሲከታተል ቆይቷል። በተጨማሪም ጉዳዩን በማኅበራዊ ሚዲያ በማሰራጨትና በማራገብ ተጠርጥረው ከ100 በላይ ግለሰቦች መያዛቸውንና ጉዳያቸውም በሕግ እየታየ መሆኑን ኤምባሲው ገልጿል። ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ/ም
11 911
8
⭐️⭐️⭐️የአዲስ አመት 30% ልዪ ቅናሽ በመሀል ካሳንችስ ዘመናዊ የህይወት ዘይቤን ይቀላቀሉ! ኢንተርሌግዠሪ ሆቴል ፊትለፊት በካሬ #77ሺ ብር ብቻ 🏠 የቤት አማራጮች 🔹 1 መኝታ: 72.99 ካሬ
⭐️⭐️⭐️የአዲስ አመት 30% ልዪ ቅናሽ በመሀል ካሳንችስ ዘመናዊ የህይወት ዘይቤን  ይቀላቀሉ! ኢንተርሌግዠሪ ሆቴል ፊትለፊት በካሬ #77ሺ ብር ብቻ 🏠 የቤት አማራጮች 🔹 1 መኝታ: 72.99 ካሬ ጀምሮ 🔹 2መኝታ: 127 ካሬ ጀምሮ 🔹 3 መኝታ: 158ካሬ ጀምሮ በተጨማሪም ብስራተ ገብርኤል ላፍቶ ሞል ላይ 🏠 የቤት አማራጮች 🔹 1 መኝታ: 89.9ካሬ ጀምሮ 🔹 2 መኝታ: 105 ካሬ ጀምሮ 🔹 3 መኝታ: 173ካሬ ጀምሮ 💳 ቀላል የክፍያ አማራጭ ⭐️በ10 ዙር የግንባታ ሂደት መሰረት የሚከፈል ⭐️ያለ ምንም የዋጋ ጭማሪ ክፍያዎን ማጠናቀቅ ይችላሉ። 📈 ለኢንቨስትመንት ፍጹም አማራጭ! ​የአዲስ አበባ የንግድና የዲፕሎማሲ ማዕከል በሆነችው በካሳንችስ እና ብስራተ ገብርኤል አከባቢዎች የራስዎን አፓርታማ ባለቤት ይሁኑ። ለቤት ፈላጊዎች እና ለኢንቨስትመንት የሚሆን አውራ ምርጫ! 2% ብቻ ከጠቅላላ የቤቱ ዋጋ በመክፈል፣ ቤቱን ለ3ኛ ወገን (Resale) ማስተላለፍ ወይም መሸጥ ይችላሉ። ይህም ከፍተኛ የመዋዕለ ንዋይ እድገትና ትርፍ የሚያስገኝ እድል ነው። 🌟 የፕሮጀክቱ አሜኒቲዎች ✅ 24/7 ጥበቃ እና CCTV ✅ ዘመናዊ ሊፍት ✅ ሰፊ የመኪና ማቆሚያ ✅ ባክአፕ ጀነሬተር ✅ የውሃ ማጠራቀሚያ ✅ ዘመናዊ ጂም 🏊 የመዋኛ ገንዳ 🛝 የልጆች መጫወቻ 🌿 የአረንጓዴ መዝናኛ ቦታ ☕ ዘመናዊ Lobby & Lounge ✨ ጥራት፣ ምቾት እና ዋጋ የሚገናኙበት ምርጥ የመኖሪያ ፕሮጀክት! 📞: 0911356543
12 564
9
ታሪካዊው ዲአፍሪክ ሆቴል በሐራጅ ሊሸጥ ነው ለሁለት አስርት ዓመታት ያህል ሲጎተት የቆየውን የውርስ ክስ እልባት ለመስጠት በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የልደታ ምድብ ችሎት ታሪካዊውን ዲ አፍሪክ ሆቴል
ታሪካዊው ዲአፍሪክ ሆቴል በሐራጅ ሊሸጥ ነው ለሁለት አስርት ዓመታት ያህል ሲጎተት የቆየውን የውርስ ክስ እልባት ለመስጠት በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የልደታ ምድብ ችሎት ታሪካዊውን ዲ አፍሪክ ሆቴል በመጪው መስከረም ወር በሐራጅ ተሸጦ እንዲካፈል ውሳኔ መተላለፉን ከፎርቹን ጋዜጣ ሰምተናል። ባለ ስድስት ፎቁ ሆቴል የቦታው መስራች በሆኑት በአቶ ሰይፉ ገብረዮሐንስ ወራሾች መካከል በአይነት ተከፋፍሎ ሊደርስ ባለመቻሉ ፍርድ ቤቱ ንብረቱን በሐራጅ መሸጥን እንደ የመጨረሻ አማራጭ ለመውሰድ መገደዱ ተገልጿል። በሜክሲኮ አደባባይ አቅራቢያ በ3,793 ካሬ ሜትር ስፋት ላይ ያረፈው ይህ ሆቴል፣ ከአፍሪካ አንድነት ድርጅት ምስረታ ጀምሮ የአህጉሪቱን መሪዎችና እንግዶችን ያስተናገደ ታሪካዊ ቅርስ መሆኑ ይታወቃል። ፍርድ ቤቱ ለሐራጁ መነሻ የሚሆን ዋጋ ወደ 184 ሚሊዮን ብር ገደማ የተተመነ ቢሆንም የዘርፉ የዋጋ ግምት ባለሙያዎች ግን የሆቴሉ ታዋቂ ስምና ያለበት ስትራቴጂካዊ ቦታ ከግምት ሲገባ እሴቱ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ሊያወጣ እንደሚችል ይከራከራሉ። ይህንን የተሰጠውን መነሻ ዋጋ በመቃወም የበኩር ልጅ ብስራት ሰይፉን ጨምሮ በርካታ ወራሾች ሐራጁ ከመካሄዱ በፊት ገለልተኛ የዋጋ ግምገማ እንዲደረግ ለፍርድ ቤቱ አቤቱታ ለማቅረብ እየተዘጋጁ ይገኛሉ። (Getu Temesgen)
16 152
10
ቀረጥ ሳይከፈልባቸው ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ ከ700 በላይ ተንቀሳቃሽ ስልኮችና ልዩ ልዩ ቁሳቁሶች ተያዙ፡፡ ተገቢውን የጉምሩክ ሂደት ያላለፉና በህገ ወጥ መንገድ ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ የተለያዩ ዓይ+5
ቀረጥ ሳይከፈልባቸው ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ ከ700 በላይ ተንቀሳቃሽ ስልኮችና ልዩ ልዩ ቁሳቁሶች ተያዙ፡፡ ተገቢውን የጉምሩክ ሂደት ያላለፉና በህገ ወጥ መንገድ ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ የተለያዩ ዓይነትና መጠን ያላቸው ከ700 መቶ በላይ የሞባይል ቀፎዎች፣ ከሁለት ሺህ በላይ የቻርጀር ገመዶች፣ ልዩ ልዩ የኤሌክትሮኒክስ መለዋወጫዎችና አልበሳት በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የመሣለሚያ አካባቢ ፖሊስ መምሪያ ነሐሴ 20 ቀን 2018 ዓ/ም በክ/ከተማው ወረዳ 8 ልዩ ቦታው አዲስ አበባ የገበያ ማዕከል ከምሽቱ 1፡00 ሠዓት ሲሆን አሰፋ ጸጋ እና አማኑኤል ብርሀኑ የተባሉ ተጠርጣሪዎች የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹን የሠሌዳ ቁጥር B-77746 አ.አ በሆነ ሱዙኪ የጭነት ተሽከርካሪ ይዘው ሲንቀሳቀሱ ስራ ላይ በነበሩ የፖሊስ አባላት በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ የክ/ከተማው ፖሊስ ዋና መምሪያ በተጠርጣሪዎቹ ላይ ተገቢውን የሰውና የሰነድ ማስረጃ በማደራጀት ክስ እንደሚያስመሰርት የገለፀ ሲሆን ህብረተሰቡም መሰል የወንጀል ድርጊት በሀገር ምጣኔ ሀብትና በህጋዊ ነጋዴዎች ላይ የሚያሳድረውን አሉታዊ ተፅዕኖ በመረዳት የመረጃ የመስጠት ባህሉን ሊያጠናክር እንደሚገባም የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡ (ምንጭ ፣ አዲስ አበባ ፖሊስ)
