ch
Feedback
የጌታ ባሪያ የሲሳይ አበበ ገጽ

የጌታ ባሪያ የሲሳይ አበበ ገጽ

前往频道在 Telegram

ይህ የቴሌግራም ቻናል ልዩ ልዩ መልእክቶችን እና ትምህርቶችን ማስተላለፊያ ገፅ ነው፡፡

显示更多
490
订阅者
-224 小时
-57 天
-2030 天

数据加载中...

吸引订阅者
九月 '26
九月 '26
+12
在0个频道中
八月 '26
+22
在0个频道中
Get PRO
七月 '26
+27
在0个频道中
Get PRO
六月 '26
+23
在0个频道中
Get PRO
五月 '26
+26
在0个频道中
Get PRO
四月 '26
+11
在1个频道中
Get PRO
三月 '26
+13
在0个频道中
Get PRO
二月 '26
+8
在0个频道中
Get PRO
一月 '26
+7
在0个频道中
Get PRO
十二月 '25
+9
在0个频道中
Get PRO
十一月 '25
+10
在0个频道中
Get PRO
十月 '25
+13
在0个频道中
Get PRO
九月 '25
+16
在0个频道中
Get PRO
八月 '25
+19
在0个频道中
Get PRO
七月 '25
+15
在1个频道中
Get PRO
六月 '25
+12
在0个频道中
Get PRO
五月 '25
+19
在1个频道中
Get PRO
四月 '25
+12
在1个频道中
Get PRO
三月 '25
+11
在0个频道中
Get PRO
二月 '25
+16
在1个频道中
Get PRO
一月 '25
+10
在0个频道中
Get PRO
十二月 '24
+28
在0个频道中
Get PRO
十一月 '24
+36
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+12
在0个频道中
Get PRO
九月 '24
+34
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+34
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+15
在0个频道中
Get PRO
六月 '24
+12
在1个频道中
Get PRO
五月 '24
+21
在0个频道中
Get PRO
四月 '24
+19
在0个频道中
Get PRO
三月 '24
+17
在0个频道中
Get PRO
二月 '24
+31
在0个频道中
Get PRO
一月 '24
+45
在0个频道中
Get PRO
十二月 '23
+226
在1个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
18 九月0
17 九月0
16 九月0
15 九月0
14 九月0
13 九月+2
12 九月0
11 九月0
10 九月0
09 九月0
08 九月0
07 九月0
06 九月0
05 九月0
04 九月+3
03 九月+1
02 九月+5
01 九月+1
频道帖子
2
https://vt.tiktok.com/ZSqGuexkM/
https://vt.tiktok.com/ZSqGuexkM/
74
3
https://vt.tiktok.com/ZSqsk8AQo/
https://vt.tiktok.com/ZSqsk8AQo/
97
4
+7
ሁሉን የምትገዛ.mp3
40
5
ቅድስት ቤተክርስቲያን.mp3
35
6
ውለታው-በዛ.mp3
1
7
+9
Read your bible.mp3
1
8
