en
Feedback
EFGBC GSFGBlC፡ በኢት/ሙሉ/ወ/አ/ቤ/ክ የጎሮ ሰፈራ ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤ/ክ

EFGBC GSFGBlC፡ በኢት/ሙሉ/ወ/አ/ቤ/ክ የጎሮ ሰፈራ ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤ/ክ

Open in Telegram

ይህ የቴሌግራም ቻናል በኢትዮጽያ ሙሉ ወንጌል አማኛች ቤተክርያን የጎሮ ሰፈራ አጥቢያ ቤተክርስቲያን ፣የሚከናወኑና የሚተገበሩ ፕሮግራምዎችን መከታተያ page ነው፡፡ this is official page of goro sefera full gospel believers church... If you have any question Contact: @Kirubel76 @pastor_sisay

Show more
511
Subscribers
No data24 hours
+77 days
+1830 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
July '26
July '26
+21
in 0 channels
June '26
+23
in 0 channels
Get PRO
May '26
+26
in 0 channels
Get PRO
April '26
+11
in 1 channels
Get PRO
March '26
+13
in 0 channels
Get PRO
February '26
+8
in 0 channels
Get PRO
January '26
+7
in 0 channels
Get PRO
December '25
+9
in 0 channels
Get PRO
November '25
+10
in 0 channels
Get PRO
October '25
+13
in 0 channels
Get PRO
September '25
+16
in 0 channels
Get PRO
August '25
+19
in 0 channels
Get PRO
July '25
+15
in 1 channels
Get PRO
June '25
+12
in 0 channels
Get PRO
May '25
+19
in 1 channels
Get PRO
April '25
+12
in 1 channels
Get PRO
March '25
+11
in 0 channels
Get PRO
February '25
+16
in 1 channels
Get PRO
January '25
+10
in 0 channels
Get PRO
December '24
+28
in 0 channels
Get PRO
November '24
+36
in 0 channels
Get PRO
October '24
+12
in 0 channels
Get PRO
September '24
+34
in 0 channels
Get PRO
August '24
+34
in 0 channels
Get PRO
July '24
+15
in 0 channels
Get PRO
June '24
+12
in 1 channels
Get PRO
May '24
+21
in 0 channels
Get PRO
April '24
+19
in 0 channels
Get PRO
March '24
+17
in 0 channels
Get PRO
February '24
+31
in 0 channels
Get PRO
January '24
+45
in 0 channels
Get PRO
December '23
+226
in 1 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
25 July0
24 July0
23 July+4
22 July+2
21 July+1
20 July+1
19 July0
18 July0
17 July+1
16 July+1
15 July0
14 July+2
13 July0
12 July+1
11 July0
10 July+1
09 July0
08 July0
07 July0
06 July+1
