ar
Feedback
EFGBC GSFGBlC፡ በኢት/ሙሉ/ወ/አ/ቤ/ክ የጎሮ ሰፈራ ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤ/ክ

EFGBC GSFGBlC፡ በኢት/ሙሉ/ወ/አ/ቤ/ክ የጎሮ ሰፈራ ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤ/ክ

الذهاب إلى القناة على Telegram

ይህ የቴሌግራም ቻናል በኢትዮጽያ ሙሉ ወንጌል አማኛች ቤተክርያን የጎሮ ሰፈራ አጥቢያ ቤተክርስቲያን ፣የሚከናወኑና የሚተገበሩ ፕሮግራምዎችን መከታተያ page ነው፡፡ this is official page of goro sefera full gospel believers church... If you have any question Contact: @Kirubel76 @pastor_sisay

إظهار المزيد
493
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+67 أيام
+1430 أيام

جاري تحميل البيانات...

سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
يونيو '26
يونيو '26
+19
في 0 قنوات
مايو '26
+26
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+11
في 1 قنوات
Get PRO
مارس '26
+13
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+8
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '26
+7
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+9
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+10
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+13
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+16
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+19
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+15
في 1 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+12
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '25
+19
في 1 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+12
في 1 قنوات
Get PRO
مارس '25
+11
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+16
في 1 قنوات
Get PRO
يناير '25
+10
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+28
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+36
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+12
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+34
