ru
Feedback
EFGBC GSFGBlC፡ በኢት/ሙሉ/ወ/አ/ቤ/ክ የጎሮ ሰፈራ ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤ/ክ

EFGBC GSFGBlC፡ በኢት/ሙሉ/ወ/አ/ቤ/ክ የጎሮ ሰፈራ ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤ/ክ

Открыть в Telegram

ይህ የቴሌግራም ቻናል በኢትዮጽያ ሙሉ ወንጌል አማኛች ቤተክርያን የጎሮ ሰፈራ አጥቢያ ቤተክርስቲያን ፣የሚከናወኑና የሚተገበሩ ፕሮግራምዎችን መከታተያ page ነው፡፡ this is official page of goro sefera full gospel believers church... If you have any question Contact: @Kirubel76 @pastor_sisay

Больше
501
Подписчики
Нет данных24 часа
-17 дней
+1430 день

Загрузка данных...

Облако тегов
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
июль '26
июль '26
+9
в 0 каналах
июнь '26
+23
в 0 каналах
Get PRO
май '26
+26
в 0 каналах
Get PRO
апрель '26
+11
в 1 каналах
Get PRO
март '26
+13
в 0 каналах
Get PRO
февраль '26
+8
в 0 каналах
Get PRO
январь '26
+7
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '25
+9
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '25
+10
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '25
+13
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '25
+16
в 0 каналах
Get PRO
август '25
+19
в 0 каналах
Get PRO
июль '25
+15
в 1 каналах
Get PRO
июнь '25
+12
в 0 каналах
Get PRO
май '25
+19
в 1 каналах
Get PRO
апрель '25
+12
в 1 каналах
Get PRO
март '25
+11
в 0 каналах
Get PRO
февраль '25
+16
в 1 каналах
Get PRO
январь '25
+10
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '24
+28
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '24
+36
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '24
+12
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '24
+34
в 0 каналах
Get PRO
август '24
+34
в 0 каналах
Get PRO
июль '24
+15
в 0 каналах
Get PRO
июнь '24
+12
в 1 каналах
Get PRO
май '24
+21
в 0 каналах
Get PRO
апрель '24
+19
в 0 каналах
Get PRO
март '24
+17
в 0 каналах
Get PRO
февраль '24
+31
в 0 каналах
Get PRO
январь '24
+45
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '23
+226
в 1 каналах
Дата
Привлечение подписчиков
Упоминания
Каналы
13 июля0
12 июля+1
11 июля0
10 июля+1
09 июля0
08 июля0
07 июля0
06 июля+1
05 июля+1
04 июля+3
03 июля+1
02 июля+1
01 июля0
Посты канала
2 ሳሙኤል 15:31 31 በዚህ ጊዜ፣ “ከአቤሴሎም ጋር ካሤሩት መካከል አንዱ አኪጦፌል ነው” ብለው ለዳዊት ነገሩት። ስለዚህ ዳዊት፣ “እግዚአብሔር ሆይ፤ እባክህን የአኪጦፌልን ምክር ወደ ከንቱነት ለውጠው” ብሎ ጸለየ።

