fa
Feedback
Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

رفتن به کانال در Telegram

"ይህ የቴሌግራም ቻናሌ ግንቦት1/2011ዓም የተከፈተ ነው። የእኔን የስልክ ወጪ ጨምሮ አገልግሎቴን መደገፍ የምትፈቅዱ ጓደኞቼ በ 👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia እና 👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል ማገዝ ትችላላችሁ። በተረፈ ለቤተ ክርስቲያኔና ለኢትዮጵያ ሀገሬ የሚጠቅመውን ሁሉ አበረክት ዘንድ አብዝታችሁ ጸልዩልኝ።

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

کانال Zemedkun Bekele (ዘመዴ) (@zemedkunbekelez) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 199 244 مشترک است و جایگاه 110 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 97 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 199 244 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 04 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -629 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -19 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 17.73% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 12.95% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 35 326 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 25 812 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 860 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
"ይህ የቴሌግራም ቻናሌ ግንቦት1/2011ዓም የተከፈተ ነው። የእኔን የስልክ ወጪ ጨምሮ አገልግሎቴን መደገፍ የምትፈቅዱ ጓደኞቼ በ 👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia እና 👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል ማገዝ ትችላላችሁ። በተረፈ ለቤተ ክርስቲያኔና ለኢትዮጵያ ሀገሬ የሚጠቅመውን ሁሉ አበረክት ዘንድ አብዝታችሁ ጸልዩልኝ።

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 05 سپتامبر, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

199 244
مشترکین
-1924 ساعت
+2407 روز
-62930 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
سپتامبر '26
سپتامبر '26
+271
در 3 کانال‌ها
اوت '26
+1 100
در 9 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '26
+271
در 12 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '26
+828
در 17 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+682
در 6 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+88
در 2 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+86
در 3 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+47
در 7 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+289
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+128
در 6 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+161
در 6 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+749
در 5 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+108
در 2 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+57
در 3 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+80
در 3 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+110
در 8 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+461
در 4 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+211
در 9 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+425
در 7 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+4
در 4 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+158
در 7 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+989
در 6 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+3 042
در 13 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+3 558
در 12 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+261
در 10 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+969
در 13 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+2 042
در 8 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+325
در 15 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+112
در 12 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+736
در 22 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+1 770
در 20 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+85 982
در 30 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+16 134
در 25 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+1 236
در 19 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+15 640
در 26 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+2 678
در 15 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+6 280
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+3 898
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+1 426
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+3 385
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+4 788
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+5 909
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+1 421
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+25 858
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+10 640
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+6 498
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+1 177
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+2 005
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+4 379
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+14 452
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+6 788
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+9 432
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+7 722
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+4 458
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+4 603
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+1 243
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+15 599
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+5 873
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+3 343
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+5 249
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+1 822
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+4 770
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+5 700
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+2 608
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '21
+6 109
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '21
+14 287
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '21
+9 125
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '21
+2 577
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '21
+5 448
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '20
+218 337
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
05 سپتامبر+15
04 سپتامبر+37
03 سپتامبر+20
02 سپتامبر+18
01 سپتامبر+181
پست‌های کانال
• በሙሉ ተችሏል ‼ • ሒዊ ከሠራዊተ ጌዴዎን ~ 127 ተማሪ… 190 ሺ • ዘሌ ከሠራዊተ ጌዴዎን ~ 60 ተማሪ… 90 ሺ • ትዙ ከሠራዊተ ጌዴዎን ~ 66 ተማሪ 100 ሺ
+3
• በሙሉ ተችሏል ‼ • ሒዊ ከሠራዊተ ጌዴዎን ~ 127 ተማሪ…  190 ሺ • ዘሌ ከሠራዊተ ጌዴዎን ~ 60 ተማሪ…  90 ሺ • ትዙ ከሠራዊተ ጌዴዎን ~ 66 ተማሪ 100 ሺ

2
• በሙሉ ተችሏል ‼ • እልልልልልልልልልልልልለ 👏👏👏👏👏👏👏👏👏🙏👏👏👏🙏🙏 • ሒዊ ከሠራዊተ ጌዴዎን ~ 127 ተማሪ… 190 ሺ • ዘሌ ከሠራዊተ ጌዴዎን ~ 60 ተማሪ… 90 ሺ+2
• በሙሉ ተችሏል ‼ • እልልልልልልልልልልልልለ 👏👏👏👏👏👏👏👏👏🙏👏👏👏🙏🙏 • ሒዊ ከሠራዊተ ጌዴዎን ~ 127 ተማሪ…  190 ሺ • ዘሌ ከሠራዊተ ጌዴዎን ~ 60 ተማሪ…  90 ሺ • ትዙ ከሠራዊተ ጌዴዎን ~ 66 ተማሪ 100 ሺ • እግዚአብሔር ይመስገን 🙏🙏🙏 "…የሚጨመር ካለ፣ በዚህ መልክ የሚልኩ ሰንበት ተማሪዎች ካሉ። እያየሁ እጨምራለሁ።
21
3
• የበረከት ሥራችንን እንጀምር … "…የዓመቱ መጨረሻ ነው። እኔ እና እናንተ ደግሞ ያለፈውን ዓመት 2018 ዓምን ያሳለፍነው በብዙ በረከት፣ በብዙ ድል፣ በደስታ እና በብዙ ተስፋ ነው። አሁን ደግሞ+2
• የበረከት ሥራችንን እንጀምር … "…የዓመቱ መጨረሻ ነው። እኔ እና እናንተ ደግሞ ያለፈውን ዓመት 2018 ዓምን ያሳለፍነው በብዙ በረከት፣ በብዙ ድል፣ በደስታ እና በብዙ ተስፋ ነው። አሁን ደግሞ ይሄ ወር ወርሀ ጳጉሜ እኔ እናንተ በዋዛ ፈዛዛ የማናሳልፍበት፣ ወርሀ ጳጉሜን ደስ በሚያሰኝ በጎ ተግባራት የምናሳልፍበት ወር ነው። "…የዘመድ ሚዲያን ከማጠናከር እና ሠራዊተ ጌዴዎንን ከማብዛት ጎን ለጎን በዚህ ዓምስት ቀን ሰዎች ላይ ለመሥራት አቅደናል። ይኸውም ባዶ እግራቸውን እና ባዶ ሆዳቸውን ሰንበት ትምህርት ቤት ሳይቀሩ በንቁ ሁኔታ የሚያገለግሉ የአቅመ ደካማ ታዳጊ ሕጻናት ልጆች እና ዲያቆናትን ቢያንስ ለዘንድሮ ዓመት አንድ ደርዘን ደብተር እና የዓመት ሙሉ እስኪሪፕቶ ገዝተን እናበረክትላቸዋለን። ይሄ ለእነሱ ቀላል ነገር አይደለም። "…አሁን ከትግራይ አክሱም፣ ከሰሜን ጎንደር፣ ከደቡብ ጎንደር፣ ከጎጃም፣ ከወሎ፣ ከአፋር፣ ከድሬደዋ፣ ከበሻሻ፣ ከሆሣዕና በአጠቃላይ የ254 ተማሪዎች ስም ዝርዝር ከእነ ዕድሜያቸው እና ከሚማሩበት ክፍል ደርሶኛል። እናም የእነዚህን ልጆች ደብተር ወደ መለመኑ እገባለሁ ማለት ነው። በዚህ ኑሮው ሰማይ በወጣበት በዚህ ዘመን የ254 ኢትዮጵያውያን ቤተሰቦችን ሸክም ማቅለል ቀላል አይደለም። "…እኔ ስሞት ፈጣሪዬ ፊት ስቀርብ ለሀገርህ ምን ሠራህላት ስባል መልስ እንዳላጣ ለራሴ ጥቅም ስል ነው እንዲህ አፍ አውጥቼ ድንጋይ ተሸክሜ በፈጣጣ የምለምነው። በልመና ደግሞ ይሳካልኛል። ማርያምን አዛኚቱን ነው የምላችሁ፣ አፍሬ አላውቅም። ይሳካልኛል። አሁንም ይሳካልኛል። ዕድሜ ለሠራዊተ ጌዴዎናውያን። "…ካቶሊኮች የሚረዳቸው አለ። ጴንጤዎቹም ምዕራባውያን በጀታቸው ናቸው። እስላሞቹም የዓረብ ሀገራት የነዳጅ ብር ለዚሁ ነው የሚውለው። እኛ ግን ከእኛ በቀር ማንም የለንም። ትውልድ የሚያጠፋ፣ ቤተ ክርስቲያንን ከነ ልጆቿ የሚሸጥ፣ የሚሸቅጥ እንጂ ተተኪ ላይ የሚሠራ አንዳችም ሰው የለንም። በዚህ በኩል ዕድለ ቢስ ነን። ነገር ግን የሚረዳን የለም ብለን እጃችንን አጣጥፈን መቀመጥ የለብንም። እኔ ድንጋይ ተሸክሜ እለምናለሁ፣ የተቸገሩትን እና ችግሩን የሚቀርፉትን አገናኛለሁ። ቢያንስ እየራባቸውም ቢሆን ከትምህርት ገበታ ልጆቻችን እንዳይርቁ እስክሞት ድረስ እፍጨረጨራለሁ። አይዞኝ ‼ • 254 ሕፃናት ለጊዜው ተመርጠዋል። • ለአንድ ተማሪ ደርዘን ደብተር፣ ከብዕር ጋር 1,500 ብር • ለ254 ተማሪ 1,500 ሲባዛ 380,000 ይመጣል። • ዳይ ቶሎ ተሻሙ … ፍጠኑ አልኳችሁ…
1 824
4
የጳጉሜን ወር መርሀ ግብሮቻችን … ፩፥ ጳጉሜን ፩ የማዕተብ/የሰማእታት ቀን። ፪፥ ጳጉሜን ፪ የፊደል ገበታ ቀን። ፫፥ ጳጉሜን ፫ የክብረ ክህነት ቀን። ፬፥ ጳጉሜን ፬ የሰንደቅ ዓላማ ቀን ፭፥ ጳጉሜ+2
የጳጉሜን ወር መርሀ ግብሮቻችን … ፩፥ ጳጉሜን ፩ የማዕተብ/የሰማእታት ቀን። ፪፥ ጳጉሜን ፪ የፊደል ገበታ ቀን። ፫፥ ጳጉሜን ፫ የክብረ ክህነት ቀን። ፬፥ ጳጉሜን ፬ የሰንደቅ ዓላማ ቀን ፭፥ ጳጉሜን ፭ የቅድስት ቤተክርስቲያን ቀን፣ ከሱስ ሁሉ የመላቀቂያ እና ለአቅመ ደካማ ተማሪዎች የትምሕርት መርጃዎች የደብተር እና የእስኩሪፕቶ የስጦታ ቀን ብለን በመሰየም ነበር ስናከብር የኖርነው። ዘንድሮም እንደዚያው ነው እያሰብን የምናሳልፈው። "…የዘንድሮውን ለየት የሚያደርገው መርሀ ግብሮቹ በሁለት የሳታላይት ቴሌቭዢኖች ነው የሚተላለፉት። በዘመድ የሳታላይ ቴሌቭዢን እና በመረጃ ቴቪ እንዲሁም በኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ የዩቲዩብ ቻናሎች በቀጥታ ይተላለፋሉ። "…ቀሲስ ሳሙኤል ግዛው፣ አቶ አንተነሕ ገላዬ፣ እኔ ዘመዴ የአጋፋሪነት ሥራውን ለመሥራት ተዘጋጅተናል። ሠራዊተ ጌዴዎኖችም በዝግጅቱ ላይ በድምጽ ይሳተፋሉ። "…ረቡዕ ጳጉሜን 4 መምሕር ፋንታሁን ዋቄ እና እኔ ዘመዳችሁ የሰንደቅ ዓላማ ቀንን አስመልክተን ለሰንደቅ ዓላማ ጠላቶች እንደ ሬት፣ ኮሶ የመሰለ መርሀ ግብር አዘጋጅተን እንጠብቃችኋለን። "…ጳጉሜን 5 ቀሲስ ሱራፌል ወንድሙ፣ ቀሲስ ሳሙኤል ግዛው እና እኔ ወንድማቸው በጋራ የማጠቃለያውን ዝግጅት እናቀርብላችኋለን። • ጳጉሜአችንን እንዲህ ባለ መልኩ ከፍ አድርገን አክብረን እናስከብራታለን። 💪
9 380
5
+3
بدون متن...
