es
Feedback
EFGBC GSFGBlC፡ በኢት/ሙሉ/ወ/አ/ቤ/ክ የጎሮ ሰፈራ ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤ/ክ

EFGBC GSFGBlC፡ በኢት/ሙሉ/ወ/አ/ቤ/ክ የጎሮ ሰፈራ ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤ/ክ

Ir al canal en Telegram

ይህ የቴሌግራም ቻናል በኢትዮጽያ ሙሉ ወንጌል አማኛች ቤተክርያን የጎሮ ሰፈራ አጥቢያ ቤተክርስቲያን ፣የሚከናወኑና የሚተገበሩ ፕሮግራምዎችን መከታተያ page ነው፡፡ this is official page of goro sefera full gospel believers church... If you have any question Contact: @Kirubel76 @pastor_sisay

Mostrar más
494
Suscriptores
+124 horas
+27 días
+1430 días

Carga de datos en curso...

Nube de Etiquetas
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Menciones Entrantes y Salientes
---
---
---
---
---
---
Atraer Suscriptores
junio '26
junio '26
+20
en 0 canales
mayo '26
+26
en 0 canales
Get PRO
abril '26
+11
en 1 canales
Get PRO
marzo '26
+13
en 0 canales
Get PRO
febrero '26
+8
en 0 canales
Get PRO
enero '26
+7
en 0 canales
Get PRO
diciembre '25
+9
en 0 canales
Get PRO
noviembre '25
+10
en 0 canales
Get PRO
octubre '25
+13
en 0 canales
Get PRO
septiembre '25
+16
en 0 canales
Get PRO
agosto '25
+19
en 0 canales
Get PRO
julio '25
+15
en 1 canales
Get PRO
junio '25
+12
en 0 canales
Get PRO
mayo '25
+19
en 1 canales
Get PRO
abril '25
+12
en 1 canales
Get PRO
marzo '25
+11
en 0 canales
Get PRO
febrero '25
+16
en 1 canales
Get PRO
enero '25
+10
en 0 canales
Get PRO
diciembre '24
+28
en 0 canales
Get PRO
noviembre '24
+36
en 0 canales
Get PRO
octubre '24
+12
en 0 canales
Get PRO
septiembre '24
+34
en 0 canales
Get PRO
agosto '24
+34
en 0 canales
Get PRO
julio '24
+15
en 0 canales
Get PRO
junio '24
+12
en 1 canales
Get PRO
mayo '24
+21
en 0 canales
Get PRO
abril '24
+19
en 0 canales
Get PRO
marzo '24
+17
en 0 canales
Get PRO
febrero '24
+31
en 0 canales
Get PRO
enero '24
+45
en 0 canales
Get PRO
diciembre '23
+226
en 1 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
27 junio0
26 junio+1
25 junio0
24 junio0
23 junio0
22 junio+2
21 junio+2
20 junio+1
19 junio+1
18 junio+1
17 junio0
16 junio+2
15 junio0
14 junio0
13 junio+3
12 junio0
11 junio+2
10 junio0
09 junio+1
08 junio0
07 junio+1
06 junio+1
05 junio+1
04 junio0
03 junio+1
02 junio0
01 junio0
Publicaciones del Canal
ሰላም ለሁላችሁ ይሁን ነገ እሁድ 21/12/2018 ጠዋት በአምልኮ ፕሮግራም ላይ 12ኛ ከፍል ለሚፈተኑ ተማሪዎች በሙሉ በጉባዔ ስለሚፀለይ ወላጆች ልጆቻችሁን እንዲገኙ እንድታደርጉ በጌታ ፍቅር እንጠይቃለን። መጋቢ ጌታሁን ሰለሞን

2
Sin texto...
