EFGBC GSFGBlC፡ በኢት/ሙሉ/ወ/አ/ቤ/ክ የጎሮ ሰፈራ ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤ/ክ
Відкрити в Telegram
ይህ የቴሌግራም ቻናል በኢትዮጽያ ሙሉ ወንጌል አማኛች ቤተክርያን የጎሮ ሰፈራ አጥቢያ ቤተክርስቲያን ፣የሚከናወኑና የሚተገበሩ ፕሮግራምዎችን መከታተያ page ነው፡፡ this is official page of goro sefera full gospel believers church... If you have any question Contact: @Kirubel76 @pastor_sisay
Показати більше502
Підписники
-124 години
Немає даних7 днів
+1430 день
Триває завантаження даних...
Схожі канали
Хмара тегів
Немає даних
Виникли проблеми? Будь ласка, оновіть сторінку або зверніться до нашого support-менеджера.
Вхідні та вихідні згадування
---
---
---
---
---
---
Залучення підписників
липень '26
липень '26
+9
в 0 каналах
червень '26
+23
в 0 каналах
Get PRO
травень '26
+26
в 0 каналах
Get PRO
квітень '26
+11
в 1 каналах
Get PRO
березень '26
+13
в 0 каналах
Get PRO
лютий '26
+8
в 0 каналах
Get PRO
січень '26
+7
в 0 каналах
Get PRO
грудень '25
+9
в 0 каналах
Get PRO
листопад '25
+10
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '25
+13
в 0 каналах
Get PRO
вересень '25
+16
в 0 каналах
Get PRO
серпень '25
+19
в 0 каналах
Get PRO
липень '25
+15
в 1 каналах
Get PRO
червень '25
+12
в 0 каналах
Get PRO
травень '25
+19
в 1 каналах
Get PRO
квітень '25
+12
в 1 каналах
Get PRO
березень '25
+11
в 0 каналах
Get PRO
лютий '25
+16
в 1 каналах
Get PRO
січень '25
+10
в 0 каналах
Get PRO
грудень '24
+28
в 0 каналах
Get PRO
листопад '24
+36
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '24
+12
в 0 каналах
Get PRO
вересень '24
+34
в 0 каналах
Get PRO
серпень '24
+34
в 0 каналах
Get PRO
липень '24
+15
в 0 каналах
Get PRO
червень '24
+12
в 1 каналах