5
6
• ሌላም የምሥራች !! "…ከዘመድ ቴቪ መርሀ ግብሮች መካከል ዘወትር እሁድ ምሽት በዘመድ ሚዲያ ተዘጋጅቶ የሳታላይት ቴሌቭዥን የሚቀርበው "ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር" የተሰኘው የቀጥታ ስርጭት መርሀ ግ
• ሌላም የምሥራች !! "…ከዘመድ ቴቪ መርሀ ግብሮች መካከል ዘወትር እሁድ ምሽት በዘመድ ሚዲያ ተዘጋጅቶ የሳታላይት ቴሌቭዥን የሚቀርበው "ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር" የተሰኘው የቀጥታ ስርጭት መርሀ ግብር ከነገ ጳጉሜ ፩ ጀምሮ በመረጃ ቴቪ የሳታላይት ቴሌቭዥን ላይ ይቀርብላችኋል። "…አማራጩ ሰፍቷል። የዘመድ ቴቪ ተደራሽ በማይሆንባቸው ስፍራዎች በሙሉ ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር መረጃ ቴቪ ተደራሽ በሚሆንባቸው ስፍራዎች በሙሉ በስፋት ይቀርባሉ። "…ሌሎችም ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር መርሀ ግብር ማስተላለፍ የሚፈልጉ ካሉ የዘመድ ቴቪ ለመፍቀድ ዝግጁ ነው። ዘመድ ቴቪ የሚያዘጋጀውን ቀርጾም አየር ላይ የሚያውለውን ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር መርሀ ግብራችንን በሁሉም አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆናችንን እንገልጻለን። "…ነገ ጳጉሜን ፩ ቀን 2018 ዓም አስበን የምንውለው የማዕተብ እና የሰማእታት ቀን በዘመድ ቴቪ እና በመረጃ ቴቪ የቀጥታ ስርጭት ይቀርብላችኋል። • እየሰፋን፣ እየበዛን፣ እያሸነፍን፣ እየጠነከርን እንሄዳለን፣ በመጨረሻም እናሸንፋለን። 💪 • እግዚአብሔር ይመስገን ‼
9 712
7
ጳጉሜን ፩ የማዕተብ/የሰማዕታት ቀን "…እንደተለመደው በነገው ዕለት ጳጉሜን ፩ ቀን መጀመሪያ በፌስቡክ ቀጥሎ በቴሌግራም አስበን የምንውለውን ቀን በታላቅ ድምቀት እንደ አምና ካቻምናው ሰብሰብ ብለን
ጳጉሜን ፩ የማዕተብ/የሰማዕታት ቀን "…እንደተለመደው በነገው ዕለት ጳጉሜን ፩ ቀን መጀመሪያ በፌስቡክ ቀጥሎ በቴሌግራም አስበን የምንውለውን ቀን በታላቅ ድምቀት እንደ አምና ካቻምናው ሰብሰብ ብለን ስለ ማዕተብ እና ስለ ሰማእታት እያተማማርን እንውላለን። "…ነገ ዕሁድ የዘመዴ የቴሌግራም የፎቶ መላኩያ ሰንዱቅ ክፍት ሆኖ ይውላል። ሁሉም ሰው ማዕተቡን በአንገቱ ላይ አስሮ ፎቶውን በመላክ ባለማዕተብ መሆኑን ሲመሰክር ይውላል። የወርቅ እና የብር አይደለም የክር ማዕተቡ ነው የሚፈለገው። "…ሰማዕታቱም ከሊቢያ በረሃ እስከ አሩሲ እና ወለጋ ምድር የተሰዉቱ በሙሉ ሲታሰቡ ይውላሉ። ምሽት ደግሞ ሠራዊተ ጌዴዎን የዘመድ ሚዲያ አባላት ዕለቱን በማስመልከት  ያዘጋጁትን ድንቅ ዝግጅት በዘመድ ሚዲያ ይቀርብላችኋል። የነገ ሰው ይበለን። • ባለ ማዕተቦቹ የሰማእታቱ ልጆች ሆይ ! ዝግጁ ናችሁ?
11 542
8
• ጃል ቦሬ ተደምስሷል… "…በአቢይ አሕመድ ፈንታ ጃዋር መሀመድን ወይም ለማ መገርሳን መተካት መቻል አለብን ብለው ኦሮሞዎቹ እንቅስቃሴ በጀመሩበት በዚህ ወቅት መሬት ላይ ግን የወለጋ ዐማሮች የኦሮሞ+4
• ጃል ቦሬ ተደምስሷል… "…በአቢይ አሕመድ ፈንታ ጃዋር መሀመድን ወይም ለማ መገርሳን መተካት መቻል አለብን ብለው ኦሮሞዎቹ እንቅስቃሴ በጀመሩበት በዚህ ወቅት መሬት ላይ ግን የወለጋ ዐማሮች የኦሮሞ ፖለቲከኞችን ፕሮፓጋንዳ ድምጥማጡን አጥፍተው እንደ ባቢሎናውያን ቋንቋቸው እንዲደበላለቅ አድርገው አወዘጋግበዋቸዋል። "…ከለማ መገርሳ ይልቅ በምላሱ በመቀባጠር ተተኪው የኢትዮጵያ መሪ ለመሆን እንደ ፌንጣ፣ እንደ ጦጣም ከዛፍ ዛር፣ ካሳር ሳር ሲዘል የሚውለውን ሃጂ ሼክ ጃዋር መሀመድም በወለጋ ፋኖ ምክንያት በፅንፈኛ ኦሮሞዎች ዘንድ የነበረውን ቅቡልነት 80% እንዲያጣ የወለጋ ፋኖ ዋነኛ ምክንያት ሆኗል። ትናንት ቴዲ ርእዮት ጋር በነበረው ቃለ መጠይቅም ወቅት ተቃውሞውን የሚያበረታበትን ቃል መንፈስ ቅዱስ ፊቱን ከፍቶ አንደበቱን ጸፍቶ አናግሮታል። የኦሮሞ አክቲቪስቶችም የንፁሐን ዐማሮች ቤትና ንብረት በኦሮሞ ገዳ ሠራዊት እና በኦነግ ሸኔ መቃጠል መውደሙን በድጋሚ መስክሯል። ጃዋር በእናቱ የሰሜን ሸዋ ኦርቶዶክስ ዐማራ ስለሆነ ጽንፈኞቹ "ኢልመ ዲቃላ" እያሉት መሆኑም ተሰምቷል። ባፋንኩሎ አለ ጣሊያን። ምንማለት ነው ግን በናታቹ? "…ጆከሩ ትግሬ ዓይነ ስውሩ ቴዲ ርእዮት ትናንት በሚገባ ጃዋርን ጢባጢቤ ተጫውቶበታል። በመጀመሪያው ኢንተርቪ ጃዋር መሀመድን ምንም ሳይሞግተው ጃዋር በወለጋ ዐማሮች ላይ ክፍት አፉን ከፍቶ እንዲያቀረሽባቸው ካስደረገ እና መንገዱን ካመቻቸለት በኋላ በጃዋር ቅስቀሳም የተፈለገው ዐማራ ብቻ ሳይሆን በወለጋ የሚገኙ የቴዴ ፀጋዬ ዘመዶች ትግሬዎቹም ሲታረዱ ጊዜ ውል የፈረሰ የመሰለው ቴዎድሮስ ፀጋዬ በትናንትናው ዕለት ጃዋርን አቅርቦ አጥቦ፣ ጨምቆ አስጥቶታል። ይሄም ለወለጋ ዐማሮች ትልቅ ድል ነው። ትግሬዎቹ ዐማራ ሲታረድ ለእነሱ የሚራሩ መስሏቸው በፕሮፓጋንዳውም ለኦሮሞ የሚያደላ ሥራ ይሠሩ ነበር አሁን ግን አራጆቹ ትግሬም ማረድ ሲጀምሩ ጓ ብለዋል። 1~ ቴዲ ርዕዮት  2~ ዛራ ስታሊን…  3 ~ 4 ~ 5 … ይቀጥላል። "…የሆነው ሆኖ ሀገሪቱ አጣብቂኝ ውስጥ ገብታለች። የአሩሲ፣ የወለጋ፣ የሐረርጌ፣ የጅማ ኦሮሞዎች እስላሙና የጴንጤው ክፍል ሥልጣኑ ከኦሮሞ መውጣት የለበትም። ስለዚህ ጀዋር እና ለማን ወደፊት እናምጣ ብለው እንቅስቃሴ የጀመሩ ሲሆን፣ የሸዋው ኦሮሞ፣ ቱለማው ኦሮሞ ደግሞ በዚህ ሓሳብ በፍጹም አልስማም በማለት ከእስላም እና ከጴንጤ ኦሮሞዎቹ የተለየ አቋም መያዛቸው ነው የሚነገረው። ኦሮሞን ቶ፣ ኦሮሚያን ተካ የሚለው መፈክር የጠቀመው ጽንፈኞቹን ከዳር ወደ መሃል አምጥቶ የመሀሉን ቱለማ ገረድ፣ አሽከር አድርጎ ወደ ዳር ነው የገፋው ነው የሚሉት ቱለማዎቹ። "…ይህ በእንዲህ እንዳለ በወለጋ እየተካሄደ ባለው ጦርነት ያጃል ሞሴ ዋነኛ ቡቸር፣ ቡልጉ፣ የዐማራ ደም ጠጪው ጃል ቦሬ በወንዶቹ የዐማራ ፋኖዎች መሃል አናቱ ተቦርቅሶ መወገዱ ነው የተሰማው። የወለጋ ዐማራ ወጥሮ ራሱን እየተከላከለ ይገኛል። ከመከላከያ ጄነራሎችን፣ ከኦሮሞ ገዳ ሠራዊት አዛዦችን ጨምሮ ከኦነግ ሸኔ አዛዦች እና ሠራዊት ጭምር እየደመሰሱ ራሳቸዋውን መከላከሉን አጠናክረዋል። በዚሁ መሠረት የወለጋው ቡልጉ ጭራቅ የዐማራ ደም መጣጩ የጃል ሞሴ ዋና ሰው ጃል ቦሬ አንዶዴ ላይ ተደምሷል። ራስን መከላከልና ሊገድለው የሚመጣውን መደምሰሱ ይቀጥላል። "…የሰሜነኞቹ ጥምረትም ሌላ ሁከት፣ ውጥረት ፈጥሯል። ትግሬ እና ዐማራ ከወቦ ጋር ኅብረት ከፈጠሩ እኛም ከጎንደር ቅማንትን፣ ከጎጃም አገው ሸንጎን፣ ከወሎም አገዉን ይዘን ወደ እኛ አምጥተን፣ ሱማሌ፣ አፋር፣ ደቡብን ይዘን እንግጠማቸው ነው እያሉ ያሉት። የኦሮሞ ገበሬ ከወዲሁ እንደ ጁንታው ጦርነት ጊዜ ሰንጋ አዋጣ እየተባለ መሆኑ ተሰምቷል። አፈሳውም ተጧጡፏል። • ቆይቼ እመለሳለሁ…
15 754
9
• እንደምን አደራችሁ?
• እንደምን አደራችሁ?
