Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
前往频道在 Telegram
📈 Telegram 频道 Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ 的分析概览
频道 Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ (@wasulife) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 249 869 名订阅者,在 商业 类别中位列第 87,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 47 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 249 869 名订阅者。
根据 15 九月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 4 873,过去 24 小时变化为 -486,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 13.31%。内容发布后 24 小时内通常能获得 11.31% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 33 266 次浏览,首日通常累积 28 269 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 144。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“እንኳን ደህና መጡ‼
📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed
📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife
ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏”
凭借高频更新(最新数据采集于 16 九月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 商业 类别中的关键影响点。
249 869
订阅者
-48624 小时
+1 1677 天
+4 87330 天
帖子存档
249 741
+1
መካ አካባቢ የተከሰተ የድሮን ጥቃት‼
በሳውዲ አረቢያ መካ፣ ጅዳ እና ጣኢፍ ከተሞች አካባቢ የደህንነት ስጋት ማስጠንቀቂያ መሰጠቱን ተከትሎ፣ በሳውዲ ጥያቄ ስር የሚመራው ኮአሊሽን ወደ መካ የአየር ክልል በመቃረብ ላይ የነበረ የሁቲዎች ድሮን መቶ ማውደቁን አስታውቋል።
በሌላ በኩል የሁቲ አማፅያን ተወካዮች የቀረበውን ክስ አስተባብለዋል። ሁቲዎች እንደገለጹት የታለመው በመካ አቅራቢያ በሚገኘው ጣኢፍ ውስጥ የሚገኘው «ኪንግ ፋህድ» የተሰኘው የሳውዲ ወታደራዊ የአየር ኃይል (King Fahd Air Base) እንጂ ቅድስት ከተማዋ መካ አለመሆኗን በመግለጽ፣ የሳውዲ አረቢያን መግለጫ የሐሰት ፕሮፓጋንዳ ነው ብለውታል።
249 741
🌼 የ አዲስ አመት ልዩ ቅናሽ ለ 50 ቤቶች ብቻ 🌼
🌼ዲ ኤም ሲ ሪልእስቴት እንኳን ለ 2019 አዲስ አመት በሰላም አደረሳችሁ እያለ ለ ውድ ደንበኞቹ
📍ለቡ መብራት በሚገኘው ዘመናዊ መንደር ውስጥ የመኖሪያ አፓርትመንቶችና የንግድ ሱቆች ላይ ልዩ ቅናሽ ማድረጉን ሲገልፅ በታላቅ ደስታ ነው
⛔️ በ ካሬ 10,000 ብር ቅናሽ የተደረገባቸው ቤቶች. ⤵️
🌼 ባለ 1 መኝታ ከ 982,700 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🌼 ባለ 2 መኝታ ከ 1,589,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🌼 ባለ 3 መኝታ ከ 1,960,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🌼 ባለ 4 መኝታ ከ 2,385,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
⛔️ እንዲሁም በ ካሬ 100,000 ብር ቅናሽ የተደረገባቸው ⤵️
🌼 የንግድ ሱቆችን ከ 1 ሚሊዮን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🌼 ቅድመ ክፍያዎን ከፍ አድርገው ሲከፍሉ እስከ 30% የሚደርስ የ እንቁጣጣሽ ስጦታ ቅናሽ ያገኛሉ🌼
🌼 ታዲያ ይህ ልዩ ቅናሽ ሳያመልጦት ይደውሉ ቀጠሮ ያሲዙ
📞 +251996575157
🔴 ያስተውሉ ይህ ቅናሽ የሚቆየው እስከ ጳጉሜ 5 ብቻ ነው‼️
WhatsApp
https://wa.me/+251996575157?text=I%20am%20interested%20on%20some%20more%20information