Get PRO
травень '24
+21
в 0 каналах
Get PRO
квітень '24
+19
в 0 каналах
Get PRO
березень '24
+17
в 0 каналах
Get PRO
лютий '24
+31
в 0 каналах
Get PRO
січень '24
+45
в 0 каналах
Get PRO
грудень '23
+226
в 1 каналах
| Дата | Залучення підписників | Згадування | Канали | |
| 12 липня | +1 | |||
| 11 липня | 0 | |||
| 10 липня | +1 | |||
| 09 липня | 0 | |||
| 08 липня | 0 | |||
| 07 липня | 0 | |||
| 06 липня | +1 | |||
| 05 липня | +1 | |||
| 04 липня | +3 | |||
| 03 липня | +1 | |||
| 02 липня | +1 | |||
| 01 липня | 0 |
Дописи каналу
| 2 | Немає тексту... | 1 |
| 3 | Немає тексту... | 1 |
| 4 | ክፍል ሁለት ነዉ አንብቡት ሼርም አድርጉት ለብዙ ሰዉ እንዲደርሰ ተባረኩልኝ እወዳችዋለዉ ❤️❤️❤️❤️❤️ወደ ቤተክርስቲያን አርፍደን መምጣት ለምን እንደሌለብን ሰባት ምክንያቶች
1. በአምልኮ ቀን ማርፈድ ታላቁን አምላክ እግዚአብሔርን ማቃለል ነው
“ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ” ባሉኝ ጊዜ፣ ደስ አለኝ።
መዝሙር 122:1
ወደ ቅዱስ ስፍራውና ወደ እግዚአብሔር ፊት ለጸሎትና ለምስጋና ስንመጣ ከሁሉ ነገር አስቀድመን በሰዓቱ ተገኝተን በታላቅ ጉጉት መጠበቅ ይገባናል። በተደጋጋሚ ዘግይተን መድረሳችን ለእግዚአብሔር ያለንን ክብር፣ ፍርሃትና ቅንነት በእጅጉ ይቀንሰዋል። ይህ ዓይነቱ መዘናጋት ደግሞ በዕለቱ ከሚሰጠን ሰማያዊና መለኮታዊ በረከት እንድንጎድል ከማድረጉም በላይ፣ ለቅዱሱ ስፍራ የምንሰጠው ቦታ ዝቅተኛ መሆኑን በተግባር ያሳያል። ስለዚህ ሁልጊዜ ቀድመን በመገኘት የአምላካችንን ታላቅነት በተግባር የምንመሰክርበትን ታማኝነት ልናዳብር ይገባል።
2. በአምልኮ ቀን በጊዜ መገኘት ለቀጠረን እግዚአብሔር ያለንን አክብሮት ማሳያ ነው።
እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ አምላኬ ነህ፤ አንተን ከልብ እሻለሁ፤ ውሃ በሌለበት፣ በደረቅና በተራቈተ ምድር፣ ነፍሴ አንተን ተጠማች፤ ሥጋዬም አንተን ናፈቀች።
መዝሙር 63:1
በአምልኮ ቀን በጊዜ መገኘት ከቀላል ማህበራዊ ስነ-ስርዓት በላይ የሆነ፣ ለአምላካችን ያለንን ጥልቅ ፍቅርና አክብሮት የምንገልጽበት ታላቅ መንፈሳዊ መድረክ ነው። እጅግ የምንወደውን ወይም የምንወዳትን የፍቅር ጓደኛችንን ለመገናኘት ስንቀጥር፣ ካለን ናፍቆትና ደስታ የተነሳ ሰዓቱ ሳይደርስ ቀድመን በቦታው ተገኝተን እንደምንጠብቅ ሁሉ፣ ከሰማያዊ የፍቅር አባታችን ጋር ለላን የሕብረት ቀጠሮም እንዲሁ በደስታ መገኘት ይገባናል። ቀድሞ መገኘት ልባችን ለአምልኮ ዝግጁ መሆኑን፣ ከእግዚአብሔር ጋር ለምናደርገው ሕብረት ቅድሚያ መስጠታችንን እና የመንፈሳዊ ህይወታችንን ህያውነት የሚያሳይ የተግባር ምስክርነት ነው። በመሆኑም፣ በቤቱ ቀድሞ መገኘት እግዚአብሔርን በጊዜያችን ላይ እንዳነገስነውና በፊቱ እንደምንደሰት የምናሳይበት እውነተኛ የአክብሮት መግለጫ ነው።
