ru
Feedback
የጌታ ባሪያ የሲሳይ አበበ ገጽ

የጌታ ባሪያ የሲሳይ አበበ ገጽ

Открыть в Telegram

ይህ የቴሌግራም ቻናል ልዩ ልዩ መልእክቶችን እና ትምህርቶችን ማስተላለፊያ ገፅ ነው፡፡

Больше
499
Подписчики
+224 часа
+57 дней
-1430 дней

Загрузка данных...

Облако тегов
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
сентябрь '26
сентябрь '26
+10
в 0 каналах
август '26
+22
в 0 каналах
Get PRO
июль '26
+27
в 0 каналах
Get PRO
июнь '26
+23
в 0 каналах
Get PRO
май '26
+26
в 0 каналах
Get PRO
апрель '26
+11
в 1 каналах
Get PRO
март '26
+13
в 0 каналах
Get PRO
февраль '26
+8
в 0 каналах
Get PRO
январь '26
+7
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '25
+9
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '25
+10
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '25
+13
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '25
+16
в 0 каналах
Get PRO
август '25
+19
в 0 каналах
Get PRO
июль '25
+15
в 1 каналах
Get PRO
июнь '25
+12
в 0 каналах
Get PRO
май '25
+19
в 1 каналах
Get PRO
апрель '25
+12
в 1 каналах
Get PRO
март '25
+11
в 0 каналах
Get PRO
февраль '25
+16
в 1 каналах
Get PRO
январь '25
+10
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '24
+28
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '24
+36
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '24
+12
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '24
+34
в 0 каналах
Get PRO
август '24
+34
в 0 каналах
Get PRO
июль '24
+15
в 0 каналах
Get PRO
июнь '24
+12
в 1 каналах
Get PRO
май '24
+21
в 0 каналах
Get PRO
апрель '24
+19
в 0 каналах
Get PRO
март '24
+17
в 0 каналах
Get PRO
февраль '24
+31
в 0 каналах
Get PRO
январь '24
+45
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '23
+226
в 1 каналах
Дата
Привлечение подписчиков
Упоминания
Каналы
04 сентября+3
03 сентября+1
02 сентября+5