አብድዩ 1:1-21 1 ጌታ እግዚአብሔር ስለ ኤዶም እንዲህ ይላል፤ ከእግዚአብሔር ዘንድ መልእክት ሰምተናል፤ መልእክተኛውም ወደ አሕዛብ ተልኮ እንዲህ   ብሏል፤ “ተነሡ፤ እርሷን ለመውጋት እንውጣ።” 2 “እነሆ፤ በአሕዛብ መካከል ታናሽ አደርግሃለሁ፤   እጅግ የተናቅህ ትሆናለህ። 3 አንተ በሰንጣቃ ዐለት ውስጥ   የምትኖር፣   መኖሪያህንም በከፍታ ስፍራ ያደረግህ፣ ለራስህም፣   ‘ማን ወደ ምድር ሊያወርደኝ ይችላል?’ የምትል፣   የልብህ ትዕቢት አታልሎሃል። 4 እንደ ንስር መጥቀህ ወደ ላይ ብትወጣ፣   ጐጆህንም በከዋክብት መካከል ብታደርግ፣   ከዚያ አወርድሃለሁ”   ይላል እግዚአብሔር። 5 “ሌቦች ወደ አንተ ቢመጡ፣   ዘራፊዎችም በሌሊት ቢገቡ፣ የሚሰርቁት የሚፈልጉትን ያህል ብቻ አይደለምን?   ወይን ለቃሚዎች ወደ አንተ ቢመጡ፣ ጥቂት ቃርሚያ አይተዉምን?   አንተ ግን ምንኛ ጥፋት ይጠብቅሃል! 6 ዔሳው ግን እንዴት ተዘረፈ?   የሸሸገውስ ሀብት ምንኛ ተመዘበረ! 7 ወዳጆችህ ሁሉ ወደ ድንበር ይገፉሃል፤   ጓደኞችህ ያታልሉሃል፤ ያሸንፉህማል፤ እንጀራህን የበሉ ወጥመድ ይዘረጉብሃል፤   አንተ ግን አታውቀውም። 8 “በዚያ ቀን ጥበበኛ ሰዎችን ከኤዶም፣   አስተዋዮችንም ከዔሳው ተራሮች አልደመስስምን?”   ይላል እግዚአብሔር። 9 “ቴማን ሆይ፤ ተዋጊዎችህ ይደነግጣሉ፤   በዔሳውም ተራሮች ያለ ሁሉ፣   ተገድሎ ይጠፋል። 10 በወንድምህ በያዕቆብ ላይ ስላደረግኸው ግፍ፣   በዕፍረት ትሸፈናለህ፤   ለዘላለምም ትጠፋለህ። 11 እንግዶች ሀብቱን ዘርፈው ሲሄዱ፣   ባዕዳንም በበሮቹ ሲገቡ፣ በኢየሩሳሌምም ላይ ዕጣ ሲጣጣሉ፣   በዚያ ቀን ገለልተኛ ሆነህ ተመለከትህ፣   አንተም ከእነርሱ እንደ አንዱ ሆንህ። 12 ክፉ ቀን በገጠመው ጊዜ፤   በወንድምህ ሥቃይ መደሰት አልነበረብህም፤ በጥፋታቸው ቀን፣ የይሁዳ ሕዝብ ሲያዝኑ   ሐሤት ማድረግ አልነበረብህም፤ በጭንቀታቸውም ቀን፣   በትዕቢት ልትናገር አይገባህም ነበር። 13 በጥፋታቸው ቀን፣   በሕዝቤ በር መግባት የለብህም ነበር፤ በጥፋታቸው ቀን፣   በጭንቀታቸው መደሰት አልነበረብህም፤ በጥፋታቸው ቀን፣   ሀብታቸውን መዝረፍ አይገባህም ነበር። 14 ስደተኞቻቸውን ለመግደል፣   በመንታ መንገድ መጠባበቅ አይገባህም ነበር፣ በጭንቀታቸው ቀን፣   የተረፉትን አሳልፈህ መስጠት አልነበረብህም። 15 “በአሕዛብ ሁሉ ላይ፣   የእግዚአብሔር ቀን ደርሷል፤ አንተ እንዳደረግኸው፣ በአንተም ላይ ይደረጋል፤   ክፉ ሥራህም በራስህ ላይ ይመለሳል። 16 እናንተ በቅዱሱ ተራራዬ እንደ ጠጣችሁ፣   አሕዛብ ሁሉ ዘወትር ይጠጣሉ፤ ይጠጣሉ፤ አብዝተውም ይጠጣሉ፤   ከዚህም በፊት እንዳልሆኑት ይሆናሉ። 17 ነገር ግን በጽዮን ተራራ ነጻ መውጣት ይሆናል፤   የያዕቆብ ቤትም እርሷ የተቀደሰች ትሆናለች፤   ርስታቸውን ይወርሳሉ። 18 የያዕቆብ ቤት እሳት፣   የዮሴፍም ቤት ነበልባል ይሆናል፤ የዔሳው ቤት ገለባ ይሆናል፤ ያቃጥሉታል፤ ይበሉትማል፤   ከዔሳው ቤት የሚተርፍ አይኖርም።”   እግዚአብሔር ተናግሯል። 19 የኔጌብ ሰዎች፣   የዔሳውን ተራራ ይይዛሉ፤ ከተራራው ግርጌ ያሉ ሰዎችም፣   የፍልስጥኤማውያንን ምድር ይወርሳሉ፤ የኤፍሬምንና የሰማርያንም ዕርሻ ይይዛሉ፤   ብንያምም ገለዓድን ይወርሳል። 20 በከነዓን ያለው ይህ የእስራኤል ስደተኞች ወገን፣   እስከ ሰራጵታ ያለውን ምድር ይወርሳል፤ በሰፋራድም ያሉ የኢየሩሳሌም ስደተኞች፣   የኔጌብን ከተሞች ይወርሳሉ። 21 የዔሳውን ተራሮች ለመግዛት፣   ነጻ አውጪዎች ወደ ጽዮን ተራራ ይወጣሉ፤   መንግሥቱም የእግዚአብሔር ይሆናል።