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+34
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+15
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+12
في 1 قنوات
Get PRO
مايو '24
+21
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+19
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '24
+17
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+31
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '24
+45
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+226
في 1 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
23 يونيو0
22 يونيو+2
21 يونيو+2
20 يونيو+1
19 يونيو+1
18 يونيو+1
17 يونيو0
16 يونيو+2
15 يونيو0
14 يونيو0
13 يونيو+3
12 يونيو0
11 يونيو+2
10 يونيو0
09 يونيو+1
08 يونيو0
07 يونيو+1
06 يونيو+1
05 يونيو+1
04 يونيو0
03 يونيو+1
02 يونيو0
01 يونيو0
منشورات القناة
2
ሆሴዕ 2:14-15 14 “ስለዚህ እነሆ፤ አባብላታለሁ፤   ወደ ምድረ በዳም እወስዳታለሁ፤   በፍቅር ቃል አነጋግራታለሁ። 15 በዚያም የወይን ተክሏን እመልስላታለሁ፤   የአኮርንም ሸለቆ የተስፋ በር እንዲሆናት አደርጋለሁ። በዚያም ከግብፅ እንደ ወጣችበት ቀን፣   እንደ ልጅነቷም ጊዜ ትዘምራለች። በአንድ ወቅት አገልጋይ የነበረች #ካትሪን_ኩልመን  ሌሊት በሕልሜ አለች ሶስት ሰዎች ተንበርክኮ እየጸለዩ ነበር በዛ መሃል ጌታ ኢየሱስ የነበሩበት ክፍል በሩን ከፍቶ ይገባል ከገባ በኃላም እየጸለየ የነበረውን #የመጀመሪያውን ሰው አቅፎ በጣም አበረታታ እንደገናም አቀፈው ከዚያም አልፎ በጣም ያጽናናል ይስማል፤ #ሁለተኛውን ደግሞ ትክሻውን ነካ ነካ አደረገውና አለፈ። #ሶስተኛውን ደግሞ ትክሻውንም አልነካውም ጭራሽ ምንም ሳይል ዝም ብሎ አይቶት ወጣ ከዚያም ጠዋት ጌታ አንድ ጥያቄ ይጠይቃታል ከሶስቱም የትኛውን የበለጠ የሚወድ ይመስልሻል? የትኛው ከእኔ ጋ የበለጠ ግንኙነት አለው? አላት፤ እሷም ጌታ ሆይ ግልፅ እኮ ነው መጀመሪያ ላይ ያቀፍከው በጣም ስታጽናና የነበረው  ነዋ እሱ ከአንተ ጋር የበለጠ ግንኙነት ያለውና ቅርብ የሆነው ሰው ነው አለች ሁለተኛ ደሞ ትክሻውን ነካ ነካ ያደረከው ሰው ገና ወደ አንተ ሕብረት እየመጣ ያለ ሰው ነው። ገና ወደ ጥንካሬ እየተጠጋ ያለ ሰው አንተን ወደ ማወቅ እየመጣ ያለ ሰው ነው አለች ሶስተኛው ላይ ደግሞ ያለው  ምንም ሳትል ያለፍከው ከአንተ ጋር ምንም አይነት ሕብረት ወይም ግንኙነት የሌለው ለአንተ ያለው ፍላጎቱ በጣም የራቀ ነው ትላለች፤ ከዚያም ጌታ በጣም ተሳስተሻል አላት የመጀመሪያው ላይ ሳቅፋውና ሰበብል የነበረ ሰው ገና ማደግ ላይ ያለው ሰው ጥንካሬ ላይ ያልደረሰ ነው። እንደዛ ከላደረኩት እኔ ጋ አይቆይም ሁለተኛ ላይ ያለው ደግሞ ትክሻውን ነካ ነካ ያደረኩት ወደ ጥንካሬ እየመጣ ያለ ሰው ነው ወደ መብሰል ሂደት ላይ ነው ይላታል ሶስተኛውና መጨረሻ ላይ አይቼ ብቻ ያለፍኩት ግን የኔን ልብ የሚያውቅ ከእኔ ጋ ጠንካራ ግንኙነት ያለ ነው። እኔ እሱን ሳቅፈውና ሳጽናናው ብቻ አይደለም እንደሚወደው የሚያውቀው በሌላ ጊዜም ያውቀኛል ጥንካሬ ላይ የደረሰ ነው። ለትልቅ አሳይመንት የማምነው እሱን ነው አላት። ከዚያ ጌታ ለእሷም አንቺም እንደእሱ እንዲትሆኚ ነው የሚፈልገው አላት።
91
3
ሆሴዕ 2:14-15 14 “ስለዚህ እነሆ፤ አባብላታለሁ፤ ወደ ምድረ በዳም እወስዳታለሁ፤ በፍቅር ቃል አነጋግራታለሁ። 15 በዚያም የወይን ተክሏን እመልስላታለሁ፤ የአኮርንም ሸለቆ የተስፋ በር እንዲሆናት አደርጋለሁ። በዚያም ከግብፅ እንደ ወጣችበት ቀን፣ እንደ ልጅነቷም ጊዜ ትዘምራለች። በአንድ ወቅት አገልጋይ የነበረች #ካትሪን_ኩልመን  ሌሊት በሕልሜ አለች ሶስት ሰዎች ተንበርክኮ እየጸለዩ ነበር በዛ መሃል ጌታ ኢየሱስ የነበሩበት ክፍል በሩን ከፍቶ ይገባል ከገባ በኃላም እየጸለየ የነበረውን #የመጀመሪያውን ሰው አቅፎ በጣም አበረታታ እንደገናም አቀፈው ከዚያም አልፎ በጣም ያጽናናል ይስማል፤ #ሁለተኛውን ደግሞ ትክሻውን ነካ ነካ አደረገውና አለፈ። #ሶስተኛውን ደግሞ ትክሻውንም አልነካውም ጭራሽ ምንም ሳይል ዝም ብሎ አይቶት ወጣ ከዚያም ጠዋት ጌታ አንድ ጥያቄ ይጠይቃታል ከሶስቱም የትኛውን የበለጠ የሚወድ ይመስልሻል? የትኛው ከእኔ ጋ የበለጠ ግንኙነት አለው? አላት፤ እሷም ጌታ ሆይ ግልፅ እኮ ነው መጀመሪያ ላይ ያቀፍከው በጣም ስታጽናና የነበረው  ነዋ እሱ ከአንተ ጋር የበለጠ ግንኙነት ያለውና ቅርብ የሆነው ሰው ነው አለች ሁለተኛ ደሞ ትክሻውን ነካ ነካ ያደረከው ሰው ገና ወደ አንተ ሕብረት እየመጣ ያለ ሰው ነው። ገና ወደ ጥንካሬ እየተጠጋ ያለ ሰው አንተን ወደ ማወቅ እየመጣ ያለ ሰው ነው አለች ሶስተኛው ላይ ደግሞ ያለው  ምንም ሳትል ያለፍከው ከአንተ ጋር ምንም አይነት ሕብረት ወይም ግንኙነት የሌለው ለአንተ ያለው ፍላጎቱ በጣም የራቀ ነው ትላለች፤ ከዚያም ጌታ በጣም ተሳስተሻል አላት የመጀመሪያው ላይ ሳቅፋውና ሰበብል የነበረ ሰው ገና ማደግ ላይ ያለው ሰው ጥንካሬ ላይ ያልደረሰ ነው። እንደዛ ከላደረኩት እኔ ጋ አይቆይም ሁለተኛ ላይ ያለው ደግሞ ትክሻውን ነካ ነካ ያደረኩት ወደ ጥንካሬ እየመጣ ያለ ሰው ነው ወደ መብሰል ሂደት ላይ ነው ይላታል ሶስተኛውና መጨረሻ ላይ አይቼ ብቻ ያለፍኩት ግን የኔን ልብ የሚያውቅ ከእኔ ጋ ጠንካራ ግንኙነት ያለ ነው። እኔ እሱን ሳቅፈውና ሳጽናናው ብቻ አይደለም እንደሚወደው የሚያውቀው በሌላ ጊዜም ያውቀኛል ጥንካሬ ላይ የደረሰ ነው። ለትልቅ አሳይመንት የማምነው እሱን ነው አላት። ከዚያ ጌታ ለእሷም አንቺም እንደእሱ እንዲትሆኚ ነው የሚፈልገው አላት።
1
4
.       ──•◈•─────•◈•─                 “እንግዲህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ ጌታ እስኪመጣ ድረስ ታገሡ። እነሆ፥ ገበሬው የፊተኛውንና የኋለኛውን ዝናብ እስኪቀበል ድረስ እርሱን እየታገሠ የከበረውን የመሬት ፍሬ ይጠብቃል።”                   ያዕቆብ 5፥7