01 сентября+1
Посты канала
2
https://youtu.be/F60tg_oZFBY?si=-_SH1E08nDuqo9yS
45
3
Нет текста...
101
4
"አንደበት የሞትና የሕይወት ኀይል አላት፤ የሚወድዷትም ፍሬዋን ይበላሉ።" (ምሳ 18፥21 አመት)
111
5
Нет текста...
158
6
ለጌታ ክብር የሚኖሩም ያስታውቃሉ:: "ለጌታ ክብር" እያሉ የሚያደክሙንም ያስታውቃሉ::
167
7
"ዐለቴና አዳኜ እግዚአብሔር ሆይ፤ የአፌ ቃልና የልቤ ሐሳብ፣ በፊትህ ያማረ ይሁን።" (መዝ 19፥14 አመት) አንዳንድ ጸሎት የብዙ ጊዜ ጥረትን ይከተላል። ሞክረው ያልቻሉትን እገዛ ይጠይቁበታል። ዘማሪው የገዛ አንደበትን መቆጣጠር  እንደማይቻል ሲገነዘብ፣ አምላኩን ተማጸነ፤ "ዐለቴና አዳኜ እግዚአብሔር ሆይ፤ የአፌ ቃልና የልቤ ሐሳብ፣ በፊትህ ያማረ ይሁን" (መዝ 19፥14)። ልብ አንደበትን ይገራል። ሐሳብ ሲጠል ነገር ያጥራል፤ ይጠላልም። እግዚአብሔር ደግሞ በተጠራበት ሁሉ ይገኛል። ለሚማጸኑትም ዐለትና ረዳት ነው። እነርሱም ባማረላቸው አንደበት ያከብሩታል።
175
8
.           ──•◈•─────•◈•─ “እግዚአብሔር የርስቴ እድል ፈንታና ጽዋዬ ነው፥ ዕጣዬንም የምታጠና አንተ ነህ።”               መዝሙር 16፥5
163
9
የዕለቱ ሐሳብ ቃልና ምራቅ አንድ ነው፤ ወይ ይዋጣል፣ አልያም ይወጣል። በእግዚአብሔር ወይም ስለ አግዚአብሔር የተናገሩት ሲሆን ደግሞ ወዲያው ይሰማል፤ (ሳይወጣ ገና ታውቋልና፤) ኢዮብ ከጥልቅና ሰፊው መከራ የተነሣ ብዙ ተናገረ፤ የሚያውቀውንም የማያውቀውንም ገለጠ። መስማቱ የማይታወቀውና ሩቅ የሚመስለው እግዚአብሔርም 'ተራው ሲደርስ' መናገር ጀመረ። ከፍጥረቱና ከሥራው አንሥቶም ኅይሉንና ጥበቡን ገለጠ። ኢዮብም እንዲህ አለ፤ "እኔ ከንቱ ሰው፣ ምን እመልስልሃለሁ? እጄን በአፌ ላይ እጭናለሁ። አንድ ጊዜ ተናገርሁ፤ የምመልሰው የለኝም፤ ሁለተኛም ተናገርሁ፤ ከእንግዲህ አንዳች አልጨምርም" (40፥4-5)። ይህ ከንቱነት ከማጣት—ያለውን ሁሉ ስላጣ—ወይም ከጤና ጉድለት የመጣ አይደለም፤ ካለማወቅ፣ ፈጥኖ ከመናገርና ሳይለዩ ከማውራት የሚመጣ እን። ሰው ሁሉም ለዚህ ከንቱነት ተዳርጓል፤ ካልሰማና ካልተማራ ብዙ ይናገራል፤ ያለ ዕውቀትም ቃላት ያበዛል። በእግዚአብሔር ፊት ዝም ማለትም ኩርፊያ አይደለም፤ አዋቂ አድማጭ መሆን፣ አልፎም መቅረብ ነው።
211
10
የዕለቱ ሐ የሕጉ ርዝመት ከጆሮ እስከ አንደበት ነው። የሰሙትን የሚያምኑም ይኖራሉ። እግዚአብሔር ብርቱውን ጦረኛ ኢያሱን እንዲህ ፤ "ይህ የሕግ መጽሐፍ ከአፍህ አይለይ" (1፥3)። ጌታ አምላክ ቃሉ ላይ አለ። ቃሉን የሚጠሩም የስሙን ያህል በሕልውናው ይገናኙታል። ይህን ቃል 'ከሐሳባቸው የማይለዩም' ክንውናቸውን የሚጀምሩ ብቻ ሳይሆን፣ የሚጨርሱም ናቸው።
1
11