05 July+1
04 July+3
03 July+1
02 July+1
01 July0
Channel Posts
2
1 Corinthians 13 አመት - 1ኛ ቆሮንቶስ 6: ፍቅር ከእውነት ጋር እንጂ በዐመፅ ደስ አይሰኝም።
104
3
No text...
113
4
No text...
126
5
No text...
137
6
የሀሙስ ፕሮግራም በጥቂቱ+5
የሀሙስ ፕሮግራም በጥቂቱ
141
7
እንደ ይሁዳ ስሞ ከሚያሸጥ አርተፊሻል ፈገግታ ጀርባ ሞት አድፍጦ የሽያጩን ገንዘብ እንኳ ያለመውን መሬት ሳይገዛበት እየተቅበዘበዘ በተነው እርሱም በገመድ ተንጠልጥሎ ሞተ .......    ወዳጅነትን ለጥላቻ በዱቤ የሚያሸጥ ክፉ ልብ አይብቀልባችሁ ክፋታቸውን ከሚያጋቡባችሁ ክፉ ሠዎች . እና መርዛማ ሰዎች እግዚአብሔር ይጠብቃችሁ ... ...        ያልተዛመደው ዝምድና ያልተገመደው ገመድ .... ዝምድናው ይበጠሳል ገመዱም እንደ ፈትል . አቅም የለውምና፡ ይቆረጣል ፡ እግዚአብሔር ከግብዝ ፡ ፈረሳውያን ፡ እየሳሙ ፡ ከሚሸጡ ፦ ይሁዲዎች አርቴፊሻል ፡ ፈገግታ ካላቸው : የተለወጡ ከሚመስሉ ፡ ግን ካልተለወጡ : ሰዎች ፡ ቅርፅ ብቻ : ከሆኑ ፡ የአምልኮ መልክ ካላቸው : እግዚአብሔርን ከማይፈሩ ፡  ሰውን ም ከማያ ፍ:ሩ የአፍ ፡ ክርስቲያኖች ና አገልጋዮች ይጠብቃችሁ
24
8
የተሐድሶው መሪ ማርቲን ሉተር እና ጸሎት ማርቲን ሉተር በየቀኑ ከ2 እስከ 3 ሰዓታት የመጸለይ ልማድ ነበረው። የሥራና የአገልግሎት ጫና በበዛበት ጊዜ እንኳን ሳይቀር ጸሎቱን አያቋርጥም ነበር። በአንድ ወቅት እንዲኽ ማለቱ ይነገርለታል፦ ​"ዛሬ ብዙ የማከናውናቸው ሥራዎች ስላሉብኝ የመጀመሪያዎቹን ሦስት ሰዓታት በጸሎት ማሳለፍ አለብኝ።" ማርቲን ሉተር ጸሎቱ ከእግዚአብሔር ቃል ጋር በእጅጉ የተቆራኘ ነበር ማለት ይቻላል። መዝሙረ ዳዊትንና የጌታን ጸሎት በየቀኑ ይጸልይ ነበር። በየመሐሉም የራሱን ጸሎት እያስገባ እንደማሳረጊያም የጌታን ጸሎት(አባታችን ኾይ) ይጸልይ ነበር። ማርቲን ሉተር Peter Beskendorf የሚባል ጸጉር አስተካካይና ወዳጅ ነበረው። እናም ስለ ጸሎትና የጸሎት ዘዴ ደብዳቤ ጽፎለት ነበር። በዛ ደብዳቤውም ITCP ብሎ የጠራውን ዐራት ቀለል ያሉ ዘዴዎችን አስተምሮት ነበር። ይኽም ዘዴ የእግዚአብሔርን ቃል እንዴት ወደ ጸሎት እንደምንቀይርና ቃሉን ለማሳላሰል የሚጠቅመንን ዘዴ ጠቁሞታል። 🔥 I= Instruction= ባነበብኩት ክፍል ስለ እግዚአብሔር፣ ስለ ራሴ ወይም ስለ ሕይወት ያገኘኹት ትምህርት ወይም መመሪያ ምንድን ነው? 🔥 T= Thanksgiving= በዚኽ ክፍል እግዚአብሔርን የማመሰግንበት ነገር ምንድነው? 🔥 C= Confession= ይኽንን ቃል የተላለፍኩበትና ጌታን ያሳዘንኩበት ድካሜ፣ ኃጢአቴ ምንድን ነው? 🔥 P= Prayer= በዚኽ ቃል መሠረት እግዚአብሔር ምን እንዲያደርግልኝ እፈልጋለኹ? እያሉ ቃሉን መሠረት አድርጎ በመጸለይ አሰልቺነትንና ድግግሞሽ ማስቀረት እንደሚቻል አስተምሮታል። ይኽንን የማርቲን ሉተር ዘዴን እንዴት እንደምንጠቀም በምሳሌ እንመልከተው። ምንባብ፦ መዝሙር.23:1 እግዚአብሔር እረኛዬ ነው፣ የሚያሳጣኝም የለም ITCP በቅደም ተከተሉ መሠረት፦ I= Instruction= ያገኘኹበት ትምህርት፦ እግዚአብሔር እኔን የሚያስብ፣ የሚመራኝና የሚያስፈልገኝን ኹሉ የሚያሟላ ታማኝ እረኛዬ እንደኾነ ያስተምረኛል። T= Thanksgiving= ምስጋናዬ "አምላኬ ኾይ! እስከ ዛሬ ድረስ እረኛዬ ኾነኽ ስለጠበቅኸኝ፣ ሳልጠይቅኽ እንኳ የሚያስፈልገኝን ስላሟላኽልኝ አመሰግንኻለኹ።" C= Confession= ኑዛዜዬ "ጌታ ሆይ! አንተ እረኛዬ ኾነህ ሳለኽ፣ ብዙ ጊዜ በጭንቀትና በፍርሃት ስወደቅ፣ በአንተ ከመደገፍ ይልቅ በራሴ ጥረት ብቻ ለመቆም ስሞክር የነበረኝን እምነት በማጣት ስላሳዘንኩኽ ይቅር በለኝ" P= Prayer= ልመናዬ "አምላኬ ኾይ! በየቀኑ በምኼድበት መንገድ ኹሉ አንተን እረኛዬ አድርጌ እንድከተልህ፣ በነገሬ ኹሉ በአንተ እንድታመንና ሰላምኽን እንድትሰጠኝ እለምንሃለሁ" (እናንተም እስኪ አንድ ጥቅስ ውሰዱና በITCP ዘዴ ጸልዩ።) ማርቲን ሉተር ጸሎትን ከግንኙነት ይልቅ እንደ አንድ መፈጸም እንደሚገባን ሥርዐት ብቻ እንዳናየው ያስተምር ነበር። ቃላትን በማብዛት የሚደረግ ረጃጅም ጸሎትን አይደግፍም ነበር። ይልቁንም ጸሎት አጭር፣ ትኩረት ያለው እና ከልብ የመነጨ መኾን እንዳለበት ያምን ነበር። ምንጭ ✍ አገልጋይ ብርሃኑ 🗓 ሐምሌ 16/2018 የጌታ ዓመት
156
9
የተሐድሶው መሪ ማርቲን ሉተር እና ጸሎት ማርቲን ሉተር በየቀኑ ከ2 እስከ 3 ሰዓታት የመጸለይ ልማድ ነበረው። የሥራና የአገልግሎት ጫና በበዛበት ጊዜ እንኳን ሳይቀር ጸሎቱን አያቋርጥም ነበር። በአንድ ወቅት እንዲኽ ማለቱ ይነገርለታል፦ ​"ዛሬ ብዙ የማከናውናቸው ሥራዎች ስላሉብኝ የመጀመሪያዎቹን ሦስት ሰዓታት በጸሎት ማሳለፍ አለብኝ።" ማርቲን ሉተር ጸሎቱ ከእግዚአብሔር ቃል ጋር በእጅጉ የተቆራኘ ነበር ማለት ይቻላል። መዝሙረ ዳዊትንና የጌታን ጸሎት በየቀኑ ይጸልይ ነበር። በየመሐሉም የራሱን ጸሎት እያስገባ እንደማሳረጊያም የጌታን ጸሎት(አባታችን ኾይ) ይጸልይ ነበር። ማርቲን ሉተር Peter Beskendorf የሚባል ጸጉር አስተካካይና ወዳጅ ነበረው። እናም ስለ ጸሎትና የጸሎት ዘዴ ደብዳቤ ጽፎለት ነበር። በዛ ደብዳቤውም ITCP ብሎ የጠራውን ዐራት ቀለል ያሉ ዘዴዎችን አስተምሮት ነበር። ይኽም ዘዴ የእግዚአብሔርን ቃል እንዴት ወደ ጸሎት እንደምንቀይርና ቃሉን ለማሳላሰል የሚጠቅመንን ዘዴ ጠቁሞታል። 🔥 I= Instruction= ባነበብኩት ክፍል ስለ እግዚአብሔር፣ ስለ ራሴ ወይም ስለ ሕይወት ያገኘኹት ትምህርት ወይም መመሪያ ምንድን ነው? 🔥 T= Thanksgiving= በዚኽ ክፍል እግዚአብሔርን የማመሰግንበት ነገር ምንድነው? 🔥 C= Confession= ይኽንን ቃል የተላለፍኩበትና ጌታን ያሳዘንኩበት ድካሜ፣ ኃጢአቴ ምንድን ነው? 🔥 P= Prayer= በዚኽ ቃል መሠረት እግዚአብሔር ምን እንዲያደርግልኝ እፈልጋለኹ? እያሉ ቃሉን መሠረት አድርጎ በመጸለይ አሰልቺነትንና ድግግሞሽ ማስቀረት እንደሚቻል አስተምሮታል። ይኽንን የማርቲን ሉተር ዘዴን እንዴት እንደምንጠቀም በምሳሌ እንመልከተው። ምንባብ፦ መዝሙር.23:1 እግዚአብሔር እረኛዬ ነው፣ የሚያሳጣኝም የለም ITCP በቅደም ተከተሉ መሠረት፦ I= Instruction= ያገኘኹበት ትምህርት፦ እግዚአብሔር እኔን የሚያስብ፣ የሚመራኝና የሚያስፈልገኝን ኹሉ የሚያሟላ ታማኝ እረኛዬ እንደኾነ ያስተምረኛል። T= Thanksgiving= ምስጋናዬ "አምላኬ ኾይ! እስከ ዛሬ ድረስ እረኛዬ ኾነኽ ስለጠበቅኸኝ፣ ሳልጠይቅኽ እንኳ የሚያስፈልገኝን ስላሟላኽልኝ አመሰግንኻለኹ።" C= Confession= ኑዛዜዬ "ጌታ ሆይ! አንተ እረኛዬ ኾነህ ሳለኽ፣ ብዙ ጊዜ በጭንቀትና በፍርሃት ስወደቅ፣ በአንተ ከመደገፍ ይልቅ በራሴ ጥረት ብቻ ለመቆም ስሞክር የነበረኝን እምነት በማጣት ስላሳዘንኩኽ ይቅር በለኝ" P= Prayer= ልመናዬ "አምላኬ ኾይ! በየቀኑ በምኼድበት መንገድ ኹሉ አንተን እረኛዬ አድርጌ እንድከተልህ፣ በነገሬ ኹሉ በአንተ እንድታመንና ሰላምኽን እንድትሰጠኝ እለምንሃለሁ" (እናንተም እስኪ አንድ ጥቅስ ውሰዱና በITCP ዘዴ ጸልዩ።) ማርቲን ሉተር ጸሎትን ከግንኙነት ይልቅ እንደ አንድ መፈጸም እንደሚገባን ሥርዐት ብቻ እንዳናየው ያስተምር ነበር። ቃላትን በማብዛት የሚደረግ ረጃጅም ጸሎትን አይደግፍም ነበር። ይልቁንም ጸሎት አጭር፣ ትኩረት ያለው እና ከልብ የመነጨ መኾን እንዳለበት ያምን ነበር። ምንጭ ✍ አገልጋይ ብርሃኑ 🗓 ሐምሌ 16/2018 የጌታ ዓመት
