EFGBC GSFGBlC፡ በኢት/ሙሉ/ወ/አ/ቤ/ክ የጎሮ ሰፈራ ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤ/ክ
Відкрити в Telegram
ይህ የቴሌግራም ቻናል በኢትዮጽያ ሙሉ ወንጌል አማኛች ቤተክርያን የጎሮ ሰፈራ አጥቢያ ቤተክርስቲያን ፣የሚከናወኑና የሚተገበሩ ፕሮግራምዎችን መከታተያ page ነው፡፡ this is official page of goro sefera full gospel believers church... If you have any question Contact: @Kirubel76 @pastor_sisay
Показати більше503
Підписники
+124 години
+87 днів
+1730 день
Триває завантаження даних...
Схожі канали
Хмара тегів
Немає даних
Виникли проблеми? Будь ласка, оновіть сторінку або зверніться до нашого support-менеджера.
Вхідні та вихідні згадування
---
---
---
---
---
---
Залучення підписників
липень '26
липень '26
+7
в 0 каналах
червень '26
+23
в 0 каналах
Get PRO
травень '26
+26
в 0 каналах
Get PRO
квітень '26
+11
в 1 каналах
Get PRO
березень '26
+13
в 0 каналах
Get PRO
лютий '26
+8
в 0 каналах
Get PRO
січень '26
+7
в 0 каналах
Get PRO
грудень '25
+9
в 0 каналах
Get PRO
листопад '25
+10
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '25
+13
в 0 каналах
Get PRO
вересень '25
+16
в 0 каналах
Get PRO
серпень '25
+19
в 0 каналах
Get PRO
липень '25
+15
в 1 каналах
Get PRO
червень '25
+12
в 0 каналах
Get PRO
травень '25
+19
в 1 каналах
Get PRO
квітень '25
+12
в 1 каналах
Get PRO
березень '25
+11
в 0 каналах
Get PRO
лютий '25
+16
в 1 каналах
Get PRO
січень '25
+10
в 0 каналах
Get PRO
грудень '24
+28
в 0 каналах
Get PRO
листопад '24
+36
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '24
+12
в 0 каналах
Get PRO
вересень '24
+34
в 0 каналах
Get PRO
серпень '24
+34
в 0 каналах
Get PRO
липень '24
+15
в 0 каналах
Get PRO