18 490
10
• የመርሀ ግብር ማስታወቂያ… • በዚህ በኩል የሚያግዘኝ አንድም ሰው ስለሌለ እኔው ራሴ እንደፈረደበኝ ብቻዬን አምላኬን ይዤ እንገታገታለሁ። በማርያም አብዝታችሁ ጸልዩልኝ። ፩፦ ከጳጉሜን 1 እስከ ጳ
• የመርሀ ግብር ማስታወቂያ… • በዚህ በኩል የሚያግዘኝ አንድም ሰው ስለሌለ እኔው ራሴ እንደፈረደበኝ ብቻዬን አምላኬን ይዤ እንገታገታለሁ። በማርያም አብዝታችሁ ጸልዩልኝ። ፩፦ ከጳጉሜን 1 እስከ ጳጉሜን 5 ድረስ ለተከታታይ 5 ቀናት የዘመድ ሚዲያን ለማጠናከር፣ የሠራዊተ ጌዴዎንን አባላት ለማብዛት አዳዲስ አባላትን ዘወትር ምሽት ከ2:00 ሰዓት ጀምሮ ለጥቂት ሰዓታት የሚቆይ ዝግጅት ይኖረናል። ተዘጋጅታችሁ ጠብቁን። ፪፦ ሌላው የሚቀጥለው ዓመት በስፋት የምንይዘው ሆኖ ሳለ ለዘንድሮው ግን በቀደም ዕለት ባወጣሁት ማስታወቂያ መሠረት ማስታወቂያውን አንብበው ምላሽ ለሰጡ እና ዘወትር ከቤተ ክርስቲያን፣ ከሰንበት ትምሕርት ቤት የማይቀሩ፣ ድህነታቸው ከእግዚአብሔር ቤት ያላራቃቸውን የተመረጡ እና አቅም የሌላቸውን ባለ ማዕተብ ልጆች ደብተር እና እስኪሪፕቶ ገዝተን እናስረክባለን። • የደብተር እና እስኪሪፕቶ የማሰባሰቡን ጉዳይ ነገ ቅዳሜ ነሐሴ 30/2018 ዓም ከምስጋና በኋላ በቴሌግራም ገጻችን ውስጥ እንደተለመደው ስፖንሰሮችን ማሰባሰቡን እንቀጥላለን።  • ለጊዜው የተጠቀምነው ለበዓለ ትንሣኤ እና ለጾመ ማርያም ለአገልግሎት የተጉትን ሰንበት ትምሕርት ቤቶችን ነው። አዳዲስም ከመጡ እጄን ዘርግቼ ነው የምቀበላቸው። ሰንበት ትምህርት ቤቶች በዕድሉ ተጠቀሙበት። • እያንዳንዱ ሰንበት ትምህርት ቤት የተመረጡ የደሀ ደሀ አቅም የሌላቸውን 10 ተማሪዎች ከየክፍሉ አኬጂ እስከ 12 ኛ ክፍል ድረስ መርጠው እንዲልኩ በነገርኳቸው መሠረት መርጠው ልከዋል። ምንጨልባት በተጠባባቂነት የተወሰኑ ተማሪዎችን ያዙም ብያቸዋለሁ። ይዘዋል። • የዓመት ደብተር ከዓመት እስኪሪፕቶ ጋር ባለ 50 እና ባለ መቶ ቅጠል ደብተር ለአንድ ተማሪ እስከ 1500 የኢትዮጵያ ብር ነው የመደብነው። ለአንድ ተማሪ አንድ ደርዘን ደብተር እና 10 እስኪሪፕቶ ብንገዛ ብለን በዚህ ነው ሒሳብ ያወጣነው። ለአንድ ተማሪ 10 ዶላር አካባቢ ማለት ነው። • ስለ ፊርማውም አመሰግናችኋለሁ። ኮሚቴውም እጅግ ደስተኛ ሆኗል። እኔም በእናንተ ኮርቻለሁ። በኢትዮጵያዊቷ እና በኤርትራዊቷ ሞዴሎች ምርጫ ዶላር እየከፈላችሁ ፈረንጅ ከምትቀልቡ ይልቅ በወለጋ በፅንፈኛ የኦሮሞ ሠራዊቶች ለሚፈሰው ንጹሐን ድምጽ ለመሆን በተዘጋጀው የፊርማ ማሰባሰቢያ ሰነድ ላይ አሻራችሁን ብታሳርፉ መልካም ነው። ቅድም ስነግራችሁ 200 ቤት ነበር። አሁን ላይ 4000 ሺ ሊሞላ ነው። እኔ ፈርሜአለሁ እናንተም ፈርሙ። https://c.org/8qhqHJjsr6 ። ስለታዘዛችሁኝ፣ እሺ ብላችሁ ለምስኪኑ የወለጋ ቢዛሞ ዐማራ ድምፅ ስለሆናችሁ እና ፊርማችሁን ስላኖራችሁ እጅግ አድርጌ አመሰግናችኋለሁ። 🙏🙏🙏 • የነገ ሰው ይበለን  ‼
23 706
11
• ይሄንን ነው መፍራት ‼ • በ አስደንጋጭ መረጃ ነው እየደረሰኝ ያለው። • አስቸኳይ የሆነ ገለልተኛ ምርመራ እንዲደረግ በ Change.org ላይ የፊርማ ማሰባሰብ ተጀምሯል። "…ቀደም ሲል በወያኔ+7
• ይሄንን ነው መፍራት ‼   • በ አስደንጋጭ መረጃ ነው እየደረሰኝ ያለው። • አስቸኳይ የሆነ ገለልተኛ ምርመራ እንዲደረግ በ  Change.org ላይ የፊርማ ማሰባሰብ ተጀምሯል። "…ቀደም ሲል በወያኔ እና በኦነግ የተጀመረው እና ኋላ ላይ በእነ ጃዋር መሀመድ፣ በእነ ሽመልስ አብዲሳ፣ በኦኤም ኤን እና በኦሮሞ አክቲቪስቶች የቀጠለው የኦሮሞ ፈርስት የጽንፈኛ ብሔርተኝነት ፍሬ አፍርቶ ዛሬ ላይ ኦሮሞ ያልሆነ ዐማራ እና ትግሬ ለይቶ ማረድና መግደል፣ መዝረፍ እንዳለ ሆኖ ፅንፈኛ ኦሮሞዎቹ ዐማራና ትግሬን ለይቶ ከመግደሉ በተጨማሪ ዐማራ እና ትግሬ ያገቡ ኦሮሞዎችንም፣ ማሰር፣ መዝረፍ፣ መደብደብ እና መግደል መጀመራቸውም እየተሰማ ነው። በጋብቻ ከሚገደሉት ኦሮሞዎች ውጪ በዚህ አዲስ እና ነውረኛ የኦሮሞ ሠራዊት እና ቄሮ የሰው ዘር ለይቶ ዐማራና ትግሬን ማረድ፣ መግደሉ ጉዳይ ላይ "ለምን ብለው ጥያቄ የሚጠይቁ ኦሮሞዎችም የዚሁ የጥፋቱ ሰለባ እየሆኑ መምጣቸውም ነው የሚነገረው። "…በተለይም በምሥራቅ ወለጋ፡ በጉትን፣ በጊዳ፣ በነቀምትና በሌሎችም የወለጋ አካባቢዎች በዚህ መልክ በንጹሐን ዜጎች ላይ እየደረሰ ያለውን አሰቃቂ ድርጊት የሚዘገንን ደረጃ መድረሱ ነው የሚሰማው። በእነዚህ አካባቢዎች ለዘመናት አብሮ በመኖር፣ በትዳርና በደም ትስስር ተሳስሮ የኖረውን ማኅበረሰብ አብሮነት የሚሸረሽርና እጅግ አሰቃቂ ድርጊት እየተፈጸመ በአሁኑ ወቅት የዐማራ ተወላጆችን አግብተዋል በሚል ምክንያት ብቻ በርካታ የኦሮሞ ተወላጆችና ወንድሞቻችን ለከፍተኛ እንግልትና ለእስራት የተዳረጉ ሲሆን፣ በርካቶች ደግሞ ለሕይወት ማጣትና ለአሰቃቂ ግድያ ሰለባ ሆነዋል። "…ከሰሞኑ የዐማራ ተወላጆችን በማግባታቸው ብቻ በራሳቸው ወገን በኦሮሞዎቹ ከተገደሉት ንጹሐን የኦሮሞ ተወላጆች መካከል፦ • ፋይሳ ያደታ • መገርሳ አብደታ • አብዲ ለሊሴ • ዋትን አኗር • ጃፋር ሰይድ አሊ • ታደሰ ሮባ • ሲሳይ መገርሳ  … የተባሉ ዜጎችን እንደሚገኙበት የመረጃ ምንጬ የነገረኝ ሲሆን ይህ ዓይነቱ ድርጊት በዚሁ ከቀጠለ በቅርቡ ከቁጥጥር በማይመች መልኩ ከፍተኛ የሆነ የዘር ፍጅት ሊካሄድ እንደሚችል ተሰምቷል። አሁን ላይ ይህን አስደንጋጭ የጭካኔ አገዳደል የሰሙ አባወራዎች፣ እማወራዎችና ቤተሰብ ያላቸው ሁሉ ከፍተኛ የሰቀቀን ሕይወት እንዲገፉ እና ከባድ ፍርሃት እንተፈጠረባቸው ተሰምቷል። ከዚህ በፊት በበቀለ ገርባው፣ በዶር መራራ ጉዲና እና በጃዋር መሐመዱ ኦፌኮ ስብሰባ ላይ "ከኦሮሞ ውጪ ሌላ ዘር ያገባችሁ ወንዶች በአስቸኳይ ፈትታችሁ እኛን የኦሮሞ ሴቶች አግቡ ተብሎ በሚዲያ ጭምር የተዘራው ክፉ መርዝ አድጎ ፍሬ አፍርቶ አሁን ላይ ወደ ግድያ መሸጋገሩ ነው ነው እየተሰማ ያለው። "…ስለሆነም ይህንን በንጹሃን ወገኖቻችን ላይ እየደረሰ ያለውን ግፍና በደል በሚዲያህ በኩል በስፋት ሽፋን በመስጠት፣ የሰብአዊ መብት ተቋማትና ገለልተኛ አካላት ወደ አካባቢው ትኩረት አድርገው ምርመራ እንዲያካሂዱ፣ እንዲሁም የመንግሥትና የጸጥታ አካላት የዜጎችን የመኖርና የደህንነት መብት እንዲያስከብሩ ድምፅ ከወለጋ ንፁሐን በቀረበ የድረሱልን ጥሪ መሠረት እንድትሆን ጥሪዬን አቀርባለሁ። የዐማራ ማኅበራት ፌደሬሽን በሰሜን አሜሪካ (ፋና) በኢትዮጵያ በአጠቃላይና በተለይ ደግሞ በወለጋ በተለያዩ ስያሜዎች በሚንቀሳቀሱ የኦሮሞ ኃይሎች በሲቪሊያን የዐማራ ተወላጆች ላይ እየተፈጸመ ያለውን መጠነ ሰፊ ጭፍጨፋ እና ማፈናቀል ዓለማቀፍ ትኩረት አግኝቶ ድርጊቱ በገለልተኛ ዓለምአቀፍ አካላት እንዲመረመር ለማስቻል በ Change.org ላይ ፊርማ እያሰባሰብን እንደሚገኝም ከላከልኝ መረጃ ለመረዳት ችያለሁ። "…ይህንን በማስመልከት አንድ የፋና ተወካይ የሆነ የድርጅቱን አባል በስልክ ተጨማሪ ማብራሪያ ጠይቄም አጠር ያለ ምላሽ ሰጥቶኛል። ወደ አሜሪካ ኮንግረስ ለመግባትና ጉዳዩን የተባበሩት መንግሥታትም፣ ዓለምአቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾችም እንዲያውቁት ለማድረግ መሆኑንም ነግሮኛል። እናም ሰበዓዊነት የሚሰማችሁ ወገኖች ሁሉ ይህን ለዓመታት የዘለቀ በሲቪሊያን ዐማሮች ላይ የሚፈጸም ዘግናኝ ጭፍጨፋ ዓለምአቀፍ ትኩረት አግኝቶ በገለልተኛ አካላት እንዲመረመር በሚደረገው ጥረት ላይ የዓላማው ደጋፊ በመሆን እርስዎም፣ ቤተሰብዎንና ሌሎችም ሰብዓዊነት የሚሰማቸው የሥራ ባልደረቦችዎ፣ ጓደኞችዎ፣ በሙሉ ይህን ፊርማ እንዲፈርሙ በማድረግ እንዲተባበሩት ፋና ጥሪውን አቅርቧል። • እኔ ፈርሜአለሁ እናንተም ፈርሙ። https://c.org/8qhqHJjsr6 • ይሄን ዜና ከመሥራቴ በፊት 261 ሰው የፈረመ ሲሆን 262 ተኛው እኔ ዘመዴ ነኝ። እናንተም ፍጠኑ።
27 441
12
መልካም… "…በወለጋ ንፁሐን ጭፍጨፋ ጉዳይ ፊርማችሁ ተፈልጓል። እህሳ ዝግጁ ናችሁ? ልለጥፍላችሁ ከአስደንጋጭ እንግዳ ዜና ጋር? • ዝግጁ ናችሁ ወይ…?+7
መልካም… "…በወለጋ ንፁሐን ጭፍጨፋ ጉዳይ ፊርማችሁ ተፈልጓል። እህሳ ዝግጁ ናችሁ? ልለጥፍላችሁ ከአስደንጋጭ እንግዳ ዜና ጋር? • ዝግጁ ናችሁ ወይ…?