Telegram
https://t.me/Re22Dmc?text=I%20want%20more%20info%20on%20this
249 741
+6
የመብራት ትራንስፎርመሮችን ሲያወድም እና ሲዘርፍ የነበረ ቡድን በቁጥጥር መዋሉ ተሰምቷል።
አማራ ክልል ከቆቦ እስከ ደብረ ብርሃን ባለው መስመር የመብራት ትራንስፎርመሮችን ለማውደም፣ ለመስረቅ እና አገልግሎት እንዳይሰጡ ለማድረግ በድብቅ ተደራጅቶ ይንቀሳቀስ የነበረ አደገኛ ቡድን በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉ ታውቋል።
ቡድኑ ራሱን በራሱ በኮማንድ ፖስት ደረጃ በማደራጀት እኩይ ተግባሩን ሲፈጽም የነበረ ሲሆን፣ የኮማንድ ፖስቱ ተጠሪ በመሆን እንቅስቃሴውን በበላይነት ስትመራ የነበረችው ሴት ከኮምቦልቻ ከተማ እንዲሁም ከደሴ ከተማ መላኩ አካባቢ የሚገኝ ሌላ አባሏ ጋር ሆነው ሂደቱን ሲመሩ ለዋሱ መሐመድ የደረሰው መረጃ ያመለክታል።
የመብራት ገመድ የሚቆርጡትና ትራንስፎርመር የሚሰርቁት ደሴና ኮምቦልቻ ከነበሩ አመራሮቻቸው ቀጥለው ያሉ ከአላማጣ እና ከዋግኸምራ እንደመጡ የገለፁ 4 ናቸው። የፖሊስ አባላት ባደረጉት የተቀናጀ ክትትል የተጠረጠሩትን ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ማዋል እንደቻሉ ታውቋል።
ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተከተሎ በደሴ፣ በወልድያ፣ በኮምቦልቻ እና በጠቅላላው ከቆቦ እስከ ደብረ ብርሃን ባለው መስመር ላይ ይፈጸም የነበረው የትራንስፎርመር ዝርፊያ ሙሉ ለሙሉ መቆሙ ተጠቅሷል።ቡድኑ በከተሞች ብቻ ሳይሆን በገጠርም መሰማራቱ ተሰምቷል።ህዝቡ ለፖሊስ መረጃ መስጠትና ንብረቱን መጠበቅ ይኖርበታል።
ለዚህ ስኬታማ ኦፕሬሽን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱት በተለይ የደሴ ከተማ አሰተዳደር ፖሊሰ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ጥላሁን ታደሰ እና ባልደረቦቻቸው እንዲሁም የኮምቦልቻና የደቡብ ወሎ ፖሊስ መምሪያ የስራ ኃላፊዎች ትልቅ ምስጋና ይገባችኋል።
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የደሴ ሪጅን ዳይሬክተር አቶ ሀብቱ አበበ ጨምሮ የተቋሙ ሰራተኞች ፖሊስ የሚፈልጋቸውን ማስረጃዎች በፍጥነት በማቅረብ :ለስራው ስኬት ተባባሪ ነበራችሁና እናመሠግናለን።
ይህንን አደገኛ የዝርፊያ ቡድን ፖሊስ እንደት በቁጥጥር ስር እንዳዋለውና የተጠርጣሪዎቹን ስም ጭምር አጠቃላይ የክትትልና የምርመራ ውጤቱን ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርግ ይጠበቃል።
#WasuMohammed
ዛሬ በዚህ ማን ድምፅ እንደሚሰጠንእናያለን👇
https://yekinlibochaward.org/nominees/wasu-mohammed
====================
ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
249 741
+6
የመብራት ትራንስፎርመሮችን ሲያወድም እና ሲዘርፍ የነበረ ቡድን በቁጥጥር መዋሉ ተሰምቷል።
አማራ ክልል ከቆቦ እስከ ደብረ ብርሃን ባለው መስመር የመብራት ትራንስፎርመሮችን ለማውደም፣ ለመስረቅ እና አገልግሎት እንዳይሰጡ ለማድረግ በድብቅ ተደራጅቶ ይንቀሳቀስ የነበረ አደገኛ ቡድን በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉ ታውቋል።
ቡድኑ ራሱን በራሱ በኮማንድ ፖስት ደረጃ በማደራጀት እኩይ ተግባሩን ሲፈጽም የነበረ ሲሆን፣ የኮማንድ ፖስቱ ተጠሪ በመሆን እንቅስቃሴውን በበላይነት ስትመራ የነበረችው ሴት ከኮምቦልቻ ከተማ እንዲሁም ከደሴ ከተማ መላኩ አካባቢ የሚገኝ ሌላ አባሏ ጋር ሆነው ሂደቱን ሲመሩ ለዋሱ መሐመድ የደረሰው መረጃ ያመለክታል።
የመብራት ገመድ የሚቆርጡትና ትራንስፎርመር የሚሰርቁት ደሴና ኮምቦልቻ ከነበሩ አመራሮቻቸው ቀጥለው ያሉ ከአላማጣ እና ከዋግኸምራ እንደመጡ የገለፁ 4 ናቸው። የፖሊስ አባላት ባደረጉት የተቀናጀ ክትትል የተጠረጠሩትን ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ማዋል እንደቻሉ ታውቋል።
ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተከተሎ በደሴ፣ በወልድያ፣ በኮምቦልቻ እና በጠቅላላው ከቆቦ እስከ ደብረ ብርሃን ባለው መስመር ላይ ይፈጸም የነበረው የትራንስፎርመር ዝርፊያ ሙሉ ለሙሉ መቆሙ ተጠቅሷል።ቡድኑ በከተሞች ብቻ ሳይሆን በገጠርም መሰማራቱ ተሰምቷል።ህዝቡ ለፖሊስ መረጃ መስጠትና ንብረቱን መጠበቅ ይኖርበታል።
ለዚህ ስኬታማ ኦፕሬሽን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱት በተለይ የደሴ ከተማ አሰተዳደር ፖሊሰ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ጥላሁን ታደሰ እና ባልደረቦቻቸው እንዲሁም የኮምቦልቻና የደቡብ ወሎ ፖሊስ መምሪያ የስራ ኃላፊዎች ትልቅ ምስጋና ይገባችኋል።
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የደሴ ሪጅን ዳይሬክተር አቶ ሀብቱ አበበ ጨምሮ የተቋሙ ሰራተኞች ፖሊስ የሚፈልጋቸውን ማስረጃዎች በፍጥነት በማቅረብ :ለስራው ስኬት ተባባሪ ነበራችሁና እናመሠግናለን።
ይህንን አደገኛ የዝርፊያ ቡድን ፖሊስ እንደት በቁጥጥር ስር እንዳዋለውና የተጠርጣሪዎቹን ስም ጭምር አጠቃላይ የክትትልና የምርመራ ውጤቱን ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርግ ይጠበቃል።
#WasuMohammed
ዛሬ በዚህ ማን ድምፅ እንደሚሰጠንእናያለን👇
https://yekinlibochaward.org/nominees/wasu-mohammed
====================
ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
249 741
+2
‼️እኛ እያለን #አይጥ እና #በረሮዎች ከእርሶ ጋር በ አዲሱ ዓመት አብረዉ አይዘልቁም !
💯% አስተማማኝ
የሆነ #የበረሮ እና #የአይጥ ማጥፊያ ባሉበት ይቀበሉ!
📍#አዲስ_አበባ 📍#ደሴ
📍#ኮምቦልቻ
🚚 ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ በ 30 ደቂቃ ያሉበት ስናደርስ በሌሎች ከተማዎች በፖስታ ቤት እንልካለን!
‼️ ከመጨረሳችን በፊት
ፈጥነዉ ይደዉሉልን‼️
📞0954633900
📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
✅በዓለም አቀፍ ደረጃ የጥራት ማረጋገጫ ያለዉ ኦሪጅናል Ultrasonic pest repeller 🙏
❇️በፈለጉት ቦታ ላይ በመሰካት ብቻ
👉አይጦችን🐀
👉 በረሮ 🪳 እና ጉንዳን
👉የወባ ትንኝ(ቢምቢ)🕷
👉ማንኛዉንምበራሪ ነፍሳት ላይ
☠ሊቋቋሙት የማይችሉትን frequency በመልቀቅ
ላይመለሱ እሰከ መጨረሻዉ ይሸኛቸዋል!
#ሰዎች ላይ ምንም አይነት ጉዳት የሌለዉ ሲሆን ወጥመድ ልግዛ አይጥ ልጎትት ሳይሉ አይጦችን እንዲሁም በረሮን 100 ሜትር የሚያርቅ ድንቅ የዘመኑ ዉጤት👏👏
😱 በ 1699 ብር ብቻ ይገላገሉ።
‼️ጥቂት ፍሬዎች ሰላስገባን
ሳንጨረስ ፈጥነዉ ይዘዙን‼️
👇👇👇👇👇👇
👉📞0954633900
👉📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
🚚አዲስ አበባ እና ጠበጠቀስናቸዉ ከተሞች ላይ ያሉበት በነፃ ስናደርስ ለሌሎች ከተሞች በፖስታ ቤት እንልካለን።
#ሙሉዋስትና ያለዉ ሲሆን ሰክተዉ አይጥ ወይም ተህዋስ ፎቶ ማንሳት ከቻሉ ሽልማት አሎት!(አይችሉም እንጂ)
🌐ሌሎች ዕቃዎችን ለማየት
@Dubai_tera2 ን
👆👆👆join ይበሉ!
249 741
አርሶ አደሮች የጦር መሳሪያ እንዲታጠቁ መፈቀዱ ተሰማ።
በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ፣ በሰሜን ሸዋ፣ በደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና በቀለም ወለጋ ዞኖች ለሚገኙ አርሶ አደሮች የጦር መሳሪያ ፈቃድ መስጠት መጀመሩ ነው የተነገረው።
እንደ ዘገባው ከሆነ፡-
📌የውሳኔው ዓላማ፡ በክልሎቹና በአካባቢው የሚታዩ የፀጥታ ስጋቶችን ለመቀነስ እና በአካባቢው ባሉ ታጣቂዎች የሚፈጸሙ ድንገተኛ ጥቃቶችን ለመከላከል ታስቦ የተደረገ ነው።
📌የአርሶ አደሮች አስተያየት፡ መንግስት የወሰደውን ይህንን እርምጃ እንደሚያደንቁና ጥያቄያቸው ምላሽ በማግኘቱ ደስታቸውን ገልጸዋል።
249 741
+2
🌟 በካዛንቺስ መሃል ከተማ — ያለምንም የዋጋ ጭማሪ እና ወለድ የቤት ባለቤት ይሁኑ!
