Zemedkun Bekele (ዘመዴ)
"ይህ የቴሌግራም ቻናሌ ግንቦት1/2011ዓም የተከፈተ ነው። የእኔን የስልክ ወጪ ጨምሮ አገልግሎቴን መደገፍ የምትፈቅዱ ጓደኞቼ በ 👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia እና 👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል ማገዝ ትችላላችሁ። በተረፈ ለቤተ ክርስቲያኔና ለኢትዮጵያ ሀገሬ የሚጠቅመውን ሁሉ አበረክት ዘንድ አብዝታችሁ ጸልዩልኝ።
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام Zemedkun Bekele (ዘመዴ)
کانال Zemedkun Bekele (ዘመዴ) (@zemedkunbekelez) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 201 332 مشترک است و جایگاه 106 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 85 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 201 332 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 22 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -2 752 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -23 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 15.86% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 11.05% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 31 928 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 22 244 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 958 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“"ይህ የቴሌግራም ቻናሌ ግንቦት1/2011ዓም የተከፈተ ነው። የእኔን የስልክ ወጪ ጨምሮ አገልግሎቴን መደገፍ የምትፈቅዱ ጓደኞቼ በ
👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia እና
👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል ማገዝ ትችላላችሁ። በተረፈ ለቤተ ክርስቲያኔና ለኢትዮጵያ ሀገሬ የሚጠቅመውን ሁሉ አበረክት ዘንድ አብዝታችሁ ጸልዩልኝ።”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 23 ژوئیه, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 23 ژوئیه | +19 | |||
| 22 ژوئیه | +46 | |||
| 21 ژوئیه | +8 | |||
| 20 ژوئیه | +10 | |||
| 19 ژوئیه | +23 | |||
| 18 ژوئیه | +16 | |||
| 17 ژوئیه | +3 | |||
| 16 ژوئیه | 0 | |||
| 15 ژوئیه | +5 | |||
| 14 ژوئیه | +6 | |||
| 13 ژوئیه | +3 | |||
| 12 ژوئیه | +6 | |||
| 11 ژوئیه | +1 | |||
| 10 ژوئیه | +2 | |||
| 09 ژوئیه | +1 | |||
| 08 ژوئیه | +5 | |||
| 07 ژوئیه | +6 | |||
| 06 ژوئیه | +6 | |||
| 05 ژوئیه | +27 | |||
| 04 ژوئیه | +5 | |||
| 03 ژوئیه | +4 | |||
| 02 ژوئیه | +10 | |||
| 01 ژوئیه | +1 |
| 2 | • አይ ዐማራ ማለትስ አሁን ነው።
"…ይሄ የኦሮሞ ወታደር እኮ ወደ ጎጃም ሲላክ እኮ መመሪያ ተሰጥቶት ነው። የዐማራ ፋኖ መንግሥታችንን ሊገለብጥ ነው። በግድ ክርስቲያን ሊያድርግህ፣ መስጊድህን ሊያፈርስብህ ነው፣ በተለይ የጎጃም ዐማራ የኦሮሞ ዋነኛ ጠላት ነው። እናም የኦሮሞ ዜግነት ግዴታህን ተወጣ፣ ዐማራ ክልል ከገባህ ወንድ ሴት ሳትል በገዳ ሥርዓት በጋዲሰ ሮቢ ሥርዓት መሠረት ሁሉንም ደምስስ፣ ጨፍጭፍ፣ መነኩሴ፣ ቄስ፣ ቤተክርስቲያን ገዳም፣ ትምህርት ቤት ክሊኒክ አውድም። ጎተራውን አውድም፣ እህሉን ድፋ አቃጥል። ዱቄቱን፣ ሊጡን፣ በመሶብ እንጀራውን ሁሉ ድፋ ተብሎ ነው የሚላከው። የተላከውም የኦሮሞ የወሀቢያ እስላም ወታደርና የደቡብ ጴንጤ ወታደር ተልእኮውን በሚገባ ፈጽሟል። እየፈጸመም ነው።
"…የኦሮሞ ወታደር ከትግራይ የሚፈረጥጠው ወደ ዐማራ ግን የሚግተለተለው ትግሬ በውጊያ ወቅት የማረከውን ሰብስቦ ድንጋይ ስለሚያስፈልጠው ነው። ባለፈው እንደታየው ትግሬ የእናቱን፣ የእህቱን ደፋሪዎች እንዴት አድርጎ እንደሚቀጣም በተግባር የታየ ነው። ለዚህ ነው ከትግሬ ጋር ጦርነት እፉ ነው፣ ካካ ነው ብለው የሚፈረጥጡት።
"…ወደ ዐማራ ስንመጣ ሁኔታው ይለያል። በፎቶ እንደምታዩት የኦሮሙማው የወሀቢይ እስላም ዐማራንና የዐማራ የሆኑትን በሙሉ ጨፍጭፎ፣ ድስት ሳይቀር በዶማ በድጅኖ አውድሞ፣ ሊጥ ደፍቶ፣ ይሄ ገንፎ ሙቃ ሙቅ ተቀላቢ የወሀቢ እስላም እንጀራ ከመሶብ አውጥቶ ደፍቶ፣ ረግጦ፣ መነኮሳትን ጨፍጭፎ፣ ሕጻናትን ጨፍጭፎ፣ ሴቶችን እስኪበቃው ደፍሮ፣ አነውሮ፣ በመጨረሻም ጥይት ጨርሶ ሲማረክ ከማራኪው ሽልማት የሚጠብቀው፣ እንክብካቤ የሚጠብቀው መሆኑን ስለሚያውቅ ነው። ይሄ በሥልጠና ወቅት ለአራጆቹ የሚነገራቸው ነው።
"…ጨፍጭፍ፣ አውድም፣ ግደል በመንግሥት በኩል የሚጠይቅህ የለም። ድንገት በፋኖ እጅ ከወደቅክም ምንም አትሆንም። ፋኖ ማለት እወደድ ባይ፣ እጸድቅ ባይ ባህታዊ ባህታዊ የሚጫወት ፍጡር ነው። ለምን ገደልከኝ፣ አረድከኝ አይልም። ሃይማኖቱ አይፈቅድለትም። ብቻ እናንተ ስትማረኩ እንዲህ በሉ።
• ተገድጄ ነው።
• ታፍሼ ነው።
• እናቴ ናፈቀችኝ።
• ልጆቼ ናፈቁኝ።
• ፋኖ ይችላል ‼
• አቢይ ሌባ ነው ‼ ወዘተ በሉ ይሏቸዋል። ደግሞ አንድ አለች ከትግሬዎቹ የሰሟት መፈክር። የኦሮሙማውን ወታደሮች ከማረኩ በኋላ " አባታችን ተማርኳል፣ እኛም ተደግመናል" የምትል እሷን ያስብሉታል። ከዚያስ?