65
3
2 ቆሮንቶስ 8:21 21 ምክንያቱም ዐላማችን በጌታ ፊት ብቻ ሳይሆን፣ በሰውም ፊት መልካም የሆነውን ነገር ማድረግ ነው።
109
4
2 ቆሮንቶስ 8:21 21 ምክንያቱም ዐላማችን በጌታ ፊት ብቻ ሳይሆን፣ በሰውም ፊት መልካም የሆነውን ነገር ማድረግ ነው።
1
5
2 ቆሮንቶስ 4:18 18 ስለዚህ ዐይናችን የሚያተኵረው በሚታየው ነገር ላይ ሳይሆን በማይታየው ላይ ነው፤ የሚታየው ጊዜያዊ ነውና፤ የማይታየው ግን ዘላለማዊ ነው።
131
6
2 ተሰሎንቄ 1:7-11 7 መከራን ለተቀበላችሁት ለእናንተም ሆነ ለእኛ ደግሞ ዕረፍት ይሰጠናል። ይህም የሚሆነው ጌታ ኢየሱስ በሚንበለበል እሳት ከኀያላን መላእክት ጋር ከሰማይ በሚገለጥበት ጊዜ ነው። 8 በዚያ ጊዜ እግዚአብሔርን የማያውቁትንና ለጌታችንም ለኢየሱስ ወንጌል የማይታዘዙትን ይበቀላል። 9 እነርሱም ከጌታ ፊትና ከኀይሉ ክብር ተወግደው በዘላለም ጥፋት ይቀጣሉ፤ 10 የሚቀጡትም በቅዱሳኑ ዘንድ ሊከብርና በሚያምኑበትም ሁሉ ሊገረም በሚመጣበት በዚያን ቀን ይሆናል፤ እናንተም ከሚያምኑት መካከል ናችሁ፤ ምስክርነታችንን ተቀብላችኋልና። 11 ይህን እያሰብን አምላካችን ለጥሪው የበቃችሁ አድርጎ እንዲቈጥራችሁ፣ መልካም ለማድረግ ያላችሁን ምኞትና ከእምነት የሆነውን ሥራችሁን ሁሉ በኀይሉ እንዲፈጽምላችሁ ዘወትር ስለ እናንተ እንጸልያለን።
130
7
1 ጴጥሮስ 1:5-6 5 እናንተም በመጨረሻው ዘመን ሊገለጥ የተዘጋጀው ድነት እስኪመጣ ድረስ በእምነት አማካይነት በእግዚአብሔር ኀይል ተጠብቃችኋል። 6 አሁን በብዙ ዐይነት ፈተና ውስጥ ሆናችሁ ለጥቂት ጊዜ መከራን ብትቀበሉም እንኳ በዚህ እጅግ ደስ ይላችኋል።
114
8
ኤርምያስ 15:16 16 ቃልህ በተገኘ ጊዜ በላሁት፤   የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፤ በስምህ ተጠርቻለሁና፣   ቃልህ ሐሤትና የልብ ደስታ ሆነልኝ።
117
9
ኤርምያስ 15:16 16 ቃልህ በተገኘ ጊዜ በላሁት፤ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፤ በስምህ ተጠርቻለሁና፣ ቃልህ ሐሤትና የልብ ደስታ ሆነልኝ።
1
10
አንቀጽ 3፡ የቤተ ክርስቲያኒቱ መሠረታዊ የክርስትና እምነት መግለጫ 1. ስድሳ ስድስቱን የብሉይ እና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት የያዘው መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር እስትንፋሳዊ ቃል፣ ምንም ስህተት የማይገኝበት፣ እምነትን እና ተግባርን በሚመለከት ሁሉ የመጨረሻው ሥልጣን ያለው፣ ሕያው እና ዛሬም የሚሠራ፣ እንደ ሆነ እናምናለን፡፡ 2. እግዚአብሔር አብ፣ በእግዚአብሔር ወልድ እና በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ፣ አንድ አምላክ፣ እናምናለን፡፡ 3. በመፍጠር ሥራ፣ ፍጥረትን በመጠበቅ፣ በመገለጥ፣ በመዋጀት እና በመጨረሻው ፍርድ በእግዚአብሔር ፍጹምሥልጣን እና የበላይነት እናምናለን፡፡ 4. ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከአብ የተላከ መሆኑን፣ በመንፈስ ቅዱስ መፀነሱን፣ ከድንግል ማርያም መወለዱን፣ ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ መሆኑን፣ ለሰው ልጆች ቤዛ ሆኖ በመስቀል ላይ መሞቱን፣ መቀበሩን፣ በሦስተኛው ቀን በአካል ከሙታን መነሣቱን፣ ወደ አብ ማረጉን እና አሁንም በአብ ቀኝ ሆኖ ስለ እኛ እንደሚማልድ፣ ደግሞም በሕያዋን እና በሙታን ሊፈርድ በክብር እና በግርማ እንደሚመለስ እናምናለን፡፡ 5. መንፈስ ቅዱስ የመለኮት ባሕርያት ሁሉ ያሉት ፍጹም አምላክ እንደሆነ እና አምልኮ እና ስግደት እንደሚገባው እናምናለን፡፡ 6. ሰው በእግዚአብሔር አምሳል መፈጠሩን፣ በኃጢአት መውደቁን እና በዚህም ምክንያት የእግዚአብሔር ቁጣ እና ፍርድ ያለበት በደለኛ መሆኑን እናምናለን፡፡ 7. ሰው ከኃጢአት ዕዳ፣ ኃይል እና ቅጣት፣ ሊድን የሚችለው ኃጢአት የሌለበት የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ የሰው ምትክ ሆኖ በፈጸመው የቤዛነት ሥራ ብቻ በመሆኑ፣ ኃጢአተኛ በእግዚአብሔር ጸጋ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን ብቻ እንደሚጸድቅ እናምናለን፡፡ 8. ኃጢአተኛ በኃጢአቱ ተጸጽቶ ንስሐ እንዲገባ፣ በኢየሱስ ክርስቶስ አምኖ ዳግመኛ በመወለድ አዲስ ፍጥረት እንዲሆን መንፈስ ቅዱስ በሕይወቱ እንደሚሠራ እናምናለን፡፡ 9. መንፈስ ቅዱስ በአማኝ ሕይወት ውስጥ እንደሚኖር፣ አማኙ በመንፈስ ቅዱስ ሲጠመቅ ኃይል እንደሚቀበልእና በልሳን እንደሚናገር፣ በየጊዜውም በመንፈስ ቅዱስ እንደሚሞላ እናምናለን፡፡ 10. መንፈስ ቅዱስ ዛሬም ቤተ ክርስቲያንን ለማነጽ ለአማኞች ልዩ ልዩ የጸጋ ስጦታዎችን በማካፈል፣ ድውዮችን በመፈወስ፣ አጋንንትን በማውጣት እና ተአምራትን በማድረግ እንደሚሠራ እናምናለን፡፡ 11. ቤተ ክርስቲያን በክርስቶስ የተሰጣትን የታላቁን ተልእኮ አደራ በመወጣት ወንጌልን ለሰዎች ሁሉ እንድትሰብክ እና አማኞችን ደቀ መዛሙርት በማድረግ ለክርስቶስ አካል መታነጽ አስፈላጊውን ሁሉ መፈጸም እንድትችል መንፈስ ቅዱስ ሐዋርያትን፣ ነቢያትን፣ ወንጌል ሰባኪዎችን፣ እረኞችን እና አስተማሪዎችን፣ እንዲሁም ሌሎች የአገልግሎት ስጦታዎችን እንደሚሰጥ እናምናለን፡፡ 12. ከእግዚአብሔር መንፈስ ዳግም የተወለዱ ሁሉ በሚገኙባት፣ የክርስቶስ አካል በሆነች፣ በአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን እናምናለን፡፡ 13. ጌታችን እና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ባዘዘው መሠረት፣ ዳግም የተወለደ አማኝ ከክርስቶስ ሞት እና ትንሣኤ ጋር መተባበሩን፣ እንዲሁም ለኃጢአት መሞቱን እና ለጽድቅ መነሣቱን ለመግለጽ በአብ፣ በወልድ እና በመንፈስ ቅዱስ ስም በውኃ ውስጥ በመጥለቅ እንደሚጠመቅ፣ እንዲሁም ጌታ ዳግም እስከሚመጣ ድረስ ሞቱን ለመናገር፣ ከጌታ እና ከአማኞች ጋር ያለውን ኅብረት ለመግለጽ፣ የጌታን እራት እንደሚካፈልእናምናለን፡፡ 14. በሙታን ትንሣኤ፣ በኃጥአን ላይ በሚደርሰው የዘላለም ፍርድ፣ አማኞች በሚቀበሉት የዘላለም ሕይወት እናምናለን፡፡ አንቀፅ 4፡ ዓላማና እሴቶች ዓላማ
132
11
"ለእኛ ግን ሁሉም ነገር ከርሱ የሆነ፣ እኛም ለርሱ የሆንን አንድ አምላክ አብ አለን፤ ደግሞም ሁሉም ነገር በርሱ አማካይነት የሆነ፣ እኛም በርሱ አማካይነት የሆንን አንድ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ አለን።" (1ቆሮ 8፥6 አመት)