✅በአዲስ አበባ prime location ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣
✅ ምንም አይነት የመሰረተ ልማት (የውሃ፣ የመብራት፣ የመንገድ) ስጋት የሌለበት ድንቅ የመኖሪያ መንደር!
✅ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ጋር በጋራ (70/30) በፍጥነት እየተገነባ ያለ እጅግ ዘመናዊ compound አፓርታማ
✨ ልዩ ጥቅሞች፦
✅Fixed Rate፦ ቤቱን እስኪረከቡ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ወይም የወለድ ክፍያ የለውም!
ምቹ አከፋፈል፦ በሂደት (progress )የሚከፈል
ታማኝነት፦ በኩባንያው ቀጥተኛ የሽያጭ ባለሙያ በኃላፊነት የሚስተናገዱበት
🚪 ያሉን የአማራጮች እና የክፍያ ዝርዝር (15% ቅድመ ክፍያ ብቻ)
🛏 ባለ 1 መኝታ (55 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 5,830,385 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 874,557 ብር
🛏 ባለ 2 መኝታ (80 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 8,480,560 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,272,084 ብር
🛏 ባለ 3 መኝታ (95 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 10,070,665 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,510,600 ብር
🛏 ባለ 4 መኝታ (160 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 16,961,120 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 2,544,168 ብር
💥ዛሬ ነገ እያሉ እድሉ እንዳያመልጥዎት
❗️አሁኑኑ ይደውሉ — ሳይቱን ይጎብኙ!
📱 ስልክ፦ +251911636790
👤 የድርጅቱ የሽያጭ አማካሪና ኃላፊ
📲👇በ WhatsApp ማግኘት ከፈለጉ
https://wa.me/251777636790
📲Channel:
https://t.me/https://t.me/addis_home_finder
📲Telegram : @kassu23
249 741
"ኢራን 57 የጦር ጀት: ሄሊኮፍተርና ድሮኖች አውድማብናለች" አሜሪካ
ከኢራን ጋር በተያያዘ በተካሄደው "Epic Fury" በተሰኘው ወታደራዊ ዘመቻ የአሜሪካ አየር ኃይል ከፍተኛ ውድመት እንደደረሰበት ይፋ ተደርጓል።
42 የጦር ጄቶች፣ ሄሊኮፕተሮች እና ድሮኖች ሙሉ በሙሉ ወድመዋል።
15 ተጨማሪ የጦር ጄቶች እና ሄሊኮፕተሮች በኢራን ጥቃት እና በስህተት (Friendly Fire) ከፍተኛ ጉዳት (Damage) አስተናግደዋል።
የአሜሪካ መንግሥት ዝርዝር ጉዳቱን የያዘ ባለ 14 ገጽ መረጃ ይፋ ያደረገ ሲሆን፣ ጦርነቱ በመቀጠሉ ምክንያት የጉዳቱ መጠን ሊጨምር እንደሚችል ተገልጿል
249 741
የኢትዮጵያ ፓስፖርት የዓለም አቀፍና አህጉራዊ ደረጃ ይፋ ሆነ‼
የኢትዮጵያ ፓስፖርት በዓለም አቀፍ ደረጃ 173ኛ፣ በአፍሪካ ደግሞ 49ኛ ደረጃን ይዟል።የፓስፖርቱ ቁልፍ መረጃዎች፡-
📌የኢትዮጵያ ፓስፖርት ባለቤቶች ወደ 51 ሀገራት (ከዓለም አቀፍ መዳረሻዎች 25%) ያለ ቅድመ ቪዛ መጓዝ ይችላሉ።
📌11 ሀገራት (ቤኒን፣ ጋምቢያ፣ ኬንያ፣ ሩዋንዳ እና ቶጎን ጨምሮ)። በሩዋንዳና ቶጎ ለ30 ቀናት፣ በሌሎቹ ለ90 ቀናት መቆየት ይቻላል።
📌በመድረሻ ቪዛ (Visa on Arrival)፡ 34 ሀገራት (20 የሚሆኑት በአፍሪካ እንደ ኮሞሮስና ሶማሊያ ያሉ)።
📌 በኢ-ቪዛ (e-Visa) / የኤሌክትሮኒክስ ፈቃድ፡ 4 ሀገራት።
📌ኢትዮጵያ የሌሎች ሀገራት ዜጎችን በማስተናገድ ረገድ ከ199 ሀገራት 24ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠች ሲሆን፣ የ146 ሀገራት ዜጎች ያለ ቅድመ ቪዛ ወደ ሀገሪቱ መግባት ይችላሉ።
249 741
AI የሰውን ልጅ ሊገድል ይችላል?
ከፍተኛ አቅም ያለው AI ከሰው ቁጥጥር ውጭ ከሆነ ለሰው ልጅ ህልውና አደጋ ሊሆን እንደሚችል ተመራማሪዎች እያስጠነቀቁ ነው። የአንትሮፒክ (Anthropic) ተመራማሪዎች እስከ እ.ኤ.አ 2030 ድረስ AI የሰውን ልጅ የማጥፋት ዕድሉ ከ10% በላይ ነው ሲሉ፣ ሌሎች ባለሙያዎች ደግሞ አደጋውን ከኑክሌር መሣሪያዎች ጋር ያነጻጽሩታል።
በተቃራኒው፣ እንደ ፕሮፌሰር ኬት ዴቭሊን ያሉ አሳቢዎች ይህ የላቀ "ሱፐር ኢንተሊጀንት" AI እስካሁን ስላልተፈጠረ ስጋቱ የተረጋገጠ እውነታ ሳይሆን ግምት ነው ይላሉ።
ከዚህ ባሻገር የሐሰት መረጃ፣ የሳይበር ጥቃት፣ የሥራ እድል መቀነስ እና የሳይበር ደህንነት አሁኑኑ እየታዩ ያሉ አደጋዎች በመሆናቸው፤ ዋናው ትኩረት AIን መቆጣጠሪያ ሕጎችና ደህንነት ላይ ሊሆን እንደሚገባ ተጠቁሟል።
249 741
+2
🌟 በካዛንቺስ መሃል ከተማ — ያለምንም የዋጋ ጭማሪ እና ወለድ የቤት ባለቤት ይሁኑ!
✅በአዲስ አበባ prime location ካዛንቺስ ሳይት፣ በሁሉም አቅጣጫ በ ፓርኮች እና መዝናኛዎች የተከበበ፣
✅ ምንም አይነት የመሰረተ ልማት (የውሃ፣ የመብራት፣ የመንገድ) ስጋት የሌለበት ድንቅ የመኖሪያ መንደር!
✅ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ጋር በጋራ (70/30) በፍጥነት እየተገነባ ያለ እጅግ ዘመናዊ compound አፓርታማ
✨ ልዩ ጥቅሞች፦
✅Fixed Rate፦ ቤቱን እስኪረከቡ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ወይም የወለድ ክፍያ የለውም!
ምቹ አከፋፈል፦ በሂደት (progress )የሚከፈል
ታማኝነት፦ በኩባንያው ቀጥተኛ የሽያጭ ባለሙያ በኃላፊነት የሚስተናገዱበት
🚪 ያሉን የአማራጮች እና የክፍያ ዝርዝር (15% ቅድመ ክፍያ ብቻ)
🛏 ባለ 1 መኝታ (55 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 5,830,385 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 874,557 ብር
🛏 ባለ 2 መኝታ (80 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 8,480,560 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,272,084 ብር
🛏 ባለ 3 መኝታ (95 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 10,070,665 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 1,510,600 ብር
🛏 ባለ 4 መኝታ (160 ካሬ)
አጠቃላይ ዋጋ፦ 16,961,120 ብር
15% ቅድመ ክፍያ፦ 2,544,168 ብር
💥ዛሬ ነገ እያሉ እድሉ እንዳያመልጥዎት
❗️አሁኑኑ ይደውሉ — ሳይቱን ይጎብኙ!
📱 ስልክ፦ +251911636790
👤 የድርጅቱ የሽያጭ አማካሪና ኃላፊ
📲👇በ WhatsApp ማግኘት ከፈለጉ
https://wa.me/251777636790
📲Channel:
https://t.me/https://t.me/addis_home_finder
📲Telegram : @kassu23
249 741
+1
መካ ላይ ጥቃት‼
በመካ አል-ሙከረማ የአየር ጥቃት ማስጠንቀቂያ ተላለፈ‼
በሳውዲ አረቢያ በሚገኘው የመካ አል-ሙከረማ ከተማ የብሔራዊ የድንገተኛ አደጋ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ስርዓት የጠላት የአየር ጥቃት ስጋት እንዳለ የሚያሳስብ አስቸኳይ ማስጠንቀቂያ አስተላልፏል።
ለህዝብ የተላለፈ መመሪያ፦
📌 ህዝቡ ረጋ ብሎ እንዲቆይ
📌 ከቤት ወይም ከአስተማማኝ ቦታ ሳይወጡ እንዲቆዩ
📌 መስኮቶችና ደጃፎች አቅራቢያ ከመቆም እንዲቆጠቡ
📌የሲቪል ጥበቃ (Civil Defense) መመሪያዎችን በጥብቅ እንዲከተሉ ታዟል።
ሁቲዎች ሳውዲን ማስጨነቃቸውን ቀጥለዋል።
249 741
🔥 ነጋዴዎች ነን… እነዚህን ችግሮች እኛም አልፈንበታል።
በየቀኑ ሽያጭ እናደርጋለን፣ እቃ እንገዛለን፣ እንሸጣለን፣ ዱቤም እንሰጣለን። 💰📦
ነገር ግን ቀኑ ሲያልቅ…
“ዛሬ ስንት ሸጥን?” 💰
“ስንት እቃ ቀረ?” 📦
“ገቢና ወጪያችንስ?”
