EFGBC GSFGBlC፡ በኢት/ሙሉ/ወ/አ/ቤ/ክ የጎሮ ሰፈራ ሙሉ ወንጌል አማኞች አጥቢያ ቤ/ክ
Відкрити в Telegram
ይህ የቴሌግራም ቻናል በኢትዮጽያ ሙሉ ወንጌል አማኛች ቤተክርያን የጎሮ ሰፈራ አጥቢያ ቤተክርስቲያን ፣የሚከናወኑና የሚተገበሩ ፕሮግራምዎችን መከታተያ page ነው፡፡ this is official page of goro sefera full gospel believers church... If you have any question Contact: @Kirubel76 @pastor_sisay
Показати більше498
Підписники
+124 години
+47 днів
+1330 день
Триває завантаження даних...
Схожі канали
Хмара тегів
Немає даних
Виникли проблеми? Будь ласка, оновіть сторінку або зверніться до нашого support-менеджера.
Вхідні та вихідні згадування
---
---
---
---
---
---
Залучення підписників
липень '26
липень '26
+2
в 0 каналах
червень '26
+23
в 0 каналах
Get PRO
травень '26
+26
в 0 каналах
Get PRO
квітень '26
+11
в 1 каналах
Get PRO
березень '26
+13
в 0 каналах
Get PRO
лютий '26
+8
в 0 каналах
Get PRO
січень '26
+7
в 0 каналах
Get PRO
грудень '25
+9
в 0 каналах
Get PRO
листопад '25
+10
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '25
+13
в 0 каналах
Get PRO
вересень '25
+16
в 0 каналах
Get PRO
серпень '25
+19
в 0 каналах
Get PRO
липень '25
+15
в 1 каналах
Get PRO
червень '25
+12
в 0 каналах
Get PRO
травень '25
+19
в 1 каналах
Get PRO
квітень '25
+12
в 1 каналах
Get PRO
березень '25
+11
в 0 каналах
Get PRO
лютий '25
+16
в 1 каналах
Get PRO
січень '25
+10
в 0 каналах
Get PRO
грудень '24
+28
в 0 каналах
Get PRO
листопад '24
+36
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '24
+12
в 0 каналах
Get PRO
вересень '24
+34
в 0 каналах
Get PRO
серпень '24
+34
в 0 каналах
Get PRO
липень '24
+15
в 0 каналах
Get PRO
червень '24
+12
в 1 каналах
