ETHIO-MEREJA®
News & Media Channel® Addisababa, Ethiopia🇪🇹 ውድ የኢትዮ መረጃ ቤተሰቦች ከዚህ የቴሌግራም ቻናል ውጪ ሌላ መረጃ የምናቀርብበት ምንም አይነት የዩቲዩብ፣ የፌስቡክ እና የቴሌግራም ገፆች እንደሌለን ለማሳወቅ እንወዳለን፣ ስለሆነም በተመሳሳይ ስም በተከፈቱ ገፆች እንዳይሸወዱ ጥንቃቄ እንድታደርጉ እናሳስባለን። ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት 👉 @ethio_merejabot
Больше📈 Аналитический обзор Telegram-канала ETHIO-MEREJA®
Канал ETHIO-MEREJA® (@ethio_mereja) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 99 363 подписчиков, занимая 2 555 место в категории Новости и СМИ и 326 место в регионе Эфиопия.
📊 Показатели аудитории и динамика
С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 99 363 подписчиков.
Согласно последним данным от 03 сентября, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило -1 254, а за последние 24 часа — -27, при этом общий охват остаётся высоким.
- Статус верификации: Не верифицирован
- Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 17.45%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 8.56% реакций от общего числа подписчиков.
- Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 17 343 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 8 501 просмотров.
- Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 42.
📝 Описание и контентная политика
Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
“News & Media Channel®
Addisababa, Ethiopia🇪🇹
ውድ የኢትዮ መረጃ ቤተሰቦች ከዚህ የቴሌግራም ቻናል ውጪ ሌላ መረጃ የምናቀርብበት ምንም አይነት የዩቲዩብ፣ የፌስቡክ እና የቴሌግራም ገፆች እንደሌለን ለማሳወቅ እንወዳለን፣ ስለሆነም በተመሳሳይ ስም በተከፈቱ ገፆች እንዳይሸወዱ ጥንቃቄ እንድታደርጉ እናሳስባለን።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
👉 @ethio_mere...”
Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 04 сентября, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Новости и СМИ.
Загрузка данных...
| Дата | Привлечение подписчиков | Упоминания | Каналы | |
| 03 сентября | 0 | |||
| 02 сентября | 0 | |||
| 01 сентября | +3 |
| 2 | #update በሳዑዲ አረቢያ አንድን ኢትዮጵያዊ በድብደባና በአሰቃቂ ሁኔታ የገደሉ 5 ኢትዮጵያውያን በቁጥጥር ሥር ውለዋል።
➠ሳዑዲ አረቢያ ውስጥ ወንጀል ፈጽሞ መገኘት እስከ ስቅላት ሞት የሚያደርስ ቅጣት ሊያስፈርድ ይችላል።
የሳዑዲ አረቢያ፣ መካ ፖሊስ የድንበር ደህንነት ሕግን በመተላለፍ ሌላኛውን የኢትዮጵያ ዜጋ ወገናቸውን በከፍተኛ ድብደባ እና በአሰቃቂ ሁኔታ ህይወቱ እንዲያልፍ ያደረጉ 5 የኢትዮጵያ ዜጎችን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን አስታውቋል።
እንደ ፖሊስ መግለጫ ተጠርጣሪዎቹ ግለሰቡን ሲደበድቡ ፣ ሲያሰቃዩ የሚያሳይ ቪዲዮ በመሰራጨቱ ፈጣን ክትትል ተደርጎባቸው በራንያ ግዛት ውስጥ በቁጥጥር ሥር ውለዋል።
" ሟችም ሆነ ተጠርጣሪዎቹ የሀገሪቱን የድንበር ደህንነት ሕግ ጥሰዋል " ሲል ፖሊስ ገልጿል።