червень '24
+12
в 1 каналах
Get PRO
травень '24
+21
в 0 каналах
Get PRO
квітень '24
+19
в 0 каналах
Get PRO
березень '24
+17
в 0 каналах
Get PRO
лютий '24
+31
в 0 каналах
Get PRO
січень '24
+45
в 0 каналах
Get PRO
грудень '23
+226
в 1 каналах
| Дата | Залучення підписників | Згадування | Канали | |
| 06 липня | +1 | |||
| 05 липня | +1 | |||
| 04 липня | +3 | |||
| 03 липня | +1 | |||
| 02 липня | +1 | |||
| 01 липня | 0 |
Дописи каналу
ከሐሰተኛ ነቢያት ተጠንቀቁ
ማቴ7:15-23
ይህ በጎቹን በዓይነ ቁራኛ የሚጠብቀው የመልካሙ እረኛ የማስጠንቀቂያና የማንቂያ መልዕክት ነው። እረኛው በግ ያልሆኑ ነገር ግን የበግ ለምድ ለብሰው በበጎች መካከል ሰርገው ከገቡ ከሐሰተኛ ነብያት በጎቹ ይጠነቀቁ ዘንድ ሐሰተኞቹን ከእውነተኞቹ የሚለዩበትንና እነዚህ ሰዎች የሚገልጡትን ባህርያት እንዲሁም ፍጻሜአቸውን ጌታ በዚህ በተራራው ስብከቱ ይናገራል። ሐሰተኞች በመልክ፣ በቁመና፣ ባላቸው ነገር አይለዩም እነዚህ እንክርዳዶች የሚለዩት በቃሉ፣ በመንፈስና በፍሬአቸው ብቻ ነው። ዮሐንስ በመልዕክቱ "?ወዳጆች ሆይ፥ መንፈስን ሁሉ አትመኑ፥ ነገር ግን መናፍስት ከእግዚአብሔር ሆነው እንደ ሆነ መርምሩ፤ ብዙዎች ሐሰተኞች ነቢያት ወደ ዓለም ወጥተዋልና" 1ዮሐ4:1 በማለት ሐሰተኞች በመንፈስ መመርመር እንደሚገባ ይነግረናል። ሐሰተኞች ነበሩ ዛሬም አሉ፣ ጌታ እስኪመጣ የጥፋት ስራቸውን ይሰራሉ። በጎቹን ይጠብቁና ይመግቡ ዘንድ እውነተኛ እረኞች በመንጋው መካከል ቢሰጡትም አማኙ ራሱ ግን ቃሉን ጠንቅቆ በማወቅና በመንፈሱ ንቁ ሆኖ በመመላለሰ ራሱን ከክፉ ይጠብቅ ዘንድ ይገባዋል። ዮሐንስ ሲናገር "... ከእግዚአብሔር የተወለደው ራሱን እንዲጠብቅ ክፉውም እንዳይነካው እናውቃለን" 1ዮሐ5:18 ይላል። ጌታ በዚህ ክፍል የሐሰተኞችን ዘዴ፣ ባህሪና ፍጻሜአቸውን ይነግረናል:-
1. የለበሱት የበግ ለምድ ነው
“የበግ ለምድ ለብሰው ከሚመጡባችሁ በውሥጣቸው ግን ነጣቂዎች ተኵላዎች ከሆኑ ከሐሰተኞች ነቢያት ተጠንቀቁ። ከፍሬያቸው ታውቋቸዋላችሁ ..." ማቴ7:15,16
እነዚህ ሰዎች ራሳቸውን በመሰወር የተካኑ፣ በግ ሳይሆኑ የበግ ለምድ የለበሱ፣ በውስጣቸው ግን ነጣቂ ተኩላ ናቸው ጳውሎስ ሲናገር "ይህም ድንቅ አይደለም፤ ሰይጣን ራሱ የብርሃንን መልአክ እንዲመስል ራሱን ይለውጣልና። እንግዲህ አገልጋዮቹ ደግሞ የጽድቅን አገልጋዮች እንዲመስሉ ራሳቸውን ቢለውጡ ታላቅ ነገር አይደለም፤ ፍጻሜአቸውም እንደ ሥራቸው ይሆናል" 2ቆሮ11:14,15 እነዚህ ሰዎች የበግ ለምድ ይለብሳሉ ይህ ማለት በውጫቸው