"…ከዚያማ ከዳያስጶራ ልምኖ ካመጣው ዶላር፣ ከሕዝቡ ከሰበሰበው ግብር፣ ቀረጥ ያገኘውን ብር አውጥቶ ሰንጋ ገዝቶ አራጁን ይቀልባል። ፋኖ ተዋጊው የሚቀይረው ልብስ አጥቶ በቅማል ተወርሮአል እነሱ አዳዲስ ልብስ ፈልገው ገዳይ አራጃቸውን ያለብሳሉ። ከዚያም ቤተሰቦቻቸው ጋር ደውለው በስልክ ያገናኟቸዋል። አረቄው፣ ጠላው፣ ከፍ ሲል ጫትና ሲጋራው፣ ከዚያም አለፍ ሲል የገዛ እህቶቻቸውን ሴት ሁላ የቀርቡላቸዋል። ለዚያ ለትግሬው ኮሎኔል ያደረጉት እንደዚያ ነው።
"…ምንም አይነት ነገር መጻፍ አልፈለግኩም ነበር። የቱ ተይዞ የቱ ተለቅቆ፣ ተትቶ ይጻፋል ብዬ አጀንዳው ስለበዛ፣ የመሀመድ ተሰማም የጨፍጫፊው እስላም ጴንጤው ግፍ ስለበዛ ደንዝዤ ቁጭ ብዬ ነበር። እንዲያው ለአንድ ቀን እኔ ቦታ ብትሆኑና ከመላው ኢትዮጵያ የሚላክላችሁን አሰቃቂ ድርጊት አይታችሁ ብትፈርዱልኝ ደስ ይለኝ ነበር። አስታውሳለሁ ለኤልያስ ክፍሌ አንድ ቀን መረጃ ቲቪ ላይ ስንሠራ የሆኑ ዘግናኝ ዘግናኝ ምስሎችና ቪድዮዎች ልኬለት "በእናትህ ዘመዴ እንዲህ አይነት ነገር አትላክብኝ" በማለት ነግሮች ለስንት ቀን ያህል እንደታመመ። ከባድ ነው ወገን።
"…ምን ማለት ነው ይሄን አራጅ፣ በመማረኩ ራሱ ፊቱ ውስጥ የንዴት፣ የበቀል ስሜቱ የማይደበቅን የወሀቢያ እስላም ጨፍጫፊ ወታደር ካሜራ ፊት አቅርቦ መለማመጥ። የወሀቢያ እስላም ኦሮሞ ይሄን አይቶ እንዲራራልህ ነው? ከዚያ አጥበህ፣ ቀልበህ፣ መታወቂያ አውጥተህ ትሸኘዋለህ። ከዚያ ወደ ካምፑ ይመለሳል። ለሌላ ግዳጅ ወይ ጎንደር፣ ወይ ወሎ፣ ወይ ሸዋ ይላካል። ወይም ደግሞ እዚያው ጎጃም በሌላ ቀጠና ለሌላ ጭፍጨፋ ይላካል። ከዚያ ንፁሐን ወገኖቻችን ተጨፈጨፉ ብለህ እሪሪ ትላለህ። ልምድ ያለው ገዳይ፣ ሰው በላ ፍጡር፣ ቡልጉ ጭራቅ ቀልበህ ፈትተህ እየለቀቅክ ስታላዝን ትገኛለህ። መንግሥት መቀለብ ያልቻለውን ነፍሰበላ ገዳይ መቀለቡ ሳያንስ በቪድዮ እያመጡ የሚለፋደዱት ነገር ነው ያልገባኝ።
"…ያልገባቸው ነገር መከላከያ ሲጀመር አይማርክህም። ይደፈጥጥሃል። አይደለም ፋኖ አግኝቶ ገዳም ገብቶ መነኮሳትን የሚጨፈጭፍ አረመኔ የወሀቢያ እስላም ወታደር ፋኖ ቢያገኝማ ሥጋውን ቆራርጦ ነበር የሚበላው። የሚያዋርደው። አይደለም ተማርኮ እጅ የሰጠው አርበኛ አሰግድ መኮንን የት እንዳለ እንኳ እስከአሁን አይታወቅም። ይሄን እያየ የዐማራ ፋኖ በተለይም ጎጃም ያለው ያስቀኛል። መማረኩን ማርኩ፣ ከዚያ ቀጣዩን በዓለምአቀፍ የምርኮኛ ሕግ ማስተናገድ እንጂ ምንድነው እንደዚህ ማሽቃበጥ። ይሄ ማለት እኮ ሌሎች ገዳዮችን ማበረታታት እኮ ነው። ብማረክ እንደ ንጉሥ ይይዙኛል ብሎ እንዲያስብ ገዳይን ማደፋፈር ነው ባይ ነኝ። ይሄ ሁሉ የሚያሳየን ፋኖ ተቋማዊ አደረጃጀት የሌለው፣ ዝርው፣ ተኩስ ውጊያ ሲጀመር ብቻ ብቅ እያለ የሚፋለጥ፣ ከዚያ በቃ ዓባይን ተሻግሮ 4 ኪሎን የማያስብ የሰፈር አውደልዳይ ማለት ነው። ገዳይ ጨፍጫፊውን የጎጃም ሻርፕ አልብሶ፣ ፊቱን በባዝሊን አብለጭልጮ፣ ምን ጎደለህ? ራበህ? ጠማህ? የሚል ከዐማራ በቀር ሌላ አይቼም፣ ሰምቼም አላውቅ።
"…ዐማራን በዚህ በዘር ወቅት በጦርነት ጠምዶ፣ በከባድ መሣሪያ የሚያርሰው ኦሮሞማ ወንድ ወንዱ መከላከያ ገብቶ ጎጃም ጎንደር ወሎ ሸዋ ሲዘምት ኦነግ ሸኔ መሬቱ ጦም እንዳያድር ለኦሮሞ እያረሰ ነው። የዐማራ ከመሶቡ እንጀራ፣ ከጓዳው ሊጥና ዱቄት፣ ከጎተራው እህል ደፍተው፣ አቃጥለው መጪውን ጊዜ በጦርነትም በራብም ሊፈጁት ነው ፋኖ ተብዬው አፈ ጣድቅ የሌለ ፖለቲካ ይሠራል። በቃ ጻድቅ ናችሁ አውቀንላችኋል። አታዝጉን ባይ ነኝ። ማርከህ ስትነዳው ካሳየህ በቂ እኮ ነው።
• እናንተስ ምን ትላላችሁ…? | 15 105 |
| 3 | “…ዓይኖችህም ከሚያዩት የተነሣ ዕብድ ትሆናለህ።”ዘዳ 28፥34 “…በዚያም ቀን ለእናንተ ከመረጣችሁት ከንጉሣችሁ የተነሣ ትጮኻላችሁ፤ በዚያም ቀን እግዚአብሔር አይሰማችሁም።” 1ኛ ሳሙ 8፥18 “…ጻድቃን በበዙ ጊዜ ሕዝብ ደስ ይለዋል፤ ኀጥኣን በሠለጠኑ ጊዜ ግን ሕዝብ ያለቅሳል።” ምሳ 29፥2
"…እንደምን አደራችሁ? | 20 066 |
| 4 | • የመነኮሳይት የድሮን ጭፍጨፋ ዜና…
• 2 እናቶች ወዲያው ሞተዋል
• ከ8 በላዩ በጽኑ ቆስለዋል
"…እንደተለመደው አረመኔው እና ፀረ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶው አቢይ አሕመድ አሊ ፈርሞ ትእዛዝ ሰጥቶ በሚያስተኩሰው ድሮን አማካኝነት በዛሬው ዕለት በምዕራብ ወሎ በመካነ ሰላም አጠገብ በዓባይ ወንዝ ዳርቻ በሚገኘው ዓባይ ገዳመ አስቀጤስ የሰማእቷ ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም ላይ በፈጸመው የድሮን ጥቃት ምክንያት በገዳሙ ውስጥ በሚኖሩ ሴት መነኮሳይት ላይ ጭፍጨፋ መፈጸሙ ተሰምቷል።