ፖሊስ በጉዳዩ ላይ አደረኩት ባለው የማጣራት ስራ በተጠርጣሪዎቹ እና በሟቹ መካከል ከዚህ ቀደም የነበረ አለመግባባት የነበረ ሲሆን፣ ሁኔታው ተባብሶ ወደ አዘግናኝ ጥቃት አምርቷል።
የመካ ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹ ላይ ሕጋዊ እርምጃ ለመውሰድ አስፈላጊው የምርመራ ሥራ ተጠናቆ ጉዳዩ ወደ ሌላኛው የሕግ አካላት መተላለፉን ገልጿል።
ሳዑዲ አረቢያ ውስጥ ወንጀል ፈጽሞ መገኘት እስከ ስቅላት ሞት የሚያደርስ ቅጣት ሊያስፈርድ ይችላል። አይደለም የሰዎችን ህይወት ያጠፉ የአደንዛዥ እጽ ዝውውር ላይ የሚሳተፉ በሞት የሚቀጡበት ሀገር ነው።
ነሐሴ 27 ቀን 2018 ዓ/ም | 9 008 |
| 3 | በተቀጠረች በ4ኛው ቀን የስርቆት ወንጀል የፈፀመችው የቤት ሰራተኛ በፅኑ እስራት ተቀጣች።
***
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 27 ቀን 2018 ዓ/ም (አዲስ ፖሊስ)፦ ተከሳሽ መልካም አያልነህ የስርቆት ወንጀሉን የፈፀመችው በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ልዩ ቦታው ቻይና ካምፕ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ነው።
ተከሳሿ በቤት ሰራተኝነት ተቀጥራ ስትሰራ ከነበረችበት መኖሪያ ቤት ውስጥ በተቀጠረች በ4ኛው ቀን አሰሪዎቿ በተኙበት አጋጣሚ ቻርጅ ላይ የነበረ 85 ሺህ ብር የሚገመት አልትራS 21 የሆነ ሞባይል እና የተለያዩ አልባሳትን ሰርቃ ተሰውራለች።
ከግል ተበዳይ ጥቆማው የደረሰው የጅማ በር አካባቢ ፖሊስ መምሪያም የምርመራና ክትትል ቡድን በማቋቋም ግለሰቧን ለመያዝ ባደረገው ብርቱ ጥረት በአጭር ጊዜ ውስጥ ከተሰወረችበት ቦታ በቁጥጥር ስር በማዋል የተሰረቀውን ሞባይል ማስመለስ እንደተቻለ ፖሊስ መምሪያው አስታውቋል።
በግለሰቧ ላይ አስላጊውን ምርመራ ከተጣራ በኃላም የምርመራ መዝገቡን ለአቃቤ ህግ በመላክ ክስ እንዲመሰረትባት መደረጉን ፖሊስ ገልጿል።
የተከሳሽ መልካም አያልነህን ጉዳይ የተመለከተው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ኮልፌ ቀራንዮ ምድብ ፈጣን ወንጀል ችሎት ጥፋተኝነቷን በሰውና በሰነድ ማስረጃዎች ካረጋገጠ በኋላ ተከሳሿን ያስተምራል ሌሎች ወንጀል ፈፃሚዎችን ያስጠነቅቃል በማለት በፈፀመችው የስርቆት ወንጀል በ5 አመት ከ7 ወር ፅኑ እስራት እንድትቀጣ ውሳኔ አስተላልፎባታል።
በቤት ሰራተኝነት ከተቀጠሩ በኃላ የተለያዩ ወንጀሎችን ፈፅመው የሚሰወሩ በመኖራቸው አሰሪዎች የቅርብ ክትትል ከማድረግ ጀምሮ ለንብረታቸው አስፈላጊውን ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለባቸው አሳስቧል። | 11 567 |
| 4 | #tiktok
በሳዑዲ አረቢያ በቀጥታ የማኅበራዊ ሚዲያ (ቲክቶክ) ስርጭት ላይ የግድያ ወንጀል ፈጽሟል የተባለ ኢትዮጵያዊ ከአምስት ግብረ አበሮቹ ጋር በሳዑዲ የጸጥታ አካላት መያዛቸውን በሪያድ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ።
ኤምባሲው እንዳለው፣ በሳዑዲ ድንበርና በረሃማ አካባቢዎች በአንዳንድ ኢትዮጵያውያን መካከል ግጭትና ግድያ መፈጸሙን ተከትሎ ጉዳዩ በቅርበት ሲከታተል ቆይቷል።
በተጨማሪም ጉዳዩን በማኅበራዊ ሚዲያ በማሰራጨትና በማራገብ ተጠርጥረው ከ100 በላይ ግለሰቦች መያዛቸውንና ጉዳያቸውም በሕግ እየታየ መሆኑን ኤምባሲው ገልጿል።
ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ/ም | 11 229 |
| 5 | ⭐️⭐️⭐️የአዲስ አመት 30% ልዪ ቅናሽ በመሀል ካሳንችስ ዘመናዊ የህይወት ዘይቤን ይቀላቀሉ! ኢንተርሌግዠሪ ሆቴል ፊትለፊት
በካሬ #77ሺ ብር ብቻ
🏠 የቤት አማራጮች
🔹 1 መኝታ: 72.99 ካሬ ጀምሮ
🔹 2መኝታ: 127 ካሬ ጀምሮ
🔹 3 መኝታ: 158ካሬ ጀምሮ
በተጨማሪም ብስራተ ገብርኤል ላፍቶ ሞል ላይ
🏠 የቤት አማራጮች
🔹 1 መኝታ: 89.9ካሬ ጀምሮ
🔹 2 መኝታ: 105 ካሬ ጀምሮ
🔹 3 መኝታ: 173ካሬ ጀምሮ
💳 ቀላል የክፍያ አማራጭ
⭐️በ10 ዙር የግንባታ ሂደት መሰረት የሚከፈል
⭐️ያለ ምንም የዋጋ ጭማሪ ክፍያዎን ማጠናቀቅ ይችላሉ።
📈 ለኢንቨስትመንት ፍጹም አማራጭ!
