ch
Feedback
Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

前往频道在 Telegram

እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏

显示更多

📈 Telegram 频道 Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ 的分析概览

频道 Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ (@wasulife) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 242 120 名订阅者,在 商业 类别中位列第 95,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 48

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 242 120 名订阅者。

根据 01 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 10 819,过去 24 小时变化为 -206,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 12.08%。内容发布后 24 小时内通常能获得 10.43% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 29 246 次浏览,首日通常累积 25 245 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 135

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏

凭借高频更新(最新数据采集于 02 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 商业 类别中的关键影响点。

242 120
订阅者
-20624 小时
+2927
+10 81930
帖子存档
ማኑዋል መኪና መንዳት የአንጎልን ብቃት እንደሚያሳድግ አዲስ ጥናት አመለከተ‼ ማኑዋል መኪና መንዳት ለአእምሮ ጤና ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው በጃፓን የተደረገ አዲስ ጥናት ጠቆመ። ጥናቱ እንደሚያመለክተ
+2
ማኑዋል መኪና መንዳት የአንጎልን ብቃት እንደሚያሳድግ አዲስ ጥናት አመለከተ‼ ማኑዋል መኪና መንዳት ለአእምሮ ጤና ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው በጃፓን የተደረገ አዲስ ጥናት ጠቆመ። ጥናቱ እንደሚያመለክተው ማኑዋል መኪናዎችን ማዘወር ለአውቶማቲክ መኪናዎች ከሚሰጠው ትኩረት ይልቅ የአንጎልን የማስታወስ፣ ትኩረት የመሰብሰብ እና ውሳኔ የመስጠት ብቃት በከፍተኛ ሁኔታ ያነቃቃል። ይህንን ግኝት ይፋ ያደረጉት በቶሆኩ ዩኒቨርሲቲ ታዋቂው የነርቭ ሳይንቲስት ፕሮፌሰር ርዩታ ካዋሺማ ናቸው። በምርምራቸው መሠረት፤ ማኑዋል መኪና በሚነዳበት ወቅት የሚፈለጉት እንደ ክላች መርገጥ፣ ማርሽ መቀየር፣ የነዳጅ መቆጣጠሪያን ማስተካከልና የትራፊክ ፍሰትን በአንድ ላይ ማቀናጀት ያሉ ተከታታይ ተግባራት ከፍተኛ የእውቀት ሥራዎችን የሚያከናውነውን የአንጎል የፊት ክፍል ያነቃቁታል። ይህ በአንድ ጊዜ በርካታ ሥራዎችን የማስተናገድ ሂደት አእምሮ ያለማቋረጥ ንቁ ሆኖ መረጃዎችን እንዲያሰላስል የሚያስገድደው በመሆኑ፣ ለአንጎል ታላቅ የዕለት ተዕለት የስፖርት እንቅስቃሴ ሆኖ ያገለግላል ተብሏል። #WasuMohammed video 👇Like + Follow👇 https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr ==================== ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ  የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4

ሱቅ ሽያጭ ከ23 ካሬሜትር ጀምሮ 🏢 በካዛንቺስ እምብርት የሱቅ ሽያጭ! ከ29 ካሬ ሜትር ጀምሮ — ጥንቅቅ ብሎ የተገነባ የአዲስ አበባ የንግድ ማዕከል በሆነው ካዛንቺስ ሲቲ ሴንተር፣ ለንግድዎ ወይም
ሱቅ ሽያጭ ከ23 ካሬሜትር ጀምሮ 🏢 በካዛንቺስ እምብርት የሱቅ ሽያጭ! ከ29 ካሬ ሜትር ጀምሮ — ጥንቅቅ ብሎ የተገነባ የአዲስ አበባ የንግድ ማዕከል በሆነው ካዛንቺስ ሲቲ ሴንተር፣ ለንግድዎ ወይም ለኢንቨስትመንትዎ የሚሆን እጅግ አትራፊ ሱቆችን በተመጣጣኝ ዋጋ አቅርበናል። 💰 የዋጋ ዝርዝር (በካሬ ሜትር) መሬት ላይ (Ground Floor)፦ 350,000 ብር 1ኛ ፎቅ ላይ፦ 300,000 ብር 2ኛ ፎቅ ላይ፦ 250,000 ብር 3ኛ ፎቅ ላይ፦ 200,000 ብር 💳 ምቹ የክፍያ አማራጭ ቅድመ ክፍያ፦ 40% 2ኛ ክፍያ፦ 30% 3ኛ ክፍያ፦ 30%
ለምን ካዛንቺስ? ከፍተኛ የሰዎች ፍሰት ያለበት፣ አስተማማኝ የገበያ ቀጠና እና የኢንቨስትመንትዎ ዋጋ በየቀኑ የሚጨምርበት ስትራቴጂካዊ ቦታ በመሆኑ!
📞 አሁኑኑ ይደውሉና የቦታው ባለቤት ይሁኑ፡ 0940438843 ተመስገን ጥላሁን የሽያጭ አማካሪ