15 318
11
⭐️⭐️⭐️የአዲስ አመት 30% ልዪ ቅናሽ በመሀል ካሳንችስ ዘመናዊ የህይወት ዘይቤን ይቀላቀሉ! ኢንተርሌግዠሪ ሆቴል ፊትለፊት በካሬ #77ሺ ብር ብቻ 🏠 የቤት አማራጮች 🔹 1 መኝታ: 72.99 ካሬ
⭐️⭐️⭐️የአዲስ አመት 30% ልዪ ቅናሽ በመሀል ካሳንችስ ዘመናዊ የህይወት ዘይቤን  ይቀላቀሉ! ኢንተርሌግዠሪ ሆቴል ፊትለፊት በካሬ #77ሺ ብር ብቻ 🏠 የቤት አማራጮች 🔹 1 መኝታ: 72.99 ካሬ ጀምሮ 🔹 2መኝታ: 127 ካሬ ጀምሮ 🔹 3 መኝታ: 158ካሬ ጀምሮ በተጨማሪም ብስራተ ገብርኤል ላፍቶ ሞል ላይ 🏠 የቤት አማራጮች 🔹 1 መኝታ: 89.9ካሬ ጀምሮ 🔹 2 መኝታ: 105 ካሬ ጀምሮ 🔹 3 መኝታ: 173ካሬ ጀምሮ 💳 ቀላል የክፍያ አማራጭ ⭐️በ10 ዙር የግንባታ ሂደት መሰረት የሚከፈል ⭐️ያለ ምንም የዋጋ ጭማሪ ክፍያዎን ማጠናቀቅ ይችላሉ። 📈 ለኢንቨስትመንት ፍጹም አማራጭ! ​የአዲስ አበባ የንግድና የዲፕሎማሲ ማዕከል በሆነችው በካሳንችስ እና ብስራተ ገብርኤል አከባቢዎች የራስዎን አፓርታማ ባለቤት ይሁኑ። ለቤት ፈላጊዎች እና ለኢንቨስትመንት የሚሆን አውራ ምርጫ! 2% ብቻ ከጠቅላላ የቤቱ ዋጋ በመክፈል፣ ቤቱን ለ3ኛ ወገን (Resale) ማስተላለፍ ወይም መሸጥ ይችላሉ። ይህም ከፍተኛ የመዋዕለ ንዋይ እድገትና ትርፍ የሚያስገኝ እድል ነው። 🌟 የፕሮጀክቱ አሜኒቲዎች ✅ 24/7 ጥበቃ እና CCTV ✅ ዘመናዊ ሊፍት ✅ ሰፊ የመኪና ማቆሚያ ✅ ባክአፕ ጀነሬተር ✅ የውሃ ማጠራቀሚያ ✅ ዘመናዊ ጂም 🏊 የመዋኛ ገንዳ 🛝 የልጆች መጫወቻ 🌿 የአረንጓዴ መዝናኛ ቦታ ☕ ዘመናዊ Lobby & Lounge ✨ ጥራት፣ ምቾት እና ዋጋ የሚገናኙበት ምርጥ የመኖሪያ ፕሮጀክት! 📞: 0911356543
14 286
12
የብሔራዊ ባንክ ማሳሰቢያ!! የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለሕዝቡ፣ ለዲያስፖራውና ለመላው የገንዘብ ተጠቃሚ ጠንካራ ማሳሰቢያ አስተላልፏል። ሕገወጥ የሃዋላ አውታረ መረቦችንና ፈቃድ ያልተሰጣቸውን የገንዘብ