"…ከሥፍራው ደውዬ ባረጋገጥኩት መሠረት የድሮን ድብደባው የተፈጸመው ጠዋት በግምት 4:30 አካባቢ ሲሆን ጭፍጨፋው የተፈጸመባቸው እናቶችም የዕለቱን መቁኑን በማዘጋጀት በማዕድ ቤት ወይም በተግባር ቤት በነበሩ መነኮሳይት እናቶች ላይ መሆኑን ነው ያረጋገጥኩት።
"…ከድሮኑ ቦንብ ፍንዳታ በኋላ እዚያም እዚህም የወደቁት እናቶችን ለማንሳት በተደረገው ጥረት ሁለት መነኮሳይት እናቶች ወዲያው ሲሞቱ ከ8 በላይ የሆኑትን ትራንስፖርት ባይኖርም በባጃጅ ወደ ወደ ወረዳው መካነ ሰላም ጤና ጣቢያ መወሰዳቸውንም ለማረጋገጥ ችያለሁ። የመረጃ ምንጮቼ እንደነገሩኝ ከሆነ ጉዳት ከደረሰባቸው እናቶች መካከል አብዛኛዎቹ የመትረፍ ዕድላቸው ዝቅተኛ መሆኑ ነው የሚናገሩት።
• ፀረ ኦርቶዶክሱ የብልፅግና ወንጌል እና የኦሮሞ ወሀቢያ እስላሙ አገዛዝ በኦርቶዶክሳውያን ላይ የጀመረውን ጭፍጨፋ የሚቃወም እና የሚቀለብስ ኃይል እና ትውልድ እስካልተፈጠረ ድረስ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ይሄ ማሳያ ነው። ከአሩሲ ጭፍጨፋ ወደ ወሎ መካነሰላም ገዳም ተዘዋውሯል።
• ቤተ ክህነቱም፣ ሲኖዶሱም ዝም፣ ጭጭ።
• ከምር ምንም ማድረግ እንዳለመቻል የሚበሰጭ ነገር የለም። | 34 400 |
| 5 | • እንደምን አደራችሁ? | 30 369 |
| 6 | ገብቻለሁ… ገባ ገባ በሉማ… | 34 221 |
| 7 | "…በቲክቶክ ከመጣሁ ወር የሆነኝ መሰለኝ። ቤታችን ተዘግቶ እንዳይቀር የዛሬውን ምሽታችንን በቲክቶክ መንደራችን ቤታችንን ከፍተን ሞቅ ሞቅ አድርገን ነጭ ነጯን በማውጋት እናሳልፍ ዘንድም ፈልግሁ። አጭር ቆይታ ይኖረናል። በቆይታችንም ወቅት በተመረጡ ሁለት አጀንዳዎች ላይ የራሴን ምልከታ አጋራችኋለሁ።
• ኮሞዲያን እሸቱ መለስን በተመለከተ እና በስሱ አፋብን እየገጠመው ያለውን አደጋ ብልጭ አደርግላችኋለሁ።
http://tiktok.com/@zemedkun.b
• አላችሁ አይደል ? | 33 796 |
| 8 | ጎጃም ዳሞት
ያስተፋል ሐሞት
"…በ4 ጄነራሎች እና በ7 ኮሎኔሎች የሚመሩ ከደቡብ፣ ከኦሮሞ፣ ከትግሬና ከሸንጎ ነገድ የተውጣጡ፣ የወሀቢይ እስላም እና የብልፅግና ወንጌል አማኝ የሆኑ ፀረ ዐማራ፣ ፀረ ኦርቶዶክስ የሆኑ የጦር አዛዦች ሰሞኑን ወደ ጎጃም ደጋ ዳሞት ባለ በሌለ ኃይላቸው መዝመታቸው ይታወቃል።
"…ጦርነቱ ከአገዛዙና ከሕዝቡ ጋር ነው እና እነዚህ የእስላም እና የጴንጤ የጦር መሪዎች እየመሩ ወደ ጎጃም የገባው ጦር ከድሮን እስከ ጄት፣ ቢኤም መድፍ ጭምር ይዞ የገባ መሆኑም ይታወቃል።
"…ከዚህ ሁላ ሜካናይዝድ ጦር የገጠመው የጎጃም ፋኖ የበላይ ዘለቀ ልጆችም በጀግና ልጃቸው በሻለቃ ዝናቡ እየተመሩ ይሄንን ሰው በላ አረመኔ ጨካኝ ተሳዳቢ ጋጠወጥ የደቡብ ጴንጤና የኦሮሞ እስላም ጦር በእግዚአብሔር ስም ገጥመውታል። ዕድለኛው እየተማረከ ነው። ዕድለቢሱም እየተቀነደሸ ነው።
"…ሃይማኖት የተባለች ሴት የት እንደተቀነደሸ ያልገለጸችው የአንዱን ኮሎኔል መቀንደሽ በፌስቡኳ ለጥፋ ኮመንቶቹን ሳነብ የሕዝቡን ለመከላከያ ያለውን ጥላቻና የጥላቻ ጥግ ሳይ በጣም ነው የተገረምኩት። የሀገር መከላከያን የሚያህል ትልቅ ተቋም በሃይማኖትና በብሔር ወገንተኛ መሆኑ ሳያንስ የአንድ ነገድ እና የአንድ ግለሰብ ጠባቂ ሆኖ በዚህ መጠን በሕዝብ ሲጠላ አይቼም፣ ሰምቼም አላውቅ። ይሄ ራሱ ትልቅ የማንቂያ ደወል አድርጌ ነው የማየው። ሕዝብ ከጠላህ አለቀ በምንም ልትወደድ አትችልም። የፈለገ አጀንዳ ብታመጣ ሕዝብ ከጠላህ ጠላህ ነው። ከምር ገብታችሁ ኮመንቶቹን አንብቡ።
https://www.facebook.com/share/p/1BUnWnujto/
"…ደጋግሜ እነግርሃለሁ ዐማራን በጦርነት አታሸንፈውም። ጦርነት ለዐማራ ሰርጉ ነው። የፈጀውን ጊዜ ይፈጃል እንጂ ዐማራን በጦርነት ማሸነፍ የማይሞከር ነው። ኦሮሙማው መካሪ አጥቶ ነው የገባበት። በጦርነት ወደ ዐማራ ክልል የሚገባ ማንኛው ጦር ይገባል እንጂ አይወጣም። ለጣልያን ያልተመቸ፣ ያልተንበረከከ፣ የጎጃም ምድር የበላይ ዘለቀ የሶማው መብረቅ ልጆች ለኦሮሞ የወሀቢይ እስላም ጦር እና ለደቡብ ጴንጤ ጦርማ እንዴት ይመቻል? እንዴትስ ይንበረከካል? አንድን ማኅበረሰብ በአደባባይ እየሰደበ፣ እያላገጠበት፣ እያንጓጠጠ ሊገድለው፣ ሊያርደው የሚመጣን ወራሪ ጦር የዐማራ ፋኖ እንዴት እንደሚደመስሰው ሳስብ እደመማለሁ።
7 ቡራቡሬ ኮሎኔል በጎጃም ግንባር
ድንገት አንዱ ወድቆ ሲሰበር ስንት ይቀራል? | 33 583 |
| 9 | • እንደምን አደራችሁ… ? | 33 027 |
| 10 | • ተወዳጆች ሆይ እንደምን አደራችሁ…? | 37 786 |
| 11 | "…የዛሬው ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር መርሀ ግብራችን ያያችሁትን ይመስል ነበር። ጓዶች የዛሬውን መርሀ ግብራችንንስ እንዴት አያችሁት? | 39 623 |
| 12 | • አላችሁ አይደል?