2
ኢሳይያስ32 8: ጨዋ ግን ሐሳቡም ጨዋ ነው፤ በጨዋነት ምግባርም ጸንቶ ይገኛል።
11
3
ሌላውን ለመንቀፍ አትፍጠን ማቴ7:1-6 ጌታ ኢየሱስ በግብዝነት የራስን ጽድቅ ለማሳየት፣ ሌላውን ለመበቀል ሲባል በሌላው ላይ የሚደረግ ትችት፣ ነቀፋና ፍርድን በተመለከተ ትልቅ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል፡፡ በዚህ መልክ ፍርድን በሌላው ላይ የሚናገር ሰው እርሱ ራሱ ለተመሳሳይ ፍርድ መዘጋጀት እንዳለበት ተናግሮአል፡፡ ጌታ እንዳይፈረድባችሁ አትፍረዱ ያለው በዚህ መንገድ የሚደረግን ፍርድ እንጂ መፍረድ ባጠቃላይ እንደማይቻል እየተናገረ አይደለም ምክንያቱም እርሱ ራሱ በሌላ ስፍራ ቅዱሳን መፍረድ እንደሚገባቸው የተናገረበት ሁኔታ ስላለ ነው፡፡ ለምሳሌ በሉቃ12፡57 ላይ “ታዲያ ራሳችሁ ትክክለኛ የሆነውን ነገር ለምን አትፈርዱም?" ብሎአል፣ ጳውሎስም ከአባቱ ሚስት ጋር በተኛው ሰው ላይ እንዲፈርዱ የቤተክርስቲያን መሪዎችን አዝዋአል፡፡ በሌሎችም ስፍራዎችም ቅዱሳን በጽድቅ መፍረድ እንደሚገባቸው ተነግሮአል፡፡ ነገር ግን ራሱ ተላላፊ ሆኖ እያለ በሌላው ላይ የሚፈርድ፣ በማያውቀው ጉዳይ ገብቶ የሚፈርድ ለምሳሌ በአገልዮች ጉዳይ ገብተው አንዱን እየካቡ በሌላው የሚኮንኑ ሰዎችን ጳውሎስ ሲያስጠነቅቅ “ስለዚህም በጨለማ የተሰወረውን ደግሞ ወደ ብርሃን የሚያወጣ የልብንም ምክር የሚገልጥ ጌታ እስኪመጣ ድረስ ጊዜው ሳይደርስ አንዳች አትፍረዱ፤ በዚያን ጊዜም ለእያንዳንዱ ምስጋናው ከእግዚአብሔር ዘንድ ይሆናል” 1ቆሮ4፡5 ባጠቃላይ በዚህ ክፍል በሌሎች መፍረድ ለምን እንደማይገባ እንማራለን፡- 1. አትፍረድ "እንዳይፈረድባችሁ አትፍረዱ፤ በምትፈርዱበት ፍርድ ይፈረድባችኋልና፥ በምትሰፍሩበትም መስፈሪያ ይሰፈርባችኋል" ማቴ7:1,2 በሌሎች መፍረድ ቀላል ነገር ሊሆን ይችላል ነገር ግን ይዞ የሚመጣውን መዘዝ ካላወቅንና ካልተጠነቀቅን ከባድ ይሆናል፣ የወረወርነው ያው ድንጋይ ተመልሶ ወደኛው ይመጣል፡፡ ስለዚህ የምንናገረው የትኛውም ነገር ጸጋ የሞላበት፣ ሰዎችን የሚያንጽ እንጂ ክፉ ቃል እንዳይሆንና መንፈስ ቅዱስን እንዳናሳዝን ጥብቅ ተግሳጽ ተሰጥቶናል ኤፌ4፡29,30 ስለዚህ ፍርድን ለእግዚአብሔር መስጠት መልካም ነው ምክንያቱም እርሱ ብቻ እውነተኛ ዳኛ ነው መዝ7፡11፡፡ እርሱ፡- 1. የሰዎችን እውነተኛውን፣ ሙሉውን ስራና ማንነታቸውን ያውቃል 2. እርሱ የሰውን ድርጊቱን ብቻ ሳይሆን ለምን እንደዚያ እንደሚያደርግ የልቡን ውስጣዊ ዝንባሌ ያውቃል 3. እርሱ እራሱ እንከን የሌለበት ፍጹም ነው 4. ሲፈርድም ምህረቱንና ርህራሄውን ሳይጥል ነው፡፡ የሰው ፍርድ ግን ርህራሄ የሚባል ነገር የሌለው የጭካኔ ፍርድ ነው፡፡ ሰዎች የሚፈርዱት ፍርድ ተመልሶ የሚያገኛቸው ዋንኛው ምክንያት በሌላው መጠልሸት የራሳቸውን ስም እንደ ባንዲራ ለማውለብለብ፣ ሰዎችን ዘወር በማድረግና ወንበሩን ለመቆጣጠር፣ ሳያውቁት በሰይጣን አነሳሽነት ስለሚያደርጉት፣ የራሳቸውን ጽድቅ ለማቆም ወዘተ… ሲሉ ስለሚፈርዱ ነው፡፡  ነገር ግን ጠቢቡ ሲናገር “በአፍህ ቃል ተጠመድህ፤ በአፍህ ቃል ተያዝህ” ምሳ6፡2 ይላል፡፡  2. ራስን