የአዲስ አበባ የንግድና የዲፕሎማሲ ማዕከል በሆነችው በካሳንችስ እና ብስራተ ገብርኤል አከባቢዎች የራስዎን አፓርታማ ባለቤት ይሁኑ። ለቤት ፈላጊዎች እና ለኢንቨስትመንት የሚሆን አውራ ምርጫ!
2% ብቻ ከጠቅላላ የቤቱ ዋጋ በመክፈል፣ ቤቱን ለ3ኛ ወገን (Resale) ማስተላለፍ ወይም መሸጥ ይችላሉ። ይህም ከፍተኛ የመዋዕለ ንዋይ እድገትና ትርፍ የሚያስገኝ እድል ነው።
🌟 የፕሮጀክቱ አሜኒቲዎች
✅ 24/7 ጥበቃ እና CCTV
✅ ዘመናዊ ሊፍት
✅ ሰፊ የመኪና ማቆሚያ
✅ ባክአፕ ጀነሬተር
✅ የውሃ ማጠራቀሚያ
✅ ዘመናዊ ጂም
🏊 የመዋኛ ገንዳ
🛝 የልጆች መጫወቻ
🌿 የአረንጓዴ መዝናኛ ቦታ
☕ ዘመናዊ Lobby & Lounge
✨ ጥራት፣ ምቾት እና ዋጋ የሚገናኙበት ምርጥ የመኖሪያ ፕሮጀክት!
📞: 0911356543 | 11 660 |
| 6 | ታሪካዊው ዲአፍሪክ ሆቴል በሐራጅ ሊሸጥ ነው
ለሁለት አስርት ዓመታት ያህል ሲጎተት የቆየውን የውርስ ክስ እልባት ለመስጠት በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የልደታ ምድብ ችሎት ታሪካዊውን ዲ አፍሪክ ሆቴል በመጪው መስከረም ወር በሐራጅ ተሸጦ እንዲካፈል ውሳኔ መተላለፉን ከፎርቹን ጋዜጣ ሰምተናል።
ባለ ስድስት ፎቁ ሆቴል የቦታው መስራች በሆኑት በአቶ ሰይፉ ገብረዮሐንስ ወራሾች መካከል በአይነት ተከፋፍሎ ሊደርስ ባለመቻሉ ፍርድ ቤቱ ንብረቱን በሐራጅ መሸጥን እንደ የመጨረሻ አማራጭ ለመውሰድ መገደዱ ተገልጿል።
በሜክሲኮ አደባባይ አቅራቢያ በ3,793 ካሬ ሜትር ስፋት ላይ ያረፈው ይህ ሆቴል፣ ከአፍሪካ አንድነት ድርጅት ምስረታ ጀምሮ የአህጉሪቱን መሪዎችና እንግዶችን ያስተናገደ ታሪካዊ ቅርስ መሆኑ ይታወቃል።
ፍርድ ቤቱ ለሐራጁ መነሻ የሚሆን ዋጋ ወደ 184 ሚሊዮን ብር ገደማ የተተመነ ቢሆንም የዘርፉ የዋጋ ግምት ባለሙያዎች ግን የሆቴሉ ታዋቂ ስምና ያለበት ስትራቴጂካዊ ቦታ ከግምት ሲገባ እሴቱ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ሊያወጣ እንደሚችል ይከራከራሉ።
ይህንን የተሰጠውን መነሻ ዋጋ በመቃወም የበኩር ልጅ ብስራት ሰይፉን ጨምሮ በርካታ ወራሾች ሐራጁ ከመካሄዱ በፊት ገለልተኛ የዋጋ ግምገማ እንዲደረግ ለፍርድ ቤቱ አቤቱታ ለማቅረብ እየተዘጋጁ ይገኛሉ። (Getu Temesgen) | 14 307 |
| 7 | ቀረጥ ሳይከፈልባቸው ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ ከ700 በላይ ተንቀሳቃሽ ስልኮችና ልዩ ልዩ ቁሳቁሶች ተያዙ፡፡
ተገቢውን የጉምሩክ ሂደት ያላለፉና በህገ ወጥ መንገድ ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ የተለያዩ ዓይነትና መጠን ያላቸው ከ700 መቶ በላይ የሞባይል ቀፎዎች፣ ከሁለት ሺህ በላይ የቻርጀር ገመዶች፣ ልዩ ልዩ የኤሌክትሮኒክስ መለዋወጫዎችና አልበሳት በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡
በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የመሣለሚያ አካባቢ ፖሊስ መምሪያ ነሐሴ 20 ቀን 2018 ዓ/ም በክ/ከተማው ወረዳ 8 ልዩ ቦታው አዲስ አበባ የገበያ ማዕከል ከምሽቱ 1፡00 ሠዓት ሲሆን አሰፋ ጸጋ እና አማኑኤል ብርሀኑ የተባሉ ተጠርጣሪዎች የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹን የሠሌዳ ቁጥር B-77746 አ.አ በሆነ ሱዙኪ የጭነት ተሽከርካሪ ይዘው ሲንቀሳቀሱ ስራ ላይ በነበሩ የፖሊስ አባላት በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡
የክ/ከተማው ፖሊስ ዋና መምሪያ በተጠርጣሪዎቹ ላይ ተገቢውን የሰውና የሰነድ ማስረጃ በማደራጀት ክስ እንደሚያስመሰርት የገለፀ ሲሆን ህብረተሰቡም መሰል የወንጀል ድርጊት በሀገር ምጣኔ ሀብትና በህጋዊ ነጋዴዎች ላይ የሚያሳድረውን አሉታዊ ተፅዕኖ በመረዳት የመረጃ የመስጠት ባህሉን ሊያጠናክር እንደሚገባም የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡
(ምንጭ ፣ አዲስ አበባ ፖሊስ) | 13 491 |
| 8 | ⭐️⭐️⭐️የአዲስ አመት 30% ልዪ ቅናሽ በመሀል ካሳንችስ ዘመናዊ የህይወት ዘይቤን ይቀላቀሉ! ኢንተርሌግዠሪ ሆቴል ፊትለፊት
በካሬ #77ሺ ብር ብቻ
🏠 የቤት አማራጮች
🔹 1 መኝታ: 72.99 ካሬ ጀምሮ
🔹 2መኝታ: 127 ካሬ ጀምሮ
🔹 3 መኝታ: 158ካሬ ጀምሮ
በተጨማሪም ብስራተ ገብርኤል ላፍቶ ሞል ላይ
🏠 የቤት አማራጮች
🔹 1 መኝታ: 89.9ካሬ ጀምሮ
🔹 2 መኝታ: 105 ካሬ ጀምሮ
🔹 3 መኝታ: 173ካሬ ጀምሮ
💳 ቀላል የክፍያ አማራጭ
⭐️በ10 ዙር የግንባታ ሂደት መሰረት የሚከፈል
⭐️ያለ ምንም የዋጋ ጭማሪ ክፍያዎን ማጠናቀቅ ይችላሉ።
📈 ለኢንቨስትመንት ፍጹም አማራጭ!
የአዲስ አበባ የንግድና የዲፕሎማሲ ማዕከል በሆነችው በካሳንችስ እና ብስራተ ገብርኤል አከባቢዎች የራስዎን አፓርታማ ባለቤት ይሁኑ። ለቤት ፈላጊዎች እና ለኢንቨስትመንት የሚሆን አውራ ምርጫ!
2% ብቻ ከጠቅላላ የቤቱ ዋጋ በመክፈል፣ ቤቱን ለ3ኛ ወገን (Resale) ማስተላለፍ ወይም መሸጥ ይችላሉ። ይህም ከፍተኛ የመዋዕለ ንዋይ እድገትና ትርፍ የሚያስገኝ እድል ነው።
🌟 የፕሮጀክቱ አሜኒቲዎች
✅ 24/7 ጥበቃ እና CCTV
✅ ዘመናዊ ሊፍት
✅ ሰፊ የመኪና ማቆሚያ
✅ ባክአፕ ጀነሬተር
✅ የውሃ ማጠራቀሚያ
✅ ዘመናዊ ጂም
🏊 የመዋኛ ገንዳ
🛝 የልጆች መጫወቻ
🌿 የአረንጓዴ መዝናኛ ቦታ
☕ ዘመናዊ Lobby & Lounge
✨ ጥራት፣ ምቾት እና ዋጋ የሚገናኙበት ምርጥ የመኖሪያ ፕሮጀክት!
📞: 0911356543 | 13 622 |
| 9 | የብሔራዊ ባንክ ማሳሰቢያ!!
