cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"ይህ የቴሌግራም ቻናሌ ግንቦት1/2011ዓም የተከፈተ ነው። የእኔን የስልክ ወጪ ጨምሮ አገልግሎቴን መደገፍ የምትፈቅዱ ጓደኞቼ በ 👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia እና 👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል ማገዝ ትችላላችሁ። በተረፈ ለቤተ ክርስቲያኔና ለኢትዮጵያ ሀገሬ የሚጠቅመውን ሁሉ አበረክት ዘንድ አብዝታችሁ ጸልዩልኝ።

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
409 908
المشتركون
-36424 ساعات
-2 4557 أيام
-7 44530 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

በነገራችን ላይ… "…እኚህን አባት አግኝቼአቸዋለሁ። የጎጃም የደጀን አካባቢ ነዋሪ ናቸው። ኑሮ ቢከፋባቸው ወደ ሸዋ መጥተው ሰበታ አካባቢ ለአንድ ኦሮሞ ገበሬ ሆነው 4 ዓመት ካገለገሉ በኋላ የሠሩበትን ገንዘብ ከልክሎ ሲያባርራቸው ነው እነዚያ ቄሮዎች አግኝተው በዐማራነታቸው አዋርደው የደበደቧቸው። "…ከድብደባው በኋላም ኦሮሚያ እዚያው ሸገር ሲቲ አስረዋቸው ነበር። ለፖሊስም ይሄንኑ የደረሰባቸውን በደል ቢያስረዱም "ገንዘቡን አሠርቶ የከለከላቸው ኦሮሞ ስለሆነ ዘመኑ የኦሮሞ ስለሆነ ምንም ፍትሕ ሳይሰጧቸው ወንጀል እንደሌለባቸው አጣርቶ ከእስር ቤት ፈትቷቸዋል። "…ከተፈቱ በኋላም ሀገሩን ስለማያውቁት ማደሪያ አጥተው ጎዳና ላይ ለማደር ተገደው የነበረ ሲሆን ከጥቂት ቀን የጎዳና ላይ መንገላታት በኋላ አንድ ለነፍሱ ያደረ ኢትዮጵያዊ መምህር እጅ ላይ ወድቀው ወደ ቤቱ ወስዷቸዋል። እሱንም አፈላልጌ ደውዬ አመስግኜዋለሁ። "…ሰውነታቸውን አጥቦ፣ ልብሳቸውን ቀይሮ፣ መኝታ አዘጋጅቶላቸው ከእርሱ ቤት አሳርፏቸዋል። "…ስለምጾም ነው እንጂ ምግብማ እንደ ልቤ ልኛል" ነበር ያሉኝ። በመከራ ውስጥም ሆኖ ፈጣሪን የሙጥኝ ማለት ይኸው ፍጻሜው ያማረ ነው የሚሆነው። መከራ ለጥቂት ጊዜ ነው የሚከብደው። ያልፋል። "…አሁን ዛሬ ባንክ ዝግ ስለሆነ የባንክ ደብተር ማውጣት አልተቻለም። ነገ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የባንክ ደብተር ይወጣላቸዋል። ከዚያ የሚሆነው ይሆናል። እግዚአብሔር ይመስገን። • አይ ኦሮሞ አለ አቢይ አሕመድ…!
إظهار الكل...
👍 105🙏 28 18💔 16🏆 1
"…ደኅና እደሩልኝ…! የነገ ሰው ይበለን…! • ዐማራ ግን ያሸንፋል…💪💪💪
إظهار الكل...