94
5
+5
لا يوجد نص...
133
6
+9
لا يوجد نص...
135
7
لا يوجد نص...
143
8
لا يوجد نص...
26
9
ተልእኳችን ማለዳ ሰኔ 14 - 2018 ዓ.ም   ለመልካም ሥራ መትጋት — የወንጌል ሕይወት እውነተኛ መልክ የመፅሐፍ ቅዱስ ምንባብ:- ቲቶ 3:8 " 8 ቃሉ የታመነ ነው። እግዚአብሔርንም የሚያምኑት በመልካም ሥራ በጥንቃቄ እንዲጸኑ፥ እነዚህን አስረግጠህ እንድትናገር እፈቅዳለሁ። ይህ መልካምና ለሰዎች የሚጠቅም ነው፤" ሐዋርያው ጳውሎስ ለቲቶ የጻፈውን መልእክት የሚያጠናቅቀው የመጽሐፉን አጠቃላይ የእረኝነት (የፓስተርነት) ራዕይ ጠቅለል አድርጎ በሚያሳይ ግልጽ ንፅፅር ነው። በአንድ በኩል—ስንፍና የሞላበት ክርክር፣ የትውልድ ሐረግ ቆጠራ፣ ጭቅጭቅና ሕግን በተመለከተ የሚደረጉ ጠቦች ሲሆኑ፣ እነዚህም «የማይጠቅሙና ከንቱዎች» ናቸው (ቲቶ 3፥9)። በሌላ በኩል ደግሞ—መልካም ሥራን ለማድረግ መትጋትና መወሰን ሲሆን፣ እነዚህ ነገሮች «መልካምና ለሰው የሚጠቅሙ» ናቸው (ቲቶ 3፥8)። ይህ ንፅፅር ሥነ-መለኮትን በዕውቀት ማነስ ምክንያት እንዲሁ በዋዛ መናቅ ወይም ወደ ጎን መተው ማለት አይደለም፤ ምክንያቱም ጳውሎስ ራሱ በአዲስ ኪዳን ውስጥ እጅግ ጥልቅና ረቂቅ የሥነ-መለኮት አሳቢ ነው። ይልቁኑ፣ ሐዋርያው ሥነ-መለኮታዊ ውይይቶች በሥነ-መለኮት የመለወጥን (የትራንስፎርሜሽን) ቦታ እንዳይተኩ በጥብቅ ማስገንዘቡን ያሳያል። የጤናማ ትምህርት ዋና ግብ ይበልጥ ጎበዝ ተከራካሪ መሆን ሳይሆን፣ የተሻለ ሕይወት መኖር ነው—ይኸውም ለበጎነት የተገዙና የተለወጡ ሕይወቶችን መምራት። በቲቶ 3፥8 እና 14 ላይ «መትጋት» (ወይም መወሰን) ተብሎ የተተረጎመው የግሪኩ ቃል «ፕሮኢስታስታይ» (proistasthai) የሚል ሲሆን፣ ትርጉሙም ለአንድ ነገር ሙሉ በሙሉ ራስን መስጠት፣ የአንድ ክቡር ዓላማ ዋና ተሟጋች (ሻምፒዮን) መሆን ወይም በግንባር ቀደምትነት መቆም ማለት ነው።ይህም ክርስቲያናዊ በጎነት እንዲሁ በዘፈቀደ ወይም አልፎ አልፎ ብቻ የሚደረግ ድርጊት አለመሆኑን ያሳየናል፤ ይልቁኑ በጎነትን የሕይወቱ ዋና ተግባርና የዕለት ተዕለት ሥራው አድርጎ የያዘ ሰው የሚገልጠው ባሕርይ ነው። ያው ቃል በሮሜ 12፥8 ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ እዚያ ላይ መሪ የሆነ ሰው «በትጋት» እንዲመራ ያዝዛል፤ እንዲሁም በአንደኛ ተሰሎንቄ 5፥12 ላይ መሪዎች በኃላፊነታቸው ውስጥ «የሚደክሙ» (በትጋት የሚሠሩ) ተብለው ተገልጠዋል። በመሆኑም መልካም ማድረግ እንዲሁ በዝምታ የሚጠበቅ ነገር ሳይሆን፤ ንቁ፣ ዓላማ ተኮርና ዋጋ የሚያስከፍል ሕያው ተግባር ነው። የመልእክቱ የመጨረሻ ቁጥር—«ደግሞም ሰዎቻችን ፍሬ ቢሶች ሆነው እንዳይቀሩ፥ ለአስፈላጊው ፍላጎት መልካም ሥራን ለመሥራት እንዲማሩ» (ቲቶ 3፥14)—ይህን በጎነት በእውነተኛ ማኅበረሰቦች ውስጥ ያሉ ተጨባጭ ፍላጎቶችን ከመሙላት እውነታ ጋር በቀጥታ ያገናኘዋል። እነዚህ አጫጭር የመዝጊያ መመሪያዎች (ቲቶ 3፥12-15) በጳውሎስ አገልግሎት ውስጥ የነበረውን ጥልቅና የቅርብ የወዳጅነት ግንኙነት በግልጽ ያሳያሉ። ሐዋርያው አርጤማስን፣ ቲኪቆስን፣ ሕግ አዋቂውን