3. በሰዓቱ አለመገኘት ለታዳጊ ልጆች በጣም መጥፎና አውዳሚ አርአያ ይሆናል
ልጅን የሚሄድበትን መንገድ አስተምረው፤ በሚሸመግልበት ጊዜ ከዚያ ፈቀቅ አይልም።
ምሳሌ 22:6
በቤተሰብ ውስጥ ያሉ ታናናሾችና ታዳጊ ልጆች ሁልጊዜ የትልልቆችንና የወላጆቻቸውን የዕለት ተዕለት ተግባር በጥንቃቄ አይተው ነው የሚማሩት ደግሞም ማንነታቸውን የሚቀርጹት። እኛ ሁልጊዜ ወደ ቤተክርስቲያን አርፍደን የምንመጣና ሰዓት የማናከብር ከሆነ፣ ልጆችም ማርፈድን እንደ መደበኛ፣ እንደ ቀላልና እንደ ትክክለኛ የሕይወት ልማድ አድርገው በአእምሯቸው እንዲቀርጹትና እንዲለምዱት ስለሚያደርጋቸው፣ ለነገው ትውልድ ስንል ዛሬ ላይ መልካምና ቀጥተኛ ምሳሌ ልንሆንላቸው ይገባል።
4. የማርፈድ ልማድ በውስጣችን ያለውን መንፈሳዊ ረሃብና አምላካዊ ጉጉትን ቀስ በቀስ ይገድላል
ጌታን ለማገልገል በመንፈስ የጋላችሁ ሁኑ እንጂ ከዚህ ትጋት ወደ ኋላ አትበሉ።
ሮሜ 12:11
አንድ ሰው በሰዓቱ የመገኘትና አምላኩን የመፈለግ ጉጉቱና ፍላጎቱ እያነሰ ሲሄድ፣ በውስጡ ያለው መንፈሳዊ ጥማትና ለአምልኮ ያለው መነሳሳት ቀስ በቀስ እየጠፋና እየቀዘቀዘ ይሄዳል። ይህ ጎጂ ልማድ ደግሞ ውሎ አድሮ ልባችን ለእግዚአብሔር ቃልና ለቅዱስ መንፈሱ መመሪያ እንዳይታዘዝ፣ ለአምልኮ ግድየለሽ እንዲሆንና ሙሉ በሙሉ እንዲደነዝዝ በማድረግ በመንፈሳዊ ሕይወታችን ላይ ከፍተኛ ኪሳራን ስለሚያመጣ፣ መንፈሳዊ ንቃታችንን በሰዓት አክባሪነት ሁልጊዜ ልናድስ ይገባል።
5. ዘግይቶ መድረስ እግዚአብሔር ያዘጋጃቸውን ልዩ መለኮታዊ ድሎችን ሊያሳጣ ይችላል
ይሥሐቅ ያዕቆብን መርቆ እንዳበቃ፣ ያዕቆብ ገና ከአባቱ ዘንድ ሳይወጣ ወዲያውኑ፣ ወንድሙ ዔሳው ከዐደን ተመለሰ።
ዘፍጥረት 27:30
እግዚአብሔር በዕለቱ ለታቀደው አምልኮ ገና ከመጀመሪያው ሰዓት ጀምሮ ያዘጋጃቸውን ልዩ ልዩ መለኮታዊ በረከቶች፣ የጸሎት መልሶችን፣ የልብ ሰላምና ታላላቅ መንፈሳዊ መልእክቶችን ቀድመን ባለመገኘታችንና አገልግሎቱ ካለፈን በኋላ በመድረሳችን ምክንያት ብቻ እንዳናጣ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርብናል። በመሆኑም ከመጀመሪያው ጀምሮ የሚለቀቀውን ሰማያዊ ጸጋ ሳናጣ በሙላት ለመካፈል ሁልጊዜ የሰዓቱ ቀዳሚዎች ለመሆን ልንተጋ ይገባል።
6. በሰዓት አለመገኘት ለብተኝነትን ወይም ቸልተኝነትን ያስከትላል
እንግዲህ ለብ ያልህ ብቻ እንጂ ትኵስ ወይም ቀዝቃዛ ስላልሆንህ ከአፌ አውጥቼ ልተፋህ ነው።
ራእይ 3:16