106
12
2 ጴጥሮስ 1:1-2,4-11 1 የኢየሱስ ክርስቶስ አገልጋይና ሐዋርያ ስምዖን ጴጥሮስ፤ በአምላካችንና በአዳኛችን በኢየሱስ ክርስቶስ ጽድቅ በኩል እንደ ተቀበልነው ዐይነት ክቡር እምነት ለተቀበሉት፤ 2 እግዚአብሔርንና ጌታችን ኢየሱስን በማወቅ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ። 4 ከክፉ ምኞት የተነሣ በዓለም ካለው ምግባረ ብልሹ ሕይወት አምልጣችሁ፣ ከመለኮታዊ ባሕርይ ተካፋዮች እንድትሆኑ በእነዚህ ነገሮች አማካይነት እጅግ ታላቅና ክቡር የሆነውን ተስፋ ሰጥቶናል። 5 በዚህም ምክንያት በሙሉ ትጋት በእምነታችሁ ላይ በጎነትን ለመጨመር ጣሩ፤ በበጎነት ላይ ዕውቀትን፣ 6 በዕውቀት ላይ ራስን መግዛት፣ ራስን በመግዛት ላይ መጽናትን፣ በመጽናት ላይ እውነተኛ መንፈሳዊነትን፣ 7 በእውነተኛ መንፈሳዊነት ላይ ወንድማዊ መተሳሰብን፣ በወንድማዊ መተሳሰብ ላይ ፍቅርን ጨምሩ። 8 እነዚህ ባሕርያት ተትረፍርፈው ቢኖሯችሁ፣ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን በማወቅ ዳተኞችና ፍሬ ቢሶች ከመሆን ይጠብቋችኋል። 9 እነዚህ ባሕርያት የሌሉት ግን የሩቁን የማያይ ወይም ዕውር ነው፤ ከቀድሞው ኀጢአቱ መንጻቱንም ረስቷል። 10 ስለዚህ ወንድሞች ሆይ፤ መጠራታችሁንና መመረጣችሁን ለማጽናት ከፊት ይልቅ ትጉ፤ ምክንያቱም እነዚህን ብታደርጉ ከቶ አትሰናከሉም። 11 በዚህም ወደ ጌታችንና አዳኛችን ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘላለማዊ መንግሥት መግባት በሙላት ይሰጣችኋል።
153
13
2 ጴጥሮስ 1:1-2,4-11 1 የኢየሱስ ክርስቶስ አገልጋይና ሐዋርያ ስምዖን ጴጥሮስ፤ በአምላካችንና በአዳኛችን በኢየሱስ ክርስቶስ ጽድቅ በኩል እንደ ተቀበልነው ዐይነት ክቡር እምነት ለተቀበሉት፤ 2 እግዚአብሔርንና ጌታችን ኢየሱስን በማወቅ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ። 4 ከክፉ ምኞት የተነሣ በዓለም ካለው ምግባረ ብልሹ ሕይወት አምልጣችሁ፣ ከመለኮታዊ ባሕርይ ተካፋዮች እንድትሆኑ በእነዚህ ነገሮች አማካይነት እጅግ ታላቅና ክቡር የሆነውን ተስፋ ሰጥቶናል። 5 በዚህም ምክንያት በሙሉ ትጋት በእምነታችሁ ላይ በጎነትን ለመጨመር ጣሩ፤ በበጎነት ላይ ዕውቀትን፣ 6 በዕውቀት ላይ ራስን መግዛት፣ ራስን በመግዛት ላይ መጽናትን፣ በመጽናት ላይ እውነተኛ መንፈሳዊነትን፣ 7 በእውነተኛ መንፈሳዊነት ላይ ወንድማዊ መተሳሰብን፣ በወንድማዊ መተሳሰብ ላይ ፍቅርን ጨምሩ። 8 እነዚህ ባሕርያት ተትረፍርፈው ቢኖሯችሁ፣ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን በማወቅ ዳተኞችና ፍሬ ቢሶች ከመሆን ይጠብቋችኋል። 9 እነዚህ ባሕርያት የሌሉት ግን የሩቁን የማያይ ወይም ዕውር ነው፤ ከቀድሞው ኀጢአቱ መንጻቱንም ረስቷል። 10 ስለዚህ ወንድሞች ሆይ፤ መጠራታችሁንና መመረጣችሁን ለማጽናት ከፊት ይልቅ ትጉ፤ ምክንያቱም እነዚህን ብታደርጉ ከቶ አትሰናከሉም። 11 በዚህም ወደ ጌታችንና አዳኛችን ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘላለማዊ መንግሥት መግባት በሙላት ይሰጣችኋል።
1
14
Sin texto...