Get PRO
травень '24
+21
в 0 каналах
Get PRO
квітень '24
+19
в 0 каналах
Get PRO
березень '24
+17
в 0 каналах
Get PRO
лютий '24
+31
в 0 каналах
Get PRO
січень '24
+45
в 0 каналах
Get PRO
грудень '23
+226
в 1 каналах
| Дата | Залучення підписників | Згадування | Канали | |
| 03 липня | +1 | |||
| 02 липня | +1 | |||
| 01 липня | 0 |
Дописи каналу
| 2 | ሌላውን ለመንቀፍ አትፍጠን
ማቴ7:1-6
ጌታ ኢየሱስ በግብዝነት የራስን ጽድቅ ለማሳየት፣ ሌላውን ለመበቀል ሲባል በሌላው ላይ የሚደረግ ትችት፣ ነቀፋና ፍርድን በተመለከተ ትልቅ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል፡፡ በዚህ መልክ ፍርድን በሌላው ላይ የሚናገር ሰው እርሱ ራሱ ለተመሳሳይ ፍርድ መዘጋጀት እንዳለበት ተናግሮአል፡፡ ጌታ እንዳይፈረድባችሁ አትፍረዱ ያለው በዚህ መንገድ የሚደረግን ፍርድ እንጂ መፍረድ ባጠቃላይ እንደማይቻል እየተናገረ አይደለም ምክንያቱም እርሱ ራሱ በሌላ ስፍራ ቅዱሳን መፍረድ እንደሚገባቸው የተናገረበት ሁኔታ ስላለ ነው፡፡ ለምሳሌ በሉቃ12፡57 ላይ “ታዲያ ራሳችሁ ትክክለኛ የሆነውን ነገር ለምን አትፈርዱም?" ብሎአል፣ ጳውሎስም ከአባቱ ሚስት ጋር በተኛው ሰው ላይ እንዲፈርዱ የቤተክርስቲያን መሪዎችን አዝዋአል፡፡ በሌሎችም ስፍራዎችም ቅዱሳን በጽድቅ መፍረድ እንደሚገባቸው ተነግሮአል፡፡ ነገር ግን ራሱ ተላላፊ ሆኖ እያለ በሌላው ላይ የሚፈርድ፣ በማያውቀው ጉዳይ ገብቶ የሚፈርድ ለምሳሌ በአገልዮች ጉዳይ ገብተው አንዱን እየካቡ በሌላው የሚኮንኑ ሰዎችን ጳውሎስ ሲያስጠነቅቅ “ስለዚህም በጨለማ የተሰወረውን ደግሞ ወደ ብርሃን የሚያወጣ የልብንም ምክር የሚገልጥ ጌታ እስኪመጣ ድረስ ጊዜው ሳይደርስ አንዳች አትፍረዱ፤ በዚያን ጊዜም ለእያንዳንዱ ምስጋናው ከእግዚአብሔር ዘንድ ይሆናል” 1ቆሮ4፡5 ባጠቃላይ በዚህ ክፍል በሌሎች መፍረድ ለምን እንደማይገባ እንማራለን፡-
1. አትፍረድ
"እንዳይፈረድባችሁ አትፍረዱ፤ በምትፈርዱበት ፍርድ ይፈረድባችኋልና፥ በምትሰፍሩበትም መስፈሪያ ይሰፈርባችኋል" ማቴ7:1,2
በሌሎች መፍረድ ቀላል ነገር ሊሆን ይችላል ነገር ግን ይዞ የሚመጣውን መዘዝ ካላወቅንና ካልተጠነቀቅን ከባድ ይሆናል፣ የወረወርነው ያው ድንጋይ ተመልሶ ወደኛው ይመጣል፡፡ ስለዚህ የምንናገረው የትኛውም ነገር ጸጋ የሞላበት፣ ሰዎችን የሚያንጽ እንጂ ክፉ ቃል እንዳይሆንና መንፈስ ቅዱስን እንዳናሳዝን ጥብቅ ተግሳጽ ተሰጥቶናል ኤፌ4፡29,30 ስለዚህ ፍርድን ለእግዚአብሔር መስጠት መልካም ነው ምክንያቱም እርሱ ብቻ እውነተኛ ዳኛ ነው መዝ7፡11፡፡ እርሱ፡- 1. የሰዎችን