በአምልኮ ቀን ማርፈድን ልማድ የምናደርግ ከሆነ፣ ውሎ አድሮ በውስጣችን ያለው የመንፈስ ግለት ቀስ በቀስ እየቀዘቀዘ ወደ ለብተኝነት ይቀየራል። በመጀመሪያ አካባቢ በምክንያት የሚጀምረው መዘግየት፣ እየቆየ ሲሄድ ግን ግንኙነታችንን ተራና የተለመደ በማድረግ ለሰማያዊው ጥሪ ያለንን ጉጉት ያጠፋዋል። ይህ መንፈሳዊ መደንዘዝ አንዴ በልባችን ውስጥ ከሰረጸ፣ ለአምላካችን የምናቀርበው የአገልግሎትና የሕብረት ትጋታችን ሙሉ በሙሉ በቸልተኝነትና በግዴለሽነት ይተካል። ስለዚህ በሰዓት አለመገኘት ቀላል የምግባር ጉድለት ሳይሆን፣ ህያው የሆነውን የመንፈሳዊ ህይወታችንን እሳት የሚያጠፋና ወደ ለብተኝነት የሚመራ አደገኛ ልማድ መሆኑን እናስተውል።
7. በአምልኮ ቀን በጊዜ መገኘት መንፈሳዊ ጥንካሬን ማግኛ መንገድ ነው
እግዚአብሔርን ተስፋ የሚያደርጉ ግን፣ ኀይላቸውን ያድሳሉ፤ እንደ ንስር በክንፍ ይወጣሉ፤ ይሮጣሉ፤ አይታክቱም፤ ይሄዳሉ፤ አይደክሙም።
ኢሳይያስ 40:31
በአምልኮ ቀን ቀድሞ በሕብረት ቦታ መገኘት የዓለምን ግርግርና የዕለት ተዕለት ሃሳቦችን ጸጥ አሰኝተን፣ ልባችንን ለእግዚአብሔር ድምጽ የምናዘጋጅበት ታላቅ መንፈሳዊ ሚስጥር ነው። አምልኮው ሳይጀመር ቀድመን በቤቱ ስንገኝ፣ ነፍሳችን በጸጥታና በጸሎት ውስጥ ሆና ከሰማያዊው ምንጭ ኃይልንና ሰላምን መቅዳት ትጀምራለች። ይህ ቀደም ብሎ የሚደረግ ዝግጅት ከአምልኮውና ከቃሉ የሚገኘውን በረከት ሙሉ በሙሉ እንድንቀበል መንፈሳዊ አቅም የሚሰጠን ከመሆኑም በላይ፣ በውስጣችን ያለውን የእምነት ጉልበት በከፍተኛ ሁኔታ ያድሰዋል። በጊዜ መገኘት ከስነ-ስርዓት ጥበቃ በላይ፣ በፈተናዎች መካከል በጽናት እንድንቆም የሚያደርገንን ሰማያዊ ጥንካሬ የምንታጠቅበት የምስጢር ስፍራ ነው። ስለዚህ ሁላችን አማኞች በቤተክርስቲያን ስፍራ ቀድመንና ታማኞች ሆነን ልንገኝ ይገባል።
በሥራ ጫናም ሆነ ከአቅም በላይ በሆኑ ልዩ ልዩ ምክንያቶች ወደ እግዚአብሔር ቤት ቀድሞ ለመገኘት እየታገላችሁ የምትገኙ ውድ ቅዱሳን ወንድሞቼና እግዚአብሔ ይርዳችሁ | 43 |
| 5 | 3 John 1 አመት - 3ኛ ዮሐንስ
5: ወዳጅ ሆይ፤ ለአንተ እንግዶች ቢሆኑም እንኳ ለወንድሞች በምታደርገው ነገር ሁሉ ታማኝ ነህ።
6: እነርሱ አንተ ስላለህ ፍቅር በቤተ ክርስቲያን ፊት መስክረዋል፤ በመንገዳቸውም እግዚአብሔርን ደስ በሚያሰኝ ሁኔታ ብትረዳቸው መልካም ታደርጋለህ፤ | 136 |
| 6 | ቅዳሜ 2 ሰዓት በተስፋ ብሮድካስቲንግ ኔትዎርክ ይጠብቁን
Follow tesfa on
Facebook | Tik tok | Telegram | Instagram
Follow melhik podcast on
Melhik podcast | 67 |
| 7 | "ልባችሁን እንጂ፣ ልብሳችሁን አትቅደዱ፤ ወደ አምላካችሁ ወደ እግዚአብሔር ተመለሱ፤ እርሱ መሓሪና ርኅሩኅ፣ ቍጣው የዘገየና ፍቅሩ የበዛ፣ ክፉ ነገር ከማምጣትም የሚታገሥ ነውና።"
(ኢዩ 2፥13 አመት)