168
15
ሆሴዕ 2:14-15 14 “ስለዚህ እነሆ፤ አባብላታለሁ፤   ወደ ምድረ በዳም እወስዳታለሁ፤   በፍቅር ቃል አነጋግራታለሁ። 15 በዚያም የወይን ተክሏን እመልስላታለሁ፤   የአኮርንም ሸለቆ የተስፋ በር እንዲሆናት አደርጋለሁ። በዚያም ከግብፅ እንደ ወጣችበት ቀን፣   እንደ ልጅነቷም ጊዜ ትዘምራለች። በአንድ ወቅት አገልጋይ የነበረች #ካትሪን_ኩልመን  ሌሊት በሕልሜ አለች ሶስት ሰዎች ተንበርክኮ እየጸለዩ ነበር በዛ መሃል ጌታ ኢየሱስ የነበሩበት ክፍል በሩን ከፍቶ ይገባል ከገባ በኃላም እየጸለየ የነበረውን #የመጀመሪያውን ሰው አቅፎ በጣም አበረታታ እንደገናም አቀፈው ከዚያም አልፎ በጣም ያጽናናል ይስማል፤ #ሁለተኛውን ደግሞ ትክሻውን ነካ ነካ አደረገውና አለፈ። #ሶስተኛውን ደግሞ ትክሻውንም አልነካውም ጭራሽ ምንም ሳይል ዝም ብሎ አይቶት ወጣ ከዚያም ጠዋት ጌታ አንድ ጥያቄ ይጠይቃታል ከሶስቱም የትኛውን የበለጠ የሚወድ ይመስልሻል? የትኛው ከእኔ ጋ የበለጠ ግንኙነት አለው? አላት፤ እሷም ጌታ ሆይ ግልፅ እኮ ነው መጀመሪያ ላይ ያቀፍከው በጣም ስታጽናና የነበረው  ነዋ እሱ ከአንተ ጋር የበለጠ ግንኙነት ያለውና ቅርብ የሆነው ሰው ነው አለች ሁለተኛ ደሞ ትክሻውን ነካ ነካ ያደረከው ሰው ገና ወደ አንተ ሕብረት እየመጣ ያለ ሰው ነው። ገና ወደ ጥንካሬ እየተጠጋ ያለ ሰው አንተን ወደ ማወቅ እየመጣ ያለ ሰው ነው አለች ሶስተኛው ላይ ደግሞ ያለው  ምንም ሳትል ያለፍከው ከአንተ ጋር ምንም አይነት ሕብረት ወይም ግንኙነት የሌለው ለአንተ ያለው ፍላጎቱ በጣም የራቀ ነው ትላለች፤ ከዚያም ጌታ በጣም ተሳስተሻል አላት የመጀመሪያው ላይ ሳቅፋውና ሰበብል የነበረ ሰው ገና ማደግ ላይ ያለው ሰው ጥንካሬ ላይ ያልደረሰ ነው። እንደዛ ከላደረኩት እኔ ጋ አይቆይም ሁለተኛ ላይ ያለው ደግሞ ትክሻውን ነካ ነካ ያደረኩት ወደ ጥንካሬ እየመጣ ያለ ሰው ነው ወደ መብሰል ሂደት ላይ ነው ይላታል ሶስተኛውና መጨረሻ ላይ አይቼ ብቻ ያለፍኩት ግን የኔን ልብ የሚያውቅ ከእኔ ጋ ጠንካራ ግንኙነት ያለ ነው። እኔ እሱን ሳቅፈውና ሳጽናናው ብቻ አይደለም እንደሚወደው የሚያውቀው በሌላ ጊዜም ያውቀኛል ጥንካሬ ላይ የደረሰ ነው። ለትልቅ አሳይመንት የማምነው እሱን ነው አላት። ከዚያ ጌታ ለእሷም አንቺም እንደእሱ እንዲትሆኚ ነው የሚፈልገው አላት።
191
16