ልክ እንደ ክርስቲያን፣ እንደ አገልጋይ፣ ከእግዚአብሔር የተላኩ መልእክተኞች መስለው ለመታየት ራሳቸውን ይለውጣሉ በሌላም ስፍራ ጳውሎስ “እንደ እነዚህ ያሉ ሰዎች የክርስቶስን ሐዋርያት እንዲመስሉ ራሳቸውን እየለወጡ፥ ውሸተኞች ሐዋርያትና ተንኮለኞች ሠራተኞች ናቸውና” 2ቆሮ፡11፡13 ይላል፡፡ የቱንም ያህል ሰው ራሱን ሊሸፍን ቢሞክር ሽፋኑ ማንነቱ ስላይደለ እውነተኛ ማንነቱ መገለጡ አይቀርም ነገር ግን ፈጥኖ ካልተገለጠ በቀር ደቀ መዛሙርትን ወደ ኋላ በመሳብ የሚያደርሰው ጥፋት ግን ቀላል አይሆንም ሐዋ20፡29,30፡፡
2. ፍሬ የላቸውም
"ከፍሬያቸው ታውቋቸዋላችሁ። ከእሾህ ወይን ከኩርንችትስ በለስ ይለቀማልን? ... መልካም ፍሬ የማያደርግ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል ወደ እሳትም ይጣላል" ማቴ7:16,19
በመንፈስና በእግዚአብሔር ቃል በፍጥነት ካልተለዩ በቀር ፍሬ ቶሎ ስለማይገኝ፣ ጊዜ ስለሚፈልግ ሰይጣን የጥፋት ስራውን በመስራት ብዙዎችን ይነጥቃል፣ በትምህርታቸውም የብዙዎችን ልብ ያስታሉ፡፡ እያንዳንዱ ፍጥረት እንሰሳ ይሁን አትክልት እንደ ወገኑ ፍሬ ያስገኛል፣ ከእሾህ እሾህ እንጂ ወይን ሊገኝ አይችልም ምክንያቱም ተፈጥሮው አይደለም፡፡ ነገር ግን ማንም ውጤቱን ሊለውጥ አይችልም፡፡ እነዚህ ሰዎች ተኩላዎች፣ ሐሰተኞ ሰራተኞች በመሆናቸው ውጤታቸው በባህሪይ ቢሆን በአኗኗራቸው ማንነታቸው ቁልጭ ብሎ ይገለጣል፡፡ እግዚአብሔር ግን መልካም ፍሬ የሌለውን ሁሉ ማስወገዱ የማይቀር የፍጻሜ እድል ፈንታቸው ነው፡፡
3. በጌታ አይታወቁም
"በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ እንጂ፥ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ የሚለኝ ሁሉ መንግሥተ ሰማያት የሚገባ አይደለም" ማቴ7:21
እነዚህ ሰዎች ሰርገው የገቡ፣ በግ ሳይሆኑ የበግ ለምድ የለበሱ፣ ዳግመኛ ያልተወለዱ፣ በጌታ የማይታወቁ፣ መልካሙ መንፈስ የሌላቸው ሮሜ8፡9 ነገር ግን ራሳቸውን እንደ አገልጋይ የሚቆጥሩ የሐሰት ትንቢት የሚናገሩ፣ አስተምራለሁ እያሉ የሐሰት ትምህርት የሚያስተምሩ፣ በጌታ ፊት መናፍስትን አስወጣለሁ የሚሉ፣ የጌታን ስም የሚጠሩ ነገር ግን በጌታ የማይታወቁ ናቸው፡፡ እነዚህ ሰዎች ራሳቸው በሰይጣን የተታለሉ በመሆናቸው በፍርድ ቀን በጌታ ስም ያደረጉትን በመናገር ጌታን ሊሞግቱ ይነሳሉ ጌታ ግን እኔ አላውቃችሁም እናንተ አመጸኞች ከኔ ራቁ ይላቸዋል፡፡ ጌታም ወደ መንግስቱ የሚገባው የአባቱን ፈቃድ የሚያደርግ እንጂ ጌታ ሆይ፣ ጌታ ሆይ የሚል ወይም በስሙ ራሱን እንደ አገልጋይ አድርጎ የሚቆጥር አይደለም፡፡ የጌታን ፈቃድ ማድረግ የሚለውን ብዙዎች መልካም ስራ በማለት እየተረጎሙት ብዙዎችን ግራ ያጋባሉ እንዲሁም የዳነው ሰው ሁሉ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ላልገባ እችላለሁ ብሎ እንዲያስብ፣ ድነቱን እንዲጠራጠር ያደርጋሉ ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ ማድረግ ግን መልካም ስራ ሳይሆን በክርስቶስ አምኖ መዳንን የሚናገር ነው ዮሐንስ ሲናገር “ልጅንም አይቶ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወትን እንዲያገኝ የአባቴ ፈቃድ ይህ ነው፥ እኔም በመጨረሻው ቀን አስነሣዋለሁ” ዮሐ6፡40 እነዚህ ሰዎች በቅዱሳን መካከል ሰርገው የገቡ እንጂ ዳግም የተወለዱ አይደሉም፡፡ መንግሥተ ሰማይ ክርስቶስን በማመንና ዳግም በመወለድ እንጂ በመልካም ሥራ አይገባም “ጸጋው በእምነት አድኖአችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤ ማንም እንዳይመካ ከሥራ አይደለም” ኤፌ2፡8,9
| 2 | Немає тексту... | 28 |
| 3 | Немає тексту... | 100 |
| 4 | Немає тексту... | 106 |
| 5 | Luke 1 : 51
51. በክንዱ ብርቱ ሥራ ሠርቶአል፤ በልባቸው ሐሳብ የሚታበዩትን በትኖአቸዋል፤ (Amharic)
He has performed mighty deeds with his arm; he has scattered those who are proud in their inmost thoughts. (ENG) | 108 |
| 6 | . ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“በዚያም ቀን፦ እነሆ፥ አምላካችን ይህ ነው፤ ተስፋ አድርገነዋል፥ ያድነንማል፤ እግዚአብሔር ይህ ነው፤ ጠብቀነዋል፤ በማዳኑ ደስ ይለናል ሐሤትም እናደርጋለን ይባላል።”
ኢሳይያስ 25፥9 | 106 |
| 7 | ──•◈•─────•◈•─
“ቢሰሙ ቢያገለግሉትም፥ ዕድሜአቸውን በልማት፥ ዘመናቸውንም በተድላ ይፈጽማሉ።”
ኢዮብ 36፥11 | 100 |
| 8 | Немає тексту... | 99 |
| 9 | የልጆች ፌስቲቫል | 101 |
| 10 | Немає тексту... | 155 |
| 11 | Немає тексту... | 171 |
| 12 | Немає тексту... | 194 |
| 13 | ሌላውን ለመንቀፍ አትፍጠን
ማቴ7:1-6
ጌታ ኢየሱስ በግብዝነት የራስን ጽድቅ ለማሳየት፣ ሌላውን ለመበቀል ሲባል በሌላው ላይ የሚደረግ ትችት፣ ነቀፋና ፍርድን በተመለከተ ትልቅ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል፡፡ በዚህ መልክ ፍርድን በሌላው ላይ የሚናገር ሰው እርሱ ራሱ ለተመሳሳይ ፍርድ መዘጋጀት እንዳለበት ተናግሮአል፡፡ ጌታ እንዳይፈረድባችሁ አትፍረዱ ያለው በዚህ መንገድ የሚደረግን ፍርድ እንጂ መፍረድ ባጠቃላይ እንደማይቻል እየተናገረ አይደለም ምክንያቱም እርሱ ራሱ በሌላ ስፍራ ቅዱሳን መፍረድ እንደሚገባቸው የተናገረበት ሁኔታ ስላለ ነው፡፡ ለምሳሌ በሉቃ12፡57 ላይ “ታዲያ ራሳችሁ ትክክለኛ የሆነውን ነገር ለምን አትፈርዱም?" ብሎአል፣ ጳውሎስም ከአባቱ ሚስት ጋር በተኛው ሰው ላይ እንዲፈርዱ የቤተክርስቲያን መሪዎችን አዝዋአል፡፡ በሌሎችም ስፍራዎችም ቅዱሳን በጽድቅ መፍረድ እንደሚገባቸው ተነግሮአል፡፡ ነገር ግን ራሱ ተላላፊ ሆኖ እያለ በሌላው ላይ የሚፈርድ፣ በማያውቀው ጉዳይ ገብቶ የሚፈርድ ለምሳሌ በአገልዮች ጉዳይ ገብተው አንዱን እየካቡ በሌላው የሚኮንኑ ሰዎችን ጳውሎስ ሲያስጠነቅቅ “ስለዚህም በጨለማ የተሰወረውን ደግሞ ወደ ብርሃን የሚያወጣ የልብንም ምክር የሚገልጥ ጌታ እስኪመጣ ድረስ ጊዜው ሳይደርስ አንዳች አትፍረዱ፤ በዚያን ጊዜም ለእያንዳንዱ ምስጋናው ከእግዚአብሔር ዘንድ ይሆናል” 1ቆሮ4፡5 ባጠቃላይ በዚህ ክፍል በሌሎች መፍረድ ለምን እንደማይገባ እንማራለን፡-
1. አትፍረድ
"እንዳይፈረድባችሁ አትፍረዱ፤ በምትፈርዱበት ፍርድ ይፈረድባችኋልና፥ በምትሰፍሩበትም መስፈሪያ ይሰፈርባችኋል" ማቴ7:1,2
በሌሎች መፍረድ ቀላል ነገር ሊሆን ይችላል ነገር ግን ይዞ የሚመጣውን መዘዝ ካላወቅንና ካልተጠነቀቅን ከባድ ይሆናል፣ የወረወርነው ያው ድንጋይ ተመልሶ ወደኛው ይመጣል፡፡ ስለዚህ የምንናገረው የትኛውም ነገር ጸጋ የሞላበት፣ ሰዎችን የሚያንጽ እንጂ ክፉ ቃል እንዳይሆንና መንፈስ ቅዱስን እንዳናሳዝን ጥብቅ ተግሳጽ ተሰጥቶናል ኤፌ4፡29,30 ስለዚህ ፍርድን ለእግዚአብሔር መስጠት መልካም ነው ምክንያቱም እርሱ ብቻ እውነተኛ ዳኛ ነው መዝ7፡11፡፡ እርሱ፡- 1. የሰዎችን እውነተኛውን፣ ሙሉውን ስራና ማንነታቸውን ያውቃል 2. እርሱ የሰውን ድርጊቱን ብቻ ሳይሆን ለምን እንደዚያ እንደሚያደርግ የልቡን ውስጣዊ ዝንባሌ ያውቃል 3. እርሱ እራሱ እንከን የሌለበት ፍጹም ነው 4. ሲፈርድም ምህረቱንና ርህራሄውን ሳይጥል ነው፡፡ የሰው ፍርድ ግን ርህራሄ የሚባል ነገር የሌለው የጭካኔ ፍርድ ነው፡፡ ሰዎች የሚፈርዱት ፍርድ ተመልሶ የሚያገኛቸው ዋንኛው ምክንያት በሌላው መጠልሸት የራሳቸውን ስም እንደ ባንዲራ ለማውለብለብ፣ ሰዎችን ዘወር በማድረግና ወንበሩን ለመቆጣጠር፣ ሳያውቁት በሰይጣን አነሳሽነት ስለሚያደርጉት፣ የራሳቸውን ጽድቅ ለማቆም ወዘተ… ሲሉ ስለሚፈርዱ ነው፡፡ ነገር ግን ጠቢቡ ሲናገር “በአፍህ ቃል ተጠመድህ፤ በአፍህ ቃል ተያዝህ” ምሳ6፡2 ይላል፡፡
2. ራስን ተመልከት
"በወንድምህም ዓይን ያለውን ጉድፍ ስለምን ታያለህ፥ በዓይንህ ግን ያለውን ምሰሶ ስለ ምን አትመለከትም?" ማቴ7:3