"…ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር
"…በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ምሽት ልክ 01:15 ሲሆን በዘመድ ቴቪ መርሀ ግብሩ ይጀምራል። እንደተለመደው ገባ ገባ በሉና ጠብቁን።
• ZemedTv 👉 zemedtv.com/live.html
• በትዊተር (×) 👉 x.com/i/broadcasts/1nxnRRlZwBExO
• በራምብል 👉 rumble.com/v7cyms0--zemede-july-19-2026.html?e9s=src_v1_cbl%2Csrc_v1_upp_a
• በሳታላይት ቴሌቭዥን 👉 Yahsat 52.5° East
11977 H 27500 ...ላይ ይከታተሉን።
"…በተረፈ የእኔን የስልክ ወጪን ጨምሮ አገልግሎቴን ለመደገፍ የምትፈቅዱ።
👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia
👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል መለገስ ትችላላችሁ። ሁላችሁም ተመስግናችኋል።
• ሰብሰብ ብላችሁ ጠብቁን…! | 39 985 |
| 13 | ንክክሩን በተመለከተ…
"…የ 3 AAA የንክክር ኮሚሽን ጉባኤም በተፈለገው መንገድ አልሄደም። ወር ይቆያል የተባለው ተነካካሪ እስከአሁን መነካከር አልጀመረም።
"…በክፍለ ሀገር አሰልጥነው ያመጡአቸው የብልፅግና ካድሬዎች ከፌስቡክ እና ከቲክቶክ፣ ከዩቲዩብም እንዲርቁ ቢደረጉም ከፌስቡክ፣ ከቲክቶክና ከዩቲዩብ ከሚበልጡት አንዳንድ የከተማ ልጆች ጋር መገናኘታቸው የተጫነባቸውን የብልጽግና ሶፍትዌር ሳያራግፍባቸው አልቀረም።
"…ኦርቶዶክሳውያን በድሬደዋና በአዲስ አበባ አጀንዳ ላይ ብቻ እንዲወያዩ፣ የኦሮሞ ወሀቢያ እስላሞች ደግሞ በሃይማኖት ጉዳዮች ላይ እንዲወያዩ መመደባቸው ሌላ ቁጣን በመቀስቀሱ ንክክሩ አጣብቂኝ ውስጥ መግባቱ ነው የተነገረው።
• የኦሮሞ የወሀቡያ እስላሞቹ የሥልጤ እስላሞችን ዘውረው የሃይማኖት ጉዳዮችን በሚፈልጉት መንገድ ጠምዝዘው ለመዘውር ነው ያሰፈሰፉት።
~ የኢትዮጵያ የዘመን አቆጣጠር መቀየር
• ዓመተ ምሕረትን ወደ ዓመተ ሂጅራ
• ሰኞን ወደ ሰኑይ
• ዓርብን ወደ ሥራ ዝግ ማድረግ
• መስቀል አደባባይን ወደ ኢድ አደባባይ
• በቀደሙ ነገሥታትና ጀግኖች የሚጠሩ ትምህርት ቤቶችን፣ መንገዶችን፣ ሆስፒታሎችን ወዘተ በእስላሞች መቀየር
• ሼሪአን በኢትዮጵያ መተግበር ወዘተ የሚል አጀንዳ ይዘው ነው ከች ያሉት፣ ሂጃብ ምናምን መከልከል የለበትም። በእውቀት ሳይሆን በኮታ እስላሞች ይመደቡልን ሁላ ነው የሚሉት።
"…4ሺ ካድሬ ካርድ ወስዶ ወደ አዳራሽ ሊገባ ቢሞክርም 3 ሺ ኦህዴድ በጎን ካርድ ሠርቶ አዳራሹን በመሙላቱ ተሰብሳቢዎቹ ግራ ተጋብተው እንደጦዙ ናቸው። መስፍን አርአያ መጦዙ ነው የሚሰማው። እነ አምባሳደር መሀመድ ድሪር ግብፅ ቆይተው ከመጡ በኋላ ጉባኤውን እንዲመራ በመመደቡ እስላሞቹ ጮቤ ረገጣ ላይ ናቸው።
"…ኦሮሞና ተሰብሳቢው ቦክስ ገጥሞ ጉዳት የደረሰባቸው ወደ ሆስፒታል ደብዳቢዎቹ ወደ ጣቢያ ቢወሰዱም በአካም አካም ደንብ መሠረት ተፈተዋል።
"…ንክክሩ እንደ አዲስ ነገ ይጀመራል ቢባልም ብዙዎቹ ወፍ የለም ነው የሚሉት። እንዲህና እንዲያ ብለው አዛ ካደረጓቸው በኋላ ተሰብሳቢው ሰልችቶት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ኦህዴዶቹ ብሔር ብሔረሰቦችን ወክለው አቢይ አሕመድ የፈለገውን አጽድቀው ፕሬዘዳንት አድርገው ሊያነግሡት በዝግጅት ላይ ናቸው ነው የሚሉት።
• ለማንኛውም ንክክሩ የተበላ እቁብ ቢሆንም በኢትዮጵያ ቦለጢቃ ላይ ለሰላም የሚጨምረው ቅንጣት ያህል አስተዋጽኦ የለውም። ትግሬ፣ ዐማራ ያልተሳተፈበት፣ ከኦሮሞ ራሱ ኦነግ ያልተሳተፈበት፣ የግል ሚዲያዎች እንዳይዘግቡ፣ እንዳይታዘቡ የተከለከሉበት ንክክር ምንም የሚፈይደው ነገር እንደሌለ ነው የሚናገሩት።
• ለማንኛውም ንክክሩ እስከአሁን ዜሮ… | 35 548 |
| 14 | መልካም…
"…ዛሬ ምሽት ከ1:00 ሰዓት ጀምሮ ጎጃም ምድር አብረን እናመሻለን። አገዛዙ ደጋ ዳሞት ከመግባቱ በፊት አስቀድሞ በጎጃም ፋኖ አመራሮች እንዲፈርሱ ስለተደረጉ ብርጌዶች እና ክፍለጦሮችም ከነ አፍራሾቹ ጭምር በስም እና በፎቶ መረጃ እና ማስረጃም በግልጽ እንወያያለን።