የብሔራዊ ባንክ ማሳሰቢያ!! የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለሕዝቡ፣ ለዲያስፖራውና ለመላው የገንዘብ ተጠቃሚ ጠንካራ ማሳሰቢያ አስተላልፏል። ሕገወጥ የሃዋላ አውታረ መረቦችንና ፈቃድ ያልተሰጣቸውን የገንዘብ ማስተላለፊያ ወኪሎች መጠቀም ከፍተኛ የፋይናንስና የሕግ አደጋ ሊያስከትል እንደሚችል ባንኩ አስጠንቅቋል። ገንዘብዎ ደህንነት ይገባዋል! በሕገወጥ መንገድ ገንዘብ መላክ ወይም መቀበል የገንዘብ ኪሳራ፣ የክፍያ መዘግየት፣ የሂሳብ መገደብ እና ሕጋዊ እርምጃ ሊያስከትል ይችላል። በተለይ በዚህ ወቅት የገንዘብ ልውውጥ መጠን እየጨመረ በመሆኑ፣ ደንበኞች፣ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አባላትና መላው ሕዝብ ገንዘብ ሲልኩም ሆነ ሲቀበሉ በብሔራዊ ባንክ ፈቃድ የተሰጣቸውን ሕጋዊ የገንዘብ ማስተላለፊያ አማራጮች ብቻ እንዲጠቀሙ ጥሪ ቀርቧል። ብሔራዊ ባንክ ፈቃድ የሌላቸው ተብለው የተጠቀሱ የገንዘብ ማስተላለፊያ መንገዶች፦ 1. Adulis Money Transfer (ADZ) 2. Amal Express 3. Amal USA 4. Amana Express 5. Avanti 6. Awash Direct 7. Bakaal Money Transfer 8. Jubba Express 9. Rasmy Pay 10. Ramad Pay / Ramada Pay (Kaah) 11. Shgey Money Transfer 12. Taaj Financial Service 13. Tasa Pay 14. Tawakal Money Services 15. USwyre 16. World Direct Link 17. Zola ናቸው።
16 092
13
460 የሚጠጉ ሰዎችን ሕይወት የታደገው የድልድዩ ጠባቂ! #Ethiopia | በቻይና የናንጂንግ ያንግትዜ ወንዝ ድልድይ በዓለም ላይ በርካታ ሰዎች ሕይወታቸውን ለማጥፋት የሚመርጡት አስፈሪ ሥፍራ በመባ
460 የሚጠጉ ሰዎችን ሕይወት የታደገው የድልድዩ ጠባቂ! #Ethiopia | በቻይና የናንጂንግ ያንግትዜ ወንዝ ድልድይ በዓለም ላይ በርካታ ሰዎች ሕይወታቸውን ለማጥፋት የሚመርጡት አስፈሪ ሥፍራ በመባል ይታወቃል። ነገር ግን ላለፉት 21 ዓመታት በዚህ ድልድይ ላይ አንድ ያልተለመደ ተአምር ሲፈጸም ቆይቷል። በድልድዩ እራሳቸውን ለማጥፋት የመጡ 469 ሰዎችን በቼን ሲ እርዳታ ከሞት ተርፈዋል። ቼን በወጣትነቱ በከባድ ድህነትና መከራ ያሳለፈው ሲሆን ከፈረንጆቹ 2003 ጀምሮ ቅዳሜና እሁድ ሙሉ በሙሉ ድልድዩ ላይ በመዘዋወር ወደዚህ ድልይ የሚመጡትን ሰዎች መጠበቅ ጀመረ። ቼን በሞተር ብስክሌቱና በእግሩ ድልድዩን እያሰሰ የተስፋ መቁረጥ ምልክት የሚያሳይና ተክዞ የሚሄድ ማንኛውንም ሰው በነፃነት ቀርቦ ያናግራል። የሥነ-ልቦና ትምህርት ሳይማር በራሱ የሕይወት ልምድና ደግነት ብቻ የሰዎችን ጭንቀት ይረዳል። አንዳንዶቹን በንግግር ሌሎቹን ደግሞ በጉልበቱ እየጎተተ ከሞት አትርፏቸዋል። የሌሎችን ከባድ ሕመም እና የተወሰኑ ማዳን ያልቻላቸውን ሰዎች ትዝታ በሕልሙ እያየ ለዓመታት ትልቅ የሥነ-ልቦና ጫና አስተናግዷል። ቼን ሲ እንደሚለው አንዳንዴ ሰዎችን ከከፋ አደጋ ለማዳን ሳይንሳዊ እውቀት ሳይሆን በቦታው ተገኝቶ ሰብአዊ ርህራሄ ማሳየት ብቻ በቂ መሆኑን ተናግሯል። ሔኖክ ወ/ገብርኤል / GetuTemesgen