እውነተኛውን፣ ሙሉውን ስራና ማንነታቸውን ያውቃል 2. እርሱ የሰውን ድርጊቱን ብቻ ሳይሆን ለምን እንደዚያ እንደሚያደርግ የልቡን ውስጣዊ ዝንባሌ ያውቃል 3. እርሱ እራሱ እንከን የሌለበት ፍጹም ነው 4. ሲፈርድም ምህረቱንና ርህራሄውን ሳይጥል ነው፡፡ የሰው ፍርድ ግን ርህራሄ የሚባል ነገር የሌለው የጭካኔ ፍርድ ነው፡፡ ሰዎች የሚፈርዱት ፍርድ ተመልሶ የሚያገኛቸው ዋንኛው ምክንያት በሌላው መጠልሸት የራሳቸውን ስም እንደ ባንዲራ ለማውለብለብ፣ ሰዎችን ዘወር በማድረግና ወንበሩን ለመቆጣጠር፣ ሳያውቁት በሰይጣን አነሳሽነት ስለሚያደርጉት፣ የራሳቸውን ጽድቅ ለማቆም ወዘተ… ሲሉ ስለሚፈርዱ ነው፡፡ ነገር ግን ጠቢቡ ሲናገር “በአፍህ ቃል ተጠመድህ፤ በአፍህ ቃል ተያዝህ” ምሳ6፡2 ይላል፡፡
2. ራስን ተመልከት
"በወንድምህም ዓይን ያለውን ጉድፍ ስለምን ታያለህ፥ በዓይንህ ግን ያለውን ምሰሶ ስለ ምን አትመለከትም?" ማቴ7:3
በሌላው ላይ ከመፍረድ በፊት ራስን ማየት መቻል ግብዝ እንዳንሆንና ርህራሄም እንዳይለየን ይረዳናል ይህም የክርስቶስ ልብ ነው 1ቆሮ2፡16፡፡ ነገር ግን ብዙ ጊዜ በሌሎች ላይ የሚፈርዱ፣ ሰዎችን የሚተቹ፣ ሌሎችን በሰዎች ፊት የሚኮንኑና በውሸት ስም የሚያጠለሹ ሰዎች ራሳቸው ያንኑ ተግባር የሚያደርጉ ሰዎች ናቸው ጳውሎስ ሲናገር “ስለዚህ፥ አንተ የምትፈርድ ሰው ሁሉ ሆይ፥ የምታመካኘው የለህም፤ በሌላው በምትፈርድበት ነገር ራስህን ትኰንናለህና፤ አንተው ፈራጁ እነዚያን ታደርጋለህና” ሮሜ2፡1 ይላል፡፡ ሌላውን ለማረም የሚፈልግ ሰው ራሱ ያንን አለማድረጉን ማረጋገጥ መቻል አለበት ይህ ካልሆነ ችግሮችን አጥርቶ የሚያይበት አይኑ የተጋረደ ይሆናል፡፡ ሰው ሌላውን ማረም የሚችለው ልቡንና እይታውን የሚያስተካክልለት፣ ከዓይኑ ግንዱን የሚያነሳበት የእግዚአብሔር ቃል በሙላት ሲኖረውና ያንን ለመተግበር የሚተጋ ሰው ሲሆን ነው፡፡
3. አንቁህን አትጣል
"በእግራቸው እንዳይረግጡት ተመልሰውም እንዳይነክሱአችሁ፥ የተቀደሰውን ለውሾች አትስጡ፥ ዕንቁዎቻችሁንም በእሪያዎች ፊት አትጣሉ" ማቴ7:6
ሰዎች ከክፉ ዝንባሌ ብቻ ሳይሆን ለእግዚአብሔር ካላቸው ቅንአት ተነስተው ሌሎችን ያርማሉ፣ ክፉ ተግባርን ይተቻሉ ነገር ግን ያንን ለማ እንደሚያደርጉ መለየት ይገባቸዋል ምክንያቱም ሁሉ ሰው ተግሳጽን ገንዘቡ አያደርግም ይልቁንም ያንኑ ቃል ተጠቅሞ ሊያጠቃ ይነሳል፡፡ በተጨማሪም ከእግዚአብሔር ያገኘናቸውን እንቁ መገለጦች፣ ምክሮች፣ ዘዴዎች፣ ጠንካራ አሳቦች ለሚያናንቁና እንደ ተራ አድርገው ለሚቆጥሩ ሰዎች ፈጽሞ ያንን ለማካፈል ፈቃደኛ መሆን አይገባም፡፡ ለምናገለግለው አገልግሎት እውቅና ከማይሰጡ ሰዎች ዘወር ማለት ትርፋማ ከማድረጉም በላይ እንቁዎቹ እንዳይባክኑ፣ የክፉዎችም መጠቀሚያ እንዳይሆኑ ይረዳል፡፡ ለምሳሌ በሚዲያ መተላለፍ የማይገባቸው የእግዚአብሔርን መንግሥት ለማስፊያ ምክሮችና ዘዴዎች ክፉ ሰዎች ይጠልፉትና እኛኑ ለማጥቂያነት ይጠቀሙበታል፡፡ በውሾች ፊት እንቁ አይጣልም፡፡ | 116 |