ሆሴዕ 2:14-15 14 “ስለዚህ እነሆ፤ አባብላታለሁ፤ ወደ ምድረ በዳም እወስዳታለሁ፤ በፍቅር ቃል አነጋግራታለሁ። 15 በዚያም የወይን ተክሏን እመልስላታለሁ፤ የአኮርንም ሸለቆ የተስፋ በር እንዲሆናት አደርጋለሁ። በዚያም ከግብፅ እንደ ወጣችበት ቀን፣ እንደ ልጅነቷም ጊዜ ትዘምራለች። በአንድ ወቅት አገልጋይ የነበረች #ካትሪን_ኩልመን  ሌሊት በሕልሜ አለች ሶስት ሰዎች ተንበርክኮ እየጸለዩ ነበር በዛ መሃል ጌታ ኢየሱስ የነበሩበት ክፍል በሩን ከፍቶ ይገባል ከገባ በኃላም እየጸለየ የነበረውን #የመጀመሪያውን ሰው አቅፎ በጣም አበረታታ እንደገናም አቀፈው ከዚያም አልፎ በጣም ያጽናናል ይስማል፤ #ሁለተኛውን ደግሞ ትክሻውን ነካ ነካ አደረገውና አለፈ። #ሶስተኛውን ደግሞ ትክሻውንም አልነካውም ጭራሽ ምንም ሳይል ዝም ብሎ አይቶት ወጣ ከዚያም ጠዋት ጌታ አንድ ጥያቄ ይጠይቃታል ከሶስቱም የትኛውን የበለጠ የሚወድ ይመስልሻል? የትኛው ከእኔ ጋ የበለጠ ግንኙነት አለው? አላት፤ እሷም ጌታ ሆይ ግልፅ እኮ ነው መጀመሪያ ላይ ያቀፍከው በጣም ስታጽናና የነበረው  ነዋ እሱ ከአንተ ጋር የበለጠ ግንኙነት ያለውና ቅርብ የሆነው ሰው ነው አለች ሁለተኛ ደሞ ትክሻውን ነካ ነካ ያደረከው ሰው ገና ወደ አንተ ሕብረት እየመጣ ያለ ሰው ነው። ገና ወደ ጥንካሬ እየተጠጋ ያለ ሰው አንተን ወደ ማወቅ እየመጣ ያለ ሰው ነው አለች ሶስተኛው ላይ ደግሞ ያለው  ምንም ሳትል ያለፍከው ከአንተ ጋር ምንም አይነት ሕብረት ወይም ግንኙነት የሌለው ለአንተ ያለው ፍላጎቱ በጣም የራቀ ነው ትላለች፤ ከዚያም ጌታ በጣም ተሳስተሻል አላት የመጀመሪያው ላይ ሳቅፋውና ሰበብል የነበረ ሰው ገና ማደግ ላይ ያለው ሰው ጥንካሬ ላይ ያልደረሰ ነው። እንደዛ ከላደረኩት እኔ ጋ አይቆይም ሁለተኛ ላይ ያለው ደግሞ ትክሻውን ነካ ነካ ያደረኩት ወደ ጥንካሬ እየመጣ ያለ ሰው ነው ወደ መብሰል ሂደት ላይ ነው ይላታል ሶስተኛውና መጨረሻ ላይ አይቼ ብቻ ያለፍኩት ግን የኔን ልብ የሚያውቅ ከእኔ ጋ ጠንካራ ግንኙነት ያለ ነው። እኔ እሱን ሳቅፈውና ሳጽናናው ብቻ አይደለም እንደሚወደው የሚያውቀው በሌላ ጊዜም ያውቀኛል ጥንካሬ ላይ የደረሰ ነው። ለትልቅ አሳይመንት የማምነው እሱን ነው አላት። ከዚያ ጌታ ለእሷም አንቺም እንደእሱ እንዲትሆኚ ነው የሚፈልገው አላት።
1
17
.       ──•◈•─────•◈•─                 “እንግዲህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ ጌታ እስኪመጣ ድረስ ታገሡ። እነሆ፥ ገበሬው የፊተኛውንና የኋለኛውን ዝናብ እስኪቀበል ድረስ እርሱን እየታገሠ የከበረውን የመሬት ፍሬ ይጠብቃል።”                   ያዕቆብ 5፥7
150
18
+5
Sin texto...
195
19
+9
Sin texto...
186
20
Sin texto...
183