1
10
እንደ ይሁዳ ስሞ ከሚያሸጥ አርተፊሻል ፈገግታ ጀርባ ሞት አድፍጦ የሽያጩን ገንዘብ እንኳ ያለመውን መሬት ሳይገዛበት እየተቅበዘበዘ በተነው እርሱም በገመድ ተንጠልጥሎ ሞተ .......    ወዳጅነትን ለጥላቻ በዱቤ የሚያሸጥ ክፉ ልብ አይብቀልባችሁ ክፋታቸውን ከሚያጋቡባችሁ ክፉ ሠዎች . እና መርዛማ ሰዎች እግዚአብሔር ይጠብቃችሁ ... ...        ያልተዛመደው ዝምድና ያልተገመደው ገመድ .... ዝምድናው ይበጠሳል ገመዱም እንደ ፈትል . አቅም የለውምና፡ ይቆረጣል ፡ እግዚአብሔር ከግብዝ ፡ ፈረሳውያን ፡ እየሳሙ ፡ ከሚሸጡ ፦ ይሁዲዎች አርቴፊሻል ፡ ፈገግታ ካላቸው : የተለወጡ ከሚመስሉ ፡ ግን ካልተለወጡ : ሰዎች ፡ ቅርፅ ብቻ : ከሆኑ ፡ የአምልኮ መልክ ካላቸው : እግዚአብሔርን ከማይሩሩ ፡  ሰውን ከማያ ፍ:ሩ የአፍ ፡ ክርስቲያኖች ና አገልጋዮች ይጠብቃችሁ
252
11
- ማርቆስ 8 32: እርሱም ይህን በግልጽ ነገራቸው። በዚህ ጊዜ ጴጥሮስ ኢየሱስን ለብቻው ወስዶ ይገሥጸው ጀመር። 33: ኢየሱስ ግን ዘወር ብሎ ደቀ መዛሙርቱን እያየ ጴጥሮስን፣ “አንተ ሰይጣን፣ ወደ ኋላዬ ሂድ! አንተ የሰውን እንጂ የእግዚአብሔርን ነገር አታስብምና” በማለት ገሠጸው።
178
12
ከዚህ ነገድ እንደ ሙሴ ያለ ነጻ አውጪ፣ እንደ አሮን ያለ ሊቀ ካህን፣ እንደ ሳሙኤል ያለ ፈራጅ፣ እንደ ኤርሚያስና ሕዝቅኤል ያሉ ነብያት ወጥተዋል። የእናት ሆድ ዥንጉርጉር ነው እንደሚባለው በመሳ 17 ላይ የተሻለ ኑሮ ፍለጋ ከቤተልሔም ይሁዳ ሲንከራተት የነበረውም ሌዋዊ ከዚያ የወጣ ነው። እንዳለመታደል ሆኖ ሚካ የተባለ ጣዖት አምላኪ እጅ ወደቀ። አባትና ካህን ሁነኝ፣ እከፍልሃለሁ፣ ምግብና ልብስ ከእኔ ሲለው ልጸልይበት፣ ላስብበትም አላለውም። "በአንድ አፍ" አይነት ብሎ ነው የፈረመለት። ችግሩ ግን የተሻለ ለከፈለው ሁሉ መፈረሙ ነው። ገና የሚካ ቤት ፊርማ ሳይደርቅ "ለአንድ ሰው ቤት ካህን መሆን…ወይስ ለነገድና ለወገን ካህን መሆን ማናቸው ይሻልሃል?' ሲሉት "በልቡ ደስ አለው" ይላል (መሳ 19:18 ) የተሻለ ያሳየ ይወስደዋል ማለት ይሄ ነው እንግዲህ። ዛሬስ ስንቱ ፡ አገልጋይ ነው ለቃሉ ፡ የተገዛ ለእውነትና ለህሊናው ያልኖረ? በሕዝ 44:9-15 ሁለት አይነት የሌዋውያን አገልግሎትን እናያለን። የመጀመሪያው በቁጥር 10 ላይ እስራኤል በሳቱ ጊዜ ተከትለው የሳቱ ሌዋውያንን ሲሆን በቁጥር 15 ላይ ደግሞ እስራኤል በሳተ ጊዜ ተከትለው ያልሳቱ የሳዶቅ ልጆች ሌዋውያን ካህናት ናቸው። በእነዚህ ሁለት አገልጋዮች መካከል ያለው ልዩነት ደማቅ ነው። የመጀመሪያዎቹ የብዙሃኑን ፍላጎት የሚከተሉ ሲሆኑ የሁለተኛዎቹ ደግሞ የእግዚአብሔርን ሃሳብ ለማገልገል የጨከኑ መሆናቸው ነው። የሚገርመው ግን ከነጣዖትዋ እስራኤልን የሚያገለግሉትን አገልግሎታቸውን አልነጠቃቸውም ወይም አላስቆማቸውም። ነገር ግን ወደ እኔ አይቀርቡም፣ በፊታቸው ያገለግሏቸዋል በማለት ራሱን ሰውሮ አገልግሎቱን ፈቀደላቸው። እነርሱም ያለ መገኘቱ የሆነ አገልግሎት "በአፍንጫችን ይውጣ" አላሉም ቀጠሉ። እስራኤል በሳተ ጊዜ ያልሳቱ ሌዋውያን አገልጋዮች ግን ወደ እኔ ይቀርባሉ፣ ያገለግሉኝም ዘንድ በፊቴ ይቆማሉ ይላል። ከዚህ የሚበልጥ ምን በረከት አለ?