13 430
14
⭐️⭐️⭐️የአዲስ አመት 30% ልዪ ቅናሽ በመሀል ካሳንችስ ዘመናዊ የህይወት ዘይቤን ይቀላቀሉ! ኢንተርሌግዠሪ ሆቴል ፊትለፊት በካሬ #77ሺ ብር ብቻ 🏠 የቤት አማራጮች 🔹 1 መኝታ: 72.99 ካሬ
⭐️⭐️⭐️የአዲስ አመት 30% ልዪ ቅናሽ በመሀል ካሳንችስ ዘመናዊ የህይወት ዘይቤን  ይቀላቀሉ! ኢንተርሌግዠሪ ሆቴል ፊትለፊት በካሬ #77ሺ ብር ብቻ 🏠 የቤት አማራጮች 🔹 1 መኝታ: 72.99 ካሬ ጀምሮ 🔹 2መኝታ: 127 ካሬ ጀምሮ 🔹 3 መኝታ: 158ካሬ ጀምሮ በተጨማሪም ብስራተ ገብርኤል ላፍቶ ሞል ላይ 🏠 የቤት አማራጮች 🔹 1 መኝታ: 89.9ካሬ ጀምሮ 🔹 2 መኝታ: 105 ካሬ ጀምሮ 🔹 3 መኝታ: 173ካሬ ጀምሮ 💳 ቀላል የክፍያ አማራጭ ⭐️በ10 ዙር የግንባታ ሂደት መሰረት የሚከፈል ⭐️ያለ ምንም የዋጋ ጭማሪ ክፍያዎን ማጠናቀቅ ይችላሉ። 📈 ለኢንቨስትመንት ፍጹም አማራጭ! ​የአዲስ አበባ የንግድና የዲፕሎማሲ ማዕከል በሆነችው በካሳንችስ እና ብስራተ ገብርኤል አከባቢዎች የራስዎን አፓርታማ ባለቤት ይሁኑ። ለቤት ፈላጊዎች እና ለኢንቨስትመንት የሚሆን አውራ ምርጫ! 2% ብቻ ከጠቅላላ የቤቱ ዋጋ በመክፈል፣ ቤቱን ለ3ኛ ወገን (Resale) ማስተላለፍ ወይም መሸጥ ይችላሉ። ይህም ከፍተኛ የመዋዕለ ንዋይ እድገትና ትርፍ የሚያስገኝ እድል ነው። 🌟 የፕሮጀክቱ አሜኒቲዎች ✅ 24/7 ጥበቃ እና CCTV ✅ ዘመናዊ ሊፍት ✅ ሰፊ የመኪና ማቆሚያ ✅ ባክአፕ ጀነሬተር ✅ የውሃ ማጠራቀሚያ ✅ ዘመናዊ ጂም 🏊 የመዋኛ ገንዳ 🛝 የልጆች መጫወቻ 🌿 የአረንጓዴ መዝናኛ ቦታ ☕ ዘመናዊ Lobby & Lounge ✨ ጥራት፣ ምቾት እና ዋጋ የሚገናኙበት ምርጥ የመኖሪያ ፕሮጀክት! 📞: 0911356543
15 208
15
አሜሪካ በትግራይ ጉዳይ ላይ ስምምነት እንዲደረግ ጠየቀች፤ ህወሓት ከአፍሪካ ህብረት ውይይት በፊት ቅድመ ሁኔታዎችን አስቀመጠ ​በአፍሪካ ህብረት ከፍተኛ ተወካይ ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ የመቀሌ ጉብኝት ማብ
አሜሪካ በትግራይ ጉዳይ ላይ ስምምነት እንዲደረግ ጠየቀች፤ ህወሓት ከአፍሪካ ህብረት ውይይት በፊት ቅድመ ሁኔታዎችን አስቀመጠ ​በአፍሪካ ህብረት ከፍተኛ ተወካይ ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ የመቀሌ ጉብኝት ማብቂያ ላይ አሜሪካ በኢትዮጵያ መንግስት እና በትግራይ አመራሮች መካከል እርቅ እንዲወርድ እና ስምምነት ላይ እንዲደረስ ጥሪ አቀረበች። ​በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ እና የአፍሪካ ህብረት የዩኤስ ሚሲዮን ጉዳይ ፈጻሚ ዎልተር ፓርስ በጋራ ባወጡት መግለጫ፣ የኦባሳንጆ ጥረት እንዳበረታታቸው ገልጸው ውይይቱን እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል። አሜሪካ ቀዳሚ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባው የሰብአዊ እርዳታ አቅርቦት እና ተፈናቃዮችን ወደ ቀደመ ቀያቸው በሰላም የመመለሱ ሂደት እንደሆነ አስታውቃለች። ​በሌላ በኩል ህወሓት በሰጠው ምላሽ በቅርቡ ከመቀሌው ውይይት ከአዲስ አበባ በኩል የመጣ "አዲስ ሃሳብ ወይም የእድገት ማሳያ የለም" ሲል ገልጿል። ድርጅቱ ከመደበኛ ድርድር በፊት መፈታት ያለባቸውን በርካታ ቅድመ ሁኔታዎችን አስቀምጧል። ​ህወሓት ካቀረቧቸው ቅድመ ሁኔታዎች መካከል፡ 👉​ወታደራዊ ከበባ እንዲያበቃ እና የኢኮኖሚ ማዕቀብ እንዲነሳ፣ ​👉አከራካሪ ቦታዎች ነፃ ወጥተው ተፈናቃዮች እንዲመለሱ፣ 👉​የህወሓት ህጋዊ እና ፖለቲካዊ ህልውና ሙሉ በሙሉ እንዲመለስ የሚሉ ይገኙበታል። ​ምንጭ: ዘ ሪፖርተር
17 224
16
⭐️⭐️⭐️የአዲስ አመት 30% ልዪ ቅናሽ በመሀል ካሳንችስ ዘመናዊ የህይወት ዘይቤን ይቀላቀሉ! ኢንተርሌግዠሪ ሆቴል ፊትለፊት በካሬ #77ሺ ብር ብቻ 🏠 የቤት አማራጮች 🔹 1 መኝታ: 72.99 ካሬ
⭐️⭐️⭐️የአዲስ አመት 30% ልዪ ቅናሽ በመሀል ካሳንችስ ዘመናዊ የህይወት ዘይቤን  ይቀላቀሉ! ኢንተርሌግዠሪ ሆቴል ፊትለፊት በካሬ #77ሺ ብር ብቻ 🏠 የቤት አማራጮች 🔹 1 መኝታ: 72.99 ካሬ ጀምሮ 🔹 2መኝታ: 127 ካሬ ጀምሮ 🔹 3 መኝታ: 158ካሬ ጀምሮ በተጨማሪም ብስራተ ገብርኤል ላፍቶ ሞል ላይ 🏠 የቤት አማራጮች 🔹 1 መኝታ: 89.9ካሬ ጀምሮ 🔹 2 መኝታ: 105 ካሬ ጀምሮ 🔹 3 መኝታ: 173ካሬ ጀምሮ 💳 ቀላል የክፍያ አማራጭ ⭐️በ10 ዙር የግንባታ ሂደት መሰረት የሚከፈል ⭐️ያለ ምንም የዋጋ ጭማሪ ክፍያዎን ማጠናቀቅ ይችላሉ። 📈 ለኢንቨስትመንት ፍጹም አማራጭ! ​የአዲስ አበባ የንግድና የዲፕሎማሲ ማዕከል በሆነችው በካሳንችስ እና ብስራተ ገብርኤል አከባቢዎች የራስዎን አፓርታማ ባለቤት ይሁኑ። ለቤት ፈላጊዎች እና ለኢንቨስትመንት የሚሆን አውራ ምርጫ! 2% ብቻ ከጠቅላላ የቤቱ ዋጋ በመክፈል፣ ቤቱን ለ3ኛ ወገን (Resale) ማስተላለፍ ወይም መሸጥ ይችላሉ። ይህም ከፍተኛ የመዋዕለ ንዋይ እድገትና ትርፍ የሚያስገኝ እድል ነው። 🌟 የፕሮጀክቱ አሜኒቲዎች ✅ 24/7 ጥበቃ እና CCTV ✅ ዘመናዊ ሊፍት ✅ ሰፊ የመኪና ማቆሚያ ✅ ባክአፕ ጀነሬተር ✅ የውሃ ማጠራቀሚያ ✅ ዘመናዊ ጂም 🏊 የመዋኛ ገንዳ 🛝 የልጆች መጫወቻ 🌿 የአረንጓዴ መዝናኛ ቦታ ☕ ዘመናዊ Lobby & Lounge ✨ ጥራት፣ ምቾት እና ዋጋ የሚገናኙበት ምርጥ የመኖሪያ ፕሮጀክት! 📞: 0911356543
15 278
17