በሌላው ላይ ከመፍረድ በፊት ራስን ማየት መቻል ግብዝ እንዳንሆንና ርህራሄም እንዳይለየን ይረዳናል ይህም የክርስቶስ ልብ ነው 1ቆሮ2፡16፡፡ ነገር ግን ብዙ ጊዜ በሌሎች ላይ የሚፈርዱ፣ ሰዎችን የሚተቹ፣ ሌሎችን በሰዎች ፊት የሚኮንኑና በውሸት ስም የሚያጠለሹ ሰዎች ራሳቸው ያንኑ ተግባር የሚያደርጉ ሰዎች ናቸው ጳውሎስ ሲናገር “ስለዚህ፥ አንተ የምትፈርድ ሰው ሁሉ ሆይ፥ የምታመካኘው የለህም፤ በሌላው በምትፈርድበት ነገር ራስህን ትኰንናለህና፤ አንተው ፈራጁ እነዚያን ታደርጋለህና” ሮሜ2፡1 ይላል፡፡ ሌላውን ለማረም የሚፈልግ ሰው ራሱ ያንን አለማድረጉን ማረጋገጥ መቻል አለበት ይህ ካልሆነ ችግሮችን አጥርቶ የሚያይበት አይኑ የተጋረደ ይሆናል፡፡ ሰው ሌላውን ማረም የሚችለው ልቡንና እይታውን የሚያስተካክልለት፣ ከዓይኑ ግንዱን የሚያነሳበት የእግዚአብሔር ቃል በሙላት ሲኖረውና ያንን ለመተግበር የሚተጋ ሰው ሲሆን ነው፡፡
3. አንቁህን አትጣል
"በእግራቸው እንዳይረግጡት ተመልሰውም እንዳይነክሱአችሁ፥ የተቀደሰውን ለውሾች አትስጡ፥ ዕንቁዎቻችሁንም በእሪያዎች ፊት አትጣሉ" ማቴ7:6
ሰዎች ከክፉ ዝንባሌ ብቻ ሳይሆን ለእግዚአብሔር ካላቸው ቅንአት ተነስተው ሌሎችን ያርማሉ፣ ክፉ ተግባርን ይተቻሉ ነገር ግን ያንን ለማ እንደሚያደርጉ መለየት ይገባቸዋል ምክንያቱም ሁሉ ሰው ተግሳጽን ገንዘቡ አያደርግም ይልቁንም ያንኑ ቃል ተጠቅሞ ሊያጠቃ ይነሳል፡፡ በተጨማሪም ከእግዚአብሔር ያገኘናቸውን እንቁ መገለጦች፣ ምክሮች፣ ዘዴዎች፣ ጠንካራ አሳቦች ለሚያናንቁና እንደ ተራ አድርገው ለሚቆጥሩ ሰዎች ፈጽሞ ያንን ለማካፈል ፈቃደኛ መሆን አይገባም፡፡ ለምናገለግለው አገልግሎት እውቅና ከማይሰጡ ሰዎች ዘወር ማለት ትርፋማ ከማድረጉም በላይ እንቁዎቹ እንዳይባክኑ፣ የክፉዎችም መጠቀሚያ እንዳይሆኑ ይረዳል፡፡ ለምሳሌ በሚዲያ መተላለፍ የማይገባቸው የእግዚአብሔርን መንግሥት ለማስፊያ ምክሮችና ዘዴዎች ክፉ ሰዎች ይጠልፉትና እኛኑ ለማጥቂያነት ይጠቀሙበታል፡፡ በውሾች ፊት እንቁ አይጣልም፡፡ | 224 |
| 14 | https://youtu.be/DukWsHd2Xi8?si=fnqHoziLy_q0rQVz | 235 |
| 15 | ያዕቆብ 3:15
15 እንዲህ ያለችዋ ጥበብ ከላይ አይደለችም፤ ነገር ግን ከምድር፣ ከሥጋና ከአጋንንት ናት። | 230 |
| 16 | ያዕቆብ 3:15
15 እንዲህ ያለችዋ ጥበብ ከላይ አይደለችም፤ ነገር ግን ከምድር፣ ከሥጋና ከአጋንንት ናት። | 1 |
| 17 | 2 ሳሙኤል 15:31
31 በዚህ ጊዜ፣ “ከአቤሴሎም ጋር ካሤሩት መካከል አንዱ አኪጦፌል ነው” ብለው ለዳዊት ነገሩት። ስለዚህ ዳዊት፣ “እግዚአብሔር ሆይ፤ እባክህን የአኪጦፌልን ምክር ወደ ከንቱነት ለውጠው” ብሎ ጸለየ። | 232 |
| 18 | 2 ሳሙኤል 15:31
31 በዚህ ጊዜ፣ “ከአቤሴሎም ጋር ካሤሩት መካከል አንዱ አኪጦፌል ነው” ብለው ለዳዊት ነገሩት። ስለዚህ ዳዊት፣ “እግዚአብሔር ሆይ፤ እባክህን የአኪጦፌልን ምክር ወደ ከንቱነት ለውጠው” ብሎ ጸለየ። | 1 |
| 19 | Немає тексту... | 235 |
| 20 | https://youtu.be/il-aNgnJ9Rk?si=g_JjjbhM7WDMBImw | 251 |
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