"የእስራኤል ‘የግዛት ማስፋፋት ፖሊሲ’ ለመካከለኛው ምሥራቅ ትርምስ ነው" ቱርኪዬ የቱርኪዬ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃካን ፊዳን እስራኤል በጋዛ፣ ሊባኖስና ሶሪያ ላይ የምታደርገው ወታደራዊ ግፊትና “የ
+4
"የእስራኤል ‘የግዛት ማስፋፋት ፖሊሲ’ ለመካከለኛው ምሥራቅ ትርምስ ነው" ቱርኪዬ የቱርኪዬ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃካን ፊዳን እስራኤል በጋዛ፣ ሊባኖስና ሶሪያ ላይ የምታደርገው ወታደራዊ ግፊትና “የግዛት ማስፋፋት ፖሊሲ” ለመካከለኛው ምሥራቅ ትርምስና ውድመት እያመጣ ነው ሲሉ ከሰሱ። አንካራ ይህንን ወታደራዊ ግፊት ለመግታት ከአጋሮቿ ጋር እየሰራች መሆኑንም ገልጸዋል። በሌላ በኩል፣ በአሜሪካና በኢራን መካከል የኒውክሌር ጉዳይን እና የታገዱ የፋይናንስ መልቀቅን ያካተተ "ቴክኒካዊ" ድርድር በኳታር ዶሃ እየተካሄደ ነው። የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር የሚደረገው ውይይት “በጣም ጥሩ በሆነ መልኩ” እየተካሄደ መሆኑን አስታውቀዋል።

Update "በቃጠሎው 53 መኖሪያ ቤቶችና አንድ መስጂድ ወድመዋል" ወረዳው በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ 023 ቀጅማ ቀበሌ (ቀሰማ ጎጥ) ህፃናት እሳት አያይዘው ሲጫወቱ በተነሳ አደጋ ከ53 በላይ
+4
Update "በቃጠሎው 53 መኖሪያ ቤቶችና አንድ መስጂድ ወድመዋል" ወረዳው በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ 023 ቀጅማ ቀበሌ (ቀሰማ ጎጥ) ህፃናት እሳት አያይዘው ሲጫወቱ በተነሳ አደጋ ከ53 በላይ ቤቶች እና አንድ መስጂድ ሙሉ በሙሉ መውደማቸውን ወረዳው አስታውቋል። በአደጋው 54 አባወራና እማወራዎችን ያቀፉ 163 የቤተሰብ አባላት ተጎጂ ሆነዋል። የወረዳው ከፍተኛ አመራሮች ጉዳቱን በአካል ተገኝተው የጎበኙ ሲሆን፣ የተጎጂዎችን የጉዳት መጠን በትክክል አጥንቶ በዘላቂነት ለማቋቋም የሚያስችል የቴክኒክ ቡድን ተዋቅሮ ወደ ስራ መግባቱን ገልፀዋል። የሀብሩ ወረዳ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ተስፋዬ ደምሌ ለመንግስት ድጋፍ ጎን ለጎን በጎ አድራጊዎች፣ የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እንዲሁም ግብረሰናይ ድርጅቶች ለተጎጂዎቹ አስቸኳይ ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።

አነጋጋሪው ኢትዮጵያዊ ‼ በደቡብ አፍሪካ ራሱን ለመከላከል ከባድ መሳሪያ የታጠቀው ኢትዮጵያዊ መነጋገሪያ ሆነ‼ ​በደቡብ አፍሪካ የተቀሰቀሰውን የመጤ ጠል (Xenophobic) ጥቃት ለመከላከል፣ አንድ
አነጋጋሪው ኢትዮጵያዊ ‼ በደቡብ አፍሪካ ራሱን ለመከላከል ከባድ መሳሪያ የታጠቀው ኢትዮጵያዊ መነጋገሪያ ሆነ‼ ​በደቡብ አፍሪካ የተቀሰቀሰውን የመጤ ጠል (Xenophobic) ጥቃት ለመከላከል፣ አንድ ኢትዮጵያዊ ነው የተባለ ግለሰብ ከባድ የጦር መሳሪያና ውሾችን ይዞ መታየቱ በማህበራዊ ሚዲያ ከፍተኛ ክርክር አስነስቷል። ​በርካታ ደቡብ አፍሪካውያን ድርጊቱን "የሽብርተኝነት ተግባር" በማለት ግለሰቡ በአስቸኳይ እንዲታሰርና ከሀገር እንዲባረር እየጠየቁ ይገኛሉ። በአንጻሩ የሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ዜጎች ግለሰቡ ንብረቱንና ህይወቱን የመከላከል ሙሉ መብት እንዳለው በመጥቀስ ድርጊቱን ደግፈውታል። ​በአሁኑ ወቅት በደቡብ አፍሪካ በተቀሰቀሰው ሰሞነኛ ሁከት የሁለት ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ የበርካታ ስደተኞች ህይወት ማለፉና ንብረት መውደሙ ይታወቃል። #WasuMohammed video 👇Like + Follow👇 https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr ==================== ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ  የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4