ምሕረት በነጻ ቢሰጥም ዋጋው ትሕትናና ራስን ማዋረድ ነው። እግዚአብሔር ከልቡ ይናገራል፤ ሰዎችም ከልባቸው እንዲገናኙት ይፈልጋል። ነቢዩ ኢዩኤል እንዲህ አለ፤ "ልባችሁን እንጂ፣ ልብሳችሁን አትቅደዱ፤ ወደ አምላካችሁ ወደ እግዚአብሔር ተመለሱ፤ እርሱ መሓሪና ርኅሩኅ፣ ቍጣው የዘገየና ፍቅሩ የበዛ፣ ክፉ ነገር ከማምጣትም የሚታገሥ ነውና" (ኢዩ 2፥13)። ከቍጣው ይልቅ ፍቅሩን፣ ከቅጣቱ ይልቅም ባርኮቱን የሚፈልጉ የሆኑትን ይዘው መሆን የሚፈልጉትን እንዲሆኑ ራሳቸውን በፊቱ ሊያዋርዱ ይገባል። እርሱ እየራራ ይምራልና። | 157 |
| 8 | የክረምት ትምህርታችን ማክሰኞ ሰኔ 30 2018 በምስሎቹ ላይ በሚታየው መልኩ ተጀምሯል። ትላንት በነበረው ዝናብ እና በሌሎች ምክንያቶች ልጆቻችሁን ያላካችሁ ወላጆች ዛሬ 08:00 ሰዓት ስለሚቀጥል እንድትልኩ ይሁን። | 216 |
| 9 | የዕለቱ ቃል
"ልባችሁን እንጂ፣ ልብሳችሁን አትቅደዱ፤ ወደ አምላካችሁ ወደ እግዚአብሔር ተመለሱ፤ እርሱ መሓሪና ርኅሩኅ፣ ቍጣው የዘገየና ፍቅሩ የበዛ፣ ክፉ ነገር ከማምጣትም የሚታገሥ ነውና።"
(ኢዩ 2፥13 አመት) | 182 |
| 10 | Немає тексту... | 211 |
| 11 | Isaiah 32 አመት - ኢሳይያስ
8: ጨዋ ግን ሐሳቡም ጨዋ ነው፤
በጨዋነት ምግባርም ጸንቶ ይገኛል። | 177 |
| 12 | ኢሳይያስ 32:5-8
5 ከእንግዲህ ሰነፍ ጨዋ አይባልም፤
ጋጠወጥም አይከበርም።
6 ሰነፍ ስንፍናን ይናገራል፤
አእምሮው ክፋትን ያውጠነጥናል፤
ፈሪሀ እግዚአብሔር የሌለበትን አድራጎት ይፈጽማል፤
በእግዚአብሔርም ላይ የስሕተት ቃል ይናገራል፤
ለተራበ ምግብ ይከለክላል፤
ለተጠማ ውሃ አይሰጥም።
7 የጋጠወጥ ዘዴ ክፉ ነው፤
የችግረኛም አቤቱታ ትክክል ቢሆን፣
ድኻን በሐሰት ለማጥፋት፣
ክፋት ያውጠነጥናል።
8 ጨዋ ግን ሐሳቡም ጨዋ ነው፤
በጨዋነት ምግባርም ጸንቶ ይገኛል። | 194 |
| 13 | የአጥቢያችን የታዳጊዎች የኳስ ቡድን በልምምድ ላይ | 203 |
| 14 | ከሐሰተኛ ነቢያት ተጠንቀቁ
ማቴ7:15-23
ይህ በጎቹን በዓይነ ቁራኛ የሚጠብቀው የመልካሙ እረኛ የማስጠንቀቂያና የማንቂያ መልዕክት ነው። እረኛው በግ ያልሆኑ ነገር ግን የበግ ለምድ ለብሰው በበጎች መካከል ሰርገው ከገቡ ከሐሰተኛ ነብያት በጎቹ ይጠነቀቁ ዘንድ ሐሰተኞቹን ከእውነተኞቹ የሚለዩበትንና እነዚህ ሰዎች የሚገልጡትን ባህርያት እንዲሁም ፍጻሜአቸውን ጌታ በዚህ በተራራው ስብከቱ ይናገራል። ሐሰተኞች በመልክ፣ በቁመና፣ ባላቸው ነገር አይለዩም እነዚህ እንክርዳዶች የሚለዩት በቃሉ፣ በመንፈስና በፍሬአቸው ብቻ ነው። ዮሐንስ በመልዕክቱ "?ወዳጆች ሆይ፥ መንፈስን ሁሉ አትመኑ፥ ነገር ግን መናፍስት ከእግዚአብሔር ሆነው እንደ ሆነ መርምሩ፤ ብዙዎች ሐሰተኞች ነቢያት ወደ ዓለም ወጥተዋልና" 1ዮሐ4:1 በማለት ሐሰተኞች በመንፈስ መመርመር እንደሚገባ ይነግረናል። ሐሰተኞች ነበሩ ዛሬም አሉ፣ ጌታ እስኪመጣ የጥፋት ስራቸውን ይሰራሉ። በጎቹን ይጠብቁና ይመግቡ ዘንድ እውነተኛ እረኞች በመንጋው መካከል ቢሰጡትም አማኙ ራሱ ግን ቃሉን ጠንቅቆ በማወቅና በመንፈሱ ንቁ ሆኖ በመመላለሰ ራሱን ከክፉ ይጠብቅ ዘንድ ይገባዋል። ዮሐንስ ሲናገር "... ከእግዚአብሔር የተወለደው ራሱን እንዲጠብቅ ክፉውም እንዳይነካው እናውቃለን" 1ዮሐ5:18 ይላል። ጌታ በዚህ ክፍል የሐሰተኞችን ዘዴ፣ ባህሪና ፍጻሜአቸውን ይነግረናል:-
1. የለበሱት የበግ ለምድ ነው
“የበግ ለምድ ለብሰው ከሚመጡባችሁ በውሥጣቸው ግን ነጣቂዎች ተኵላዎች ከሆኑ ከሐሰተኞች ነቢያት ተጠንቀቁ። ከፍሬያቸው ታውቋቸዋላችሁ ..." ማቴ7:15,16
እነዚህ ሰዎች ራሳቸውን በመሰወር የተካኑ፣ በግ ሳይሆኑ የበግ ለምድ የለበሱ፣ በውስጣቸው ግን ነጣቂ ተኩላ ናቸው ጳውሎስ ሲናገር "ይህም ድንቅ አይደለም፤ ሰይጣን ራሱ የብርሃንን መልአክ እንዲመስል ራሱን ይለውጣልና። እንግዲህ አገልጋዮቹ ደግሞ የጽድቅን አገልጋዮች እንዲመስሉ ራሳቸውን ቢለውጡ ታላቅ ነገር አይደለም፤ ፍጻሜአቸውም እንደ ሥራቸው ይሆናል" 2ቆሮ11:14,15 እነዚህ ሰዎች የበግ ለምድ ይለብሳሉ ይህ ማለት በውጫቸው ልክ እንደ ክርስቲያን፣ እንደ አገልጋይ፣ ከእግዚአብሔር የተላኩ መልእክተኞች መስለው ለመታየት ራሳቸውን ይለውጣሉ በሌላም ስፍራ ጳውሎስ “እንደ እነዚህ ያሉ ሰዎች የክርስቶስን ሐዋርያት እንዲመስሉ ራሳቸውን እየለወጡ፥ ውሸተኞች ሐዋርያትና ተንኮለኞች ሠራተኞች ናቸውና” 2ቆሮ፡11፡13 ይላል፡፡ የቱንም ያህል ሰው ራሱን ሊሸፍን ቢሞክር ሽፋኑ ማንነቱ ስላይደለ እውነተኛ ማንነቱ መገለጡ አይቀርም ነገር ግን ፈጥኖ ካልተገለጠ በቀር ደቀ መዛሙርትን ወደ ኋላ በመሳብ የሚያደርሰው ጥፋት ግን ቀላል አይሆንም ሐዋ20፡29,30፡፡
2. ፍሬ የላቸውም
"ከፍሬያቸው ታውቋቸዋላችሁ። ከእሾህ ወይን ከኩርንችትስ በለስ ይለቀማልን? ... መልካም ፍሬ የማያደርግ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል ወደ እሳትም ይጣላል" ማቴ7:16,19
በመንፈስና በእግዚአብሔር ቃል በፍጥነት ካልተለዩ በቀር ፍሬ ቶሎ ስለማይገኝ፣ ጊዜ ስለሚፈልግ ሰይጣን የጥፋት ስራውን በመስራት ብዙዎችን ይነጥቃል፣ በትምህርታቸውም የብዙዎችን ልብ ያስታሉ፡፡ እያንዳንዱ ፍጥረት እንሰሳ ይሁን አትክልት እንደ ወገኑ ፍሬ ያስገኛል፣ ከእሾህ እሾህ እንጂ ወይን ሊገኝ አይችልም ምክንያቱም ተፈጥሮው አይደለም፡፡ ነገር ግን ማንም ውጤቱን ሊለውጥ አይችልም፡፡ እነዚህ ሰዎች ተኩላዎች፣ ሐሰተኞ ሰራተኞች በመሆናቸው ውጤታቸው በባህሪይ ቢሆን በአኗኗራቸው ማንነታቸው ቁልጭ ብሎ ይገለጣል፡፡ እግዚአብሔር ግን መልካም ፍሬ የሌለውን ሁሉ ማስወገዱ የማይቀር የፍጻሜ እድል ፈንታቸው ነው፡፡
3. በጌታ አይታወቁም
"በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ እንጂ፥ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ የሚለኝ ሁሉ መንግሥተ ሰማያት የሚገባ አይደለም" ማቴ7:21