196
13
📖 #አገልጋይ_እና_አገልግሎት ✨ #መግቢያ አገልግሎት በክርስትና ውስጥ ከፍተኛ ቦታ ያለው ጥሪ ነው። እግዚአብሔር አማኞችን የጠራቸው ለእርሱ ክብር፣ ለቤተ ክርስቲያን ማነጽ፣ እና ለዓለም ወንጌልን ለማድረስ ነው። አገልጋይ መሆን ማዕረግ ሳይሆን የሕይወት ጥሪና ኃላፊነት ነው። 📖 “የሰው ልጅ ሊያገለግል እንጂ እንዲያገለግሉት አልመጣም።” (ማርቆስ 10፥45) 🙋 1. #አገልጋይ_ማን_ነው? አገልጋይ ማለት በእግዚአብሔር የተጠራ፣ በመንፈስ ቅዱስ የተሾመ፣ ለእግዚአብሔር ፈቃድ ራሱን የሰጠ ሰው ነው። 📌 #የአገልጋይ_መለያዎች ❤️ እግዚአብሔርን ይወዳል። 🤝 ሰዎችን በፍቅር ያገለግላል። 🙏 የጸሎት ሰው ነው። 📖 ቃሉን ያውቃልና ይኖረዋል። 🌿 የመንፈስ ፍሬ ይታይበታል። 🌟 2. #አገልግሎት_ምንድን_ነው? አገልግሎት ማለት ለእግዚአብሔርና ለሰዎች በፍቅር እና በታማኝነት መስራት ነው። #አገልግሎት_ማለት፦ 📖 ቃሉን ማስተማር 🙏 መጸለይ 🎵 ማመስገን ❤️ የተቸገሩትን መርዳት 🌍 ወንጌልን ማድረስ 👑 3. #ኢየሱስ – #የአገልጋይ_ፍጹም_ምሳሌ 👉 ኢየሱስ በትሕትና አገልግሏል። 🦶 የደቀ መዛሙርቱን እግር አጠበ። ❤️ ሕመምተኞችን ፈወሰ። 🍞 የተራቡትን መገበ። ✝️ ለዓለም መዳን ሕይወቱን ሰጠ። 🔥 4. #የአገልጋይ_መንፈሳዊ_ባህርያት 🙇 ትሕትና ❤️ ፍቅር 🤲 ታማኝነት 🙏 ጸሎት 📖 የእግዚአብሔር ቃል እውቀት 🕊️ ቅድስና ⏳ ትዕግሥት 😊 ርኅራኄ ⚠️ 5. #የአገልጋይ_አደጋዎች 😔 ትዕቢት 💰 ገንዘብን መውደድ 🌍 ዓለማዊነት 😴 መንፈሳዊ ስንፍና ⚡ የሥልጣን ፍላጎት ❌ የሥነ ምግባር ውድቀት 🎁 6. #የመንፈስ_ቅዱስ_ስጦታዎችና_አገልግሎት እግዚአብሔር ለእያንዳንዱ አማኝ የተለያዩ ስጦታዎችን ሰጥቷል። 📖 ማስተማር 🎤 መስበክ 🤲 ማገልገል 💝 መስጠት 🧭 መምራት 🤝 ማበረታታት 📚 7. #የአገልጋይ_ኃላፊነቶች 📖 ቃሉን በትክክል ማስተማር 🛡️ መንጋውን መጠበቅ 🌱 ደቀ መዛሙርት ማፍራት 🤲 ሌሎችን ማገልገል 💡 መልካም ምሳሌ መሆን 💎 8. #እውነተኛ_አገልጋይ_ምን_ይፈልጋል? 👑 የእግዚአብሔርን ክብር 😊 የሰዎችን መዳን 🌱 የአማኞችን እድገት ❤️ የክርስቶስን ፈቃድ 📖 9. #የአገልጋይ_ቁልፍ_መርሆች ✝️ ክርስቶስን መምሰል 🙏 በጸሎት መትጋት 📖 ቃሉን በትክክል መከፋፈል 🤝 በፍቅር ማገልገል 🕊️ በመንፈስ ቅዱስ መመራት ⭐ እስከ መጨረሻ ታማኝ መሆን 📝 #ማጠቃለያ አገልጋይ መሆን ክብርን ወይም ዝናን መፈለግ አይደለም፤ ራስን ለእግዚአብሔር እና ለሰዎች በፍቅር መስጠት ነው። እውነተኛ አገልጋይ በትሕትና፣ በቅድስና፣ በታማኝነት፣ በጸሎት እና በእግዚአብሔር ቃል ይመላለሳል። 📖 #ቁልፍ_የመጽሐፍ_ቅዱስ_ጥቅሶች 📜 ማርቆስ 10፥42–45 📜 1 ጴጥሮስ 4፥10–11 📜 ኤፌሶን 4፥11–13 📜 1 ጢሞቴዎስ 3፥1–13 📜 2 ጢሞቴዎስ 2፥15 📜 ቆላስይስ 3፥23–24 “ማንም ታላቅ ሊሆን የሚፈልግ አገልጋያችሁ ይሁን።” (ማርቆስ 10፥43)