😁 208👍 25 23🙏 23🤔 20🔥 6😱 4🤯 1
ይሄኛውን አጀንዳዬን አልረሳሁትም…! "…እኔ ዘመዴ ማለት አንደዜ ከነከስኩ ነከስኩ ነው። የነከስኩትን ሳላደማው አልመለስም። አልፋታውም። ዐማራን እንደ ትናንቱ በሚወደው በአርንጓዴ ቢጫ ቀይ ሰንደቅ ዓላማው ተጀቡኖ፣ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ እየዘመሩለት በስሙ አደንዝዞ መቀፈል የማይታሰብ ነው። "…እኔ ዐማራው ነፃ እስኪወጣ የሚመጣበትን መከራ ሁሉ አብሬው ልጋፈጥ፣ ሰንኮፎቹን በሙሉ በድፍረት እንደ እብድ ውሻ ሆኜ ጭምር ልነክስለት፣ ልነቅስለትም ቃል ገብቻለሁ። አይደለም የዐማራ ጠላት ራሱ ዐማራ ነኝ የሚለውና እንደ ድሮ ካውያ ቀስ ብሎ የሚሰማው ሰገጤ ዐማራ ነኝ ባይ ጎጋ ሁላ ቢጮህብኝ አልሰማውም። ለዐማራ የቀጠረኝ የለም። የሚከፍለኝ የለም። ህሊናዬ ነው ለዐማራ ግፍ ጥብቅና የሚያስቆመኝ። እንጂ ዐማራው ሰማኝ አልሰማኝ፣ አደመጠኝ አላደመጠኝ ለደንታው ነው። "…የዐማራው ትንሣኤ ደርሷል። ከትንሣኤው በፊት ግን ዐማራ መሳይ ማስኮች መውለቅ፣ መገለጥ አለባቸው። በዐማራ ማኅበራት ስም ዐማራን ገንዘቡን ዘርፈው ትግሉ ፍጻሜ እንዳይኖረው የሚንተፋተፉትን ሁሉ እኩል እገጥማቸዋለሁ። እነ GGጂጂግግ (ግንባሩና ግንቦቴዎችን) እኩል እገጥማቸዋለሁ። ረዳት አልፈልግም፣ አጋዥም አልፈልግም። አምላኬን ይዤ፣ ቅደሚ ከፊት ከኋላዬ የምላትን የአምላክ እናት ድንግል እናቴን ይዤ ባዶ ኪሴን፣ ባዶ እጄን ከዐማራ በተዘረፈ ብር ብር ቢልዮን ብር ከሚያንቀሳቅሱ ፀረ ዐማሮች ጋር እጋፈጣለሁ። አሸንፋቸዋለሁም። "…ኢትዮ 360 ሀብታሙ አያሌው፣ እየሩሳሌም ጄሪና ዶ/ር አምሳሉ የተባለ ጁንታ ሚስት አቅፎ የሚተኛ ፀረ ዐማራ ግለሰቦችን እዋጋቸዋለሁ። ዘመኑ ዘመነ መገለጥ ነው። እስክንድር ነጋ ሥር ተኮልኩሎ ዐማራን ማጭበርበር አይቻልም። አይፈቀድምም። ፋኖን ገንዘብ ከፍሎ የምስጋና ማስታወቂያ ማሠራት አያድንም። • እሺ ጋላው በል ንካው…!
إظهار الكل...
338👍 174😁 22🔥 12🙏 9🏆 7🤔 2
እንመጣለን ነው የሚለው ትግሬው። "…መከላከያ ሠራዊቱን አቁሞ ነው የሚያጠጣው። ዱርዬ የሚለው ዐማራን ነው የዐማራን ፋኖ። ህጻናት፣ ሴቶች፣ ባንዲራ ይዘን አይደለም የምንመጣው። ይዘን የምንመጣው ምን እንደሆነ በሁሉ ዘንድ ይታወቃል ነው የሚለው። አይደለም ዱርዬው የዐማራ ፋኖ መከላከያ ራሱ ያውቀናል ነው የሚለው። "…አንዳንድ ምስኪን ዐማሮች በትግሬ ነፃ አውጪ በህወሓት ካድሬዎች ምላስ ሲደነዝዙ አያለሁ። ህወሓት በሕይወት እያለች አበደን ቃለ ለሰማይ ቃል ለምድር ዐማራና ትግሬ አይታረቁም። አይቀራረቡም። "…ትግሬ ደም የፈሰሰበት ቦታ በበጋ አይዋጋም። ሰይጣኑ ክረምት ጠብቆ ወይ ዝናብ ጠብቆ ነው ለደም ግብር የሚገፋው፣ የሚነዳው። አሁን ክረምቱ መጥቷል። ትግሬም ቀሪ ሕዝቡን፣ ወጣቱን መገበር አለበት። ለዚያ ነው እንዲህ የሚሠራ የሚያደርገውን የሚያሳጣው። "…በሱዳን ያለው የማይካድራው ጨፍጫፊ አራጅ ሳምሪ ቡድን ወደ ሁመራ፣ ወደ ወልቃይት ይንቀሳቀሳል። በሽሬ በኩልም የሚመጣ አለ። ወልቃይት የሚገባም አለ። መሳሪያ እስከ አፍንጫው ታጥቋል። ስዩም ተሾመ በግልፅ ተናግሯል። ቀለብም እንደጉድ በርዳታ መልክ ገብቷል። በጀትም በቢልዮን የሚቆጠር ብር ለህወሓት ከኦሮሙማው ተለግሷል። የሚቀረው በሰሜን ጎንደር፣ በወልቃይትና በሰሜን ወሎ ከዐማራ ጋር መፈሳፈስ ነው። "…አሁንም ሌላ ዙር ሺ ቆማጣ፣ ሚልዮን አስከሬን፣ ውድመት፣ እሪታ፣ ኡኡታ፣ ቁቁታ ተዘጋጅቷል። አቢይ አሕመድ አያስጥልህም። የማትኖርበት ቤት አታምሽ። የትግሬንም የዐማራንም የመከራ ዘመን በኦሮሙማው ሴራ አታርዝም። "…ዐማራ ግን ዱርዬ የተባልከው ፋኖ አትራራ፣ ፍፁም አረመኔ ጨካኝ መሆን ነው የሚጠበቅብህ። ዐማራና ትግሬ አንድ ሕዝብ ነው የሚለውን የሂዊ ሰበካ ለጊዜው ኢግኖር ግጨው። • ሲያበሽቁ እኮ በማርያም…
إظهار الكل...
525👍 277🙏 28😁 23🤔 16🔥 10😡 5 4👌 3💔 2
የትግሬ አዲስ አጀንዳ… "…የፕሪቶሪያው ውል የተግባር መርሀ ግብር ላይ የራያንና የጠለምትን ጉዳይ እስከ ግንቦት 30/2016 ዓም የወልቃይት ጠገዴን ደግሞ እስከ ሰኔ 30/2016 ዓም ለመጨረስ ስምምነት ፈጽመን ወደ ሥራ ገብተናል። (ታደሰ ወረደ) "…ይህ ዛሬ በድምፂ ወያነ የተለቀቀው ዜና የሳይበሩን ዓለም እንዲሞላው ተደርጓል። የትግሬና የኦሮሞ አክቲቪስቶች ከብልፅግና የማኅበራዊ ሚዲያ ሠራዊት ጋር በመሆን ስለ ሌላ ዙር ጦርነት ዝግጅት፣ ስለ ሌላ ዙር የይግሬና የዐማራ መከራ፣ ስለ ሌላ ዙር የጅምላ ብሔራዊ መርዶ ዝግጅት ጽፈዋል። "…አገዛዙ ይሄ ክረምት እስኪያልፍለት ድረስ የዐማራው ትኩረት ትግራይ ብቻ እንድትሆን አቅዶ እየሠራ ነው ባይ ነኝ። ጦርነቱን በማጓተት ስትራቴጂ አድርጎ እየሠራ ነው። የትኩረት አቅጣጫን በማስቀየር በተለይ ይህችን ክረምት እንደምነም የፋኖን ትኩረት ወደ ራያና ወልቃይት በማዞር ለሚመጣው በጋ በድሮን እና በከባድ መሣሪያው ለመጠቀም ያስባል። ለማንኛውም ፋኖ ለሁለቱም ከወዲሁ መዘጋጀት ይኖርበታል ባይ ነኝ። በተለይ ትኩረቱን መንግሥት ላይ አድርጎ ለ4ኪሎ መዋጋት አለበት። ወያኔ እንደሆነች ዛሬ ብትገባ ነገ በዐማራው መነጠቋ አይቀርም። ኦሮሙማው አያዛልቃትም የሚሉ መተርጉማንም አሉ። "…የብአዴንን ዝተት መግለጫ፣ የተመስገን ጥሩነህ ዛቻ፣ የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ሓላፊ ሚንስትር ለገሰ ቱሉን ቱሪናፋ ቀደዳ፣ ከመቀሌ ከመሴ፣ ከመቀሌ ደብረታቦር በሲሚንቶ ጫኝ መኪና ውስጥ መትረየስ፣ ቦንብ ለፋኖና ለሸኔ ሊላክ ሲል ተያዘ ወዘተ የሚለው የማደናገሪያ ዜና አይሠራም። ትግሬ ከኦሮሞ ጋር ሆኖ እየፎከረ ነው። በራያ ዘረፋው እንደተጧጧፈ እየተሰማ ነው። የጁላ ጦር የገበሬ ቤት በእሳት እየለኮሰ እያነደደ ነው ተብሏል። መፍትሄ ጨካኝ መሆን ብቻ ነው። • በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ…
إظهار الكل...