“የደንበኛው ዕዳስ?” 👤
ደብተር እንፈልጋለን፣ እንቆጥራለን፣ እንደገና እናሰላለን። 📒🧮
ከዚያ ደግሞ የንግድ መረጃችን በትክክል ካልተያዘ፣ በግብርና በጉምሩክ ጉዳዮች ላይ ችግር ሊፈጠርብን ይችላል።
ሽያጫችንን፣ ስቶካችንን፣ ገቢና ወጪያችንን፣ የደንበኛ ዕዳና ክፍያችንን አንድ ቦታ ላይ እንያዝ።
የፋይል መጥፋት አይኖርም፣ ሁሉም መረጃችን በአስተማማኝ ሁኔታ ይጠበቃል። 🔒💾
ችግሩን እናውቀዋለን መፍትሄውንም አመጣን። 🚀
Zemenflow — ንግዳችንን በቀላሉ እንቆጣጠር።
🌐 ድረ-ገጽ፦
https://zemenflow.com
📱 የመተግበሪያ ማገናኛ፦
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.zemenflow.app
https://apps.apple.com/app/id6803034767
🤖 የቴሌግራም ቦት፦
https://t.me/zemenflowbot
📢 የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/zemenflowchannel
👉 ዛሬውኑ ይጀምሩ!
ለበለጠ መረጃ:0940168913
249 741
+2
ጊዜያዊ ዝውውሩ ሊፈፀም ነው‼
በትግራይ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ሲማሩ የነበሩ ተማሪዎች፤ ከዚህ በፊት ሲማሩበት የነበረውን ፦
📌 ዩኒቨርሲቲ፣
📌 የትምህርት ዘመን፣
📌 የትምህርት ፕሮግራም እና ሌሎችንም አስፈላጊ መረጃዎች በመሙላት በሌሎች የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በጊዜያዊነት ለመመደብ በ https://student.ethernet.edu.et/university-transfer/ ድረ-ገጽ በመግባት የራሳቸውን ፋይዳ (የመለያ ቁጥር) በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ እስከ መስከረም 8/2019 ዓ.ም ድረስ ማመልከት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
በወረቀት ማመልከቻ ያስገቡ ተማሪዎችም በዚሁ ድህረ ገጽ አማካኝነት በድጋሚ ማመልከት እንደሚጠበቅባቸው ተገልጿል።
249 741
🌼 የ አዲስ አመት ልዩ ቅናሽ ለ 50 ቤቶች ብቻ 🌼
🌼ዲ ኤም ሲ ሪልእስቴት እንኳን ለ 2019 አዲስ አመት በሰላም አደረሳችሁ እያለ ለ ውድ ደንበኞቹ
📍ለቡ መብራት በሚገኘው ዘመናዊ መንደር ውስጥ የመኖሪያ አፓርትመንቶችና የንግድ ሱቆች ላይ ልዩ ቅናሽ ማድረጉን ሲገልፅ በታላቅ ደስታ ነው
⛔️ በ ካሬ 10,000 ብር ቅናሽ የተደረገባቸው ቤቶች. ⤵️
🌼 ባለ 1 መኝታ ከ 982,700 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🌼 ባለ 2 መኝታ ከ 1,589,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🌼 ባለ 3 መኝታ ከ 1,960,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🌼 ባለ 4 መኝታ ከ 2,385,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
⛔️ እንዲሁም በ ካሬ 100,000 ብር ቅናሽ የተደረገባቸው ⤵️