አነጋጋሪው ኢትዮጵያዊ ‼ በደቡብ አፍሪካ ራሱን ለመከላከል ከባድ መሳሪያ የታጠቀው ኢትዮጵያዊ መነጋገሪያ ሆነ‼ ​በደቡብ አፍሪካ የተቀሰቀሰውን የመጤ ጠል (Xenophobic) ጥቃት ለመከላከል፣ አንድ
አነጋጋሪው ኢትዮጵያዊ ‼ በደቡብ አፍሪካ ራሱን ለመከላከል ከባድ መሳሪያ የታጠቀው ኢትዮጵያዊ መነጋገሪያ ሆነ‼ ​በደቡብ አፍሪካ የተቀሰቀሰውን የመጤ ጠል (Xenophobic) ጥቃት ለመከላከል፣ አንድ ኢትዮጵያዊ ነው የተባለ ግለሰብ ከባድ የጦር መሳሪያና ውሾችን ይዞ መታየቱ በማህበራዊ ሚዲያ ከፍተኛ ክርክር አስነስቷል። ​በርካታ ደቡብ አፍሪካውያን ድርጊቱን "የሽብርተኝነት ተግባር" በማለት ግለሰቡ በአስቸኳይ እንዲታሰርና ከሀገር እንዲባረር እየጠየቁ ይገኛሉ። በአንጻሩ የሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ዜጎች ግለሰቡ ንብረቱንና ህይወቱን የመከላከል ሙሉ መብት እንዳለው በመጥቀስ ድርጊቱን ደግፈውታል። ​በአሁኑ ወቅት በደቡብ አፍሪካ በተቀሰቀሰው ሰሞነኛ ሁከት የሁለት ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ የበርካታ ስደተኞች ህይወት ማለፉና ንብረት መውደሙ ይታወቃል።

🔥 ለደላላ ሳይከፍሉ፣ እቃዎን ዛሬውኑ በነፃ ይሽጡ! 🔥 የፈለጉትን ለመሸጥም ሆነ ለመግዛት ምቹና ፈጣን ፕላትፎረም — Fulbek ሥራ ጀምሯል! 🎉 በመካከል ሰው የለም፣ ኮሚሽን የለብዎትም! 100
🔥 ለደላላ ሳይከፍሉ፣ እቃዎን ዛሬውኑ በነፃ ይሽጡ! 🔥 የፈለጉትን ለመሸጥም ሆነ ለመግዛት ምቹና ፈጣን ፕላትፎረም — Fulbek ሥራ ጀምሯል! 🎉 በመካከል ሰው የለም፣ ኮሚሽን የለብዎትም! 100% በነፃ በቀጥታ ከገዢ ወይም ከሻጭ ጋር ይገናኙ። 📱 ስልክ፣ ላፕቶፕ፣ ቲቪ 🚗 መኪና እና ሞተር 🏠 ቤት እና ቦታ (ኪራይ/ሽያጭ) 👗 ፋሽን እና የቤት እቃዎች ⚡️ ለምን ፉልቤክ? • እቃ ለመለጠፍ 1 ደቂቃ ብቻ ነው የሚፈጅብዎት። • በቀጥታ ከገዢ ወይም ከሻጭ ጋር ይደዋወላሉ። • 0% ኮሚሽን! ገንዘብዎን አያባክኑ። 👇 አሁኑኑ ከታች ያለውን ሊንክ በመንካት መግበያየት ይጀምሩ! 🤖 በቴሌግራም ለመጀመር፡ 👉 @FulbekBot 🌐 በድረ-ገጽ ለመጠቀም፡ 👉 Fulbek.com 📢 የቴሌግራም ቻናላችን፡ 👉 @Fulbek 🎬 የቲቶክ ቪዲዮ ማብራሪያ ለመመልከት፡ 👇 👇 👇 🔗 https://vt.tiktok.com/ZSxT3aEYF/

ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ሜላት ኪሮስ በአሜሪካ ኮንግረስ ዕጩነት ታሪካዊ ድል አስመዘገበች‼ የ29 ዓመቷ ትውልደ ኢትዮጵያዊትና የሕግ ባለሙያ ሜላት አስፋውወሰን ኪሮስ፣ በኮሎራዶ ግዛት በተካሄደው የዲሞክራ
+3
ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ሜላት ኪሮስ በአሜሪካ ኮንግረስ ዕጩነት ታሪካዊ ድል አስመዘገበች‼ የ29 ዓመቷ ትውልደ ኢትዮጵያዊትና የሕግ ባለሙያ ሜላት አስፋውወሰን ኪሮስ፣ በኮሎራዶ ግዛት በተካሄደው የዲሞክራቲክ ፓርቲ የመጀመሪያ ደረጃ የኮንግረስ ዕጩነት ምርጫ የ15 ዘመን ተመራጩን አንጋፋ ፖለቲከኛ በማሸነፍ ታሪካዊ ድል አስመዝግባለች። ዲስትሪክቱ ሙሉ በሙሉ የፓርቲው ጠንካራ ይዞታ በመሆኑ፣ ሜላት በመጪው ምርጫ አሸንፋ የአሜሪካ ኮንግረስን የምትቀላቀል የመጀመሪያዋ የጄን ዜድ (Gen Z) ትውልድ ሴት ተመራጭ እንደምትሆን በእርግጠኝነት ይጠበቃል። ግራ ዘመሟ ዲሞክራቲክ ሶሻሊስቷ ሜላት፣ ለአይሁድ መንግሥት የሚሰጠውን የአሜሪካ ወታደራዊ እርዳታ ማቆምን ጨምሮ ጠንካራ የፖሊሲ አቋሞችን ታራምዳለች።

🔻🔻🔻🔻0914974280🔻🔻🔻🔻 ⭕️👌ኑረድን ጅብሰም ባለሞያ👌 🏘ቤትዎን በዘመናዊ 🏢ጂብሰም ቦርድ ዲኮር 📞ማሠራትና ማስዋብ ከፈለጉ ባሉበት ሆነው ይደውሉ‼️ ⭕️👌 አድራሻችን‼️ �
+2
🔻🔻🔻🔻0914974280🔻🔻🔻🔻 ⭕️👌ኑረድን ጅብሰም ባለሞያ👌 🏘ቤትዎን በዘመናዊ 🏢ጂብሰም ቦርድ ዲኮር 📞ማሠራትና ማስዋብ ከፈለጉ ባሉበት ሆነው ይደውሉ‼️      ⭕️👌 አድራሻችን‼️      👇👇👇👇👇👇👇👇 📞 ስልክ 0914974280 📞📞📞📞 📞call    0953528723 📞📞📞📞 📞 ስልክ 0919599394 📞📞📞📞 ቴሌጎራም መስመር 🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻 @abuanesnuredin53 🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺 ወደ ቻናላችን ለመቀላቀል 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/abuanesnuredin22 https://t.me/abuanesnuredin22 https://t.me/abuanesnuredin22

ሰበር ዜና፡ ኤርትራውያን በእጃቸው ያለውን ገንዘብ በሙሉ ወደ ባንክ እንዲያስገቡ ተወሰነ‼ ​የኤርትራ ማዕከላዊ ባንክ ባወጣው ጥብቅ መመሪያ፤ በአገሪቱ ውስጥ በግለሰቦች እና በተቋማት እጅ የሚገኝ ማን
ሰበር ዜና፡ ኤርትራውያን በእጃቸው ያለውን ገንዘብ በሙሉ ወደ ባንክ እንዲያስገቡ ተወሰነ‼ ​የኤርትራ ማዕከላዊ ባንክ ባወጣው ጥብቅ መመሪያ፤ በአገሪቱ ውስጥ በግለሰቦች እና በተቋማት እጅ የሚገኝ ማንኛውም የናቅፋ ጥሬ ገንዘብ በሙሉ እስከ ሐምሌ መጨረሻ ድረስ ወደ ባንክ እንዲገባ አዘዘ። ከተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውጪ ገንዘብን በእጅ ማቆየት ሕገ-ወጥ መሆኑንና መመሪያውን በማያከብሩት ላይ ጥብቅ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ ባንኩ አስጠንቅቋል። ይህ አዲስ መመሪያ መንግሥት በሀገሪቱ ምጣኔ ሀብትና የገንዘብ ዝውውር ላይ ያለውን ጥብቅ ቁጥጥር ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ እንደሆነ ይታመናል ሲል ቢቢሲ ዘግቧል። video 👇Like + Follow👇 Wasu Mohammed - Video ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ  የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4