281
14
ከእግዚአብሔር ዐይን የሚሰወር ነገር የለም፤ እርሱ አየ ማለትም ፈጽሞ አወቀ ነው። አይቶ፣ አመዛዝኖና አገናዝቦ አይደለም ነገሮችን የሚረዳው፤ ያ የሰዎች ተግባር፣ የማወቅም ሂደት ነው። የኢዮብ በዕድሜ ትንሹ ወዳጅ--ኤሊሁ-- እንዲህ አለ፤ “ዐይኖቹ የሰውን አካሄድ ይመለከታሉ፤ ርምጃውንም ሁሉ ይከታተላሉ። ክፉ አድራጊዎች የሚደበቁበት፣ ጨለማ ስፍራ ወይም የሞት ጥላ የለም" (ኢዮ 34፥21-22)። ሁሉን የሚመለከት ጌታ፣ ለሁሉ እንደ ልቡ፣ እንደ ሥራው ይከፍላል። እግዚአብሔር ያየውን (የቀዳውን) መሰረዝ ወይም ማጥፋት የሚችል ማንም የለም።
184
15
ከእግዚአብሔር ዐይን የሚሰወር ነገር የለም፤ እርሱ አየ ማለትም ፈጽሞ አወቀ ነው። አይቶ፣ አመዛዝኖና አገናዝቦ አይደለም ነገሮችን የሚረዳው፤ ያ የሰዎች ተግባር፣ የማወቅም ሂደት ነው። የኢዮብ በዕድሜ ትንሹ ወዳጅ--ኤሊሁ-- እንዲህ አለ፤ “ዐይኖቹ የሰውን አካሄድ ይመለከታሉ፤ ርምጃውንም ሁሉ ይከታተላሉ። ክፉ አድራጊዎች የሚደበቁበት፣ ጨለማ ስፍራ ወይም የሞት ጥላ የለም" (ኢዮ 34፥21-22)። ሁሉን የሚመለከት ጌታ፣ ለሁሉ እንደ ልቡ፣ እንደ ሥራው ይከፍላል። እግዚአብሔር ያየውን (የቀዳውን) መሰረዝ ወይም ማጥፋት የሚችል ማንም የለም።
1
16
በሰው ልጅ ሕይወት ውስጥ የማይታዩ ነገር ግን የጉዞአችንን መድረሻ ሙሉ በሙሉ የሚወስኑ ሁለት ተቃራኒ መንገዶች አሉ፤ እነርሱም ትዕቢት እና ትህትና። መጽሐፍ ቅዱስ የሁለቱን መንገዶች መነሻ፣ አካሄድ እና መድረሻ በግልጽ ነው የሚያሳየን። 1. የትዕቢት መንገድ፡ የውድቀት ትዕቢት ማለት አንድ ሰው ከፈጣሪዎ እና ከሌሎች ሰዎች በላይ ራሱን ከፍ አድርጎ የሚያስብበት የልብ ሕመም ነው። መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚያስተምረን፣ የትዕቢት መነሻው የሳጥናኤል ውድቀት ነው። "ወደ ሰማይ እወጣለሁ... ከልዑልም ጋር እስከታካከላለሁ" ብሎ በልቡ በተመኘ ጊዜ ከክብሩ ተዋረደ (ኢሳ 14: 13-15)። በትዕቢት መንገድ ላይ የተጓዙ ሰዎችን ታሪክ ስንመለከት መድረሻቸው ሁልጊዜ ውድቀት እንደሆነ እንረዳለን፤ ለምሳሌ፦ #ንጉስ_ናቡከደነጾር፡ በባቢሎን ቤተ መንግስት በረንዳ ላይ ቆሞ 30“በብርቱ ኀይሌ፣ ለገናናው ክብሬ ንጉሣዊ መኖሪያ ትሆን ዘንድ ያሠራኋት ታላቂቷ ባቢሎን ይህች አይደለችምን?” አለ። 31ንግግሩን ገና ከአፉ ሳይጨርስ፣ እንዲህ የሚል ድምፅ ከሰማይ መጣ፤ “ንጉሥ ናቡከደነፆር ሆይ፤ ስለ አንተ የታወጀው ይህ ነው፤ መንግሥትህ ከአንተ ተወስዷል፤ 32ከሕዝብ መካከል ትሰደዳለህ፤ ከዱር አራዊት ጋራም ትኖራለህ፤ እንደ ከብት ሣር ትበላለህ፤ ልዑሉ በሰዎች መንግሥት ሁሉ ላይ ሙሉ ሥልጣን እንዳለውና እነዚህንም መንግሥታት ለወደደው እንደሚሰጥ እስክታውቅ ድረስ ሰባት ዓመት ያልፋል።” 