"…አመራር ሆኖ ስላፈረሱ እና ስለተበተኑ ዕዞችና ክፍለጦሮች መረጃ የሌለው እና ሻለቃ ዝናቡ ከ4 ጄኔራሎች እና ከ7 ኮሎኔሎች ጋር ብቻውን ከወንድሞቹ ጋር ሆኖ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል አጋዥ አድርጎ ሲገጥም ሌሎቹ የት እንደገቡ አብረን እንመለከታለን። ይሄ ምድረ ሸንጎና ቅባታም የጎጃም አክቲቪስት፣ ጋዜጠኛና ቲክቶከር ፌስቡከራም ሁላ ስለ ደጋ ዳሞት ትንቅንቅ ትንፍሽ የማይለው ለምን እንደሆነም እንመለከታለን።
"…ሻለቃ ዝናቡን እንኳን ሊያግዙት ሞቱን የሚናፍቁ አመራር ጋዜጠኛና አክቲቪስቱ የትየለሌ ነው። እሱንም በሰፊው እናያለን። የዝናቡ አይሳካም እንጂ ከተሳካ ከጎጃም ቀጥሎ አገዛዙ አማቾቹን ስኳድን ይዞ ወደ እነ አርበኛ ባዬ ቀናው ለመዝመት ነው ፍላጎቱ። ይሄንንም በደንብ እናየዋለን።
"…ከሦስት ዓመት በፊት ዳሞትን ለማንበርከክ 80% ጦሩን ወደ ዐማራ ግዛት የላከው አብይ አህመድ ደጋ ዳሞት ላይ አከርካሪውን ባይሰበር እና በለስ ቢቀናው ኖሮ ዛሬ ዐማራ አይኖርም ነበር። ፋኖም እንደሚወራው ራሱን ችሎ ከመቆም አልፎ አቅም ፈጥሮ ከትግራይ ከኤርትራና ሱዳን ጋር አብሮ ስለመሥራት አያስብም ነበር::
"…ወደ ቀሪው ጎጃም ጎንደር ሸዋና ወሎ ሊገባ የነበረውን በሰው ይልም ሆነ በትጥቅም ፈርጣማ የነበረውን የሚያስፈራውን የኦሮሙማ መከላከያ የሚባለውን የኦነግን ጦር እንዳያገግም አድርጎ የሰበረው "ዳሞት" ነው። ዳሞት ማለት ሻለቃ ዝናቡን የወለደው ሕዝብ ነው።
"…ዳሞት ከተንበረከከ ዐማራ ተንበረከከ ማለት ነው። የጄነራል አሳምነው እና የፕሮፌሰር አስራት መንፈስ ለኦነግ ሰገደ ማለት ነው። ዳሞት ሲዋደቅ በመላው ዐማራ በገጠር በከተማው የጦፈ ጦርነት እየተካሄደ እንደሆነ ማወቅ አለብን። ዐብይ ዐማራን ሊገጥም ሲል ጠቅልሎ ዳሞት ገባ። ዳሞትም ጠቅልሎ ቀበረው። ይኸው ዛሬም ወደ ትግራይ ከመግባቱ በፊት ጠቅልሎ ዳሞት ገብቷል። አህዴድ ሌላውን ከመጤፍ አይቆጥረውም የሚሉም መተርጉማን አሉ።
"…አብይ አህመድ የዐማራ ግዛት ጦርነቱ ከተጀመረ ጊዜ ጀምሮ ያልረገጠው የዐማራ ክፍል የለም። ዳሞት ላይ ግን በዝናቡ ፈቃድ ብቻ ነው መግባት የሚችለው። የእነ ዝናቡ የእነ ታዱ አገር እንደ ትግራይ የራሱን ምርጫ ማካሄድ፣ የራሱን ሲኖዶስ ማቋቋም ፈተና አዘጋጅቶ የነገ ጀግና ታዳጊ ልጆቹን ማትሪክ መፈተን ብቻ ነው የቀረው።
"…ዛሬ በፋኖ ስም መሪ ነን የሚሉት፣ በፋኖ ስም ሚልየነር የሆኑት፣ እከካቸውን፣ ጭቅቅታቸውን አራግፈው እንደ ሞዴላ ሞዴል ፎቶ እየተነሡ ጀግና ጀግና የሚጫወቱት በሙሉ የዐማራ ፋኖ በደጋ ዳሞት በፈረስ ቤት ጡሩንባ እየተነፋ ወንድ ሴት ሕጻን አዛውንት ሳይል ሕዝባዊ ሆኖ ወጥቶ ግዙፉን የአቢይአሕመድ ጦር ፊት ለፊት ገጥሞ በሻለቃ ዝናቡ ልንገረውና በወንድሞቹ መሪነት ከሰባበረው ከየጎሬአቸው ወጥተው አናት ላይ ቂብ ያሉ ናቸው። እነ አስረስ መዓረይ፣ እነ ጥላሁን አበጀ፣ እነ አበጀ በለው፣ እነ ዘመነ ካሤ፣ እነ ማርሸት ፀሐዩ በሙሉ ተግተልትለው የመጡት ዳሞት የቤሥራውን ሠርቶ የፋኖን ሰንሰለት ከበጣጠሰው ወዲህ ነው።
ዳሞት
ያስተፋል ሃሞት
"…ትናንት በብልፅግና መንደር የፌክ ድል ሲወራ፣ ሲበተን እስከ ዛሬ ጎጃሜ ነን የሚሉ ፀረ ጎጃም አክቲቪስቶች ጭጭ ነበር ያሉት። አንዳቸውም አልተነፈሱም። ምድረ ባንዳ አስመሳይ የብልፅግና ገረድ በስመ ጎጃሜ ተደራጅቶ ጎጃምን የሚግጥ መንጋ ሁሉ ትንፍሽ አላለም። እንዲያውም ዝናቡ ተመትቶ፣ ሠራዊቱ ወድሞ ለመጨፈር የተዘጋጁ ነበር የሚመስሉት። እነዚያ ተደራጅተው ሲዘምቱብኝ የከረሙት ፀረ ጎጃም የጎጃም ፋኖ አክቲቪስቶች ጭራሽ ለዶር ደሳለኝ መኪና መግዣ የገቢ ማሰባሰቢያ ሲዳክሩ ነው የዋሉት ያመሹት። ለሌላቀን ሁላ ማስተላለፍ አልፈለጉም። ቅባትና የፖለቲካ አገው ሸንጎ የትግሬና የኦሮሞ ዲቃላ ሁላ ዳሞት በመወረሩ በልቡ እመበር ተጋዳላይ ሲል ነው የዋለው፣ ያመሸው።
"…እኔ አፍራሹ ዘመዴ የዐማራ ፋኖ የልብ ወዳጁ ዘመዴ ግን መጥቼ አንዲት መረጃ ከለጠፍኩ በኋላ ቀውጢ ፈጥሮ የነበረው የብልጽግና የሚዲያ ሠራዊት የት እንደገባ ነው የጠፋው። ብትንትናቸውን ነው ያወጣሁት። የምድር አጋንንቱን ዳሞቶች በዝናቡ በኩል ሃሞት ሲያተፉት የአየሩን አጋንንት ደግሞ እኔ ዘመዴ የደብተራው ልጅ የነፍጠኛ ወዳጅ በታተንኩት። የሆነው እንደዚያ ነው። ለማንኛውም ምሽት ላይ የመረረ ነጭ ነጯን በዘመድ ቴቪ እንጋታለን።