ዜናስን እና አጵሎስን በስም ይጠቅሳቸዋል፤ እነዚህ በእውነተኛ የወንጌል ተልዕኮና በትስስር መረብ ውስጥ ያሉ ሕያው ሰዎች ናቸው። ጳውሎስ ቲቶ ወደ እርሱ ለመምጣት የተቻለውን ሁሉ እንዲያደርግ ይጠይቀዋል፤ «ከእኔ ጋር ካሉት ሁሉ» የሚለውንም ሞቅ ያለ ሰላምታ ይልካል። በአጽናፈ ዓለማዊ ሥነ-መለኮት (በዘላለም ዓላማዎችና በማይዋሸው አምላክ ክብር) የጀመረው ይህ መልእክት፣ አሁን በጓደኞች ስም እና በክረምት ወራት ለጉዞ በሚሆን ተግባራዊ የዕርዳታ ጥያቄ ይጠናቀቃል። ይህ የወንጌል ልዩ ባሕርይ ነው፦ እርሱ በአንድ በኩል በአጽናፈ ዓለም ውስጥ እጅግ ሰፊውና ታላቁ እውነት ሲሆን፣ በሌላ በኩል ደግሞ በዕለት ተዕለት ሕይወት ውስጥ እጅግ የጠበቀና የቀረበ እውነታ ነው። በቲቶ መልእክት ላይ ያደረግነውን የዚህን ሳምንት ጥልቅ ቆይታ ስናጠናቅቅ፣ ጳውሎስ የመራንን ሥነ-መለኮታዊና ተግባራዊ ጉዞ መለስ ብለን ማስተዋል ተገቢ ነው፤ እርሱም፦ የመሪዎች ሥነ-ምግባር፣ ለእውነት መቆም፣ በዕለት ተዕለት መስተጋብር ወንጌልን ማስዋብ፣ የጸጋው አነጻና አሰልጣኝ ኃይል፣ የመንፈስ ቅዱስ የዳግም ልደት ተአምር፣ እና በመጨረሻም ለመልካም ሥራ የተሰጠ ሕይወትን ስለመምራት የቀረበው ጥሪ ናቸው። የቲቶ መልእክት ሦስት ምዕራፎችና አርባ ስድስት ቁጥሮች ብቻ ያሉት አጭር ድርሳን ቢሆንም፣ የወንጌልን ሙሉ ሥነ-መለኮታዊ ክብደት የያዘ ነው፤ ወንጌል በግል ስብዕና፣ በማኅበረሰብ ምሕዋርና በዓለም ፊት ሊኖረው የሚገባውንም ተግባራዊ ምስክርነት በስፋት ያሳያል። በመሆኑም ይህ መልእክት ለአሁኑ ዘመን አንባቢ የሚያቀርበው ጥያቄ፣ ቀድሞ በሰማንያዎቹ ዓመታት ለቲቶ ቀርቦለት የነበረው ያው መሠረታዊ ጥያቄ ነው፦ «ይህንን መለኮታዊ እውነት ከተረዳን፣ ሕይወታችንን እንዴት ልንመራው ይገባል?» መመሪያው ግልጽና እራሱ በመልእክቱ ውስጥ የተገለጠ ነው፦ ሂዱ፤ ወንጌልን በሕይወታችሁ አስውቡ፤ መልካም ሥራን ለመሥራትም ራሳችሁን በቅንዓት አሳልፉ። አባት ሆይ! በአንዲት አስቸጋሪ ደሴት (በቀርጤስ) ላይ ለነበረ ለአንድ ወጣት ፓስተር በተጻፈ አጭር መልእክት ውስጥ አንድ ሳምንት ሙሉ አሳልፌአለሁ፤ ሆኖም ይህ መልእክት ዛሬ በቀጥታ ለእኔው የተጻፈ መለኮታዊ ድምፅ እንደሆነ በሚገባ ተረድቻለሁ። በዚህ መልእክት ውስጥ ለገለጠኸው ተግባራዊ፣ ግልጽና በዕለት ተዕለት ሕይወት ውስጥ ለሰረገው ድንቅ ጥበብህ ከልብ አመሰግንሃለሁ። ጌታ ሆይ፤ በሕይወቴ በተግባር ልገልጸውና ልኖረው ከሚገባኝ ክርስቲያናዊ በጎነት ይልቅ፣ አእምሮዬን አስረው ለነበሩት ከንቱ ክርክሮች ሁሉ ይቅር በለኝ። አሁን ወደ ተራውና ወደ መደበኛው የዕለት ተዕለት ሕይወቴ ስመለስ፣ የቲቶ መልእክት የሚያስተምረውን ሙሉ የወንጌል ክብደት በውስጤ ይዣለሁ፦ ጸጋህ በሕይወቴ እንደተገለጠ፣ መንፈስ ቅዱስህ በላዬ ላይ አትርፎና በብዛት እንደፈሰሰ፣ እኔ የዘላለም ሕይወት ወራሽ እንደሆንኩኝ፣ እና በዙሪያዬ ያለው ዓለም ይህ መለኮታዊ ሕይወት በተግባር ምን እንደሚመስል ማየት እንደሚገባው አውቃለሁ። አባት ሆይ! መልካም ለሆነው ነገር የተጋሁ—በእውነትና በቅንዓት የተጋሁ—አድርገኝ። በታላቁ አምላካችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም፤ አሜን።
51
10
لا يوجد نص...