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለሕዝቡ፣ ለዲያስፖራውና ለመላው የገንዘብ ተጠቃሚ ጠንካራ ማሳሰቢያ አስተላልፏል።
ሕገወጥ የሃዋላ አውታረ መረቦችንና ፈቃድ ያልተሰጣቸውን የገንዘብ ማስተላለፊያ ወኪሎች መጠቀም ከፍተኛ የፋይናንስና የሕግ አደጋ ሊያስከትል እንደሚችል ባንኩ አስጠንቅቋል።
ገንዘብዎ ደህንነት ይገባዋል! በሕገወጥ መንገድ ገንዘብ መላክ ወይም መቀበል የገንዘብ ኪሳራ፣ የክፍያ መዘግየት፣ የሂሳብ መገደብ እና ሕጋዊ እርምጃ ሊያስከትል ይችላል።
በተለይ በዚህ ወቅት የገንዘብ ልውውጥ መጠን እየጨመረ በመሆኑ፣ ደንበኞች፣ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አባላትና መላው ሕዝብ ገንዘብ ሲልኩም ሆነ ሲቀበሉ በብሔራዊ ባንክ ፈቃድ የተሰጣቸውን ሕጋዊ የገንዘብ ማስተላለፊያ አማራጮች ብቻ እንዲጠቀሙ ጥሪ ቀርቧል።
ብሔራዊ ባንክ ፈቃድ የሌላቸው ተብለው የተጠቀሱ የገንዘብ ማስተላለፊያ መንገዶች፦
1. Adulis Money Transfer (ADZ)
2. Amal Express
3. Amal USA
4. Amana Express
5. Avanti
6. Awash Direct
7. Bakaal Money Transfer
8. Jubba Express
9. Rasmy Pay
10. Ramad Pay / Ramada Pay (Kaah)
11. Shgey Money Transfer
12. Taaj Financial Service
13. Tasa Pay
14. Tawakal Money Services
15. USwyre
16. World Direct Link
17. Zola ናቸው። | 15 607 |
| 10 | 460 የሚጠጉ ሰዎችን ሕይወት የታደገው የድልድዩ ጠባቂ!
#Ethiopia | በቻይና የናንጂንግ ያንግትዜ ወንዝ ድልድይ በዓለም ላይ በርካታ ሰዎች ሕይወታቸውን ለማጥፋት የሚመርጡት አስፈሪ ሥፍራ በመባል ይታወቃል።
ነገር ግን ላለፉት 21 ዓመታት በዚህ ድልድይ ላይ አንድ ያልተለመደ ተአምር ሲፈጸም ቆይቷል።
በድልድዩ እራሳቸውን ለማጥፋት የመጡ 469 ሰዎችን በቼን ሲ እርዳታ ከሞት ተርፈዋል።
ቼን በወጣትነቱ በከባድ ድህነትና መከራ ያሳለፈው ሲሆን ከፈረንጆቹ 2003 ጀምሮ ቅዳሜና እሁድ ሙሉ በሙሉ ድልድዩ ላይ በመዘዋወር ወደዚህ ድልይ የሚመጡትን ሰዎች መጠበቅ ጀመረ።
ቼን በሞተር ብስክሌቱና በእግሩ ድልድዩን እያሰሰ የተስፋ መቁረጥ ምልክት የሚያሳይና ተክዞ የሚሄድ ማንኛውንም ሰው በነፃነት ቀርቦ ያናግራል።
የሥነ-ልቦና ትምህርት ሳይማር በራሱ የሕይወት ልምድና ደግነት ብቻ የሰዎችን ጭንቀት ይረዳል።
አንዳንዶቹን በንግግር ሌሎቹን ደግሞ በጉልበቱ እየጎተተ ከሞት አትርፏቸዋል።
የሌሎችን ከባድ ሕመም እና የተወሰኑ ማዳን ያልቻላቸውን ሰዎች ትዝታ በሕልሙ እያየ ለዓመታት ትልቅ የሥነ-ልቦና ጫና አስተናግዷል።
ቼን ሲ እንደሚለው አንዳንዴ ሰዎችን ከከፋ አደጋ ለማዳን ሳይንሳዊ እውቀት ሳይሆን በቦታው ተገኝቶ ሰብአዊ ርህራሄ ማሳየት ብቻ በቂ መሆኑን ተናግሯል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል / GetuTemesgen | 13 054 |
| 11 | ⭐️⭐️⭐️የአዲስ አመት 30% ልዪ ቅናሽ በመሀል ካሳንችስ ዘመናዊ የህይወት ዘይቤን ይቀላቀሉ! ኢንተርሌግዠሪ ሆቴል ፊትለፊት
በካሬ #77ሺ ብር ብቻ
🏠 የቤት አማራጮች
🔹 1 መኝታ: 72.99 ካሬ ጀምሮ
🔹 2መኝታ: 127 ካሬ ጀምሮ
🔹 3 መኝታ: 158ካሬ ጀምሮ
በተጨማሪም ብስራተ ገብርኤል ላፍቶ ሞል ላይ
🏠 የቤት አማራጮች
🔹 1 መኝታ: 89.9ካሬ ጀምሮ
🔹 2 መኝታ: 105 ካሬ ጀምሮ
🔹 3 መኝታ: 173ካሬ ጀምሮ
💳 ቀላል የክፍያ አማራጭ
⭐️በ10 ዙር የግንባታ ሂደት መሰረት የሚከፈል
⭐️ያለ ምንም የዋጋ ጭማሪ ክፍያዎን ማጠናቀቅ ይችላሉ።
📈 ለኢንቨስትመንት ፍጹም አማራጭ!