📢ሳር ቤት አደባባይ ፊት ለፊት ወይም አዳምስ አጠገብ (7th -23th floor) 📣ከ ወለድ ነፃ ‼️‼️ 🔊🕐30% discount ✅ ባለ 1 መኝታ ቤት ➡️76 ካሬ ሙሉ ክፍያ - 9,120,00
📢ሳር ቤት አደባባይ ፊት ለፊት    ወይም አዳምስ አጠገብ  (7th -23th floor) 📣ከ ወለድ ነፃ ‼️‼️ 🔊🕐30% discount ✅ ባለ 1 መኝታ ቤት ➡️76 ካሬ ሙሉ ክፍያ - 9,120,000 ብር 20%- 1,824,000 ብር ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ 🔸70%-  6,384,000 ብር ✅ ባለ 2 መኝታ ቤት ➡️99ካሬ ሙሉ ክፍያ - 12,375,000 ብር 20%- 2,475,000 ብር ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ 🔸70%- 8,662,500 ብር ➡️100 ካሬ ሙሉ ክፍያ - 12,000,000 ብር 20%- 2,400,000 ብር ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ 🔸70%- 8,400,000 ብር ✅ባለ 3 መኝታ ቤት ➡️136 ካሬ ሙሉ ክፍያ - 16,320,000 ብር 20%- 3,264,000 ብር ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ 🔸70%- 11,424,000 ብር ➡️144 ካሬ ሙሉ ክፍያ - 17,280,000 ብር 20%- 3,456,000 ብር ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ 🔸70%- 12,096,000 ብር ➡️149 ካሬ ሙሉ ክፍያ - 17,880,000 ብር 20%- 3,576,000 ብር ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ 🔸70%- 12,516,000 ብር ➡️151 ካሬ ሙሉ ክፍያ - 18,120,000 ብር 20%- 3,624,000 ብር ሙሉ ሲከፍሉ 30% ቅናሽ ከተደረገበበት በኋላ 🔸70%- 12,684,000 ብር የማስረከቢያ ግዜ 36 ወራት። ♦️በ ካሬ ከ 120 - 135 ብር ☎️ 09-11-48-56-60 ☎️ 09-83-85-83-82 What's up https://wa.me/qr/D7IRNHWKFP2IA1 TEMER PROPERTIES Create | Construct | Deliver

📌“ድርድሩ ከተሳካ የተለወጠች ኢራንን ታያላችሁ” ጄዲ ቫንስ 📌"አየናችሁ ምንም አታመጡም" ኢራን ​የአሜሪካው ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ ከፎክስ ኒውስ ጋር ባደረጉት ቃል ምልልስ፥ አሜሪካ ከኢራ
+2
📌“ድርድሩ ከተሳካ የተለወጠች ኢራንን ታያላችሁ” ጄዲ ቫንስ 📌"አየናችሁ ምንም አታመጡም" ኢራን ​የአሜሪካው ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ ከፎክስ ኒውስ ጋር ባደረጉት ቃል ምልልስ፥ አሜሪካ ከኢራን ጋር በጥሩ ግንኙነት ላይ እንደምትገኝ ገለጹ። ከሀገሪቱ ጋር የሚደረጉ ድርድሮች ከተሳኩ ኢራን ቀጣናዊ ሽብርን መደገፍ እንደምታቆምና የኒውክሌር ፍላጎቷን በዘላቂነት እንደምትሰርዝ ተናግረዋል። በዚህም ምክንያት የዓለም ምጣኔ ሀብት ዳግመኛ እንደሚቀበላትና ይህም ለአሜሪካና ለቀጣናው ጥሩ ውጤት እንዳለው ጠቁመዋል። ሆኖም ኢራን የሚፈለገውን ለውጥ ካላመጣች የኒውክሌር መርሃ ግብሯና ወታደራዊ አቅሟ እንደሚወድም አስጠንቅቀዋል። መኸር አንድ የኢራንን ተወካይ አናግሮ "ኢራን ግን በማንም ሳትበገር በብርቱ ክንዷ እንዳበረከከቻቸው አለም ያውቃል።ኢራን የምታዘገየው ካልሆነ በስተቀር የምታቋርጠው ኑክሌር መርሃግብር የላትም።ከነበረበት የሚቀየር የለም።ወደዳችሁም ጠላችሁም የምታመጡት የለም።አየናችሁ የምታመጡት የለም።"በማለት ዛቻ የተቀላቀለበት ምላሽ እንደሰጡት ጠቁሟል።

📢 አስደሳች ዜና! ከዳሩል ዒልም የቁርአን ሒፍዝ እና የተርቢያ መዕከል 💎 ዳሩል ዒልም መርከዝ ለመጪዉ ክረምትና በጋ በአዳሪ መርሃግብር ተማሪዎችን ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቆ በምዝገባ ላይ ይገኛ
📢 አስደሳች ዜና! ከዳሩል ዒልም የቁርአን ሒፍዝ እና የተርቢያ መዕከል 💎 ዳሩል ዒልም መርከዝ ለመጪዉ ክረምትና በጋ በአዳሪ መርሃግብር ተማሪዎችን ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቆ በምዝገባ ላይ ይገኛል። ☑️ የመመዝገቢያ መስፈርቶች፦ 📍ጾታ፦ ለወንዶች ብቻ (አዳሪ) 📍 እድሜ፦ ከ10 - 20 ዓመት 📍 ጤንነት፦ ከማንኛውም በሽታ ነፃ የሆነ 📍 ስነ-ምግባር፦ለመርከዙ ህግና ደንቦች ተገዢ የሆነ 📍 ፍላጎት፦ ለመቅራት ከፍተኛ ፍላጎት ያለው 📍ክፍያ፦ ወርሃዊ ክፍያን መክፈል የሚችል ☑️ የሚሰጡ የትምህርት አይነቶች፦ 📌 የቁርአን ሒፍዝ (በቃል መያዝ) 📌 የቁርአን ነዘር (ንባብ) እና ሙራጀዓ (ክለሳ) 📌 ቃዒደቱን ኑራኒያ እና የተጅዊድ ትምህርቶች 📌 የተለያዩ የዲን ኪታቦች ☎️ ለምዝገባ እና ለበለጠ መረጃ፡ +251911171786 | +251910034682 +251947224231 | +251970092357 በቴሌግራም ለመመዝገብ ይህን ይጫኑ👈 በዋትስ አፕ  ለመመዝገብ ይህን ይጫኑ👈          የቴሌግራም አድራሻ፡ 🔗https://t.me/darulilmmerkezofficial 🔗https://t.me/darulilmmerkezofficial 🏢 አድራሻ: አንፎ 105 ከዘቢዳር ሆቴል ጀርባ

ደሴ ከተማ በፈነዳ ቦምብ የአንድ ህጻን ህይወት አለፈ፤ ሌላኛው በከባድ ሁኔታ ቆሰለ‼ ​ትናንት ከሰዓት በኋላ 8:00 ሰዓት ገደማ በደሴ ከተማ ወሎ ዩኒቨርሲቲ ማዶ "ጎረጀርሳ" በተባለ አካባቢ ህጻናት
ደሴ ከተማ በፈነዳ ቦምብ የአንድ ህጻን ህይወት አለፈ፤ ሌላኛው በከባድ ሁኔታ ቆሰለ‼ ​ትናንት ከሰዓት በኋላ 8:00 ሰዓት ገደማ በደሴ ከተማ ወሎ ዩኒቨርሲቲ ማዶ "ጎረጀርሳ" በተባለ አካባቢ ህጻናት መጫወቻ መስሏቸው የያዙት ቦምብ ፈንድቶ የአንድ የ6 ዓመት ህጻን ህይወት አልፏል። የሟቹ ህጻን ሥነ-ስርዓተ ቀብር ዛሬ የተፈጸመ ሲሆን፣ በቦምብ ፍንዳታው ክፉኛ የቆሰለው ሌላኛው ህጻን ደግሞ በሆስፒታል በጽኑ ታማሚዎች ክፍል ውስጥ ይገኛል። ​የሰሜኑ ጦርነት ትቶት የሄደው ይህ አደገኛ ጠባሳ አሁንም በህጻናት ላይ አደጋ እያደረሰ በመሆኑ፣ ወላጆች እና ቤተሰቦች የልጆቻቸውን ውሎና መጫወቻ ቁሳቁስ በትጋት ሊከታተሉ እንደሚገባ መልዕክት ተላልፏል።ለሟች ቤተሰቦች መፅናናትን እመኛለሁ።

አሁንም እድሉ እንዳያመልጦ 🎯 📍 በለቡ መብራት #በ30% ቅናሽ! (100% ለሚከፍሉ) እንዲሁም በግንባታ ሂደት ለሚከፍሉ #በ10% ቅድመ ክፍያ 🔥እንዲሁም የንግድ ሱቆችን ከ 27ካሬ ጀምሮ ያገኛሉ
አሁንም እድሉ እንዳያመልጦ 🎯 📍 በለቡ መብራት #በ30% ቅናሽ! (100% ለሚከፍሉ) እንዲሁም በግንባታ ሂደት ለሚከፍሉ #በ10% ቅድመ ክፍያ 🔥እንዲሁም የንግድ ሱቆችን ከ 27ካሬ ጀምሮ ያገኛሉ ▶️ቅድመ ክፍያ 15% ▶️ 50 % የባንክ አማራጭ  👉 59ካሬ መኖሪያ አፓርትመንት      ቅድመ ክፍያ 10%= 520,000 ብር 👉 75 ካሬ ባለ አንድ መኝታ ቅድመ ክፍያ 10%= 661,000 ብር 👉 111ካሬ ባለ ሁለት መኝታ   ቅድመ ክፍያ 10%= 979,530 ብር 👉155 ካሬ ባለ ሶስት መኝታ   ቅድመ ክፍያ 10%=1.3 ሚሊ 👉176 ካሬ ባለ አራት መኝታ ቅድመ ክፍያ=1.5 ሚሊ ⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት። 🎯አሊያም 30% ግንባታው እስኪጠናቀቅ ከፍላችሁ 60% በባንክ ረጅም አመት በሚከፈል 💥ማራኪ የቤት ዲዛይኖቻችን ለሁሉም የሚስማሙ, ሁሉም ቤቶቻችን ተጨማሪ የሰራተኛ ክፍል እና ስቶር  እንዲሁም ላውንደሪ ክፍል ያላቸው! ⩩25% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፤ ከከፈሉት ላይ ከ13 -30% ቅናሽ አዘጋጅተናል። ለበለጠ መረጃ በ📞  +251973050545                                          +251949780807 WhatsApp : https://wa.me/+251949780807?text=I%20am%20interested%20on%20some%20more%20information Telegram : https://t.me/simu0545?text=I%20want%20more%20info%20on%20this