🏆 504👍 340 75🤔 26🔥 19🙏 18😁 6 5👌 5🤯 4
"…በሉ ጉማ ሰቀታን ጥሩልኝ። እኔምለው ይሄ ግማሽ ጉራጌ፣ በእግሩ በሜክሲኮ በኩል አማሪካ የገባው የመርካቶ ልጅ፣ አሁን የኦሮሞ ነፃ አውጪ የሆነው ዳንኤል ዳባ በለፀገ እንዴ? ጉማዬ ጉማ የድሬው ልጅ አፍቃሬ ወያነው፣ ፀረ ዐማራው ጉማ ና ይህን መልስልኝ። ዳኒ በልጽጓል ወይ…? • ዶካር ደግሞ ምንድነው? 😂 "…ሐረርጌ ተርቦ ስለ ካካቤት መጨነቅ ምን የሚሉት ነው? እነ ጃዋርስ የት ጠፉ…? ኧረ ተንቀሳቀሱ። የካካ ቤቱ እህል ሲገኝ ይደርሳል።
إظهار الكل...
👍 1030😁 245 68🙏 37🔥 17🏆 9🤔 8🤯 4😱 3 1
"…ለሽንት እና ካካ ቤቱ… "…የአባ መዓዛ ተማሪው፣ የቀድሞው ዝነኛ ሰባኬ ወንጌል፣ አሁን መኖሪያውን በሀገረ አማሪካ ያደረገው ቀሲስ ደረጀ ስዩምም ለካካ ቤት ማሠሪያው 5 ሺ ብር መርዳቱን ራሱ በፌስቡክ ገጹ ለጥፎ ሴቶች በእልልታ፣ ወንዶች በጭብጨባ አንዴ አመስግኑልኝ ብሏል። 5ሺ ብር በዶላር ሲመታ ስንት ነው ማለት ነው? "…ድሮ ጎበዝ መምህር ነበር እኔ ሳውቀው። በነገራችን ላይ ደሬም ኦሮሞ ነው ማለት ነው…? …ኦሮሞ ከሆነ ደግሞ ለዐማራና ለትግሬ ባይመለከተው ባይራራላቸው እንኳ እነ አቢይ IMFን ለመሸወድ ሲሉ ላመጡት የማጭበርበሪያ ዘዴ እወደድ ብሎ፣ በንጉሡ ፊት ሞገስ አገኝ እንደሁ ብሎ ለካካ ማሠሪያ 5 ሺ ብር ከሚያዋጣ ለተራበው ለሐረርጌ ኦሮሞ ዳቦ መግዣ ቢያስተባብር ምንአለበት? "…በወይራ ጢስ የምትጠነቁለው የሻሺቱን የልጅ ልጅ የአቢይ አሕመድን እናት ባለ ራዕይ ብሎ ማንቆለጳጰሱም አልዋጥህ ነው ያለኝ። እኔ ግን ምን ሆኜ ነው? እስከዛሬ ያልለኮፍኩት ደሬ ብቻ ነበር። ይሄ ዓይኔ ወስዶ ይኸው ከወዳጄ ከደሬም ጋር አላተመኝ። አሁን ይህን በማለቴ ደሬም ይቀየመኝ ይሆን…? የራስዎት ጉዳይ…😂 ኬሬዳሽ። "…ወይ የካካ ቤት ከስንቱ ሊያጣላኝ ነው ደግሞ…
إظهار الكل...