ተመልከት "በወንድምህም ዓይን ያለውን ጉድፍ ስለምን ታያለህ፥ በዓይንህ ግን ያለውን ምሰሶ ስለ ምን አትመለከትም?" ማቴ7:3 በሌላው ላይ ከመፍረድ በፊት ራስን ማየት መቻል ግብዝ እንዳንሆንና ርህራሄም እንዳይለየን ይረዳናል ይህም የክርስቶስ ልብ ነው 1ቆሮ2፡16፡፡ ነገር ግን ብዙ ጊዜ በሌሎች ላይ የሚፈርዱ፣ ሰዎችን የሚተቹ፣ ሌሎችን በሰዎች ፊት የሚኮንኑና በውሸት ስም የሚያጠለሹ ሰዎች ራሳቸው ያንኑ ተግባር የሚያደርጉ ሰዎች ናቸው ጳውሎስ ሲናገር “ስለዚህ፥ አንተ የምትፈርድ ሰው ሁሉ ሆይ፥ የምታመካኘው የለህም፤ በሌላው በምትፈርድበት ነገር ራስህን ትኰንናለህና፤ አንተው ፈራጁ እነዚያን ታደርጋለህና” ሮሜ2፡1 ይላል፡፡ ሌላውን ለማረም የሚፈልግ ሰው ራሱ ያንን አለማድረጉን ማረጋገጥ መቻል አለበት ይህ ካልሆነ ችግሮችን አጥርቶ የሚያይበት አይኑ የተጋረደ ይሆናል፡፡ ሰው ሌላውን ማረም የሚችለው ልቡንና እይታውን የሚያስተካክልለት፣ ከዓይኑ ግንዱን የሚያነሳበት የእግዚአብሔር ቃል በሙላት ሲኖረውና ያንን ለመተግበር የሚተጋ ሰው ሲሆን ነው፡፡  3. አንቁህን አትጣል "በእግራቸው እንዳይረግጡት ተመልሰውም እንዳይነክሱአችሁ፥ የተቀደሰውን ለውሾች አትስጡ፥ ዕንቁዎቻችሁንም በእሪያዎች ፊት አትጣሉ" ማቴ7:6 ሰዎች ከክፉ ዝንባሌ ብቻ ሳይሆን ለእግዚአብሔር ካላቸው ቅንአት ተነስተው ሌሎችን ያርማሉ፣ ክፉ ተግባርን ይተቻሉ ነገር ግን ያንን ለማ እንደሚያደርጉ መለየት ይገባቸዋል ምክንያቱም ሁሉ ሰው ተግሳጽን ገንዘቡ አያደርግም ይልቁንም ያንኑ ቃል ተጠቅሞ ሊያጠቃ ይነሳል፡፡ በተጨማሪም ከእግዚአብሔር ያገኘናቸውን እንቁ መገለጦች፣ ምክሮች፣ ዘዴዎች፣ ጠንካራ አሳቦች ለሚያናንቁና እንደ ተራ አድርገው ለሚቆጥሩ ሰዎች ፈጽሞ ያንን ለማካፈል ፈቃደኛ መሆን አይገባም፡፡ ለምናገለግለው አገልግሎት እውቅና ከማይሰጡ ሰዎች ዘወር ማለት ትርፋማ ከማድረጉም በላይ እንቁዎቹ እንዳይባክኑ፣ የክፉዎችም መጠቀሚያ እንዳይሆኑ ይረዳል፡፡ ለምሳሌ በሚዲያ መተላለፍ የማይገባቸው የእግዚአብሔርን መንግሥት ለማስፊያ ምክሮችና ዘዴዎች ክፉ ሰዎች ይጠልፉትና እኛኑ ለማጥቂያነት ይጠቀሙበታል፡፡ በውሾች ፊት እንቁ አይጣልም፡፡ ተፃፈ ፡ በወ / ዊ፡ምን ተሰኖት
15
4
2 ሳሙኤል 15:31 31 በዚህ ጊዜ፣ “ከአቤሴሎም ጋር ካሤሩት መካከል አንዱ አኪጦፌል ነው” ብለው ለዳዊት ነገሩት። ስለዚህ ዳዊት፣ “እግዚአብሔር ሆይ፤ እባክህን የአኪጦፌልን ምክር ወደ ከንቱነት ለውጠው” ብሎ ጸለየ።
6
5
+1
Нет текста...
38
6
+9
Нет текста...
32
7
+9
Нет текста...
24
8
+9
Нет текста...
39
9
+9
Нет текста...
26
10
+9
Нет текста...
24
11
+9
Нет текста...
24
12
+9
Нет текста...
22
13
+9
Нет текста...
22
14
+9
Нет текста...
22
15
+9
Нет текста...
22
16
+9
Нет текста...
24
17
+9
Нет текста...
24
18
+9
Нет текста...
27
19
+9
Нет текста...
27
20
+9
Нет текста...
27