🌼 የንግድ ሱቆችን ከ 1 ሚሊዮን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🌼 ቅድመ ክፍያዎን ከፍ አድርገው ሲከፍሉ እስከ 30% የሚደርስ የ እንቁጣጣሽ ስጦታ ቅናሽ ያገኛሉ🌼
🌼 ታዲያ ይህ ልዩ ቅናሽ ሳያመልጦት ይደውሉ ቀጠሮ ያሲዙ
📞 +251996575157
🔴 ያስተውሉ ይህ ቅናሽ የሚቆየው እስከ ጳጉሜ 5 ብቻ ነው‼️
WhatsApp
https://wa.me/+251996575157?text=I%20am%20interested%20on%20some%20more%20information
Telegram
https://t.me/Re22Dmc?text=I%20want%20more%20info%20on%20this
249 741
+1
የሁቲዎች ጥቃት በሳውዲ የነዳጅ መሰረተ ልማት መቱ‼
የሁቲ አማፂያን ሳውዲ አረቢያ ነዳጅ ወደ ቀይ ባሕር ለማስተላለፍ የምትጠቀምበትን የነዳጅ ማገፊያ ጣቢያ (Pumping Station) ላይ ጥቃት ማድረሳቸውን ተከትሎ፣ የመሰረተ ልማቱን ጠግኖ ወደ ሥራ ለመመለስ እስከ ወር ሊወስድ እንደሚችል ተገልጿል።
ሁቲዎች ከሳውዲ አረቢያ ጋር ግንኙነት ያላቸው መርከቦች በባብ ኤል-መንደብ በኩል እንዳያልፉ እገዳ ማድረጋቸውን ተከትሎ በቀይ ባሕር አካባቢ ያለው ውጥረት አይሏል።
ኢትዮጵያ በዓመት ከ1 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን በላይ የነዳጅ ምርቶችን በጂቡቲ በኩል የምታስገባ ሲሆን፣ ጂቡቲ ደግሞ አብዛኛውን ነዳጅ የምታስመጣው ከሳውዲ አረቢያ ነው። የሳውዲ ነዳጅ አቅርቦት መስተጓጎል እና የነዳጅ ዋጋ መጨመር በኢትዮጵያ አቅርቦት ላይ ተፅዕኖ ሊያሳድር ይችላል።
249 741
‼️እኛ እያለን #አይጥ እና #በረሮዎች ከእርሶ ጋር በ አዲሱ ዓመት አብረዉ አይዘልቁም !
💯% አስተማማኝ
የሆነ #የበረሮ እና #የአይጥ ማጥፊያ ባሉበት ይቀበሉ!
📍#አዲስ_አበባ 📍#ደሴ
📍#ኮምቦልቻ
🚚 ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ በ 30 ደቂቃ ያሉበት ስናደርስ በሌሎች ከተማዎች በፖስታ ቤት እንልካለን!
‼️ ከመጨረሳችን በፊት
ፈጥነዉ ይደዉሉልን‼️
📞0954633900
📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
✅በዓለም አቀፍ ደረጃ የጥራት ማረጋገጫ ያለዉ ኦሪጅናል Ultrasonic pest repeller 🙏
❇️በፈለጉት ቦታ ላይ በመሰካት ብቻ
👉አይጦችን🐀
👉 በረሮ 🪳 እና ጉንዳን
👉የወባ ትንኝ(ቢምቢ)🕷
👉ማንኛዉንምበራሪ ነፍሳት ላይ
☠ሊቋቋሙት የማይችሉትን frequency በመልቀቅ
ላይመለሱ እሰከ መጨረሻዉ ይሸኛቸዋል!
#ሰዎች ላይ ምንም አይነት ጉዳት የሌለዉ ሲሆን ወጥመድ ልግዛ አይጥ ልጎትት ሳይሉ አይጦችን እንዲሁም በረሮን 100 ሜትር የሚያርቅ ድንቅ የዘመኑ ዉጤት👏👏
😱 በ 1699 ብር ብቻ ይገላገሉ።
‼️ጥቂት ፍሬዎች ሰላስገባን
ሳንጨረስ ፈጥነዉ ይዘዙን‼️
👇👇👇👇👇👇
👉📞0954633900
👉📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
🚚አዲስ አበባ እና ጠበጠቀስናቸዉ ከተሞች ላይ ያሉበት በነፃ ስናደርስ ለሌሎች ከተሞች በፖስታ ቤት እንልካለን።
#ሙሉዋስትና ያለዉ ሲሆን ሰክተዉ አይጥ ወይም ተህዋስ ፎቶ ማንሳት ከቻሉ ሽልማት አሎት!(አይችሉም እንጂ)
🌐ሌሎች ዕቃዎችን ለማየት
@Dubai_tera2 ን
👆👆👆join ይበሉ!