• የምለው ገብቷችኋል አይደል? | 35 589 |
| 15 | • ወገኖቼ አንደምን አደራችሁ ? | 34 885 |
| 16 | "…ነገረ ደጋ ዳሞት…
"…ወደ ኤርትራም ሆነ ወደ ትግሬ ለመዝመት መጀመሪያ የዐማራ ብሔርተኛ እና አክራሪ የዐማራ ኦርቶዶክስ እና እስላሞች ያሉባቸውን የዐማራ ፋኖ ኃይላት ባለ በሌለ ኃይል የፈጀውን ፈጅቶ መደምሰስ አለበት የሚል ውሳኔ ላይ የተደረሰው ከጎንደር እነ ፕሮፌሰር ኢያሱ፣ ከጎጃም እነ ማስረሻ ሰጤ፣ ከወሎ እነ ኮሎኔል ፈንታሁን ሙሀባው ከመጡ በኋላ ለመንግሥት ምክረ ሀሳብ ካቀረቡ በኋላ ነው። ይሄም ብቻ ሳይሆን አሁን በቀጣይ ወደ መንግሥት ለመግባት ዝግጁ የሆኑት ከጎንደር የእነ ሀብቴ ወልዴ፣ ከጎጃምም የእነ አስረስ ማረ ቡድን በቅድሚያ "በሞዓ ተዋሕዶ ስም እና ከትግሬና ከኤርትራ ጋር የተጻመዱ" የሚል ስም በመስጠት ካልተደመሰሱ ምንም ማድረግ አይቻልም ከሚል ውሳኔ ላይ ነው የተደረሰው። እናም ከጎጃም በቅድሚያ መወገድ አለበት ተብሎ የተፈረደበት የደጋ ዳሞት ፋኖ እና ሕዝብ ሆነ። ለዚህ ነው ከወሎ ጭምር ያሉት እነ በላይነህ ሰጣርጌ ጭምር ሻለቃ ዝናቡን ከእነ ጥላሁን ጋር ሆነው ሲሰድቡ የከረሙት።
"…በዚህ መሠረት እምነቱን ከወሀቢ እስላምነት ወደ የብልጽግና ጴንጤነት ቀይሮ ዐማራን አጠፋለሁ ብሎ ዝቶ ዐማራ ክልል ገብቶ የኦሮሙማውን ሠራዊት ሲያሳጭድ የከረመው ጄነራል መሀመድ ተሰማ ያለ የሌለ ኃይሉን አስተባብሮ ወደ ዳሞት እንዲዘምት የተመደበው። ጎጃምን በተለይ ደጋ ዳሞትን መስበር ለሌሎቹም ስብራት መንገድ ጠራጊ ስለሚሆን የተከፈለው መስዋዕትነት ተከፍሎ ሻለቃ ዝናቡ እና የደጋ ዳሞት ሕዝብን ከመደምሰስ እንቅስቃሴ የተደረገው።
"…እነ መሀመድ ተሰማ ወደ ደጋ ዳሞት የተንቀሳቀሱት የ12 ኛ ክፍል ትምህርታቸውን ተፈትነው ወደ ቀዬአቸው የሚመለሱ የዐማራ ተማሪዎችን እንደ ጭዳ እንደ ጋሻ በመጠቀም ነበር። ለዐማራ ሕዝብ መጥፋት በእልህ ጎጃም የገባው ጴንጤው ጀነራል እንደ ጦር ጥበብ የተጠቀመው ይህን ዘዴ ነበር። ተማሪዎቹን ሰበሰበ፣ ከፊት እነሱን አስቀደመ፣ ከዚያ እሱ ከኋላ ተከተለ፣ ፋኖም መከላከያው ላይ መተኮስ ሲጀምር ፀረ ዐማራው ቡድን የ12 ተኛ ክፍል ፈተና ተፈትነው ወደ ቀዬአቸው የሚመለሱት ተማሪዎች ላይ መተኮስ ጀመረ። እስከአሁንም ወደ 26 ተማሪዎች ላይ ጉዳት መድረሱ ተነግሯል። በዚህ ፖለቲካ ለመሥራት የፈለገው የመሀመድ ተሰማ ጦር ሳይሳካለት የሻለቃ ዝናቡ የፋኖ ሠራዊት "ቆይ ይግቡ ግድየለም የሚወጣውን እናያለን" በማለት ሠራዊታቸውን ከውጊያው ሜዳ ዞር አድርገዋል። ሁሉም ካለፈ፣ እነ መሀመድ ተሰማም ወደ ደጋ ዳሞት ፈረስ ቤት ከገቡ በኋላ ለጊዜው አንድም ጉዳት ሳይደርስበት ዞር ያለው የደጋ ዳሞት የበላይ ዘለቀ አናብስት ምሽቱን መውጫ መግቢያውን ወደሚያውቁት ሀገራቸው በመመለስ መሀመድ ተሰማን ጦር ይለበልቡት ይዘዋል። ቀጥታ ስርጭት ነው እያየሁ ያለሁት።
"…እስላም የነበረው የአሁኑ ጴንጤ መሀመድ ተሰማ የጎጃምን ኦርቶዶክስ ለማጥፋት ሲዝት ከንፈሩ ሁላ ነው የሚንቀጠቀጠው ይባላል። እስላሙ አቢይ አሕመድም ጴንጤውን እንደ እሱ እስላም ተነበረውን መሀመድ ተሰማን ወደ ጎጃም ከላከ በኋላ በቀደም ዕለት ደብረ ማርቆስ የአውሮጵላን ማረፊያውን ካስመረቀ በኋ በዝግጅቱ ላይ " ጎጃሞች አፄ ዮሐንስ ያደረገባችሁን አስታውሱ" በማለት እኔ ከአፄ ዮሐንስ የበለጠ ነው የምጨፈጭፋችሁ በማለት ከዛተ በኋላ ነው ጨፍጫፊ የጴንጤና ተአክራሪ የወሀቢያ እስላም ጦሩን ወደ ጎጃም ምድር የላከው። የገባው ጦር ያገኘውን ሁሉ አላህ ወአክበር፣ ኢየሱስ ጌታ ነው እያለ እንዲያወድም ነው የታዘዘው። እያወደሙም ነው።
"…እንደ ደረሰኝ መረጃ ከሆነ ወደ ደጋ ዳሞት ለመግባት የተሠለፈው ኃይል እንደሚከተለው ቀርቧል። 4 ጄነራሎች፣ 7 ኮሎኔሎች፣ 3 ክፍለ ጦሮች፣ 2 ዕዞች እና ድጋፍ ሰጪ ኃይሎች ጭምር ናቸው የገቡት። ጀሌ ብቻ ክላሽ ያላስያዙት ከኦሮሚያና ከደቡብ አፍሰው ብር ሸለቆ ያስገቧቸውን ከ500 በላይ ሰልጣኝ ወታደሮችን ለጥይት ማስጨረሻና ማብረጃ በሚል ወደ ደጋ ዳሞት ይዘዋቸው እንደገቡ ነው የመረጃ ምንጮቼ የሚናገሩት።
• ለጊዜው 3 ቱን በዝርዝር እንመልከታቸው?