| 3 | https://youtu.be/DukWsHd2Xi8?si=fnqHoziLy_q0rQVz | 158 |
| 4 | ያዕቆብ 3:15
15 እንዲህ ያለችዋ ጥበብ ከላይ አይደለችም፤ ነገር ግን ከምድር፣ ከሥጋና ከአጋንንት ናት። | 165 |
| 5 | ያዕቆብ 3:15
15 እንዲህ ያለችዋ ጥበብ ከላይ አይደለችም፤ ነገር ግን ከምድር፣ ከሥጋና ከአጋንንት ናት። | 1 |
| 6 | 2 ሳሙኤል 15:31
31 በዚህ ጊዜ፣ “ከአቤሴሎም ጋር ካሤሩት መካከል አንዱ አኪጦፌል ነው” ብለው ለዳዊት ነገሩት። ስለዚህ ዳዊት፣ “እግዚአብሔር ሆይ፤ እባክህን የአኪጦፌልን ምክር ወደ ከንቱነት ለውጠው” ብሎ ጸለየ። | 163 |
| 7 | 2 ሳሙኤል 15:31
31 በዚህ ጊዜ፣ “ከአቤሴሎም ጋር ካሤሩት መካከል አንዱ አኪጦፌል ነው” ብለው ለዳዊት ነገሩት። ስለዚህ ዳዊት፣ “እግዚአብሔር ሆይ፤ እባክህን የአኪጦፌልን ምክር ወደ ከንቱነት ለውጠው” ብሎ ጸለየ። | 1 |
| 8 | Немає тексту... | 160 |
| 9 | https://youtu.be/il-aNgnJ9Rk?si=g_JjjbhM7WDMBImw | 169 |
| 10 | https://youtu.be/9Ft9WA4A7UU?si=WO_BEXRbipXgAbvJ | 202 |
| 11 | ማቴዎስ 12:36
36 ነገር ግን እላችኋለሁ፤ ሰዎች ስለ ተናገሩት ከንቱ ቃል ሁሉ በፍርድ ቀን ይጠየቁበታል። | 215 |
| 12 | ማቴዎስ 12:36
36 ነገር ግን እላችኋለሁ፤ ሰዎች ስለ ተናገሩት ከንቱ ቃል ሁሉ በፍርድ ቀን ይጠየቁበታል። | 1 |
| 13 | የምድር ፍርሀት ምድር ላይ በሚገኝ ተስፋ ብቻ አይጠፋም። ታላቁ ተስፋ ግን ለትልቁም ለትንሹም ፍርሀት መፍትሄ ነው። ጌታ ተከታዮቹ መጨነቅ እንደሌለባቸው እያስተማረ እንዲህ አለ፤ “እናንተ አነስተኛ መንጋ የሆናችሁ፤ መንግሥትን ሊሰጣችሁ የአባታችሁ መልካም ፈቃድ ነውና አትፍሩ፤" (ሉቃ 12፥3)። በትልቁ ተስፋ--የእግዚአብሔር መንግሥት--የትኛውም ፍርሀት ይዋጣል። እግዚአብሔር መንግሥቱን በቸርነቱ ነው ያካፈለን። የዚህም ተስፋ መተማመኛ ራሱ እግዚአብሔር ነው። ተስፋውና መንግሥቱ ማንነቱ ላይ ስላረፉ፣ ተስፋውን ለመውረስ፣ ከፍርሀት ሁሉ ተጽዕኖ ለመውጣትም በርሱ መሆንና እርሱ ላይ መጽናት ያስፈልጋል። | 205 |
| 14 | ሰኞ 22/10/18
የማቴዎስ ወንጌል መልዕክት (ክፍል 22)
አትጨነቁ
ማቴ6:25-31