102
9
አብድዩ 1:1-21 1 ጌታ እግዚአብሔር ስለ ኤዶም እንዲህ ይላል፤ ከእግዚአብሔር ዘንድ መልእክት ሰምተናል፤ መልእክተኛውም ወደ አሕዛብ ተልኮ እንዲህ ብሏል፤ “ተነሡ፤ እርሷን ለመውጋት እንውጣ።” 2 “እነሆ፤ በአሕዛብ መካከል ታናሽ አደርግሃለሁ፤ እጅግ የተናቅህ ትሆናለህ። 3 አንተ በሰንጣቃ ዐለት ውስጥ የምትኖር፣ መኖሪያህንም በከፍታ ስፍራ ያደረግህ፣ ለራስህም፣ ‘ማን ወደ ምድር ሊያወርደኝ ይችላል?’ የምትል፣ የልብህ ትዕቢት አታልሎሃል። 4 እንደ ንስር መጥቀህ ወደ ላይ ብትወጣ፣ ጐጆህንም በከዋክብት መካከል ብታደርግ፣ ከዚያ አወርድሃለሁ” ይላል እግዚአብሔር። 5 “ሌቦች ወደ አንተ ቢመጡ፣ ዘራፊዎችም በሌሊት ቢገቡ፣ የሚሰርቁት የሚፈልጉትን ያህል ብቻ አይደለምን? ወይን ለቃሚዎች ወደ አንተ ቢመጡ፣ ጥቂት ቃርሚያ አይተዉምን? አንተ ግን ምንኛ ጥፋት ይጠብቅሃል! 6 ዔሳው ግን እንዴት ተዘረፈ? የሸሸገውስ ሀብት ምንኛ ተመዘበረ! 7 ወዳጆችህ ሁሉ ወደ ድንበር ይገፉሃል፤ ጓደኞችህ ያታልሉሃል፤ ያሸንፉህማል፤ እንጀራህን የበሉ ወጥመድ ይዘረጉብሃል፤ አንተ ግን አታውቀውም። 8 “በዚያ ቀን ጥበበኛ ሰዎችን ከኤዶም፣ አስተዋዮችንም ከዔሳው ተራሮች አልደመስስምን?” ይላል እግዚአብሔር። 9 “ቴማን ሆይ፤ ተዋጊዎችህ ይደነግጣሉ፤ በዔሳውም ተራሮች ያለ ሁሉ፣ ተገድሎ ይጠፋል። 10 በወንድምህ በያዕቆብ ላይ ስላደረግኸው ግፍ፣ በዕፍረት ትሸፈናለህ፤ ለዘላለምም ትጠፋለህ። 11 እንግዶች ሀብቱን ዘርፈው ሲሄዱ፣ ባዕዳንም በበሮቹ ሲገቡ፣ በኢየሩሳሌምም ላይ ዕጣ ሲጣጣሉ፣ በዚያ ቀን ገለልተኛ ሆነህ ተመለከትህ፣ አንተም ከእነርሱ እንደ አንዱ ሆንህ። 12 ክፉ ቀን በገጠመው ጊዜ፤ በወንድምህ ሥቃይ መደሰት አልነበረብህም፤ በጥፋታቸው ቀን፣ የይሁዳ ሕዝብ ሲያዝኑ ሐሤት ማድረግ አልነበረብህም፤ በጭንቀታቸውም ቀን፣ በትዕቢት ልትናገር አይገባህም ነበር። 13 በጥፋታቸው ቀን፣ በሕዝቤ በር መግባት የለብህም ነበር፤ በጥፋታቸው ቀን፣ በጭንቀታቸው መደሰት አልነበረብህም፤ በጥፋታቸው ቀን፣ ሀብታቸውን መዝረፍ አይገባህም ነበር። 14 ስደተኞቻቸውን ለመግደል፣ በመንታ መንገድ መጠባበቅ አይገባህም ነበር፣ በጭንቀታቸው ቀን፣ የተረፉትን አሳልፈህ መስጠት አልነበረብህም። 15 “በአሕዛብ ሁሉ ላይ፣ የእግዚአብሔር ቀን ደርሷል፤ አንተ እንዳደረግኸው፣ በአንተም ላይ ይደረጋል፤ ክፉ ሥራህም በራስህ ላይ ይመለሳል። 16 እናንተ በቅዱሱ ተራራዬ እንደ ጠጣችሁ፣ አሕዛብ ሁሉ ዘወትር ይጠጣሉ፤ ይጠጣሉ፤ አብዝተውም ይጠጣሉ፤ ከዚህም በፊት እንዳልሆኑት ይሆናሉ። 17 ነገር ግን በጽዮን ተራራ ነጻ መውጣት ይሆናል፤ የያዕቆብ ቤትም እርሷ የተቀደሰች ትሆናለች፤ ርስታቸውን ይወርሳሉ። 18 የያዕቆብ ቤት እሳት፣ የዮሴፍም ቤት ነበልባል ይሆናል፤ የዔሳው ቤት ገለባ ይሆናል፤ ያቃጥሉታል፤ ይበሉትማል፤ ከዔሳው ቤት የሚተርፍ አይኖርም።” እግዚአብሔር ተናግሯል። 19 የኔጌብ ሰዎች፣ የዔሳውን ተራራ ይይዛሉ፤ ከተራራው ግርጌ ያሉ ሰዎችም፣ የፍልስጥኤማውያንን ምድር ይወርሳሉ፤ የኤፍሬምንና የሰማርያንም ዕርሻ ይይዛሉ፤ ብንያምም ገለዓድን ይወርሳል። 20 በከነዓን ያለው ይህ የእስራኤል ስደተኞች ወገን፣ እስከ ሰራጵታ ያለውን ምድር ይወርሳል፤ በሰፋራድም ያሉ የኢየሩሳሌም ስደተኞች፣ የኔጌብን ከተሞች ይወርሳሉ። 21 የዔሳውን ተራሮች ለመግዛት፣ ነጻ አውጪዎች ወደ ጽዮን ተራራ ይወጣሉ፤ መንግሥቱም የእግዚአብሔር ይሆናል።
1
10
https://youtu.be/7xe75g6XJ0k?si=iN4CNXh4eVrnHYc3
103
11
https://vt.tiktok.com/ZSqgwYkQt/
https://vt.tiktok.com/ZSqgwYkQt/
109
12
የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ፥ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል። 2ጢሞ. 3፥16-17 የእግዚአብሔር ሰው የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት ቃል ያስፈልገዋል። ሰውየው ፍጹምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ ነው። መጽሐፉ ደግሞ የእግዚአብሔር እስትንፋስ አለበት። እስትንፋሱ ስላለበት ሕይወት አለው። ሕያውና የሚሠራ ነው። መጽሐፉ ደግሞ መጽሐፍ የተባለው በመላው ነው። ለብዙ ነገሮች ይጠቅማል። ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል።
110
13
"ሰው ሆይ፤ መልካም የሆነውን አሳይቶሃል፤ እግዚአብሔር ከአንተ የሚፈልገው ምንድን ነው? ፍትሕን ታደርግ ዘንድ፣ ምሕረትንም ትወድድ ዘንድ፣ በአምላክህም ፊት በትሕትና ትራመድ ዘንድ አይደለምን?" (ሚክ 6፥8 አመት)
120
14
"...ኖኅ በዘመኑ ከነበሩት ሰዎች ሁሉ ይልቅ ጻድቅና ነቀፋ የሌለበት ሰው ነበር፤ አካሄዱንም ከእግዚአብሔር ጋራ አደረገ።" (ዘፍ 6፥9 አመት እግዚአብሔርን አስቆጥቶ ከሚጠፋ ሕዝብ ጋራ ተነጻጽሮ ጻድቅ ሆኖ መገኘት አንድ ነገር ነው። በእግዚአብሔር መለኪያ ላይ ከፍ ብሎ መገኘት ደግሞ ሌላ፤ “ኖኅ በዘመኑ ከነበሩት ሰዎች ሁሉ ይልቅ ጻድቅና ነቀፋ የሌለበት ሰው ነበር፤ አካሄዱንም ከእግዚአብሔር ጋራ አደረገ”   (ዘፍ   6፥9)። ኖህ፣ ተለክቶና ተለይቶ የተገኘ ብቻ ሳይሆን፣ የልኬቱን ደረጃ አምላኩን በመከተል ያጸና ነበር። ዓለምን የኮነነው እምነቱ ባካሄዱ ታየ። አካሄዱም መርከቡ ላይ አውጥቶ ሸሸገው።
38
15
https://vt.tiktok.com/ZSqXpXnV8/
https://vt.tiktok.com/ZSqXpXnV8/
157
16
https://youtu.be/XldNjvXfQFI?si=aaydOVC_Sr0F2IRy
141
17
"...ኖኅ በዘመኑ ከነበሩት ሰዎች ሁሉ ይልቅ ጻድቅና ነቀፋ የሌለበት ሰው ነበር፤ አካሄዱንም ከእግዚአብሔር ጋራ አደረገ።" (ዘፍ 6፥9 አመት)
176
18
https://vt.tiktok.com/ZSqChBWQK/
https://vt.tiktok.com/ZSqChBWQK/
143
19
https://vt.tiktok.com/ZSqCr96hN/
https://vt.tiktok.com/ZSqCr96hN/
144
20
https://youtu.be/N0TflmcN6y8?si=bQwWrhhoF-yzSVWJ
146