ግብፅ በሕዳሴው ግድብ ድርድር ላይ የጣለችውን እገዳ እንደማታነሳ አስታወቀች‼ ​ግብፅ የውሃ ዋስትናዋን የሚያረጋግጥ “ሕጋዊ አስገዳጅ ስምምነት” ላይ ለመድረስ ካልሆነ በስተቀር ወደ ታላቁ የኢትዮጵያ
ግብፅ በሕዳሴው ግድብ ድርድር ላይ የጣለችውን እገዳ እንደማታነሳ አስታወቀች‼ ​ግብፅ የውሃ ዋስትናዋን የሚያረጋግጥ “ሕጋዊ አስገዳጅ ስምምነት” ላይ ለመድረስ ካልሆነ በስተቀር ወደ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ (ታሕግ) ድርድር እንደማትመለስ በድጋሚ ገለጸች። ​የሀገሪቱ የውሃ ሀብትና መስኖ ሚኒስትር ሃኒ ስዊለም እንደተናገሩት፥ ግብፅ እ.ኤ.አ. በታህሳስ 2023 ድርድሩን ለማቋረጥ የወሰነችው ውሳኔ አይቀየርም። ሚኒስትሩ አክለውም የናስር ሐይቅ የውሃ ክምችት በአሁኑ ወቅት አስተማማኝ ደረጃ ላይ እንደሚገኝና ለሀገር ውስጥ ፍጆታና ለኃይል ማመንጫነት በአግባቡ እየተመራ መሆኑን ገልጸዋል። ​ኢትዮጵያ በበኩሏ ግድቡ ለልማቷ ወሳኝ መሆኑን በመግለጽ፣ በዓባይ ወንዝ ላይ ያለባትን ሉዓላዊ መብት የሚገድብ ማንኛውንም ስምምነት ውድቅ በማድረግ ፕሮጀክቱን የማንቀሳቀስ መብቷን ስታስከብር ቆይታለች። የአፍሪካ ኅብረትና ዓለም አቀፍ አካላት ለዓመታት ጥረት ቢያደርጉም በሦስቱ ሀገራት መካከል እስካሁን አጠቃላይ ስምምነት ላይ መድረስ አልተቻለም። #WasuMohammed video 👇Like + Follow👇 https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr ==================== ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ  የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4

⚠️ምን አስቸገርዎት❓ 🌟#ከበረሮ🪳 እና #አይጥ🐀 💯% የሚገላግል ምርጥ መሳሪያ❓ 🌟ወይስ ከዚህ ክረምት #ቢንቢ🦗 የሚከላከልዎ ማሽን❓ 🙏አያስቡ #ሙሉ_ዋስትና የምንሰጥባቸዉን የተረጋገጡ የቢ
+4
⚠️ምን አስቸገርዎት❓ 🌟#ከበረሮ🪳 እና #አይጥ🐀 💯% የሚገላግል   ምርጥ መሳሪያ❓ 🌟ወይስ ከዚህ ክረምት #ቢንቢ🦗 የሚከላከልዎ ማሽን❓ 🙏አያስቡ #ሙሉ_ዋስትና የምንሰጥባቸዉን የተረጋገጡ የቢንቢ እና የበረሮ_የአይጥ ማጥፊያ ባሉበት ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ  እናደርሳለን። 1⃣ ባለ ፈሳሽ የቢንቢ ማጥፊያ 👉ሽታም ሆነ ድምፅ የሌለው። 👉ቢንቢን በፍጥነት የሚያጠፋ። 👉side effect )የሌለዉ። 👉ለማንኛውም ቦታ የሚሆን። 💰ዋጋ 1,650 ብር ብቻ😱       ፈሳሹ ብቻ 650 ብር😱 2⃣የበረሮ እና አይጥ ማጥፊያ 👉በሳይርን ቴክኖሎጂ የሚሰራ 👉💯% የሚያጠፋ አስተማማኝ 👉ምንም side effect የሌለዉ 💰ዋጋ 1699 ብር ብቻ😱 📍#አዲስ_አበባ    📍#ባህርዳር 📍#ደሴ                📍#ኮምቦልቻ   🚚 ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ በ 30 ደቂቃ ያሉበት ስናደርስ በሌሎች ከተማዎች በፖስታ ቤት እንልካለን! ‼️ ከመጨረሳችን በፊት    ፈጥነዉ ይደዉሉልን‼️ 📞0954633900 📞0954633900 ✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን በ👉@dubaitera_shop ላይ ይላኩልን።