27 052
13
• እንደምን አደራችሁ?
27 195
14
• ይድረስ …       ለወይዘሪት ሩት ይርጋለም ወልደ ሥላሴ • አሁን ላይ አጀንዳዬ አይደለም … ሆኖም ግን የሆነች አጠር ነገርየው ልተውህ ቢሉት የማይተው፣ ተናግሮም የሚያናግር በግድ የሚያስለፈልፍ አጀንዳ ስለሆነ ከአጀንዳው በረከት በስሱ ይደርሰኝ ዘንድ ሚጢጥዬ አስተያየት ልስጥ ወደድኩ። "…የቁንጅና ውድድር ዛሬ የተጀመረ አይደለም። የቆየ ነው። ዛሬ ላይ ሁሉም የሚመዘነው በብሔር እና በሃይማኖት መነጽር ስለሆነ እንጂ ከዚህ በፊት የዘር ቦለጢቃው እንዲህ ጋንግሪን ባልሆነበት ዘመን ብሔራቸው ከሁሉም፣ ሃይማኖታቸውም እንደዚያው የተለያዩ የሆኑ ከእስላሙም፣ ከጴንጤውም፣ ከኦርቶዶክሱም ተወዳድረዋል። አለቀ። የቀናቸው አሸንፈው፣ የደረጃ ተፎካካሬም ሆነው፣ አልያም በመጀመሪያ ዙር ተወዳድረው ነው የሚመለሱት። አባከና ያላቸው ግን የለም። "…ዘንድሮ የዚህችን ልጅ የተለየ ያደረገው ምንድነው? ምንድነው የተለየ ያደረገችው? ተወዳዳሪ ናት፣ ኢትዮጵያን ወክላ ነው የሄደችው። ልክ አትሌቶቹ፣ ቅሪላ ገፊዎቹም፣ ቦቅሰኞቹም ወክለው እንደሚሄዱት ነው ወክላ የሄደችው። በሂሳብ፣ በሳይንስ፣ በግብርና ተወዳድረው ሃይማኖትና ብሔር ሳንጠይቅ ድምጽ አስፈልጓቸው በፌስቡክ ዘመን ድምጽ ሆኜው፣ እኔ ያለሁበት ሀገር ድረስ አሸንፎ መጥቶ 35 ሺ ዩሮ የተሸለመ ልጅ አውቃለሁ። በጀርመን ፖለቲከኞች፣ ሚንስትሮች፣ ጋዜጠኞች እና ባለሀብቶች ጉባኤ ላይ እኔ ዘመዴ ከመጨረሻ ደረጃ ተነሥቶ እንዲያሸንፍ ስላደረግኩት በክብር እንግድነት ጋብዞኝ በስፍራው ተገኝቼ የደስታው ተካፋይ ሆኜአለሁ። ልጁ ኢትዮጵያዊ መሆኑን እንጂ ዘሩንና ሃይማኖቱን አልጠየኩም። ካገኘው 35 ሺ ዩሮም ቤሳቤስቲን አልሰጠኝም። ቢሰጠኝም አልቀበልም። እና የአሁኑኗን ምንድነው የተለየ ያደረገው? "…ሲጀመር ዓለም አቀፉ የጥፋት ማኅበረሰብ፣ የድብቁ ዓለም አለቆች ከዚህ ውድድር ጀርባ ምን እንዳዘጋጁ፣ ምን እንደደገሱልን አላውቅም። ያለነገር አሁን ላይ ካልጠፋ ሰዓት ኢትዮጵያና ኤርትራ ለጦርነት በተዘጋጁበት፣ የኢትዮጵያው ፋኖ፣ የኦሮሞና የትግሬ፣ የአፋር እና የቤንሻንጉል ኃይሎችን ከከኤርትራ እና ከሱዳን ጋር ጥምረት ፈጥረው ከኦሮማው ብልጽግና ጋር ሊገጥሙ በተዘጋጁበት ወቅት ኤርትራ፣ ኢትዮጵያ ተባብሎ ሕዝቤ እንዲነታተክ ለምን እንደተፈለገ ምስጢራዊው ድብቁ ዓለም ነው የሚያውቀው። "…ምርጫው በዶላር ተደርጎ ኤርትራውያኑ ያን ሁላ መቶ ሺ ዶላሮች አውጥተው ልጅቷን አስመረጧት ለማለትም አልደፍርም። ናይጄሪያዊቷ እንኳ በናይጄሪያ ለጥበቡ ቅርብ የሆኑ ቱጃር ከበርቴዎች ስላሉ ልጃቸውን ሊታደጓት ይችላሉ። እንዲያም ሆኖ ኤርትራዊቷ ላይ ሊደረስ አልተቻለም። በቃ እድሏ ነው። ይሁንላት ይሳካላት። አለቀ። "…አሁን እኔን የሳበኝ ጭቅጭቁ አይደለም። ኢትዮጵያዊ ሆነው ኤርትራዊቷን መምረጥ መብታቸው ነው። ኤርትራዊም ሆነው ኢትዮጵያዊቷን መምረጥም መብታቸው ነው። አይደለም ኤርትራዊት፣ ኢትዮጵያዊት ሕንዳዊት፣ ናይጄሪያዊት፣ ጃፓናዊት፣ ወዘታዊት ቆንጆዬ ናት፣ ለእኔ መልኳም፣ እውቀቷም፣ ችሎታውም አስደምሞኛል ብለው መምረጥ መብታቸው ነው። ያልገባኝ ከምኑም የሌለቡት ሰኞ ጠዋት ዝናብ ዘንቦ ፊት የሆኑ፣ ከምኑም፣ ከምኑም የሌሉበት የቲክቶክ አውርቶአደር በፊልተር እና በሜካፕ ኃይል ሴት መስለው የሚታዩ አያ ጅቦ መጣልህ ሕፃን ማስፈራሪያ ቡልጉ፣ ጭራቅ፣ ቫንፓየር ፊት የሆኑ ኮተቶች ካልጠፋ አጀንዳ፣ የቲክቶክ አበባ ለመለቃቀም ሲሉ አጀንዳውን ከመጠን በላይ አጉነው ሀገር ምድሩን በጩኸት መናጣቸው ነው። እሱ ነው የገረመኝ። "…የልጅቷ ደጋፊ ነን ባይ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ የሚያጫውታቸው ውዝፍ፣ ወልደው ከነደማቸው፣ ከነውኃ ሽንታቸው፣ የዓይን አራቸውን ሳይጠርጉ፣ ከነ ፒጃማቸው ቲክቶክ ላይ ተጥደው አበባ የሚለቅሙ ዘመናዊ ለማኞች ደርሰው ኢትዮጵያዊ ሆነው ሲያለቅሱ፣ ባንዲራ ለብሰው ሲያስመስሉ ሳይ ቋቅ ነው የሚሉኝ። በወለጋ እነዚያ ሁሉ ሕፃናት እና ሴቶች፣ አባቶች፣ ካህናት እና ዲያቆናት እንደ ሽንኩርት ሲቀረደዱ አይተው እንዳላት ዝም ያሉ አስመሳይ ይሁዳዎች ደርሰው የኢትዮጵያ ጉዳይ አስጨንቋቸው ሲለፋደዱ ሳይ አንጀቴ ነው እርር ድብን የሚለው። ጭራሽ ከነሱም ብሰው ሀገር ቤት ትገባታለህ፣ ትገቡያታለሽ ብለው ሲያስፈራሩ ሁላ ነው ያየሁት። ገተቶች። "…በዐማራ ወኪል ነን በሚሉት ወገንም ንዴት፣ ቁስላቸውን ባውቅም እንዲህ ከመስመር ወጥቶ፣ ለዐማራም ምንም የማይፈይድለትን፣ ብዙ ጠላት የሚገዛለትን አጀንዳ ስበው አምጥተው ማጋጋላቸውን አልወደድኩላቸውም። አለመደገፍ መብት ሆኖ ሳለ ነገሩን ጎትቶ ወስዶ ከዘር ጋር ማላተም በፍጹም ልክ አይደለም። በፍጹም ልክ አይደለም። እንደ እርግብ የዋሕ፣ እንደ እባብ ብልህ መሆን እያለ በዚህ ሰዓት ለዐማራ ሌላ ጠላት ለመግዛት እንዲህ መሆን ልክ አይደለም። ተገቢም አይደለም። "…ተወዳዳሪዋ ልጅ እሳት ላይ ነው የተጣደችው። በፈለጉት መንገድ ፖለቲካ ቢሠሩባት አይፈረድባትም። እንዲያውም የልጅቷን ጥንካሬ የማደንቀው በውድድሩ ተሸነፈች አልተሸነፈች ሳይሆን ከውድድሩ ውጪ በዚህ በቲክቶኩ መንደር የተነሣውን ጋጠወጥ፣ ከፋፋይ አጀንዳ ሳይበግራት በኢትዮጵያዊነቷ፣ በወካይነቷ፣ ፀንታ እንድትቆይ ነው የምመክራት። ይሄን ምክሬን ልጅቷን የምትቀርቧት አደራ አድርሱልኝ። ማንንም አትስሚ በሏት። ለዚህ አጀንዳ ደንቆሮ ነኝ። መስማት አልችልም። ማየት የተሳነኝ ዓይነ ስውር ነኝ በያቸው። አትስሚያቸው። ከሰማሽም አትቀየሚያቸው በሉልኝ። "…ልጅቷን የሚሰድቡ ልጆች፣ የሚከሷት ልጆችም የልጅቷ ሃይማኖቷ ችግር ካልሆነባቸው በቀር ባወጣ ባወርደው ስህተት የሚሆን እና ለክስ የሚያበቃ ነገር አላገኘሁባትም። ምንም አላገኘሁባትም። ስሟ ሩት ይርጋለም ወልደስላሴ መሆኑ፣ ሃይማኖቷ የጥንታዊቷ፣ የሐዋርያዊቷ፣ የቀኖናዊቷ፣ የብሔራዊቷ የእምዬ ኦርቶዶክስ ልጅ መሆኗ ካልሆነ በቀር ሌላ ምንም ምክንያት አይገኝባትም። እኔ ብዙ ኦርቶዶክሳውያንን አይቻለሁ፣ በብዙ ከፍታ ተመልክቻለሁ ይሕች ልጅ ግን በዓለም አደባባይ ቆማ እንኳ ማዕተቧን በጥሳ አልገባችም። ዛሬ ላይ በየሠርጉ ላይ ክሩ ይደብራል ቁረጪው እየተባለ ማዕተባቸውን በሰርግ ፕሮቶኮሎች በጣጥሰው በሚጥሉበት በዚህ ዘመን ልጅቷ ግን እስከዘሁን በእምነቷ እንደጸናች ነው። እናም ልጅቷን የምትሰድቡ እስላሞች እና ጴንጤዎች አደብ ግዙ። ሴዶ ተሸንፎ የሚከብርበት፣ ጆኒ አሸንፎ አባ ከና የሚለው በሌለበት ምድር ላይ ነው እና ያለነው አይገርመንም። የጴንጤንና የእስላሙን አካሄድ ቲክቶክ መንደርም ላይ መመርመር ይገባል። ዐማሮች ሰምታችኋል፣ ኦርቶዶክሳውያንም ስሙኝ። "…በመጨረሻም ለማለት የምፈልገው ልጅቷ ለብሳ በቀረበችው ልብስ የተነሣ አዋራ ነው። አዋራውን ያስነሣው ደግሞ ልጅቷ የእነ አዳነች አበቤን ሀገር የአሩሲን ኦሮሞዎችን የባሕል ልብስ ከእነ ጭፈራው ይዛ መድረኩ ላይ መቅረቧ ነው። የመጀመሪያ ቀን ካባ በሐበሻ ቀሚስ ለብሳ የቀረበች ጊዜ ምንም ትንፍሽ ያላለ ሁላ አሁን የአሩሲ ኦሮሞን ልብስ ለብሳ ብቅ ስትል አዋራ የሚያጨሱ፣ የዐማራ ወኪል ነን