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ። የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል። ተፈታኞችም ውጤታቸው ማየት ጀምረዋል። ውጤት ለማየት ፦ 👉 በድረ ገጽ ፡ https://r
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ። የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል። ተፈታኞችም ውጤታቸው ማየት ጀምረዋል። ውጤት ለማየት ፦ 👉 በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et 👉 ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram 👉 አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms በአንድ ጊዜ በርካታ ተማሪዎች ውጤታቸውን ለማየት ስለሚሞክሩ የኔትዎርክ መጨናነቅ ሊያጋጥም ስለሚችል ደጋግሞ መሞከር ይገባል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልጋቸው https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብና ምላሹንም በዛው ማስፈንጠሪያ መከታተል እንደሚችሉ ገልጿል።
20 998
18
🚨 እስከ 35% ቅናሽ! ያለምንም ወለድ እና የዋጋ ጭማሪ በምርጥ ቦታዎች የቤት ባለቤት ይሁኑ! 🚨 ኑሮዎን በአዲስ አበባ ማዕከላዊ እና ውድ ስፍራዎች ለማድረግ አስበዋል? ቴምር ሪል ስቴት (Teme
🚨 እስከ 35% ቅናሽ! ያለምንም ወለድ እና የዋጋ ጭማሪ በምርጥ ቦታዎች የቤት ባለቤት ይሁኑ! 🚨 ኑሮዎን በአዲስ አበባ ማዕከላዊ እና ውድ ስፍራዎች ለማድረግ አስበዋል? ቴምር ሪል ስቴት (Temer Properties) እጅግ ማራኪ በሆኑ የክፍያ አማራጮች ዘመናዊ አፓርትመንቶችን እና የንግድ ሱቆችን አቅርቦልዎታል። ✅ በየትኛው ቦታ መኖር ይፈልጋሉ? 📍 መገናኛ (ቤልቪው ሆቴል አጠገብ) 📍 ቡልጋሪያ (አፍሪካ ህብረት ፊት ለፊት) 📍 አዋሬ (ቤተመንግስት አጠገብ) 📍 ሳር ቤት (አዳምስ አጠገብ) 💰 ልዩ የክፍያ አማራጮች (በኢትዮጵያ ብር ብቻ)፡ 100% ለሚከፍሉ፡ እስከ 35% ታላቅ ቅናሽ! 40% ቅድመ ክፍያ፡ የ 10% ቅናሽ ተጠቃሚ ሲሆኑ፤ ቀሪውን 60% ቤቱን ሲረከቡ ይከፍላሉ። 20% ቅድመ ክፍያ፡ ቀሪውን በ16 ዙር፣ በረጅም ጊዜ ከፍለው ይጨርሳሉ። 🏠 የአፓርትመንት አማራጮች (ከስቱዲዮ እስከ 3 መኝታ)፦ • ስቱዲዮ (ከ 32 ካሬ ጀምሮ) • 1 መኝታ (ከ 60 ካሬ ጀምሮ) • 2 መኝታ (ከ 90 ካሬ ጀምሮ) • 3 መኝታ (ከ 118 ካሬ ጀምሮ) 🎯 ልብ ይበሉ፡ ክፍያው ያለምንም የባንክ ወለድ እና የግንባታ እቃዎች የዋጋ ጭማሪ የሚፈፀም ነው! እነዚህ ውሱን ቤቶች ከመጠናቀቃቸው በፊት አሁኑኑ ይደውሉልን! 📞 +251939770177 📞 +251996856273 📱 WhatsApp: https://wa.me/251939770177 💬 Telegram: @KalTemerRealEstate | https://t.me/TemerRealEstateSalesConsultant