33ወዲያውኑ በናቡከደነፆር ላይ የተነገረው ሁሉ ተፈጸመ፤ ከሕዝቡ መካከል ተሰደደ፤ እንደ ከብትም ሣር በላ። የራስ ጠጕሩ እንደ ንስር ላባና፣ ጥፍሮቹም እንደ ወፍ ጥፍሮች እስኪያድጉ ድረስ ሰውነቱ በሰማይ ጠል ረሰረሰ።  (ዳንኤል 4፡30-33)። መጽሐፍ ቅዱስ ምሳሌ 16፡18 ላይ 'ትዕቢት ጥፋትን፣ የእብሪት መንፈስም ውድቀትን ትቀድማለች። ' ትዕቢተኛ ሰው ከእግዚአብሄር ጋር ይጋጫል፣ ምክንያቱም እግዚአብሄር ትዕቢትን ስለሚቃወም። 2 የትህትና መንገድ፡ የታላቅነት ትህትና ማለት የደካማነት ምልክት ሳይሆን፣ የእውነተኛ ጥንካሬና የልብ ቅንነት መገለጫ ነው። ራሳችንን በእግዚአብሄር እና በሰው ፊት ዝቅ አድርገን የምናይበት መንፈሳዊ ዓይን ነው። የትህትና ትልቁና ፍጹሙ ምሳሌ የኢየሱስ ክርስቶስ ሕይወት ነው፡ ⏭️ የዓለም ፈጣሪና ንጉስ ሆኖ ሳለ፣ በበረት ተወለደ፣ የደቀ መዛሙርቱን እግር አጠበ፣ እስከ መስቀል ሞት ድረስ ታዘዘ (ፊልጽ 2:5-8)። ኢየሱስ በማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 11፡29 ላይ "ቀንበሬን ተሸከሙ፤ ከእኔም ተማሩ፤ እኔ በልቤ የዋህና ትሑት ነኝና፤ ለነፍሳችሁም ዕረፍት ታገኛላችሁ፤    በማለት የእርሱን አርኣያነት እንድንከተል አስተምሮናል። ⏭️ ዮሴፍ በወንድሞቹ ተሽጦ፣ በግብጽ እስር ቤት ውስጥ እያለ እንኳ እግዚአብሄርን መፍራትና ትህትና  በህይወቱ ላይ ይታዩ ነበር፤ በጊዜውም እግዚአብሄር ከእስር ቤት አውጥቶ የግብጽ ሁሉተኛ መሪ አደረገው። መጽሐፍ ቅዱስ 'ነገር ግን ጸጋን አብዝቶ ይሰጠናል፤ መጽሐፍም፣ “እግዚአብሔር ትዕቢተኞችን ይቃወማል፤ ለትሑታን ግን ጸጋን ይሰጣል” ያለው ስለዚህ ነው። ' ያዕቆብ 4:6 ሁለቱንም በንጽጽር ስናይ ትዕቢተኛ  ራሱን ከፍ ያደርጋል ግን ደግሞ ይዋረዳል፤ ትሁት ራሱን ዝቅ ያደርጋል ግን ደግሞ ከፍ ይላል። ትዕቢተኛ እግዚአብሄርን ይቃወማል ትሁት ግን ከእግዚአብሄር ጸጋን ይቀበላል፤ ትዕቢተኛ ሰዎችን እና እግዚአብሄርን ይቃወማል፤ ትሁት ከሰዎችና ከእግዚአብሄር ጋር  ይቀራረባል፤ ትዕቢተኛ ሰው መጨረሻው ወይም መድረሻው ጥፋት ነው፣ ትሁት ሰው ግን መጨረሻው እና መድረሻው ክብርና ሕይወት ነው።  ሳጠቃልለው ትዕቢት ልክ እንደ አየር እንደተሞላ ፊኛ ነው፤ ከወጣበት ከፍታ ላይ በትንሽ ነገር ይሰበራል፤ ትሁት ግን ሥሩ በጥልቁ እንደተተከለ ዛፍ ነው፤ ማዕበል አይጥለውም። መጽሐፍ ቅዱሳዊ ትምህርት በአንድ ታላቅ እውነት ይጠቃለላል፤  'በጌታ ፊት ራሳችሁን አዋርዱ፣ እርሱም ከፍ ከፍ ያደርጋችኋል። ' ያዕቆብ 4:10። የሕይወታችን ስኬት፣ ሰላምና ክብር የሚገኘው ራሳችንን በትህትና ስናስገዛ ነው።