የሚሉ ቲክቶከሮች ተነሡ። ይሄም ልክ አይደለም። ውድድሩ አይደለም የባህል ልብስ በፒኪኒ፣ በዋና ልብስ መቅረብን ያካትታል። የውድድሩ ደንብ ነው። ሕጉ ነው። የባሕል ልብሱን ደግሞ የ86 ቱንም ብሔር ብሔረሰብ ልብስ ጊዜ አግኝታ ብትለብሰው ምንድነው ችግሩ? ይሄ ልክ አይደለም። ከቻለች ጊዜ ካላት የሐመሮችንም፣ የኮንሶዎችንም፣ የአፋር የሱማሌ፣ የሐረርጌዎችንም ለብሳ ብትቀርብ የምትተዋወቀው ኢትዮጵያ ናት። ከአሩሲ የወጡ አትሌቶች የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ በዓለም አደባባይ እያውለበለቡ በእንባ ሲያራጩን ምንም ያላልን ሁላ ዛሬ የአሩሲ የባሕል ልብስ ተለበሰ ብሎ እንዲህ መሆን ለዐማራም አይጠቅመውም። "…አብዛኛው ቲክቶከር ብሔሩ ሲፋቅ ነው የሚታየው፣ የሚገለጠውም። የሆነ ቀን ኢትዮጵያዊ የሆነው ሰው ቆይቶ ኤርትራዊ ነኝ ሲል ታገኘዋለህ። የሆነ ቀን ስልጤ ነው ያልከው ሰው የሆነ ቀን ኦሮሞ ነኝ አላምድሊላሂ፣ ገለተ ዋገዮ ሲል ትሰማዋለህ። የሆነ ቀን ትግሬ ነኝ ሲል የምታየው ሰውዬ የሆነ ቀን ጎንደሬ፣ ጎጃሜ፣ ወሎዬ፣ ሸዋ፣ ወላይታ፣ ኦሮሞ ሆኖ በቀለ ወያ፣ ታዬ።ቦጋለ፣ አስቴር በዳኔ ሆኖ ታገኘዋለህ፣ እንደ አየሩ ጠባይ፣ እንደ ፈረንካው፣ እንደ ጨላው ነው ደመራው በወደቀበት አቅጣጫ ሲከንፍ የምታገኘው። እና ብቻ ነገሩ ከባድ ነው። ውስብስብ የዓለም ነው። ጂጂ ኪያ ዳውን ዳውን ኢትዮጵያ ስትል ከርማ ዛሬ ቀንደኛ ኢትዮጵያዊ ሆና ከተገለባባጩ ዮኒ ማኛ ጋር ስትሟገት ሳያት የጌታ መምጫ መድረሱን ነው ያረጋገጥኩት። ንስሐማ መግባት አሁን ነው ወገን። "…ዛሬ ዐማራን ወክለናል ብላችሁ ለምን የኦሮሞ የባህል ልብስ ተለበሰ ብላችሁ የምትፎገሉ ነገ የኮንሶና የዶርዜም፣ የወላይታ እና የሐመር ልብስ ቢለበስ ምን ልትሆኑ ነው?  ዐማራ በቲክቶከሮች ጩኸት አይገለጽም። ዐማራ ዐማራ ነው። ዐማራ የሰውንት ጥግ። ዐማራ ሀገሪቷን ለሺ ዘመናት ሲመራ ብሔር ብሔረሰቦች አንድም ሳይነኩ፣ ከነ ባሕላቸው፣ ከእነ ባህላዊ እምነታቸው ጠብቆ ያቆየ ነው። ለዚህ ነው 86 ነገድ በኢትዮጵያ እስከአሁን ኮርቶ ያለው። እንደ ፈረንሳይ፣ እንደ ጀርመን፣ እንደ አሜሪካ ጨፍልቆ፣ ደፍጥጦ ሀገሪቷን ዐማራይዝድ ማረግ አቅቶት አልነበረም። እንደ ትግሬ በመድኃኒት፣ እንደ ኦሮሞ በጥይት የዐማራን ዘር እንዳጠፉት እና እያጠፉት እንዳለው ዐማራ በዘመኑ እንደዚያ ማድረግ ይችል ነበር። የሚከለክለውም ኃይል አልነበረም። ነገር ግን ዐማራ ሰው ነው። የሰውነትን ክብር የሚያውቅ ነው። ጠበቃቸው፣ አቆያቸው፣ ደርግ፣ ወያኔ ኢህአዴግና አሁን ብልጽግና ዐማራ ለሺ ዘመናት ጠብቆ ያቆየላቸውን ብሔር ብሔረሰብ በዓመት አንድ ቀን እያስጨፈሩ ሸቀሉባቸው። ይኼው ነው። "…አሁን ሁለት ነገር የኦሮሞ ጽንፈኞች ትንሽ ከመበጥረቅ የዐማራ አክቲቪስት ነን የሚሉ ቲክቶከሮች በፈጠሩላቸው ዕድል ተጠቅመው ዐማራውን ለመምታት ፕሮፓጋንዳ እየሠሩ ነው። ይኸው ዘአማራ አይወደነም። ዐማራ ሌላውን ሲያይ ይናደዳል። ዐማራ እንዲህና እንዲህ ነው እያሉ ለመበጥረቅ መንገድ አግኝተዋል። እሱ የትም አይደርስም። ሲዳማ የጉጂ ኦሮሞ የጨፈጨፈውን የቡና ተክል የወለጋ ዐማራ ነው እየጨፈጨፈ ያለው ብለው የዛሬ ዓመት ፎቶ ይዘው የሚያለቅሱ የኦሮሞ ገት አክቲቭስቶች እና ገተቶች እንኳን ይሄን የመሰለ ጮማ አግኝተው ፈጥረውም ዐማራን ለመክሰስ ነው የሚንገታገቱት። "…አስመራ ሄደው የኢሳያሳን ፓንት ካላጠብን ሲሉ የከረሙት፣ የዩቲዩብ ኮይን ዶላር ሲሸቅሉ፣ ኤርትራውያንን በማሞገስ ሲግጡ የከረሙ የብልጽግና ካድሬዎችም ሩትን ተጠግተው እግረ መንገዳቸውን ጥቂት ቆሎ ይዘው ወደ አሻሮው ተጠግተው ፋኖን እና ኤርትራን እየወቀጡ ነው። ሌባ ሁላ። ለቤር ቤረሰቦችም፣ ለኦሮሞም፣ ለዐማራም አክቲቪስቶች የምላቸው ነገር ነገር ቢኖር ሁሉን ነገር በዕውቀት አድርጉት። ዋለለኝን አትሁኑ። ዐማራ እንደሁ ላይጨርስ አልጀመረም። በቲክቶክ ጩኸት ሸብረክ የሚል የዐማራ ትግል የለም። የብራኑ ጁላ መድፍ፣ የይልማ መርዳሳ ድሮንና ጀት፣ የአቢይ አሕመድ ሟርት እና ጥንቆላም አላስቆመውም። ጧ ትሏታላችሁ እንጂ የፋኖ ትግል ከድል ውጪ ሌላ አንደኛም፣ አስረኛም ምርጫ የለውም። እናም በዐማራ ስም ጠላት አታብዙበት። ልጅቷንም ተዉአት። "…ሩትዬ አምላከ ቅዱሳን ልዑል እግዚአብሔር ያጽናሽ። ዕድል ካገኘሽ የሐመሮችንም አልባሳት ለብሰሽ ለዓለሙ ሁሉ አሳዪ። ቲክቶከሮችን ምሪያቸው እንጂ እንዳይመሩሽ፣ በስምሽ የሚቀሽቡትንም ተጠንቀቂ። ቲክቶክን አውሪበት እንጂ፣ መልእክትሽን አስተላልፊበት እንጂ ቲክቶከርን ቦታ ሰጥተሽ እንዳታዳምጪ። አንቺ ከፍ ያለ ቦታ ነሽ፣ እናም ወርደሽ ከእነ ሀቢባ እና መማር ጋር አትርመጥመጪ። እሺ እሕት ዓለም። • ይቅናሽ ‼
29 429
15
👇 ይድረስ…+4
👇 ይድረስ…
26 098
16
• 5 ባለማዕተቦች 3 ከአማሪካ፣ አንድ ከአውሮፓ እና አንድ ከካናዳ በይፋ ሠራዊተ ጌዴዎንን ተቀላቅለዋል። እግዚአብሔር ይመስገን። 🙏🙏🙏 • ይቀጥላል።
• 5 ባለማዕተቦች 3 ከአማሪካ፣ አንድ ከአውሮፓ እና አንድ ከካናዳ በይፋ ሠራዊተ ጌዴዎንን ተቀላቅለዋል። እግዚአብሔር ይመስገን። 🙏🙏🙏 • ይቀጥላል።
28 168
17
• አዳዲስ የሠራዊተ ጌዴዎን አባላት ምዝገባ ማስታወቂያ ‼ • አጭር የዘንድሮ ዓመት የሥራ ሪፖርት… "…ሠራዊተ ጌዴዎን የዘመድ ሚድያ መሥራች አባላት ተሰባስበው የዘመድ የሳታላይት ቴሌቭዥንን ከመሠረቱ እነሆ ላለፈው አንድ ዓመት ከ5 ወር አልፏቸው በመጬው መስከረም አንድ ዓመት ከመንፈቅ ይሞላናል። ሁለተኛ ዓመታችንን ለማክበር ስድስት ወራት ይቀሩናል ማለት ነው። እግዚአብሔር ይመስገን። "…ሠራዊተ ጌዴዎን ሲቋቋም፣ ለአባልነት ጥሪ ሲደረግ 438 ሰዎች ከመላው ዓለም ግርር ብለው መጥተው የተመዘገቡ ሲሆን ወደ ቴሌቭዥን ማቋቋሙ ሓሳቡ አድጎ መዋጮ ሲጀመር ግን ግርር ብለው ወጥተው ወደ 164 ሰው ብቻ ነበር ዋጋ ከፍሎ፣ ከ2 ሺ ዶላር እስከ 200 ዶላር በማዋጣት የቴሌቭዥን ጣቢያው እውን ያደረገው። ከዚያ በኋላ አዳዲስ አባላት ለመተካት ምንም አይነት እንቅስቃሴ አላደረግንም። እውን እግዚአብሔር ፈቃዱ ከሆነ እና በነዚህ በፈቃደ እግዚአብሔር ተጠርተው በመጡ ሰዎች ብቻ የሚሠራውን ሥራ እንይ፣ እንመልከት ብለን እኛ ሥራችንን ነበር የቀጠልነው። "…ከዚሁ ለሠራዊተ ጌዴዎን የዘመድ ሚዲያ አባል፣ ማኅበርተኛ ለመሆን ከመጡት መካከል ቦርድ ተመረጠ፣ የአይቲ ባለሙያዎች በፈቃደኝነት ተመረጡ፣ በታላላቅ ካምፓኒዎች ውስጥ የሚሠሩ የአይቲ ባለሙያዎች በፍቅር ተሰበሰቡ። በወቅታዊው የገበያ ዋጋ ቢተመን ለትላልቅ ዓለምአቀፍ ድርጅቶች የሚሆን ጠንካራ የዌብሳይት ለቴሌቭዥን ጣቢያው ገንብተው በነፃ አስረከቡን፣ የሳታላይት ቴክኒሽያኑም ከዚያው ከሠራዊተ ጌዴዎን ውስጥ ተመረጠ። ይኸው ዓመት እስከ ዓመት፣ ወር እስከወር፣ አንድም ቀን ሳያቋርጥ የቴሌቭዥን ጣቢያችን መርሀ ግብሮቹን ለሕዝቡ ሁሉ ተደራሽ በማድረግ በፅናት ቀጥሏል። እግዚአብሔር ይመስገን። "…በአካል የሚተዋ፣ቁ፣ በዘር፣ በጎጥ፣ በሰፈር ልጅነት፣ በጓደኝነት ተጠራርተው፣ በካህን በሼክ በፓስተር ፊት ተማምለው ድርጅት የሚያቋቁሙ ሰዎች አንድ ወር