በከሰል ውስ ነዳጅ‼ ​የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ከሰል የጫነ በመምሰል፣ ከስር በጀሪካን ነዳጅ ደብቆ ለማለፍ የሞከረን ተሽከርካሪ ከአሽከርካሪው ጋር በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል። ​ፖሊስ ሰሞኑ
+2
በከሰል ውስ ነዳጅ‼ ​የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ከሰል የጫነ በመምሰል፣ ከስር በጀሪካን ነዳጅ ደብቆ ለማለፍ የሞከረን ተሽከርካሪ ከአሽከርካሪው ጋር በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል። ​ፖሊስ ሰሞኑን በሕገ-ወጥ የነዳጅ ዝውውር ላይ እየወሰደ ያለው የማያዳግም እርምጃ የሚበረታታና የሚደገፍ ተግባር በመሆኑ ሊመሰገን ይገባዋል።የማደያ ውውጥ ቅሸባ መላ ሊባል ይገባል። ዛሬ በከሰል ውስጥ እንደዚህ ተሰርቷል ቀጣይ ከሰል ጭነህ ከቦታ ቦታ የምትንቀሳቀስ በየኬላው ታወርዳለህ ትጭናለህ።ያማል።እንደት ሰው የእንጀራ ገመዱን በዚህ ልክ ያሳጥራል? #WasuMohammed video 👇Like + Follow👇 https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr ==================== ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ  የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4

ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ ከፍተኛ ጥራት ያለው አገልግሎትን አለም አቀፍ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎችና ቲክኖሎጂ የደረሰበትን ማሸኖችን በመጠቀም የ
ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ ግሎው ኢትዮ ቱርኪዬ ከፀጉር ንቅለ ተከላ ከፍተኛ ጥራት ያለው አገልግሎትን አለም አቀፍ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎችና ቲክኖሎጂ የደረሰበትን ማሸኖችን በመጠቀም የተለያዩ የውበት አገልግሎቶችን የሚሰጥ ማእከል ነው።በውስጡም :-  👉 ከ 10 አመት በላይ ልምድ ባላቸው የቱርክ ባለሙያዎች አጠቃላይ የፀጉር ንቅለ ተከላ እና ለጸጉር መሳሳትና መርገፍ የPRP ህክምና 👉አጠቃላይ የቆዳ ህክምናና እንክብካቤ እና የጸረ እርጅና ህክምና (facial, HydraFacial, different anti-aging therapies)   👉 ከቱርክ በመጡ ባለሙያዎች እና በዘመናዊ ማሽኖች ያለምንም ሰርጀሪ አላስፈላጊ ስብን/ውፍረትን ማጥፋትና የሰውነት ቅርጽን ማስተካከል እንዲሁም በህክምና የታገዘ የአመጋገብ ምክር 👉የዋግምት (Blood cupping) ህክምና   👉 ያለእድሜ የሚመጣን እርጅናን፤ አይን አካባቢ ያሉ መሸብሸቦችን፤ የግንባር መጨማደድን ማስተካከል   👉 የፊትና የከንፈር ቅርጽን ማስተካከል   👉 የBotox እንዲሁም የFiller አገልግሎት 👉 የጠባሳ ህክምና     👉 በሀይፉ ማሽን የፊትን ቆዳ መወጠር ወይንም አንገት ላይ የሚመጣን ውፍረት ማስተካከል   👉 እንዲሁም የተለያዩ የ ሜዞቴራፒ ትሪትመንቶችን ማግኘት ትችላላችሁ   👉 ለቆዳ ተስማሚ የሆኑ ሜዲካል ግሬድ የቆዳ ፕሮዳክቶች  እስከ ምሽቱ 2፡00 እንዲሁም ቅዳሜና እሁድ ሙሉ ቀን ይገኙናል፡፡    አድራሻ:- ወሎ ሰፈር ጋራድ ህንፃ 7ተኛ ፎቅ   ስልክ:-  0966969696            0972939393  አስተማማኝ የመኪና ማቆሚያ አለን      

በድንገተኛ የእሳት አደጋ ከ50 በላይ የመኖሪያ ቤቶች ወደሙ‼ ​ በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ "ሰዶማ" (ድሬ ሮቃ) አካባቢ በሚገኘው ቀስማ ጎጥ (ቀበሌ 23) ትላንት በደረሰ ድንገተኛ የእሳት አደጋ ከ50 ያላነሱ የአርሶ አደር መኖሪያ ቤቶች ሙሉ በሙሉ መውደማቸው ተገለጸ። የእሳቱ መነሻ መንስኤ እስካሁን በውል አልታወቀም። ​እነዚህ ተጎጂ ወገኖች ሀገር በፈለገቻቸው ጊዜ ሁሉ ግንባር ቀደም ሆነው የጸኑና ባለውለታ መሆናቸው የተገለጸ ሲሆን፣ በአደጋው ሳቢያ ክፉኛ ለተጎዱት ወገኖች በአስቸኳይ መልሶ ለማቋቋም ይቻል ዘንድ መላው ህብረተሰብና የሚመለከታቸው አካላት አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቧል። #WasuMohammed video 👇Like + Follow👇 https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr ==================== ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ  የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4