የአዲስ አበባ የንግድና የዲፕሎማሲ ማዕከል በሆነችው በካሳንችስ እና ብስራተ ገብርኤል አከባቢዎች የራስዎን አፓርታማ ባለቤት ይሁኑ። ለቤት ፈላጊዎች እና ለኢንቨስትመንት የሚሆን አውራ ምርጫ!
2% ብቻ ከጠቅላላ የቤቱ ዋጋ በመክፈል፣ ቤቱን ለ3ኛ ወገን (Resale) ማስተላለፍ ወይም መሸጥ ይችላሉ። ይህም ከፍተኛ የመዋዕለ ንዋይ እድገትና ትርፍ የሚያስገኝ እድል ነው።
🌟 የፕሮጀክቱ አሜኒቲዎች
✅ 24/7 ጥበቃ እና CCTV
✅ ዘመናዊ ሊፍት
✅ ሰፊ የመኪና ማቆሚያ
✅ ባክአፕ ጀነሬተር
✅ የውሃ ማጠራቀሚያ
✅ ዘመናዊ ጂም
🏊 የመዋኛ ገንዳ
🛝 የልጆች መጫወቻ
🌿 የአረንጓዴ መዝናኛ ቦታ
☕ ዘመናዊ Lobby & Lounge
✨ ጥራት፣ ምቾት እና ዋጋ የሚገናኙበት ምርጥ የመኖሪያ ፕሮጀክት!
📞: 0911356543 | 14 617 |
| 12 | አሜሪካ በትግራይ ጉዳይ ላይ ስምምነት እንዲደረግ ጠየቀች፤ ህወሓት ከአፍሪካ ህብረት ውይይት በፊት ቅድመ ሁኔታዎችን አስቀመጠ
በአፍሪካ ህብረት ከፍተኛ ተወካይ ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ የመቀሌ ጉብኝት ማብቂያ ላይ አሜሪካ በኢትዮጵያ መንግስት እና በትግራይ አመራሮች መካከል እርቅ እንዲወርድ እና ስምምነት ላይ እንዲደረስ ጥሪ አቀረበች።
በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ እና የአፍሪካ ህብረት የዩኤስ ሚሲዮን ጉዳይ ፈጻሚ ዎልተር ፓርስ በጋራ ባወጡት መግለጫ፣ የኦባሳንጆ ጥረት እንዳበረታታቸው ገልጸው ውይይቱን እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል።
አሜሪካ ቀዳሚ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባው የሰብአዊ እርዳታ አቅርቦት እና ተፈናቃዮችን ወደ ቀደመ ቀያቸው በሰላም የመመለሱ ሂደት እንደሆነ አስታውቃለች።
በሌላ በኩል ህወሓት በሰጠው ምላሽ በቅርቡ ከመቀሌው ውይይት ከአዲስ አበባ በኩል የመጣ "አዲስ ሃሳብ ወይም የእድገት ማሳያ የለም" ሲል ገልጿል።
ድርጅቱ ከመደበኛ ድርድር በፊት መፈታት ያለባቸውን በርካታ ቅድመ ሁኔታዎችን አስቀምጧል።
ህወሓት ካቀረቧቸው ቅድመ ሁኔታዎች መካከል፡
👉ወታደራዊ ከበባ እንዲያበቃ እና የኢኮኖሚ ማዕቀብ እንዲነሳ፣
👉አከራካሪ ቦታዎች ነፃ ወጥተው ተፈናቃዮች እንዲመለሱ፣
👉የህወሓት ህጋዊ እና ፖለቲካዊ ህልውና ሙሉ በሙሉ እንዲመለስ የሚሉ ይገኙበታል።
ምንጭ: ዘ ሪፖርተር | 17 224 |
| 13 | ⭐️⭐️⭐️የአዲስ አመት 30% ልዪ ቅናሽ በመሀል ካሳንችስ ዘመናዊ የህይወት ዘይቤን ይቀላቀሉ! ኢንተርሌግዠሪ ሆቴል ፊትለፊት
በካሬ #77ሺ ብር ብቻ
🏠 የቤት አማራጮች
🔹 1 መኝታ: 72.99 ካሬ ጀምሮ
🔹 2መኝታ: 127 ካሬ ጀምሮ
🔹 3 መኝታ: 158ካሬ ጀምሮ
በተጨማሪም ብስራተ ገብርኤል ላፍቶ ሞል ላይ
🏠 የቤት አማራጮች
🔹 1 መኝታ: 89.9ካሬ ጀምሮ
🔹 2 መኝታ: 105 ካሬ ጀምሮ
🔹 3 መኝታ: 173ካሬ ጀምሮ
💳 ቀላል የክፍያ አማራጭ
⭐️በ10 ዙር የግንባታ ሂደት መሰረት የሚከፈል
⭐️ያለ ምንም የዋጋ ጭማሪ ክፍያዎን ማጠናቀቅ ይችላሉ።
📈 ለኢንቨስትመንት ፍጹም አማራጭ!