የዕለቱ ሐሳብ የሕጉ ርዝመት ከጆሮ እስከ አንደበት ነው። የሰሙትን የሚያምኑም የሚናገሩትን ይኖራሉ። እግዚአብሔር ብርቱውን ጦረኛ ኢያሱን እንዲህ አለው፤ "ይህ የሕግ መጽሐፍ ከአፍህ አይለይ" (1፥3)። ጌታ አምላክ ቃሉ ላይ አለ። ቃሉን የሚጠሩም የስሙን ያህል በሕልውናው ይገናኙታል። ይህን ቃል 'ከሐሳባቸው የማይለዩም' ክንውናቸውን የሚጀምሩ ብቻ ሳይሆን፣ የሚጨርሱም ናቸው። የሕጉ ርዝመት ከጆሮ እስከ አንደበት ነው። የሰሙትን የሚያምኑም የሚናገሩትን ይኖራሉ። እግዚአብሔር ብርቱውን ጦረኛ ኢያሱን እንዲህ አለው፤ "ይህ የሕግ መጽሐፍ ከአፍህ አይለይ" (1፥3)። ጌታ አምላክ ቃሉ ላይ አለ። ቃሉን የሚጠሩም የስሙን ያህል በሕልውናው ይገናኙታል። ይህን ቃል 'ከሐሳባቸው የማይለዩም' ክንውናቸውን የሚጀምሩ ብቻ ሳይሆን፣ የሚጨርሱም ናቸው። ቃልና ምራቅ አንድ ነው፤ ወይ ይዋጣል፣ አልያም ይወጣል። በእግዚአብሔር ወይም ስለ አግዚአብሔር የተናገሩት ሲሆን ደግሞ ወዲያው ይሰማል፤ (ሳይወጣ ገና ታውቋልና፤) ኢዮብ ከጥልቅና ሰፊው መከራ የተነሣ ብዙ ተናገረ፤ የሚያውቀውንም የማያውቀውንም ገለጠ። መስማቱ የማይታወቀውና ሩቅ የሚመስለው እግዚአብሔርም 'ተራው ሲደርስ' መናገር ጀመረ። ከፍጥረቱና ከሥራው አንሥቶም ኅይሉንና ጥበቡን ገለጠ። ኢዮብም እንዲህ አለ፤ "እኔ ከንቱ ሰው፣ ምን እመልስልሃለሁ? እጄን በአፌ ላይ እጭናለሁ። አንድ ጊዜ ተናገርሁ፤ የምመልሰው የለኝም፤ ሁለተኛም ተናገርሁ፤ ከእንግዲህ አንዳች አልጨምርም" (40፥4-5)። ይህ ከንቱነት ከማጣት—ያለውን ሁሉ ስላጣ—ወይም ከጤና ጉድለት የመጣ አይደለም፤ ካለማወቅ፣ ፈጥኖ ከመናገርና ሳይለዩ ከማውራት የሚመጣ እን። ሰው ሁሉም ለዚህ ከንቱነት ተዳርጓል፤ ካልሰማና ካልተማራ ብዙ ይናገራል፤ ያለ ዕውቀትም ቃላት ያበዛል። በእግዚአብሔር ፊት ዝም ማለትም ኩርፊያ አይደለም፤ አዋቂ አድማጭ መሆን፣ አልፎም መቅረብ ነው።
1
12
.       ──•◈•─────•◈•─                  የዕለቱ ጥቅስ          ──•◈•─────•◈•─ “ከቀድሞ ዘመን ጀምረህ ለአባቶቻችን የማልህላቸውን እውነት ለያዕቆብ፥ ምሕረትንም ለአብርሃም ታደርጋለህ።”                ሚክያስ 7፥20
216
13
በመድረኩ ላይ ሁለት ነገሮች በአንዴ አይከብሩም። ማለትም ሁለት ነገር በአንዴ አይነግሱም። ወይ አንተ ወይም ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ይንገሥ። እንግዲያውስ ምን አለፋህ?ምን አደከመህ?ማን ከለከለህ?ምርጫው የአንተ ነው። አንዱን ምረጥ። ወይ አንተ ንገሥ!ወይ እሱ(ኢየሱስ)ይንገስ!ኢየሱስ ይክበር!" ያልታወቀ ጻፊ።
236
14
እኛ የትኛውን ነን? ━━━━━━━━ "Is he willing to prevent evil, but not able? then he is impotent. Is he able, but not willing? then he is malevolent. Is he both able and willing? whence then is evil?" — David Hume, Principal Writings on Religion... (Oxford University Press, 2008), pp. 100 ━━━━━━━ ✥ ━━━━━━━ "ክፋትን ለማስቀረት ፈቃደኝነቱ ኖሮት፣ ነገር ግን አቅሙ የለውም? እንግዲያውስ እርሱ ደካማ ነው። ክፋትን ለማስቀረት አቅሙ አለው፣ ነገር ግን ፈቃደኝነቱ የለውም? እንግዲያውስ እርሱ ክፉ ነው። ክፋትን ለማስቀረት አቅሙም ፈቃደኝነቱም አለው? እንግዲያውስ ክፋት ከየት መጣ?" ― ዴቪድ ሂዩም፣ ስለ ሃይማኖት የተጻፉ ዋና ዋና ጽሑፎች (2008 እ.ኤ.አ.)፣ ገጽ 100 ከላይ ያለውን ጥያቄ ያነሳው የ18ኛ ክፍለ ዘመኑ ዕውቅ የስኮትላንድ ፈላስፋ ዴቪድ ሂዩም ነው። በእርግጥ እሱ ይህንን ሙግት ያቀረበው በስነ-መለኮታዊ ትንታኔዎቹ ውስጥ ስለ አምላክ ባህርይ ሲመራመር ነው። ለጊዜው ግን የፈላስፋውን ሎጂክ ብቻ እንውሰድና በሰውኛ ለውጠን እናስበው። ስለ ፈጣሪ ሳይሆን፣ ስለ ራስህ ወይንም ስለ አንድ ማኅበረሰብ አድርገህ ብትጠይቀው ምላሽህ ምን ይሆን? በግለሰብ ደረጃ ራስህን ጠይቅ፦ • ክፋትን ለማስቀረት ፈቃደኝነቱ ኖሮህ፣ አቅሙ ግን ከሌለህ — አንተ ደካማ ነህ ማለት ነው! • ክፋትን ለማስቀረት አቅሙ ኖሮህ፣ ፈቃደኝነቱ ግን ከሌለህ — አንተ ክፉ ሰው ነህ ማለት ነው! • ክፋትን ለማስቀረት አቅሙም ፈቃደኝነቱም (ሁለቱም) ካለህ — እንዲያ ቢሆን ኖሮ፣ በዙሪያህ ክፋት ቦታ አይኖረውም ነበር! • የከፋው አራተኛው ደረጃ ደግሞ አለ፦ አቅምህን ሁሉ የምትጠቀምበት ክፋትን ለማምጣት ከሆነ — አንተ የለየልህ ዲያብሎስ (Evil) ነህ ማለት ነው! በሕዝብ (በሀገር) ደረጃስ? ይህንን መለኪያ ሰፋ አድርገን በአንድ ማኅበረሰብ ላይ ብንተገብረውስ? በአንድ ሕዝብ መሐል ክፋቶች ሁልጊዜ ከቀጠሉ፣ እውነታው ከእነዚህ አራቱ አንዱ ነው፦ • ደካማ ሕዝብ፦ ክፋትን የማስቀረት ፍላጎት አለው፣ ግን አቅሙ የለውም። • ክፉና ዳተኛ ሕዝብ፦ ክፋትን የማስቀረት አቅም አለው፣ ግን ፍላጎቱ (ቁርጠኝነቱ) የለውም። • ሠይጣናዊ ሕዝብ፦ ጉልበቱንና አቅሙን ሁሉ የሚያውለው ክፋቶችን ለመዝራትና ለማባዛት ነው። • ነፃና የነቃ ሕዝብ፦ ክፋትን የማስቀረት ፍላጎቱም አቅሙም አለው፤ በመሆኑም ክፋት ሊፈፀም የሚችልበት ዕድል ጠባብ ነው። በግልም፣ በሥራም፣ በማኅበራዊ ኑሮም፣ በሀገርም ደረጃ ሲፈፀሙ የምታያቸው ክፋቶች የየትኛው ውጤት ይመስሉሃል? እያንዳንዱን አካል በእነዚህ ጥያቄዎች አንፃር ብትመዝነው የዚያን አካል እውነተኛ ባህርይ በግልፅ ታየዋለህ። ታዲያ እኛ የትኛውን ነን? — ከባድ ጥያቄ ነው። መልሱን ለአንባቢ ህሊና ትቼዋለሁ። ካነበበኩትና ከጠቀመኝ መርህ አንብቡና ራሳችሁን መርምሩበት ፈትኑበት ተመለሱበት
246
15
#ለአገልጋዮች_የተሰጠ_የመጽሐፍ_ቅዱስ_ምክር መጋቢ ተሰፋዪ ጋቢሶ አገልጋይ የሚያገለግለው እግዚአብሔርንና ቤተክርስቲያንን እንደመሆኑ መጠን ወደ ላይ እግዚአብሔርን ወደ ጎን ሰዎችን እንዳያሳዝን፤ ለእግዚአብሔር ክብር፣ ለቤተክርስቲያን መታነጽ የሚበቃ አገልግሎት እንዲኖረን የእግዚአብሔር ቃል ምክር የሚከተሉትን ይመስላል 1. የጸሎት ሰው ሁን፦ ጸሎት የምንወጣው የሆነ ግዴታ ሳይሆን ግንኙነት ነው። የፀሎት ሰው ስትሆን ከእግዚአብሔር ጋር ያለህ ግንኙነት ጤናማ ይሆናል። ኃይል ትቀበላለህ። ሞገስን ታገኛለህ። ጥበቃው ይበዛልሀል። ለበረከት ትሆናለህ። ስለዚህ ሁሌም ጸልይ። (ፊልጵ.4:6-7/1ጢሞ.2:1-4) 2. መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሁን፦ ቃሉን ስበክ፤ ቃሉን አጥና፤ ቃሉን አስጠና፤ ቃሉን በአግባቡ አቅርብ፤ ቃሉን አሰላስል። (2ጢሞ.2:15/2ጢሞ.4:2) 3. በፍጹም ነፍስህ እግዚአብሔርን ውደድ፦ አገልግሎት መተዳደሪያ ሳይሆን ለእግዚአብሔር የምናቀርበው የፍቅር ስጦታ ነው። የአገልጋይ የመጀመሪያ ሥራው እግዚአብሔርን ከሁሉም በላይ መውደድ ነው። ከአገልግሎታችንም በላይ የምናገለግለውን እግዚአብሔርን መውደድ ዋናው ተልእኮ ነው። (ማቴ.22:35-38) 4. ተቀደስ፦ በንግግርህ፣ በአካሄድህ፣ በአዋዋልህ፣ በአገልግሎትህ፣ በኑሮህ ቅድስናን ተለማመለድ።  (ዘሌዋ.19:2/1ጢሞ.4:7-8) 5. ከሌሎች አገልጋዮች ተማር፦ ከአሰባበካቸው፣ ከስኬታቸው፣ ከውድቀታቸው፣ ከአመራራቸው፣ ሰው አያያዛቸውን ተማር። 6. ራስህን ዝቅ አድርግ፦ ስለ ራስህ የወረደ ግምት አይኑርህ። ነገር ግን ራስህን ዝቅ አድርግ። የምትሰጠው የተቀበልከውን ነው። ካንተ የሆነ ምንም ነገር የለም። የጠራህን ለማስከበር እንጂ ክብር ለማግኘት አታገልግል (1ጴጥ.5:5-6/ፊልጵ.2:2:5-11) 7. ውደድ፦ ቸርችህን፣ የምታገለግላቸውን፣ አገልግሎትህን፣ የሚጠሉህን፣ የሚተቹህን፣ የሚደግፉህን ወዘተ ውደድ። ከፍቅር አትጉደል። (1ጴጥ.4:8) 8. ትጋትን አሳይ፦ አገልግሎት ለሰነፎችና የሰነፎች አይደለም። ለማንበብ፣ ለመምከር፣ ለመገሰጽ፣ ለማስተማር፣ ለመጸለይ፣ ደቀመዝሙር ለማፍራት ትጋትን አሳይ። (2ጢሞ.4:2/ 2ጴጥ.1:10) 9. ታጋሽ ሁን፦ ሁሉም ነገር ሥርዐትና ሂደት አለው። ቶሎ ለውጥ ካላየሁ አትበል። በፈተና ጽና። የዘራነው ሁሉ ቶሎ አይበቅልም። የኛ ድርሻ ለዘሩ መጠንቀቅና ታምኖ መዝራት ብቻ ነው። መቼ ይበቅላል? አናውቅም። እንታገስ። (2ጢሞ.4:2) 10. ራስህን ሁን፦ በተሰጠህ ጸጋ አገልግል እንጂ ገበያ ተኮር አትሁን። መጋቢ ሆነህ ተጠርተህ ነቢይ ልሁን አትበል። ትንቢት ለማምጣት፣ የታመመ ለመፈወስ አትጋጋጥ። ባልተጠራህበት አትድከም። ጥሪህንና ራስህን አክብር። እንደ እገሌ አትስበክ፤ ባንተ ሁኔታ፣ ባንተ ድምፅ ስበክ።(1ቆሮ.12:4-11) 11. ለቤተሰብህ ቅድሚያ ስጥ፦ ለሚስትህ፣ ለልጆችህ ቅድሚያ ስጥ። ተገኝላቸው። የሰው ቤት እያገለገልክ ቤትህን አትርሳ። (1ጢሞ.3:1-7) 12. የሚሰሙህን አክብር፦ ትምህርትና ስብከትህን በአግባቡ አደራጅ፤ በአግባቡ ዝግጅት አድርግ። ተቀመጡና ተነሡ፣ አሜን በሉ እያልክ ሕዝቡን አታድክም። እንድትሰብክ ተጠርተህ፤ ስለ ራስህ አውርተህ፤ ጉራህን ነዝተህ አትምጣ። የዝግጅት እጥረትህን መንፈስ ርእስ አስቀየረኝ፣ ጸልይ አለኝ እያልክ ሰበብ አታብዛ። ከሚሰሙህ ጉባኤ ውስጥ የሚበልጡህ አሉ። ክብርን አሳይ። ቅዱሳንን አክብር።(1ጢሞ.4:16)
213
16
https://youtu.be/9P3lCNPe4SI?si=miE_vSRCPjbxw0lV
204
17
1 ጢሞቴዎስ 4:12 12 ወጣትነትህን ማንም አይናቅ፤ ነገር ግን ለሚያምኑት በንግግርና በኑሮ፣ በፍቅር፣ በእምነትና በንጽሕና አርኣያ ሁንላቸው።
277
18
1 ጢሞቴዎስ 4:12 12 ወጣትነትህን ማንም አይናቅ፤ ነገር ግን ለሚያምኑት በንግግርና በኑሮ፣ በፍቅር፣ በእምነትና በንጽሕና አርኣያ ሁንላቸው። ht
1
19
ራእይ 1:3 3 ዘመኑ ቀርቧል፤ እንግዲህ ይህን የትንቢት ቃል የሚያነብብ ብፁዕ ነው፤ የሚሰሙትና የተጻፈውንም የሚጠብቁ ብፁዓን ናቸው።
308
20
ራእይ 1:3 3 ዘመኑ ቀርቧል፤ እንግዲህ ይህን የትንቢት ቃል የሚያነብብ ብፁዕ ነው፤ የሚሰሙትና የተጻፈውንም የሚጠብቁ ብፁዓን ናቸው።
1