221
17
https://youtu.be/d7vzCcHYlg0?si=oq6h_BGjdI9Tup5-
1
18
#ኢየሱስ_ማን_መሆኑን_በቅጡ_ማወቅ! ብዙ ነገሮች አጥተን ኖረን አይተነዋል፤ ብዙ ነገሮች ጥለውን ሄደው ስንቀጥል ራሳችንን አግኝተናል። ጌታ ኢየሱስን ላየ፣ ቸርነቱን ለቀመሰ ሰው ግን ከኢየሱስ መለየት፣ ያለ እርሱም መኖር ሞት ነው። የኢየሱስ ሁሉ በሁሉነት ሲገባን የሚያስፈልገን እርሱ ብቻ እንደሆነ፤ ያለ እርሱ መኖር፣ ምንም ማድረግ እንደማንችል እንረዳለን። ኢየሱስ ከያዕቆብ ጉድጓድ መብለጡ የእውነት ለገባው ሰው ኢየሱስ ጊዜያዊ ጥምን የሚያረካ ነገር ሳይሆን የዘላለም ውኃ ምንጭ፣ የሕይወት ውኃ ነው። ኢየሱስ ማን መሆኑን ማወቅ የዘላለም ሕይወትን ማትረፍ ነው። ያውም ትርፉ በምድር ስሌት የማይሰላ ዘላለማዊ ትርፍ ነው። ሳምራዊቷ ሴት ኢየሱስ ማን መሆኑን በቅጡ ሳትረዳ በፊት የያዕቆብ ጉድጓድ የምታዜምለት፣ ታላቅነቱን የምትመሰክርለት፣ ከእርሱ ሌላ ምንጭ ያለ እንኳ እስካይመስላት ድረስ የምትመካበት ምንጯ ነበር። የኢየሱስ የዘላለም ውኃ ምንጭነት ሲገባት ግን አይደለም ደግማ ስለ ያዕቆብ ጉድጓድ ልታወራ፣ "አንተ ይህን ጉድጓድ ከሰጠን ከአባታችን ከያዕቆብ ትበልጣለህን?" ብላ ኢየሱስን ከያዕቆብ ጋር ልታወዳድር ይቅርና ስለ ኢየሱስ የዘላለም ውኃ ምንጭነት መለስ ብላ ለማሰብና ለመጠራጠር እንኳ ጊዜ አላገኘችም። ለእርሷ የበራላት ብርሃን ለብዙዎች እንዲበራ፣ ያየችውን ብዙዎች እንዲያዩት፣ የገባትንና የቀመሰችውን እውነት፣ ሕይወት ብዙዎች እንዲቀምሱ፣ ብዙዎችን ወደ እርሱ ልታፈልስ ወደ ሕዝቡ ሮጠች፤ እርሱ ማን መሆኑን አውቃለችና። ኢየሱስ ማን መሆኑን በቅጡ ማወቅ፦ ከብዙ ብክነት፣ በአላስፈላጊ፣ በሰው ሰራሽ፣ ጥምን በማይቆርጡ፣ በጥቃቅን ምንጮች ከመርካት ይጠብቃል፤ እርሱን ብቻ ለመጠማት፣ ከእርሱ ብቻ ለመጠጣት፣ በእርሱ ብቻ ለመርካት ይጠቅማል። ኢየሱስን በማንነቱ ማወቅ፣ እርሱ ማን መሆኑን በቅጡ መረዳት፣ ማስተዋል ይሁንልን!!
222
19
የእግዚአብሔር ዐይኖች የሚከለከሉባቸው ቦታዎች የሉም፤ እርሱ በሁሉም ስፍራ ይመለከታል፤ ሁሉንም አጥርቶ (አጥልቆ) ያያል። ዘማሪው ስለ እግዚአብሔር እንዲህ አለ፤ "ዐይኖቼ በምድሪቱ ታማኞች ላይ ናቸው፤ በንጽሕና መንገድ የሚሄድ፣ እርሱ ያገለግለኛል" (101፥6)። ሁሉን የሚያይ ጌታ ምርጦቹን በአንክሮ (በትኩረት) ይመለከታል፤ ይሳሳላቸዋል፤ ይጠነቅላቸዋል
195
20
ሰላም ለእናተ ተ: ይሁን የቤተክርስቲያናችን አባል እና ፡ አገልጋይ የሆነችው የእህታችን ትጓደድ (የወንድም ልዕል ስገድ ባለቤት/ እናቷ ፡ ሰላረፉ ዛሬ ቀብራቸው ስለሆነ ሓዘን እንድት ደረሱ፡ ስንል በጌታ ፍቅር እናሳስባለን ስልክ ..0913870898
236