👍 115😁 28 12🔥 4🏆 2
ጥያቄ ነው። "…ትግሬ ቢርበውም ራያና ወልቃይትን ከሰጣችሁኝ እችለዋለሁ ብሏል። ዐማራ አቻዮ ብረት ስለሆነ ራቡን እየተጋፈጠ ይገኛል። ሐረርጌ ራቡ ስለጠናበት ፈንቅሎ ወጥቶ ሀረር እና አዲስ አበባ ድረስ መጥቶ ሜዳ ላይ ፈስሷል። ይሄ ሁሉ ሆኖ ሳለ ግን ግራ የሚያጋባ ነገር እየታዘብኩ ነው። "…ለራባቸው ዜጎች ምግብ ለምኖ መስጠት፣ ራባቸውን ማስታገስ ነው ወይስ ሽንትቤት ልሠራልህ ነውና የሽንት ቤት ማሠሪያ ብር አዋጡልኝ ማለት? "…እሺ እናንተ አቢቹም፣ አቢይም፣ ሽሜም ያለ ሃሳብ፣ ያለ ችግር ስለምትበሉ ሽንት ቤት ያስፈልጋችኋል። የተራበው ሕዝብ ካካ ለማድረግስ ከየት ያመጣዋል? ሰው ሲበላ እኮ ነው ካካ የሚለው? ምን ጉዶች ላይ ነው የጣለን የፈጣሪ ያለህ? "…ደግሞ እኮ በዶላር ሁላ ነው የሚለምኑት። ካካው ከየት ይመጣል ነው የምልህ?
إظهار الكل...
👍 150😡 26😁 23 14🤔 2🕊 1
"…መጪው በዓል ማለት ፋሲካ የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ ነው አይደል እንዴ? • ሳንሰማ ካላንደሩ ከተቀየረ ብዬ ነው።
إظهار الكل...
👍 51😁 23🏆 6🙏 4😡 4🔥 2
መልካም… አሁን ደግሞ በርዕሰ አንቀጹ መሠረት በተለይ የኦሮሞ ነጻ አውጪ አፈቀላጤዎች በጨዋ ደንብ ሓሳባችሁን ስጡ። • ማሳሰቢያ፦ ሓሳብ እንጂ ዱላ ይዘህ መጥተህ ሜንጫህን እያወዛወዝክ ማለባሺ ምናምን ብትል አልሰማህም። ውይይት ልመድ። የእኔ ሥራ የሚያበሳጭም ይሁን የሚያስደስት፣ የሚያስለቅስም የሁን የሚያስቅ ሓሳብ አቀርባለሁ በዙያ ላይ ተረጋግተህ አንተ ትመልሳለህ ማለት ነው። "…እነ GGጂጂገግ እናንተ ደግሞ አረፍ በሉና ወደ በኋላ አጀንዳ ሰጥቼ ትንሽ አንዘረዝራችኋለሁ። ለአሁኑ አረፍ በሉ። ትእዛዜን ጥሰህ ዱላና ሜንጫ ይዘህ የምትመጣ ወነግም ሆነ "ከእስክንድርና ከሀብታሙ ራስ ውረድ የምትል GGጂጂገግ እቀነድብህሃለሁ። እቀስፍሃለሁ። ሰምተሃል። • ዳይ ወደ ውይይቱ። የፋኖን ሴራ አከሸፍኩ የሚለው የኦሮሞ መንግሥት የአቶ በቴን የግፍ ገዳዮች ከምን አደረሳቸው? ወይስ ገዳዩ ራሱ ነው?
إظهار الكل...