አብረው መቆየት፣ መዝለቅ በማይችሉበት ዘመን እኛ የሠራዊተ ጌዴዎን አባላት ኢትዮጵያዊነት፣ ኦርቶዶክሳዊነት እና አንድ እስላም ወንድም አለን ተሰባስበን፣ ለስብሰባ ስንቀመጥ በድምጽ እንጂ በመልክ ሳንተዋወቅ፣ በስም እንጂ በአካል ሳንተዋወቅ፣ በፍቅር፣ በመንፈሳዊ ቅናት፣ በጽናትም ተቋም መስርተን በ164 ሰው እዚህ አድርሰነዋል። "…የዘመድ ቴቪ ሳምንታዊ መርሀ ግብሮቹ የተሟሉ ናቸው። ከእኛ የኦርቶዶክሳውያን መምህራን ስንፍና በቀር፣ እሁድ እሁድ ጠዋት አየር ሰዓት ወስደው ቃለ እግዚአብሔር በነፃ ለሕዝቡ ሁሉ ለአንድ ሰዓት አዳርሱ ብዬ ብል የሚሰማኝ ከማጣቴ በቀር ሳምንት እስከ ሳምንት የአየር ሰዓቱ ሙሉ ሆኖ ቀጥሏል። የቆየ፣ በበጀት ከደረጁት ነባር የቴሌቭዥን ጣቢያዎች የሚያንስ አይመስልም። ውድ ውድ ካሜራዎች ሳይኖሩት፣ በላፕቶፕ እና በስልክ እየቀረጽን በጥራት መርሀ ግብሮችን ስናስተላልፍ ይኸው ዓመት ከመንፈቅ ሞላን። እግዚአብሔር ይመስገን። "…እኔ እንደካሜራ የምጠቀምበት ስልክ ሳምሰንግ 11 ይሁን 12 ከወጣ ገበያ ላይ ከዋለ እንኳን 5 ዓመት ያለፈው ይመስለኛል። ቀይሬው አላውቅም። ከቦታውም አንስቼው አላውቅም። እስከአሁን ተበላሽቶብኝም አያውቅም። ጥራቱም ከ4ኬ ካሜራ የበለጠ ነው። አይፎን እንኳ አይደለም። ነገር ግን ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር መርሀ ግብራችንን በተሳካ በግሩም ሆኔታ እያሰስተላለፍንበት ነው። እግዚአብሔር ይመስገን። "…ሠራዊተ ጌዴዎን አባላቱ ሁሉም የራሱን ኑሮ የሚኖር፣ የተትረፈረፈ ገንዘብ የሌላቸው፣ ነገር ግን ባላቸው እና በተሰጣቸው አመስጋኞች ናቸው። አንዳንዶቹ አባላት ከእጅ ወደ አፍ ኑሮ የሚገፉ፣ በተለይ አንድ ሦስት አባላት ደግሞ እኔ ሳስባቸው ራሱ የሚያስፈርዱብኝ እስኪመስለኝ ድረስ ነው የምሳቀቅባቸው። አንዱ ሀገረ እንግሊዝ ስደተኛ ጣቢያ ውስጥ ሆኖ ነው አባል ሆኖ ሠራዊቱን የተቀላቀለው። ታመው አልጋ ላይ ሆነው በወር 50 ዶላር የሚያዋጡ አሉ። ከዚህም የባሰ የከፋ ነገር ውስጥ ያሉም አሉ። ነገር ግን ሁሉም አመስጋኞች፣ ተቋሙን በመቀላቀላቸው በረከት ያገኙ፣ ደስታ፣ ጤናም እንዳገኙ የሚመሰክሩ ናቸው። እግዚአብሔር ይመስገን። "…ለሠራዊተ ጌዴዎናውያን በተለይ 2018 ዓም እንደ ማኅበር ስኬታማ፣ ታሪካዊ የበረከት ሥራን ሠርተው ያሳለፉበት ዓመታቸው ነው። ሠራዊተ ጌዴዎናውያን ባቋቋሙት የዘመድ ሚዲያ አማካኝነት ባለፈው ዓመት ለዋልድባ ሰቋር ከ85 ሚልዮን ብር በላይ ገቢ በማስገባት፣ በ15 ሚልዮን ብር አዲስ የጭነት መኪና በመግዛት ገዳሙን ከመበተን ታድገዋል። ሠራዊተ ጌዴዎናውያን በደቡብ ኢትዮጵያ ከመቶ በላይ የተዘጉ አብያተ ክርስቲያናትን እንዲከፈቱ አድርገዋል። የአብነት ትምሕርት ቤቶችን አስፈጽመዋል። አዳዲስ አብያተ ክርስቲያናት አሳንጸው ለአገልግሎት አብቅተዋል። "…ሠራዊተ ጌዴዎናውያን የታመሙትን ሊቅ ለሕክምና አዋጥተዋል፣ ባሏ የሞተውን የኢንጂነር ዲያቆኑን ሚስት እንድትረዳ አድርገዋል። ከ48 በላይ ሰንጋዎችን ገዝተው፣ ጤፍም ገዝተው፣ በመላዋ ኢትዮጵያ በተመረጡ ሥፍራዎች ለበዓለ ትንሣኤ ነዳያንን አስፈስከዋል። የአብነት ተማሪዎችን፣ ካህናትን አስፈስከዋል። በእውነት ለሠራዊተ ጌዴዎን የበረከት ዓመት ነበር። ቢሰጡ፣ ቢሰጡ የማያልቅባቸው፣ የሚያስቀኑ፣ የፍቅር ሠራዊት ነበር ያየነው። በተለይ ለታላቁ ጻድቅ ለሰማእታቱ ፍሬ ለዝቋላ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ያደረግነው መረባረብ ከአእምሮ የማይጠፋና የማይረሳ ነበር። በልዋጭ መንግሥት በሰጣቸው መሬት ላይ አዲስ አበባ ተክለሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን መርካቶ ላይ በ30 ሚልዮን ብር አንድ ሕንጻ ለመገንባት የፈጀብን 3 ቀን ብቻ ነበር። የነበረው ፍትጊያ፣ ጨረታው፣ ፉክክሩ፣ ርብርቡ፣ ሽሚያው የሚያስቀና ነበር። በሚልዮን ነበር ጨዋታው። በሚልዮን አልኳችሁ። እግዚአብሔር ይመስገን። "…ሌላው የሠራዊተ ጌዴዎናውያን የዓመቱ መዝጊያ የበረከት ሥራ የተሠራው በወርሀ ነሐሴ ነበር። በመላው ኢትዮጵያ በተመረጡ አቢያተ ክርስቲያናት ለጾመ ማርያም ለፍልሰቷ አስቀድሰው እና ቆርበው ለሚወጡ ምእመናን እንዲሁም ካሕናት ሽምብራ እና ባቄላ፣ እንዲሁም ጤፍም ጭምር በግዛት ሕዝቡ ሁሉ ባዶ አፉን ወደቤቱ እንዳይሄድ ያደረግብነት የበረከት ሥራ ተጠቃሽ ነው። በዚያውም ያቺን አግኝታ ያጣች እህታችንን በደብረ ታቦር ከተማ ራሷን እንድትችል ያደረግንበት መንገድም እጅግ የተሳካ ነበር። በአጠቃላይ ዓመቱ 2019 ዓም ለእኛ ለሠራዊተ ጌዴዎናውያን ከሚገባው በላይ የተሳካ ዓመት ሆኖልን ነበር ያሳለፍነው። "…ታዲያ ይሄ ሁሉ የሆነው እግዚአብሔር ስለፈቀደልን ነው። እሱ ባይፈቅድልን ቅንጣት ያህል መንቀሳቀስ አንችልም ነበር። የሚሰጡትን ሳያሳጣ እየሰጣቸው፣ ጤናውን እየሰጣቸው፣ ዕድሜውን እየሰጣቸው በበረከት ነው የጎበኛቸው አምላከ ነዳያን ልዑል እግዚአብሔር ይመስገን። ጎፈንድሚ ሳንለምን፣ አደባባይ ሳንወጣ፣ የሰውፊት ሳያየን፣ በጥቂት የሠራዊተ ጌዴዎን አባላት ጥፋት እና ልግስና ብቻ ከዚህ ደርሰናል። አሁን ዓመቱን ልናጠናቅቅ ጥቂት ቀናት ብቻ ነው የቀረን። በእነዚህ በቀሩን ጥቂት ቀናት ውስጥ ከጳጉሜን 1 እስከ ጳጉሜን 5 ድረስ እግዚአብሔር ቢፈቅድልን እንዲህ ልናደርግ አስበናል። ፩ኛ፦ ለዘመድ ሚዲያ ዓመታዊ የሳታላይት የቴሌቭዥን ክፍያ ሁሉም ሰው የሚሳተፍበት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሀ ግብር እናካሄዳለን። ፪ኛ፦ በጎደሉት፣ በጠፉት፣ ወደ ኋላ ባሉት፣ ከገልአድ ተራራ በተመለሱት ሠራዊቶች ምትክ አዳዲስ ሠራዊተ ጌዴዎናውያንን እንመለምላን፣ አባላት አድርገንም እንመዘግባለን። ከእናንተ የሚፈለገው ፦ • ሙሉ የመዝገብ ስም • ክርስትና ስም • ኤሜይል እና • ስልክ ቁጥር ብቻ ነው። አለቀ። "…ዓመቱን በዚህ ብቻ አናጠናቅቅም። ዓመቱን የምናጠናቅቀው በሥራ ነው። በተመረጡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትምሕርት ቤቶች ውስጥ ለሚማሩ ምስኪን ድሆች ለሆኑ የተመረጡ ሕጻናት ተማሪዎች በመጪው ዓመት ለሚማሩበት ደብተር እንገዛላቸዋለን። ይሄ ጅማሮ ነው። በሚቀጥለው ዓመት በሰላም ያድርሰን እንጂ ከዚህ የባሰ ተአምር ነው የምናየው። ዕድሜ፣ ጤና ይስጠን ብቻ። "…የሚቀጥለው ዓመት ሰላም ከወረደ በወለጋ የወደሙትን አብያተ ክርስቲያናት ሠራዊተ ጌዴዎን ሓላፊነት ወስዶ አሳምሮ መልሶ ይገነባቸዋል። እስከ አሁን በጽንፈኞቹ ፀረ ኦርቶዶክስ አረመኔዎች የተቃጠሉትን እና በምሥራቅ ወለጋ ዞን ጊዳ አያና ወረዳ ውስጥ የሚገኙ አስር አብያተ ክርስቲያናትን መልሰን እንገነባቸዋለን። በዚህ ግፈኛ የኦሮሙማ ሥርዓት የተጨፈጨፉትን በርካታ ንፁሀን የዐማራ እና የትግሬ ነገድ አባላትን ሀብት ንብረት መተካት ባንችል አቅማችን የሚችለውን እርዳታ ዓለምን አስተባብረን ከጎናቸው እንሆናለን። ከሁሉም ከሁሉም ግን… በጽንፈኞቹ የወደሙትን 1፦ ሌሊ ተክለሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን 2፦ ሌሊ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን 3፦ ዋጃ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን 4፦ አንዶዴ ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን 5፦ አንዶዴ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን 6፦ አንዶዴ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን 7፦ አዲስ አምባ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን 8፦ መንደር 22 መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን 9፦ መንደር 3 ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን 10፦ መንደር 3 ግንድ አንሳው ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን በሙሉ ወድመዋል እና የማሠራት ሓላፊነቱ በእኛው ጫንቃ ላይ ይወድቃል ማለት ነው። "…እጅ መስጠት ብሎ ነገር የለም። እኔ ተስፋ አልቆጥም። እናንተም ተስፋ አትቁረጡ። ይሄ ቀን ያልፋል። ነገ ብሩህ ቀን ሰተት ብሎ እየተንጎማለለ ይመጣል። ጨለማው በብርሃን ይተካል። ኀዘን በደስታ፣ ማጣት በማግኘት፣ እምባ በሳቅ፣ ህመም በጤና ይተካል። ብቻ እኛ ፈቃደ እግዚአብሔርን እየጠየቅን ለመስጠትም ቢሆን ካልተፈቀደልን አይሆንም እና እየጸለይን፣ ፈቃዱን እየጠየቅን ተዘጋጅተን እንጠብቅ። በቤተ ክርስቲያንም፣ በሀገርም በፈረሰው በኩል ቆመን የፈረሰውን ለመጠገን እና ለመገንባት ተዘጋጅተን እንጠብቅ። "…እህሣ ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር እንዲቀጥል፣ ይሄን የመሠለ የሚያጓጓ የሚያረካ የበረከት ሥራ እንዲቀጥል፣ ሠራዊተ ጌዴዎንን ለመቀላቀል፣ ከጳጉሜን 1 እስከ ጳጉሜን 5 የዘመድ ሚዲያን ለመጀመሪያ ጊዜ ለመርዳት ዝግጁ ናችሁ ወይ? እስቲ በአሜሪካ፣ በካናዳ፣ በአውሮጳ፣ በእስራኤል፣ በዓረቢያ ምድር፣ በእስያ እና በአውስትራሊያ የምትገኙ ይሄን ጦማር ያነባበችሁ ሰዎች ፈቃደኝነታችሁን በአደባባይ ብትፈሩ፣ ብታፍሩ በእጅ ስልክ ቁጥሬ በ +4915216158791 በኋትስ አፕ ወይም በቴሌግራም አሳውቁኝ። ዘመድ ሚዲያ ከቀጠለ፣ አባላት ከበዙ፣ እለታዊ ዜና መጀመር፣ ሰበር ዜናዎችንም ማቅረብ እንጀምራለን። እግዚአብሔር ይርዳን። • ከምር እስከዛሬ በአገልግሎቴ ያበሳጨኋችሁም ብትሆኑ ጨጓራችሁን የላጥኳችሁ የትአባታችሁንስና መቼም በሆነ ነገር ባበሳጫችሁ ደግሞ በሌለ በሆነ ነገር ጮቤ ሳላስረግጣችሁ አልቀረሁም እና ቂማችሁ እንዳለ ሆኖ አሁን ግን ይሄን ሠራዊት በመንቀሳቀስ ለሥራ ተዘጋጁ። ገንዘቡ እኔ ጋር አይገባም። በዚያ ደግሞ ትንፋሽ እንዳያጥራችሁ። በሉ ተንፍሱ። እየጠበቅኳችሁ ነው።
29 014
18
• እንደምን አደራችሁ?
29 341
19
• መልካም… "…ርእሰ አንቀጹ ያነበባችሁትን ይመስላል። ጆቢራው አመኃ ኢየሱስ ፌስቡክ ገጽ ሔጄ ነበር። ኮመንቶቹን ለማንበብ ነበር የሄድኩት። ዋናውን የዓለምብርሃን የመጨረሻ ምሽግ የሆነውን ቀፎ ነው+7
• መልካም… "…ርእሰ አንቀጹ ያነበባችሁትን ይመስላል። ጆቢራው አመኃ ኢየሱስ ፌስቡክ ገጽ ሔጄ ነበር። ኮመንቶቹን ለማንበብ ነበር የሄድኩት። ዋናውን የዓለምብርሃን የመጨረሻ ምሽግ የሆነውን ቀፎ ነው ነው ነቅንቄ ግሪሳውን የበተንኩት። ኮሜንታተሮቹን እያየሁ ነበር። መግል መግል የሚሸት ስድብ ነው የሚሳደቡት። ተሳዳቢዎቹን በሙሉ ፕሮፋይል ፒክቸሮቻቸውን ገልጬ ሳየው ያው እንደምታዩት የጀማነሽ ሰሎሞን ደቂቀ ኤልያስ የዓለም ብርሃኖች ናቸው። ገብታችሁ ከአባታቸው ከአመኃ ኢየሱስ የተማሩትን ሸታታ ስድብ አፍንጫችሁን እየያዛችሁ አንብቡላቸው። ድንቄም አባ። ቱ !! "…እኔ ዘመዴ ኢትዮጵያዊ ነኝ። አባ አመኃ ኢየሱስ ደግሞ አርጀንቲናዊ እና እስራኤላዊ ናቸው። እኔ በሀገሬ ጉዳይ ያገባኛል። ይመለከተኛል። ለሕዝቡ ተስፋን እየሰጠሁ፣ እየተቆጣሁም በኢትዮጵያ ጉዳይ ሓሳቤን እሰጣለሁ። እኔ እስራኤላዊ ነኝ የሚለው አባ አመኃ ኢየሱስ እስራኤላዊ መሆን መብቱ ነው። በኢትዮጵያ ላይ ግን እንዲያሟርት እኔ በበኩሌ አልፈቅድለትም። ቅርሻቱን እዚያው በለመደበት። "…ከባሕታውያን ጋር ስለኖርክ የፌክ ባሕታውያንን ሙድ አሳምሬ ነው የማውቀው። እግዚአብሔር የቆሎ ጓደኛ አይደለም። እንደ ጴንጤ ፓስተር በየወሩ እየተገለጠ በቀረርቶ የታጀበ መልእክት ብሎ በትንቡት መልክ የሚናገረው። ቀልደኛ። "…አመኃ ኢየሱስን እንዲህ ያንዘረዘረው ሊቃውንተ ኢትዮጵያ በስሱ እረፍ ማለታቸው አይደለም። እሱን ያንገበገበው በትግሬ ጠልነቱ ምክንያት ሊቃውንቱ ሰሜነኞቹ አንድ ላይ ቢያብሩ መልካም ነው የሚል ቃል ስለተጠቀሙ ልክ እንደ እስኳዱ፣ እንደ ሸንጎው፣ እንደ ኦህዴድ ኦነጉ እሱም ተናዶ፣ ብው ብሎ ደንግጦ ነው። ሰው እንደ ነቀርሳ ትግሬ በዚህ ልክ ሲጠላ አይቼ አላውቅም። "…ለማንኛውም አሁን ፍርዱ የአንባቢያን ሰዓት ነው። አንባብያን የተሰማችሁን በጨዋ ደንብ ማንሸራሸር ትችላላችሁ። ነገር ግን ምድረ ገንገበት የዓለምብርሃን ኮተቶች ያንን መግላም፣ ሸታታ የአባታችሁን ስድብ በቤቴ ብትለጥፉ እቀስፋችኋለሁ። በእኔ ቤት ያለው ሰው ተቃውሞውንም በጨዋ ደንብ መግለጽ መብቱ ነው። ይችላልም። ከዚያ ያለፈ ካለ ግን በብሎክ ሰይፌ ወገብ ዛላውን ብዬ እቀስፈዋለሁ። ሰምተሃል። "…1…2…3 ጀምሩ…✍✍✍
33 532
20
👆⑤✍✍✍  …ያ የማውቀው አባ አምኃ ኢየሱስ አይደለም እንድል ያደረገኝ። ይሄ ቦዘኔ፣ ቦርኮም የማይናገረውን ቃል የሚናገረው ያ የአንድምታ ሊቅ ነው ብዬ ለመቀበል እቸገራለሁ። "…ለማንኛውም ከጠረጋው ከተረፋችሁ እመጣላችኋለሁ እያለ ሲያስፈራ ለሚያየው ሰው ጠራጊው ራሱ እኮ ነው የሚመስለው። ለማንኛውም ከዚያ መንፈሳዊ፣ የትርጓሜ ወንጌል ከአንድምታው ሊቅ ከምወደው መምህሬ ከአባ አምኃ ኢየሱስ ጋር ነው እንጂ ክፉ ደግ መነጋገር የማልፈልገው ከዚህኛው ቦዘኔ፣ ከአፉ ክርፋት፣ ቆሻሻ ከሚተፋው፣ በአፉ በአደባባይ ከሚጸዳዳው፣ በፍጹም ኦርቶዶክሳዊ ለዛ ከሌለው፣ ከውሽማ፣ ከስድብ ውጪ ከማያውቀው፣ በጎንደሬነቱ እና በእስራኤላዊ ጽዮናዊነት ውስጥ ተደብቆ በሁለት ቢለዋ ከሚበላ መደዴ ቦርኮ ፎርጅድ አምኃ ኢየሱስ ጋር መግጠም አያቅተኝም። በፍጹም አያቅተኝም። ያን የምወደውን፣ የምመካበትን፣ ምሳሌ አድርጌ ዘወትር ለሌሎች መልካም መምህር መሆኑን የማወራለትን የጥንቱን አባ አምኃ ኢየሱስን በልቤ ሳጥን ውስጥ ቆልፌበት፣ ማንም እንዳይነጥቀኝ አስቀምጬው፣ ሸሽጌው፣ ይሄኛውን እገድልሃለሁ፣ አስገድልሃለሁ፣ እጠርግሻለሁ፣ አስጠርግሻለሁ የሚለውን ቀልማዳ፣ አቦሬ አፍ ገልቱ ፀረ ትግሬ፣ ፀረ ዐማራ፣ ፀረ ኦሮሞ ደንደሳም ወንበዴ እኔ ራሴ በብዕሬ እፋለመዋለሁ። "…እሱ እንደፈለገ ጥሬ ካካውን በኢትዮጵያውያን ላይ ሲዘፈልል፣ ሲጸዳዳ አፍንጫችሁን አትያዙ፣ ግማት ክርፋቴን፣ ጥንባቴንም አሽትቱልኝ፣ ትውከቴን ዋጡት፣ ለሀጬን ጠጡት፣ ሽንቴ ሚሪንዳ ነው አፍልታችሁ ስጡኝ ሲል ዝም ብዬ እንድቀበለው ከፈለገ ተሳስቷል። አይደለም ሞሳድ፣ ሲአይኤ፣ ኬጂቢ ለምን የፈለግከውን አይሆንም። እሱ ለደንታህ ነው። ሥርዓት ይዘህ ወንጌላዊ ሆነህ ወንጌልን ስታስተምር እሰማሃለሁ፣ አዳምጥህሃለሁ። ከዚያ ወጥተህ በእኔ በዱርዬው፣ በቀጨኔ በማርገጃው ልጅ፣ በፒያሳ ዶሮ ማነቂያ ደጃች ውቤ ጣልያን ሰፈር ባደግኩት የሐረርጌው ቆቱ መንገድ ከመጣህ ግን አታቅተኝም። ልክህን አሳይሃለሁ። አንቱ እንዳልኩህ አንተ ብዬ እፈጠፍጥሃለሁ። አጀንዳ መሆን ከፈለግክም አሳይሃለሁ። አንተ መልእክት ብለህ የምታስተላልፈውን አንድም ቀን ተችቼው አላውቅም ከእንግዲህ ወዲህ ግን ከየ ስለላ ድርጅቱ እየቃረምክ እያመጣህ ነገ እንደዚህ፣ ተነገወዲያ እንደዚያ ይሆናል፣ ትግሬ እንዲህ፣ ኦሮሞ እንደዚያ ይሆናል፣ ጎንደር ይጨፈጨፋል፣ ላሊበላ ይደርሳል እያልክ የምታሟርተውን ሟርት ጭምር አንተ በመጣህበት መንገድ እየመጣሁ እሞግትሃለሁ። ፖትርያሪኬን፣ የሲኖዶስ አባላትን፣ ጴንጤና መጅሊሱን፣ ልክ አይደሉም ባልኩ ጊዜ ምንም ማንንም ሳልፈራ ሓሳቤን በነፃነት እንደሰጠሁ ሁሉ ለአንተም ነውራም፣ ሥርዓተ ቢስ፣ ቀፋፊ መልእክቶች በድፍረት ሓሳቤን እሰጣለሁ። የምታመጣውን አያለሁ። እከስሃለሁ ብለሃል ክሰሰኝ። እፈራ መስሎህ ከሆነ ደግሞ ተሳስተሃል። አንተ በስሟ በምትሸቅለው እስራኤል መስሎኝ የማንም የአረብ ገረድ የእስራኤል ቡችላ እያለ ሲሰድበኝ የሚውለው። በአደባባይ ለእስራኤል በቴሌቭዥን በቲክቶክ የምሟገተው እንዳንተ አሽቄ፣ አቃጣሪ ሆኜ አይደለም። "…ደግሞም በሞት ሰው አታስፈራራ። ሁላችንም የተፈጠርነው ልንሞት ነው። እንደ እኔ በመንግሥት አሸባሪ የሚል ስም የተሰጠውን ዘመድኩንን አንተ ተራ ስደተኛ ፋርሴ ቡላ አቃጣሪ እንደ ጀመሪ ካድሬ አሸባሪ፣ እንደ ጽንፈኛ ቆይ እንገናኝ አትበል። ያውም ቆብ አድርገህ። አንተ ፖለቲካህን በፈለግከው መንገድ ስታቦካ ችግር የለውም። አንተ ለግለሰቦች ከእኔ ጋር ምንም ግኑኝነት የሌላቸውን እነ መምህር አባይነህ ካሴ፣ ያረጋል፣ እነ መምህር የኔታ ገብረ መድኅን እንየውን ማኅበር ቅምቡርሳን እያልክ ስትሰድባቸው ልክ የሚያደርግህ አመክንዮ የለም። አንተ ስሜ ጠፋ ብለህ የተንገበገብከው ሊቃውንቱ የጠቀሱት ሁሉ እውነት ቢሆን ነው ማለት ነው። ከመጋቢት እስከ ነሐሴ ስትብከነከን፣ ስትብሰከሰክ ቆይተህ ሊቃውንተ ኢትዮጵያን ልትሰድብ ነሐሴ ላይ ከች ያልከው እንደ መርፌ ጠቅ ስላደረጉህ፣ ስስ ብልትህን ስለነኩህ ነው። እውነቱን ስንገርህ ገና ከእስክንድር ነጋ ጋር ተመሳጥራችሁ፣ ከአፈንጋጭ የጎንደር ፋኖ ነን ከሚሉት ከፖለቲካው ቅማንት ከትግሬ ዲቃሎቹ ስኳዶች ጋር ሆናችሁ፣ በደብረ ኤልያስ ለተፈጸመው ጭፍጨፋ ትጠየቁበታላችሁ። አንት ጀማነሽ ሰሎሞን የሆንክ ልቅ አፍ ቦዘኔ ይኸው ጀመርኩህ እንግዲህ። ምን እንደምታመጣ አያለሁ። አንተ ከምትመካበት የአርጀንቲና እና ከምትነግድበት ከእስራኤል ኃይል እና ከእኔ ከኢትዮጵያውያን አባቶቼ ከምትሰድባቸው ከገዳማውያኑ አባቶቼ ጸሎት የሚበልጠውን እናያለን። አንተ ልታፈርሰው የምታሴርበትን ሦስቱንም ዋልዳባዎች፣ ዋልድባ አብረንታንት፣ ዋልድባ ዳልሽሃ፣ ዋልድባ ሰቋርን ለምኜ፣ ደርቄ፣ የሰው ፊት አይቼ ከመፍረስ፣ ከመበተን የታደግኩ እኔ ነኝ። አንተ ስማቸውን ጠቅሰህ መልስ ስጡኝ ያልካቸውን ዝቋላ፣ አሰቦት ሥላሴዎችን ለምኜ ራሳቸውን እንዲችሉ እግዚአብሔር ፈቅዶልኝ ያገለገልኳቸው እኔ ነኝ። አንተ እስራኤል ተቀምጠህ በኢትዮጵያ ላይ ከሟሟረት በቀር ተወልጄበታለሁ፣ አስተምሮኛል ለምትለው ጎንደር ምን አደረግክለት? ጎንደር ቀበሮ ሜዳ ላይ ትል ለሚፈላባቸው ጎንደሬዎች ምን አደረግክላቸው። የአንተ አስቸኳይ መልእክት እያልክ በሰከርክ ቁጥር የምትበትነው መርዝ ለተቸገሩ ገዳማውያን፣ ለስደተኞች ቀለብ አይሆንም። ሂድ ጣና ቂርቆስ፣ ሂድ ክርስቶስ ሠምራ፣ ሂድ ደብረ ዳሞ፣ ሂድ ዙር አምባ አቡነ አረጋዊ አሻራዬ ያረፈባቸው ገዳማት ናቸው። ወደው ሳይሆን በግዳቸው ይጸልዩልኛል። "…ለማንኛውም እኔ ዲሞክራት ነኝ። ሰው ሁሉ ሓሳቡን በጨዋ ደንብ ተቃውሚም ቢሆን ማቅረብ አለበት በ ዬ አምናለሁ። ለዚህ ነው የአንተን ፌስቡክ ከነመልእክቱ በራሴ ገጽ ላይ ያቀረብኩልህ። ሕዝብ አንብቦ እንዲፈርድ ማለት ነው። ሰው እንዴት ዘመዴ ብለህ ስምህን አትሰይም ይላል? ምን አገባህ? ጥንቆላህን እዚያው በለመድክበት። አይደለም ዘመዴ የፈለግኩትን ስም ባወጣስ ምን ይመለከተዋል? ወላጆቼ ደስ ያላቸውን ስም አውጥተውልኛል። እኔ ደስ ያለኝን ስም ለልጆቼ እንደሰየምኩላቸው ማለት ነው። በስሜ እየተጠራሁበት ነው። እየተጠቀምኩበትም ነው ያለሁት። ለእኔ ብቻ አይደለም ወላጆቼ ስም ያወጡት ለእህቶቼም ጭምር እንጂ፣ ሰናይት፣ አፈወርቅ፣ መስከረም፣ ዳኛቸው፣ ሰብለ እና አሸናፊ ብለው ነው ስም ያወጡልን። እና ሐረርጌ የኖረ ሰው የግድ ጎንደሬ ሆኖ መወለድ እና ስሙን የጎንደር ሊቅ ማውጣት አለበት ማለት ነው? በጣም ነው የማዝነው። በጣም ነው የወረዱብኝ። ቀሲስ ገብረ እግዚአብሔር ከእስር እንደተፈቱ ዐውደ ምሕረት ላይ ያን ቀፋፊ ፀያፍ ትምሕርት ሲያስተምሩ ሰምቶ አንተ ዘመዴ ይሄንን ሰው ነው ይሄን ቅሌታም ሊቅ ነው እያልክ የምትግተኝ ያለውን አልረሳም። ቀሲስ ገብረ እግዚአብሔር ባዬ። "…ሊቃውነተ ኢትዮጵያ ሆይ እጅግ አድርጌ አመሰግናችኋለሁ። የዚህን ጉደኛ፣ ነውረኛ፣ የሃይማኖት ለዛው የጠፋበት በሽተኛ  ሰው ህብለ ሰረሰሩን ጠቅ አድርጋችሁ እንቅልፍ አሳጥታችሁ ስላስለፈለፋችሁት በጣም አድርጌ አመሰግናችኋለሁ። ዘመድ አጥቶ ጠበል የሚወስደው ባይኖርም እንኳ ጠበል የሚወስደው ዘመድ እስኪያገኝ ድረስ እንዲህ ጠቅ አድርጋችሁት ሲለፈልፍ፣ ሲቀባዥር በጭቃ ዥራፍ ብእሬ እየዠለጥኩ ያን የቀድሞ መምህሬን የተጣባው አጋንንት እንዶለቀቅ እሞዠልቀዋለሁ። እናንተ ስሙን ስለጠቀሳችሁ ነው ዛሬ እንዲህ የለፈለፈው። ሁለተኛ አልመለስም ቢልም የግዱን ይመለሳታል። እኔ ዘመዴ አባ ደፋር ነኝ። ለወደዲኝ ማር ለጠሉኝ ሬት፣ የሥላሴ ባርያ የድንግል አሽከር፣ የምሥራቁ ሰው የሐረርጌው ቆቱ ባለ ማዕተቡ አክሊለ ገብርኤል ነኝ። ደግሞስ ህልም አየሁ፣ ራእይ ተቀበልኩ ብሎ እንደ ጴንጤ ፓስተር መዘብዘብ ያቅተኝ መስሎህ ነው እንዴ? ገተት። አንተ የማንንም ስም "በመልእክት ደረሰኝ ሰበብ እንደፈለክ ስትዘባርቅ፣ ስትለፋደድ፣ ስትበሻቀጥ፣ ዝም እንድትባል፣ አንተ ደግሞ በስሱ ስትተች የምትፎገላ ከሆነ እንዲያውም ከዚህ በላይ ትመረመራለህ፣ አንተ ከማንም አትበልጥም፣ ደግሞም አታንስም። ሌላው ላይ እንደፈለግህ እያቀረሸህ በቀረርቶ፣ በሽለላ፣ በፉከራ፣ በዘፈን የታጀበ ቅርሻትህን እያቀረሸህ እኔን ግን አትንኩኝ፣ እመጣላችኋለሁ፣ ላግኝህ፣ በኋላ ሳስረወወ ገዳማውያን አባቶች ብትለምኑኝ አልሰማችሁም አስክትል ድረስ ያደረሰህን ትእቢትህን አስተነፍስልሃለሁ። ወርዶ ለመነጋገርማ ማን ብሎኝ፣ ፈጣሪ ሲጣላህ ከእኔ ጋር አምጥቶ አላትሞሃል። ውረድ እንውረድ። የብዙ ምስኪኖችን ግርዶሽ፣ አዚም ነው የምገፍፈው። ጀመርኩህ። አልቀጥልም ብለሃል ስትቀጥል እቀጥላለሁ። • አክባሪህ የቀድሞ የመንፈስ ልጅህ የአሁን ኮርኳሚ ልክአስገቢ፣ ሥነ ሥርዓት የሚያሲዝህ ድርጅቱ ዘመዴ ነኝ ከራየን ወንዝ ማዶ።
29 655