1ኛ፦ በደንበጫ በኩል ብ/ጀነራል ሶፊያን ሸህ የሚመራው የ6ኛ ዕዝ 602ኛ ኮር የተወጣጡ ጥምር ሬጅመንቶች እስከ ሙሉ ሞተራይዝድ ሻለቃው (መድፍ+BM+ዙ-23...) ልብ በል የወሀቢያ እስላም ነው ሱፊያን። ትግራይ ማኅበረ ዶጌ እነዚያን ንጹሐን ትግሬዎች ገደል አፋፍ ወስዶ የረሸነው ማለት ነው። አሁን ጎጃም ገብቷል።
2ኛ፦ በቋሪት ሐሙስ ገበያ በኩል ብ/ጀነራል መላኩ ገላነህ የሚመራው የምሥራቅ ዕዝ 302ኛ ኮር የተወጣጡ ክፍለጦሮች + ሞተራይዝድ ሻለቃ(መድፍ+BM)
3ኛ፦ ዋሸራን አስሶ በአስተርዮ በኩል በተወሰነ ቦታ በእግር ጭምር በብ/ጀነራል አዲሱ መሃመድ የሚመራው ምሥራቅ ዕዝ 304ኛ ኮር ሁለት ሬጅመንቶች ሞተራይዝድ ሻምበል አንድ መድፍ እና አንድ BM ተሠማርቷል። 3ቱ ጀነራሎች በአካል በየግንባሮቻቸው ተሠልፈዋል።
በአጠቃላይ:
- 3 መድፍ
- 3 BM
- ዙ-23
- አንድ ታክቲካል የግንኙነት መኪና
"…ይህንን ኦፕሬሽኑን በልዩ ሁኔታ የሚመሩት ደግሞ…
1ኛ፦ ሌ/ጀነራል ደሣለኝ ተሾመ
2ኛ፦ ሌ/ጀነራል መሃመድ ተሠማ
3ኛ፦ ሜ/ጀነራል ብርሃኑ ጥላሁን ናቸው።
[
• የአዳር ሁኔታ❗️
"…ወደ ፈረስ ቤት ለመግባት ኃይል ይዘው የተንቀሳቀሱት የጠላት ጦር አመራሮች:
• ሌ/ጀነራል መሐመድ ተሰማ የቀጠናው ኮማንድ አዛዥ
• ሜ/ጀነራል ተስፋዬ ረጋሳ(የጎጃም ቀጠና ኮማንድ ዘመቻ ሓላፊ)
• ብ/ጀነራል መላኩ ገላነህ የ302ኛ ኮር አዛዥ
• ብ/ጀነራል ሶፊያን በክሪ የ602ኛ ኮር አዛዥ
• ኮ/ል አበበ ምስራቅ ዕዝ 23ኛ ክፍለጦር አዛዥ በገነት አቦ እና በማክሰኝት ወደ ጠሊም
• ኮ/ል ጀማል የ73ኛ ዞብል ክፍለጦር አዛዥ በቋሪት ብር አዳማ ወደ ሐሙስ ገበያ
• ኮ/ል ገ/ኪዳን ሃድጉ የ79ኛ ክፍለጦር አዛዥ በብር አዳማ ሃሙስ ገበያ ማታ የተጨመረ ( ዐማራን ከመበቀል ለአገዛዙ ምሎ ወደ ዐማራ ለበቀል የተላከ ትግሬ ነው)
• ኮ/ል አታሉ የ6ኛ ዕዝ የ25ኛ ክፍለጦር አዛዥ በአረፋ በኩል
• ስሙ ያልተለየ የ75ኛ ፣የ18ኛ እና 32ኛ ሬጅመንቶች ጥምር ኃይል የሚመራ በደንበጫ በኩል ከጀነራል ሶፊያን ጋር በመሆን ወደ ፈረስቤት ተንቀሳቅሰዋል።
በአጠቃላይ በድምሩ:
• 4 ጀነራሎች
• ከ7 በላይ ኮለኔሎች (የኮር ዘመቻ እና ድጋፍ ሰጪ ኮለኔሎች ጨምሮ) የሁለት ዕዞች (የ6ኛ ዕዝ እና ምሥራቅ ዕዝ ጥምረት) መንቀሳቀስ ችለዋል።
• የሚጠበቀው ውጤት ‼
"…አመራሩ ገብቶ ፎቶ ይነሳል፤ ዜና ይሠራል፣ ጭዳው ምስኪን ሠራዊት ምሽግ ውስጥ ሠንብቶ ተጠዝጥዞ ረግፎ ይወጣል። ሌላ የተለየ የሚፈጥረው ነገር የለም !
"…ይኸው ነው። ከሕዝብ ጋር ተዋግቶ ያሸነፈ መንግሥት የለም። ያውም ጦርነት ለእሱ ድግስ የሆነለትን ዐማራ በጦርነት አታሸንፈውም። እንኳን የአክራሪ እስላም እና የብልፅግና ወንጌል ጀነራሎች የሚመሩት ጦር ይቅርና በሮሙ ፖፕ ተመርቆ በካቶሊካውያን ጀነራሎች የተመራ የአውሮጳ ጦር ዘምቶበት አላሸነፈውም። መፍትሄው መራሩን እውነት መቀበል ብቻ ነው። ዐማራ አይሸነፍም።
• ወይ ንቅንቅ ‼
• አፍራሹ ዘመዴ ነኝ ከራየን ወንዝ ማዶ። | 38 412 |
| 17 | "…ብዙዎች ወዳጆቼ በመከላከያው እና በጄነራል ዝናቡ ልንገረው መካከል ሲደረግ ስለዋለው ስለዛሬው ስለ ደጋ ዳሞት ፈረስ ቤት የውጊያ ውሎ ብዙዎቻችሁ መረጃ ፈልጋችሁ ስትጨቀጭቁኝ እንደዋላችሁ ይታወቃል።
"…በተለይ የብልጽግና የሚዲያ ሠራዊት ፌስቡኩን ግድግዳ በጄነራል መሀመድ ተሰማ ፎቶ አጥለቅልቀውት ስለዋሉ የሌለ ቀውጢም ስለፈጠሩ ግራ ተጋብታችኋል። እና ይሄንን ማጥራት የግድ ይላል።
"…የብልጼን የሚዲያ ሰራዊት ዜና በ10 መስመር እውነተኛ መረጃ ላፈርሰው ነኝ። አላችሁ አይደል?