117
11
በዘመን ፍጻሜ የመከራ ፍጻሜ ይሆናል። ይህም መከራ የተቀበለላቸውንና የተሠዋላቸውን ጌታ ላመኑ ነው። እነርሱም "ልብሳቸውን በበጉ ደም ዐጥበው አንጽተዋል" የተባለላቸው ናቸው (ራእ 7፥14)። ዳግመኛም መከራ አያገኛቸውም፤ "ምክንያቱም በዙፋኑ መካከል ያለው በግ እረኛቸው ይሆናል፤ ወደ ሕይወት ውሃ ምንጭም ይመራቸዋል፤ እግዚአብሔር እንባን ሁሉ ከዐይናቸው ያብሳል" (ቁ. 17)። ያኔም፣ እንባ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ይታበሳል። የልቅሶ ሰበብ ሁሉ ሲጠፋም፣ አምልኮና ውዳሴ ፍጹም ሆኖ ሳይቋረጥ ይቀጥላል።
131
12
لا يوجد نص...
160
13
لا يوجد نص...
145
14
لا يوجد نص...
148
15
.         ──•◈•─────•◈•─ “እግዚአብሔር (ያህዌ) ስለ እናንተ ይዋጋል፤ እናንተ ያለባችሁ መታገሥ ብቻ ነው።”         ዘጸአት 14፥14 (አዲሱ መ.ት)
150
16
"ስለዚህ እናንተ ደግሞ እንደምታደርጉ፥ እርስ በርሳችሁ ተመካከሩ፣ አንዱም አንዱም ሌላውን ያንጸው" (1 ተሰ 5:11)።
157
17
የተወደዳችሁ የልዩ ልዩ ዘርፍ አስተባባሪ አገልጋዮች የጌታ ጸጋና ሠላም ይብዛላችሁ ። በተደጋጋሚ በተነገረው ማስታወቂያ መሠረት የ2018 ሪፓርት እንዲሁም በ2019 ልትሠሩት የምትችሉትን ዕቅድ በሀርድ ኮፒ እና በሶፍት ኮፒ አዘጋጅታችሁ እስከ ሰኔ 30/2018 እንድታቀርቡ በጌታ ፍቅር እናሳስባለን ። እግዚአብሔር ይባርካችሁ
201
18
ሚክያስ 6:8 8 ሰው ሆይ፤ መልካም የሆነውን አሳይቶሃል፤   እግዚአብሔር ከአንተ የሚፈልገው ምንድን ነው? ፍትሕን ታደርግ ዘንድ፣ ምሕረትንም ትወድድ ዘንድ፣   በአምላክህም ፊት በትሕትና ትራመድ ዘንድ አይደለምን?
237
19
ሚክያስ 6:8 8 ሰው ሆይ፤ መልካም የሆነውን አሳይቶሃል፤ እግዚአብሔር ከአንተ የሚፈልገው ምንድን ነው? ፍትሕን ታደርግ ዘንድ፣ ምሕረትንም ትወድድ ዘንድ፣ በአምላክህም ፊት በትሕትና ትራመድ ዘንድ አይደለምን?
1
20
መዝሙር 19:14 14 መጠጊያዬና አዳኜ እግዚአብሔር ሆይ፤   የአፌ ቃልና የልቤ ሐሳብ፣   በፊትህ ያማረ ይሁን።
233