16 568
19
" ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የ+1
" ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል። በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች  ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል። ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡- - በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et - ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram - አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms ነሐሴ 19 ቀን 2018 አ.ም
14 431
20
አሜሪካ የ200,000 ሰዎችን ቪዛ ልትሰርዝ ነው ​የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በታሪክ ትልቁን የቪዛ ስረዛ እርምጃ ለመውሰድ እየተዘጋጀ መሆኑ ተገለጸ። እርምጃው በንግድ (B1) እና በቱሪዝም (B2)
አሜሪካ የ200,000 ሰዎችን ቪዛ ልትሰርዝ ነው ​የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በታሪክ ትልቁን የቪዛ ስረዛ እርምጃ ለመውሰድ እየተዘጋጀ መሆኑ ተገለጸ። እርምጃው በንግድ (B1) እና በቱሪዝም (B2) ቪዛ ወደ አሜሪካ ገብተው የጥገኝነት ጥያቄ ያቀረቡ ወይም በመጠየቅ ላይ ያሉ እስከ 200,000 የሚደርሱ የውጭ ሀገር ዜጎችን ዓላማ ያደረገ ነው። ​የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከሃገር ውስጥ ደህንነት መስሪያ ቤት ጋር በመተባበር ከ2016 እስከ 2026 የተሰጡ ቪዛዎችን ለመሰረዝ ዝግጅቱን አጠናቋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ቶሚ ፒጎት እንደተናገሩት፣ እርምጃው ለአጭር ጊዜ ጉብኝት መጥተው ቪዛውን ለቋሚ መኖሪያነት የተጠቀሙበትን ለመቆጣጠር ታስቦ የተወሰደ ነው። ​ይህ የቪዛ ስረዛ ሰዎች ወዲያውኑ ከሀገር እንዲወጡ ባያደርግም፣ ህጋዊ የጉዞ ሁኔታቸውን የሚያሳጣ በመሆኑ ከፍተኛ የህግ ክስና ተቃውሞ እንደሚገጥመው ይገመታል። የትራምፕ አስተዳደር ከዚህ ቀደምም በቪዛ አመልካቾች ላይ በርካታ ጠንካራ ገደቦችን ሲጥል መቆየቱ ይታወቃል። (AP)
20 749