• እስልምናውን ክዶ ጴንጤ የሆነው መሀመድ ተሰማ እና ኦርቶዶክሱ ባለማዕተቡ ዝናቡ ልንገረው በጎጃም ምድር ተናንቀዋል።
• አላችሁ አይደል? | 34 479 |
| 18 | • ጽምዶ ማለት…
"…ጽምዶ ማለት ትርጉሙ በፈረንሳይኛ ጌቾ እንደሚተነትነው ያለ ነው። የጎንደር ስኳድ እና የጎጃም ሸንጎ፣ የኦሮሞ ብልጽግና እና የወሀቢያ እስላሞች እንደሚያወሩት ያለ አይመስለኝም።
"…ምንድነው የሆነው… አቢይ አህመድ መጀመሪያ ትግሬን በኤርትራ፣ በሱማሌ፣ በሱዳን፣ በቤር ቤረሰቦች አስቀጥቅጦ ሽባ አደረጋት። ከዚያ እንዳትሞት ነፍሷ እንዳይወጣ አድርጎ ዊልቸር ላይ ካዋላት በኋላ ፕሪቶሪያ ወስዶ "ያሳሳቱኝ እኮ ዐማሮችና ሻአቢያ ናቸው። ስለዚህ አሁን ያለፈውን ይቅር እንባባልና መጀመሪያ ፋኖን ከዚያ ደግሞ ኢሳያስን ቀጥቅጠን እንበቀላቸው በማለት ወያኔን ቁማር ሊበሏት ያጃጅሏታል። ወያኔ ምኗ ሞኝ ነው። ጌቾ ሁሉንም አስቀድሞ ያውቅ ነበር እና ለትግሬዎቹ ነገራቸው። ታደሰ ወረደ ደግሞ ለዐማሮቹ ነገራቸው። ኢሳያስንም በትግርኛ አወሩት። አወሩት እና ኦሮሙማን ጠጠው በል፣ ሞኝህን ፈልግ አሉት።
"…ከዚያ ኦሮሙማ አበደ። በፊት አብረው ትግሬን የቀጠቀጡት ሻአቢያ፣ ሱዳን እና ዐማራ አንድ ላይ ገጠሙ። ትግሬም ተቀላቀላቸው። ይኸነዜ ነው ኦሮሙማው ትግሬን ለመቀጥቀጥ አብረውት የነበሩት ፋኖ፣ ሻአቢያና ሱዳን አሁን አንድ ላይ ሲሆኑ "ፅምዶ ናቸው፣ ጥምዶ ናቸው" አውግዙልኝ ሲል ውሎ የሚያድረው።
"…ሽመልስ ያሰለጠነው የኦሮሞ ወታደር ብቻውን ደግሞ እነዚህ 4ቱን የሚችላቸው አይመስለኝም። ብቻ ጽምዶ ጌቾ ክለብ ከመቀየሩ በፊት የሰጠው ትንተና ማለት ነው።
የማን ቤት ጠፍቶ የማን ሊበጅ
የአውሬ መፈንጫ ይሆናል እንጂ… አለ ጌቾ።
• የምለው ይገባችኋል ኣ? | 33 510 |
| 19 | • ቅዳሜ ከሰዓታችንን በውይይት እናሳልፋለን።
• ሌላው ደግሞ ብሔርን በተመለከተ ሁለት ጥያቄዎች አሉኝ። የመጀመሪያ ጥያቄዬን ላንሳ…
ጥያቄ ፩
"…ከላይ ቆመውና ተቀምጠው የምናያቸው የዛሬው ሰልፍ አዘጋጆች የሆኑት የራያ ቢራ ባለቤት ጄነራል ጻድቃን እና ጌታቸው ረዳ የየት አካባቢ ትግሬ ናቸው? ጌታቸው ጭራሽ ትግርኛም አይችልም ሲሉት ስለምሰማ ነው።
ጥያቄ ፪
"…አቶ ገብሩ አሥራትም ግማሽ ጎንደሬ ናቸው ይሏቸዋል። ይሄስ ምን ያህል እውነት ነው?
"…መጀመሪያ ግን የሰልፉ አዘጋጆች ራሱ ትግሬዎች ናቸው ወይ የሚለውን መልሱልኝ። የጌታቸው ረዳ እህት የዐማራ ፖሊስ ውስጥ ሓላፊ ናት ሲሉም ሰምቻለሁ።
• ብቻ ነገሩ ትንሽ ውስብስብ ያለ ይመስላል። | 35 295 |
| 20 | "…ቆይ እንጂ ልጄ በወያኔ ታፈሰብኝ፣ በግዳጅ ወደ ጦር ሜዳ ተወሰደብኝ፣ ከዚያም ወደ ሱዳን ተሸጠብኝ እያለች ለተቃውሞ ሰልፍ አደባባይ የምትወጣ እናት ሰልፉ ላይ ማልቀስ፣ ማዘን መተከዝ እንጂ እንዲህ ፈንዲሻ መምሰል ማለት ምን ማለት ነው። ሰልፉ ላይ ብራኑ ጁላም ብርሃኑ ነጋም እንዲያዝኑላቸው አሳዛኝ የሆነ የእናትነት ፊት ማሳየት ነው ያለባት ወይስ መገልፈጥ? ይሄ ስህተት ነው። ለሌላ ጊዜ ጎንደር ወይ ባሕርዳር ጅማ ወይ ናዝሬት ሲዘጋጅ መታረም አለበት። ቢያንስ ሹሩባ አሠርታችሁ ሴቶቹን ብታስወጡ የሆነ ፐርሰንት ያህል ቅቡልነት የምታገኙ ይመስለኛል። ስልጤ ኦሮሞና ሀዲያ ወላይታ አሰለፎ ሲያበቁ በግድ ትግሬ ናቸው ማለት ምንሼ ነው?
"…ሌላው ደግሞ የገረመኝ ነገር የትግሬ እናት አዲስ አበባ ስትኖር በጊዜ ሂደት የስልጤ እናትን መልክ ነው እንዴ የምትመስለው?
• የምለው ገብቷችኋል ኣ…? | 35 023 |