ጭንቀት አሉታዊ አሳብ ሲሆን የእምነት ተቃራኒ ነው፡፡ ጭንቀት ችግርን አጉልቶ ከማየት የሚመጣ፣ ለገጠመው ችግር አንዳች መፍትሄ የማያመጣ ይልቁንም ችግሩ እየባሰ እንዲሄድ በማድረግ ለጠላት ትልቅ በር ከፋች፣ ትክክል ያልሆነ አስተሳሰብ ነው፡፡ ሰው በጌታና በሰጠው የተስፋ ቃል ላይ ትኩረት ከማድረግ ይልቅ ባለማቋረጥ አሳብን በራስ ጉዳይ ላይ ሲደረግ የሚከሰት አሳብ ነው፡፡ መጨነቅ እንደማይገባ ጌታ አትጨነቁ በማለት ሲያስጠነቅቅ ጳውሎስ ደግሞ “በነገር ሁሉ በጸሎትና በምልጃ ከምስጋና ጋር በእግዚአብሔር ዘንድ ልመናችሁን አስታውቁ እንጂ በአንዳች አትጨነቁ” ፊሊ4፡6 ሲል ጴጥሮስም “እርሱ ስለ እናንተ ያስባልና የሚያስጨንቃችሁን ሁሉ በእርሱ ላይ ጣሉት” 1ጴጥ5፡7 በማለት ጭንቀትን ለማስወገድ ስለ እኛ ግድ ለሚለው ጌታ በጸሎት ነገራችንን በእርሱ እጅ ላይ ማኖርን መማር እንደሚገባ አስታውቀዋል፡፡ ጌታም ከጭንቀት ለመውጣት እነዚህ አራት መርሆዎችን ያሳየናል፡፡ እነዚህ ምክሮች ሳኮሎጂ አይደሉም ወይም ራስ አገዝ ምክሮች አይደሉም ይልቁንም ከጭንቀት በስተጀርባ ያለውን የሰይጣንን ምሽጎች ማፈራረስና ነጻ ማውጣት የሚያስችሉ እውነቶች ናቸው፡-
1. የሚበልጠውን እወቅ
"ስለዚህ እላችኋለሁ፣ ስለ ኑሮአችሁ ምን እንበላለን? ምን እንጠጣለን? ምንስ እንለብሳለን? በማለት አትጨነቁ። ሕይወት ከምግብ፣ ሰውነትስ ከልብስ አይበልጥምን?" ማቴ6:25
መብላት፣ መጠጣት፣ መልበስ ወዘተ… ሰው በምድር ለመኖር አስፈላጊ ቢሆኑም ከህይወት ግን አይበልጡም ምክንያቱም የቱንም ያህል አትረፍርፈን ብናገኛቸው ጥቅማቸው ለዚህ ዓለም ብቻ ነው ኢዮብ ሲናገር “ራቁቴን ከእናቴ ማኅፀን ወጥቻለሁ፥ ራቁቴንም ወደዚያ እመለሳለሁ” ኢዮ1፡21 ስለዚህ ብዙ የተጨነቅላቸው ነገሮች ዘላለማዊውን የህይወት ጉዳይ ችላ እንድንል ካደረጉን የማይመለስን እድል ያሳጡናል፡፡ ስለዚህ ነው ጌታ “ሰው ዓለሙን ሁሉ አትርፎ ራሱን ቢያጠፋ ወይም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል?” ሉቃ9፡25 ያለው፡፡ ከእነዚህ ሁሉ በላይ የህይወት ጉዳይ ይቀድማል፡፡ ሰይጣን የዚህን ዓለም ሰዎች ዋናው ገንዘብ ነው እያለ ሰውን ሁሉ ሲያባክነው ልክ እንደዚያ ጎተራውን ለማስፋት ሲሮጥ እንደነበረው ሰው “አንተ ሰነፍ፥ በዚች ሌሊት ነፍስህን ከአንተ ሊወስዱአት ይፈልጓታል፤ ይህስ የሰበሰብኸው ለማን ይሆናል?” ሉቃ12፡20 የሚል አስደንጋጭ መርዶ ይመጣል፡፡ ስለዚህ ለጊዜአዊ ነገሮች መጨነቅን ትቶ ስለህይወት ማሰብ ጭንቀትን ማሸነፊያ ትልቁ መሳሪያ ይሆናል ምክንያቱም “ሰው በእግዚአብሔር ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል” ሉቃ4፡4
2. የአባትህን ስራ ተመልከት
"እስቲ የሰማይ ወፎችን ተመልከቱ፤ አይዘሩም፤ አያጭዱም፤ በጐተራም የሚቀድመውን አስቀድም
“ነገር ግን አስቀድማችሁ የእግዚአብሔርን መንግሥት ጽድቁንም ፈልጉ፥ ይህም ሁሉ ይጨመርላችኋል። ነገ ለራሱ ይጨነቃልና ለነገ አትጨነቁ፤ ለቀኑ ክፋቱ ይበቃዋል” ማቴ6፡33,34