የአዲስ አበባ የንግድና የዲፕሎማሲ ማዕከል በሆነችው በካሳንችስ እና ብስራተ ገብርኤል አከባቢዎች የራስዎን አፓርታማ ባለቤት ይሁኑ። ለቤት ፈላጊዎች እና ለኢንቨስትመንት የሚሆን አውራ ምርጫ!
2% ብቻ ከጠቅላላ የቤቱ ዋጋ በመክፈል፣ ቤቱን ለ3ኛ ወገን (Resale) ማስተላለፍ ወይም መሸጥ ይችላሉ። ይህም ከፍተኛ የመዋዕለ ንዋይ እድገትና ትርፍ የሚያስገኝ እድል ነው።
🌟 የፕሮጀክቱ አሜኒቲዎች
✅ 24/7 ጥበቃ እና CCTV
✅ ዘመናዊ ሊፍት
✅ ሰፊ የመኪና ማቆሚያ
✅ ባክአፕ ጀነሬተር
✅ የውሃ ማጠራቀሚያ
✅ ዘመናዊ ጂም
🏊 የመዋኛ ገንዳ
🛝 የልጆች መጫወቻ
🌿 የአረንጓዴ መዝናኛ ቦታ
☕ ዘመናዊ Lobby & Lounge
✨ ጥራት፣ ምቾት እና ዋጋ የሚገናኙበት ምርጥ የመኖሪያ ፕሮጀክት!
📞: 0911356543 | 14 967 |
| 14 | የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ።
የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል። ተፈታኞችም ውጤታቸው ማየት ጀምረዋል።
ውጤት ለማየት ፦
👉 በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et
👉 ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram
👉 አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms
በአንድ ጊዜ በርካታ ተማሪዎች ውጤታቸውን ለማየት ስለሚሞክሩ የኔትዎርክ መጨናነቅ ሊያጋጥም ስለሚችል ደጋግሞ መሞከር ይገባል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልጋቸው https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብና ምላሹንም በዛው ማስፈንጠሪያ መከታተል እንደሚችሉ ገልጿል። | 20 724 |
| 15 | 🚨 እስከ 35% ቅናሽ! ያለምንም ወለድ እና የዋጋ ጭማሪ በምርጥ ቦታዎች የቤት ባለቤት ይሁኑ! 🚨
ኑሮዎን በአዲስ አበባ ማዕከላዊ እና ውድ ስፍራዎች ለማድረግ አስበዋል? ቴምር ሪል ስቴት (Temer Properties) እጅግ ማራኪ በሆኑ የክፍያ አማራጮች ዘመናዊ አፓርትመንቶችን እና የንግድ ሱቆችን አቅርቦልዎታል።
✅ በየትኛው ቦታ መኖር ይፈልጋሉ?
📍 መገናኛ (ቤልቪው ሆቴል አጠገብ)
📍 ቡልጋሪያ (አፍሪካ ህብረት ፊት ለፊት)
📍 አዋሬ (ቤተመንግስት አጠገብ)
📍 ሳር ቤት (አዳምስ አጠገብ)
💰 ልዩ የክፍያ አማራጮች (በኢትዮጵያ ብር ብቻ)፡
100% ለሚከፍሉ፡ እስከ 35% ታላቅ ቅናሽ!
40% ቅድመ ክፍያ፡ የ 10% ቅናሽ ተጠቃሚ ሲሆኑ፤ ቀሪውን 60% ቤቱን ሲረከቡ ይከፍላሉ።
20% ቅድመ ክፍያ፡ ቀሪውን በ16 ዙር፣ በረጅም ጊዜ ከፍለው ይጨርሳሉ።
🏠 የአፓርትመንት አማራጮች (ከስቱዲዮ እስከ 3 መኝታ)፦
• ስቱዲዮ (ከ 32 ካሬ ጀምሮ)
• 1 መኝታ (ከ 60 ካሬ ጀምሮ)
• 2 መኝታ (ከ 90 ካሬ ጀምሮ)
• 3 መኝታ (ከ 118 ካሬ ጀምሮ)
🎯 ልብ ይበሉ፡ ክፍያው ያለምንም የባንክ ወለድ እና የግንባታ እቃዎች የዋጋ ጭማሪ የሚፈፀም ነው!