እነዚህ ሰዎች ሰርገው የገቡ፣ በግ ሳይሆኑ የበግ ለምድ የለበሱ፣ ዳግመኛ ያልተወለዱ፣ በጌታ የማይታወቁ፣ መልካሙ መንፈስ የሌላቸው ሮሜ8፡9 ነገር ግን ራሳቸውን እንደ አገልጋይ የሚቆጥሩ የሐሰት ትንቢት የሚናገሩ፣ አስተምራለሁ እያሉ የሐሰት ትምህርት የሚያስተምሩ፣ በጌታ ፊት መናፍስትን አስወጣለሁ የሚሉ፣ የጌታን ስም የሚጠሩ ነገር ግን በጌታ የማይታወቁ ናቸው፡፡ እነዚህ ሰዎች ራሳቸው በሰይጣን የተታለሉ በመሆናቸው በፍርድ ቀን በጌታ ስም ያደረጉትን በመናገር ጌታን ሊሞግቱ ይነሳሉ ጌታ ግን እኔ አላውቃችሁም እናንተ አመጸኞች ከኔ ራቁ ይላቸዋል፡፡ ጌታም ወደ መንግስቱ የሚገባው የአባቱን ፈቃድ የሚያደርግ እንጂ ጌታ ሆይ፣ ጌታ ሆይ የሚል ወይም በስሙ ራሱን እንደ አገልጋይ አድርጎ የሚቆጥር አይደለም፡፡ የጌታን ፈቃድ ማድረግ የሚለውን ብዙዎች መልካም ስራ በማለት እየተረጎሙት ብዙዎችን ግራ ያጋባሉ እንዲሁም የዳነው ሰው ሁሉ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ላልገባ እችላለሁ ብሎ እንዲያስብ፣ ድነቱን እንዲጠራጠር ያደርጋሉ ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ ማድረግ ግን መልካም ስራ ሳይሆን በክርስቶስ አምኖ መዳንን የሚናገር ነው ዮሐንስ ሲናገር “ልጅንም አይቶ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወትን እንዲያገኝ የአባቴ ፈቃድ ይህ ነው፥ እኔም በመጨረሻው ቀን አስነሣዋለሁ” ዮሐ6፡40 እነዚህ ሰዎች በቅዱሳን መካከል ሰርገው የገቡ እንጂ ዳግም የተወለዱ አይደሉም፡፡ መንግሥተ ሰማይ ክርስቶስን በማመንና ዳግም በመወለድ እንጂ በመልካም ሥራ አይገባም “ጸጋው በእምነት አድኖአችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤ ማንም እንዳይመካ ከሥራ አይደለም” ኤፌ2፡8,9 | 195 |
| 15 | Немає тексту... | 28 |
| 16 | Немає тексту... | 200 |
| 17 | Немає тексту... | 210 |
| 18 | Luke 1 : 51
51. በክንዱ ብርቱ ሥራ ሠርቶአል፤ በልባቸው ሐሳብ የሚታበዩትን በትኖአቸዋል፤ (Amharic)
He has performed mighty deeds with his arm; he has scattered those who are proud in their inmost thoughts. (ENG) | 188 |
| 19 | . ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“በዚያም ቀን፦ እነሆ፥ አምላካችን ይህ ነው፤ ተስፋ አድርገነዋል፥ ያድነንማል፤ እግዚአብሔር ይህ ነው፤ ጠብቀነዋል፤ በማዳኑ ደስ ይለናል ሐሤትም እናደርጋለን ይባላል።”
ኢሳይያስ 25፥9 | 194 |
| 20 | ──•◈•─────•◈•─
“ቢሰሙ ቢያገለግሉትም፥ ዕድሜአቸውን በልማት፥ ዘመናቸውንም በተድላ ይፈጽማሉ።”
ኢዮብ 36፥11 | 183 |