249 741
+2
ከ11 ዓመታት በፊት በወንድቹ ተገድሎ በሽንት ቤት የተቀበረው ግለሰብ‼
በ2007 ዓ.ም. በሕዳር ወር በገዛ ወንድሞቹ ተገድሎ በሽንት ቤት ተቀብሮ የቆየው የዴታሞ ኤርጉዶ አጽም ከተቀበረበት ሥፍራ በመውጣት በፎሬንሲክ ዶክተሮች የምርመራ ሥራ ተከናውኗል።
የወንጀሉ ዝርዝር መረጃዎችና የምርመራው ሂደት እንደሚከተለው ተጠቃልሏል፡የወንጀሉ አፈጻጸምና የምርመራ ሂደት:-
📌 ወንጀሉ የተፈጸመው በድሮው አጠራር ግቤ ወረዳ፣ ሃሊልቾ ቤሮ ቀበሌ (ላይኛው ጌምቤ) ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በሆመቾ ከተማ አስተዳደር ሰሜን ሆመቾ ቀበሌ፣ ልዩ ስሙ ላይኛው ጌምቤ በመባል በሚታወቀው አካባቢ ነው።
📌ከተጠርጣሪዎቹ አንዱና የሟች ወንድም የሆነው ወጣት አገዘ ኤርጉዶ በወ/መ/ህ/ሥ/ሥ/ቁ. 35 መሠረት የእምነት ቃሉን በፍርድ ቤት አስመዝግቧል።
📌 ከንግስት ኢሌን መሐመድ መታሰቢያ ሪፈራል አጠቃላይ ሆስፒታል የመጡ የፎሬንሲክ ዶክተሮች በአጽሙ ላይ የምርመራ ሥራ ያከናወኑ ሲሆን፣ ውጤቱ እንደደረሰ በመዝገቡ ተካቶ ለፍርድ ቤት ይቀርባል።
📌 የምርመራ መዝገቡና ተጠርጣሪዎቹ በሥልጣን ለሚመለከተው ለሀዲያ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ለሀዲያ ዞን ፖሊስ ይተላለፋሉ።
📌በጉዳዩ ላይ ሰባት ተጠርጣሪዎች የተለዩ ሲሆን፣ ስድስቱ በሕግ ቁጥጥር ሥር ውለዋል፡
* ወጣት አገዘ ኤርጉዶ (በቁጥጥር ሥር)
* ወጣት ለጌ (ኤርጫዕሞ) ኤርጉዶ (በቁጥጥር ሥር)
* አቶ ደመቀ ኤርጉዶ (በቁጥጥር ሥር)
* አቶ ኤርጌቦ ሊረንሶ (በቁጥጥር ሥር)
* አቶ ታደለ ሊራንሶ (በቁጥጥር ሥር)
* ወ/ሮ አዳነች ኤርጉዶ (በቁጥጥር ሥር)
* ወጣት ጫኮሮ ኤርጉዶ (ወደ ደቡብ አፍሪካ በመሄዱ እስካሁን በቁጥጥር ሥር አልዋለም)
የሆመቾ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ም/ኢ/ር አዲሱ ዘኪዎስ «ወንጀል ተፈጽሞ ሊደበቅ ይችላል እንጂ ከሕግና ከማኅበረሰብ ዕይታ ለዘላለም ሊሰወር አይችልም» ሲሉ ገልጸው፣ ማኅበረሰቡ አጠራጣሪ ድርጊቶችን በወቅቱ ለሕግ አካላት በማሳወቅ የሕግ የበላይነትን እንዲያስከብር ጥሪ አቅርበዋል።መረጃው የሆመቾ ከተማ ኮሙኒኬሽን ነው።
249 741
በአሚባራ ሞል ቢዝነስዎ ሰዎች የሚሸምቱበት ብቻ ሳይሆን የሚዝናኑበትም መዳረሻ መሀል ይሆናል!
ይምጡ ለንግድዎ የሚሆን ቦታን በካሬ ከ200,000 ብር ጀምሮ ይያዙ!
+251901616161
+251969363636
Amibara Properties
Built Different.
249 741
+3
መቀሌ ዩኒቨርሲቲ ወታደር አስወጥቻለሁ - ተማሪዎችን እቀበላለሁ ብሏል‼
መቀሌ ዩኒቨርሲቲ ለትምህርት ሚኒስቴር በላከው ደብዳቤ፣ የኩሓ መለስ ቴክኖሎጂ ካምፓስ በጦርነቱ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች መልሶ ማቋቋሚያ እና ለተዋጊዎች ትጥቅ መፍታት (DDR) ፕሮግራም አገልግሎት ሲውል በመቆየቱ ላለፉት አምስት ዓመታት ለመማር ማስተማር አገልግሎት እንዳልዋለ አስታውቋል።
ዩኒቨርሲቲው ካምፓሱን ሙሉ በሙሉ አስለቅቆ ወደ ነባር ይዞታው ለመመለስ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ንግግር እያደረገ መሆኑን ገልጾ፣ ትምህርት ሚኒስቴር ባሉት ሌሎች 6 ካምፓሶች ያለውን የመቀበል አቅም እና ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሁኔታ ግምት ውስጥ በማስገባት የተመደቡለትን ተማሪዎች እንዲልካለት ጠይቋል።
ዛሬ ት/ሚንስቴር በትግራይ ክልል ዩኒቨርስቲዎች የሚማሩ ተማሪዎች ወደ ሌሎች ዩኒቨርስቲዎች እንደሚመድብ ማስታወቁ ይታወሳል።