እነዚህ ውሱን ቤቶች ከመጠናቀቃቸው በፊት አሁኑኑ ይደውሉልን!
📞 +251939770177
📞 +251996856273
📱 WhatsApp: https://wa.me/251939770177
💬 Telegram: @KalTemerRealEstate | https://t.me/TemerRealEstateSalesConsultant | 16 381 |
| 16 | " ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል።
በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል።
ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡-
- በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et
- ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram
- አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms
ነሐሴ 19 ቀን 2018 አ.ም | 14 234 |
| 17 | አሜሪካ የ200,000 ሰዎችን ቪዛ ልትሰርዝ ነው
የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በታሪክ ትልቁን የቪዛ ስረዛ እርምጃ ለመውሰድ እየተዘጋጀ መሆኑ ተገለጸ።
እርምጃው በንግድ (B1) እና በቱሪዝም (B2) ቪዛ ወደ አሜሪካ ገብተው የጥገኝነት ጥያቄ ያቀረቡ ወይም በመጠየቅ ላይ ያሉ እስከ 200,000 የሚደርሱ የውጭ ሀገር ዜጎችን ዓላማ ያደረገ ነው።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከሃገር ውስጥ ደህንነት መስሪያ ቤት ጋር በመተባበር ከ2016 እስከ 2026 የተሰጡ ቪዛዎችን ለመሰረዝ ዝግጅቱን አጠናቋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ቶሚ ፒጎት እንደተናገሩት፣ እርምጃው ለአጭር ጊዜ ጉብኝት መጥተው ቪዛውን ለቋሚ መኖሪያነት የተጠቀሙበትን ለመቆጣጠር ታስቦ የተወሰደ ነው።
ይህ የቪዛ ስረዛ ሰዎች ወዲያውኑ ከሀገር እንዲወጡ ባያደርግም፣ ህጋዊ የጉዞ ሁኔታቸውን የሚያሳጣ በመሆኑ ከፍተኛ የህግ ክስና ተቃውሞ እንደሚገጥመው ይገመታል።
የትራምፕ አስተዳደር ከዚህ ቀደምም በቪዛ አመልካቾች ላይ በርካታ ጠንካራ ገደቦችን ሲጥል መቆየቱ ይታወቃል። (AP) | 20 448 |
| 18 | በመዲናዋ በትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ
በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ በዛሬው ዕለት በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡
በክፍለ ከተማው ወረዳ 11 ልዩ ቦታው ቅድስት ኪዳነ ምህረት ቤተክርስቲያን አካባቢ በደረሰው አደጋ ከሟቾች በተጨማሪ ሌሎች ሰዎችም ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸው የከተማው ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ገልጿል፡፡፡
ዛሬ ጠዋት 1 ሰዓት ከ50 ከኮዬ ፈቼ ወደ ጎሮ በመጓዝ ላይ የነበረ ሚኒባስ ተሽከርካሪ በተጠቀሰው አካባቢ በመንገድ ስራ ላይ የነበረ ስካቫተር ማሽን መቆፈሪያው ወድቆበት በታክሲው ውስጥ ከነበሩ ትራንስፖርት ተጠቃሚዎች መካከል የ6ቱ ህይወት አልፏል፡፡
ከሟቾች በተጨማሪ በታክሲ ውስጥ የነበሩ ተሳፋሪዎች ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ደርሶባቸው የህክምና ክትትል በማድረግ ላይ እንደሚገኙ ተገልጿል፡፡
የአደጋው መንስኤ እየተጣራ መሆኑንም ፖሊስ አስታውቋል፡፡ | 19 576 |
| 19 | የተማሪዎች ውጤት መቼ ይለቀቃል?
ተማሪዎች ውጤታቸውን ከሰኞ ጠዋት ወይም ማክሰኞ ከሰዓት ጀምሮ መመልከት ይችላሉ።
በውጤታቸው ላይ ቅሬታ የሚኖራቸው ከሆነም 5/6 ቀናት ቅሬታ የማቅረቢያ ጊዜ የሚሰጣቸው ይሆናል። | 20 726 |
| 20 | #NationalExam
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ስለ 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት መግለጫ እየሰጡ ነው።
በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 563 ሺ 960 ተማሪዎች ተመዝግበው 550 ሺ 210 ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል።
ፈተናውን ከወሰዱት ውስጥ 12.8 በመቶ የሚሆኑት ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ማምጣት ችለዋል።
ዘንድሮ በአጠቃላይ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ማለፍ የቻሉት 70 ሺ 544 ናቸው።
ካለፉት መካከል በተፈጥሮ ሳይንስ 16.5 በመቶ ሲሆኑ በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 8.33 በመቶ ናቸው። | 21 301 |