የቅደም ተከተል መዛባት ትልቁ የጭንቀት መንስኤ ነው፡፡ ሰው የእግዚአብሔርን መንግሥትና የእርሱን ጽድቅ ችላ ብሎ የራሱን የእኔነት መንግሥትና የራሱን ጽድቅ ሊያቆም እንዲሁም ገንዘብ ለማሳደድ ሌትና ቀን ሲዳክር እረፍትን አያገኛትም፡፡ እውነተኛ እረፍት የእግዚአብሔርን መንግሥትና ከእርሱ የሚገኘውን ጽድቅ ለማግኘት በመትጋት ውስጥ ይገኛል፡፡ ሰው እግዚአብሔር ሊገዛው ካልፈቀደ እንዲሁም በክርስቶስ ያዘጋጀውን ጽድቅ ለመቀበል እጁን ካልዘረጋ በቀር ከጭንቀት ወጥቶ እረፍትን ሊያገኝ አይችልም፡፡ ሰዎች የራሳቸውን ጽድቅ ለማቆም ምን ያህል እየተጨነቁ እንደሆነ በገሃድ የሚታይ ነው፡፡ ሰው ግን የእግዚአብሔርን መንግሥትና ጽድቅ አስቀድሞ የሚኖር ከሆነ ሌላው ጊዜአዊው ነገር መከተሉ ተፈጥሮአዊ ህግ ነው፡፡ እግዚአብሔር የአሁን አምላክ ነው ጭንቀት ግን ዛሬ ላይ ቆሞ ስለ ነገ ማሰብ ነው ስለዚህ ጭንቀት ትልቁ ስራው እግዚአብሔርና እኛ እንድንተላለፍ ማድረግ ነው፡፡ በእርሱ የሚኖሩ ግን ዛሬ ላይ ስለሚኖሩ የዕለት እንጀራቸውን ፈጽሞ አያጡም፡፡ | 1 |
| 15 | Немає тексту... | 211 |
| 16 | ች ላዳናቸው አምላክ የሚሰጡት ትልቁ ምላሽ ኑሯቸው ነው። ምስጋናቸው ሕይወታቸውን ሲያጅብ ኀብረ ዜማው የተዋበ ይሆናል፤ ክርስቶስ ጌታ ከኅጢአታችን በደሙ ካጠበን፣ አምላኩን ለማክበርና ለማገልገል ካበቃን፣ በዘላለም ክብር ውስጥም ካስገባን ይህ የሁልጊዜ ደስታችን፣ የዘወትርም ምስጋናችን ነው። ላዳነን ጌታ ቃላችን ሁሉ በውለታው ምላሽ ሊታጀብ ይገባል። | 211 |
| 17 | ሰዎች ላዳናቸው አምላክ የሚሰጡት ትልቁ ምላሽ ኑሯቸው ነው። ምስጋናቸው ሕይወታቸውን ሲያጅብ ኀብረ ዜማው የተዋበ ይሆናል፤ ክርስቶስ ጌታ ከኅጢአታችን በደሙ ካጠበን፣ አምላኩን ለማክበርና ለማገልገል ካበቃን፣ በዘላለም ክብር ውስጥም ካስገባን ይህ የሁልጊዜ ደስታችን፣ የዘወትርም ምስጋናችን ነው። ላዳነን ጌታ ቃላችን ሁሉ በውለታው ምላሽ ሊታጀብ ይገባል።
Revelation 1:5-6
and from Jesus Christ, who is the faithful witness, the firstborn from the dead, and the ruler of the kings of the earth. To him who loves us and has freed us from our sins by his blood, and has made us to be a kingdom and priests to serve his God and Father—to him be glory and power for ever and ever! Amen.
@ethbiblica | 1 |
| 18 | Немає тексту... | 76 |
| 19 | ሰላም ለሁላችሁ ይሁን
ነገ እሁድ 21/12/2018 ጠዋት በአምልኮ ፕሮግራም ላይ 12ኛ ከፍል ለሚፈተኑ ተማሪዎች በሙሉ በጉባዔ ስለሚፀለይ ወላጆች ልጆቻችሁን እንዲገኙ እንድታደርጉ በጌታ ፍቅር እንጠይቃለን።
መጋቢ ጌታሁን ሰለሞን | 206 |
| 20 | Немає тексту... | 241 |
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
