Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
前往频道在 Telegram
📈 Telegram 频道 Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ 的分析概览
频道 Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ (@wasulife) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 233 122 名订阅者,在 商业 类别中位列第 104,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 54 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 233 122 名订阅者。
根据 09 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -5 283,过去 24 小时变化为 -946,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 12.35%。内容发布后 24 小时内通常能获得 11.31% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 28 844 次浏览,首日通常累积 26 421 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 118。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“እንኳን ደህና መጡ‼
📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed
📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife
ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏”
凭借高频更新(最新数据采集于 10 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 商业 类别中的关键影响点。
233 122
订阅者
-94624 小时
-3 1437 天
-5 28330 天
帖子存档
232 961
ኢራን ቀድማ ተኮሰች‼
ትራምፕ በኢራን ላይ ዛሬም አዲስ ጥቃት ለመሰንዘር መዘጋጀታቸውን ሲገልጹ፣ ኢራን ቀድማ የአሜሪካ አጋሮች ላይ ሚሳኤል ተኮሰች።
የአንድ የአሜሪካ ሄሊኮፕተር መመታትን ተከትሎ በሁለቱ ሀገራት መካከል የተቀሰቀሰው ወታደራዊ ግጭት በከፍተኛ ሁኔታ አገርሽቷል።
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት ለመሰንዘር ዝግጁ መሆናቸውን በመግለጽ "ጥቃት መፈጸማችንን እንቀጥላለን" ሲሉ ዝተዋል።አዳሩን አሜሪካ በኢራን ላይ ጥቃት እንደምትፈፅም ተገምቷል።ትናንት አስር የተመረጡ ቦታዎች በአሜሪካ መደብደባቸው ታውቋል።
232 961
+2
የጭቃ ቤት ግንባታ ተከለከለ‼
📌አሁን ላይ ተፈፃሚ የሆነው በአንድ ክልል ነው በቀጣይ ግን በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች እንደሚተገበር ተነግሯል።
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የከተማና መሠረተ ልማት ቢሮ ከተሞችን ለማዘመን እና ከአካባቢ ጥበቃ ጋር የተጣጣመ አረንጓዴ ኢኮኖሚ ለመገንባት አዲስ ጥብቅ መመሪያ አስተላልፏል።
📌 ደብዳቤው ከደረሰበት ቀን ጀምሮ በማንኛውም ማዘጋጃ ቤት በኩል የጭቃ ቤት ግንባታ ፈቃድ ማጽደቅ ሙሉ በሙሉ ታግዷል።
📌በእንጨትና ጭቃ ግንባታ ሳቢያ የሚመጣውን የደን መመናመን ለመግታት እንዲሁም የአየር ንብረት ለውጥ የሚያስከትለውን የድርቅና የጎርፍ አደጋ ለመከላከል ነው።
📌 ማንኛውም ግንባታ ከተማን በሚያዘምኑና ደረጃቸውን በጠበቁ ግብዓቶች ማለትም በብሎኬት፣ በጡብ እና በተሻሻሉ የቴክኖሎጂ ውጤቶች ብቻ መከናወን እንዳለበት ታዟል።
232 961
መኪናዎን እየሸጡ ነው? እንግዲያውስ የራስዎን ትርፍ ለሶስተኛ ወገን አሳልፈው አይስጡ!
ከዚህ በኋላ እኛ ጋር ኮሚሽን መክፈል ቀርቷል! በፉልቤክ ያለምንም መካከለኛ ሰው፣ በዜሮ ፐርሰንት ኮሚሽን፣ መኪናዎን በቀጥታ ለትክክለኛ ገዢ መሸጥ ይችላሉ፤ አዎ፣ መቶ በመቶ በነፃ! ጊዜም አይፈጅብዎትም፤ ቴሌግራም ላይ @fulbekbot ብለው ይፈልጉ ወይም fulbek.com ይግቡ፣ እቃ ይለጥፉ የሚለውን ተጭነው የመኪናዎን ምርጥ ፎቶዎች እና ዋጋ በማስገባት በአንድ ደቂቃ ውስጥ ፖስት ያድርጉት።
ወዲያውኑ ማስታወቂያዎ ለሺዎች ይደርሳል፤ ገዢዎችም በቀጥታ ስልክዎ ላይ ይደውሉልዎታል! የራስዎን ገንዘብ ለሌላ አይስጡ፤ ዛሬውኑ በነፃ መገበያየት ይጀምሩ!
🤖ማብራሪያ ለመመልከት፡
👇 👇 👇
🔗 https://vt.tiktok.com/ZSQrUbU24/
232 961
"ከጅብ ተጠንቀቁ" የኮምቦልቻ ፖሊስ
በኮምቦልቻ ከተማ አብሻአገር ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ ኳስሜዳ በተባለ አካባቢ፣ ወይዘሮ መሰረት መብራቴ የተባሉ ግለሰብ ከምሽቱ 5፡30 ላይ በጅብ ከባድ ጥቃት እንደደረሰባቸው ፖሊስ ገልጿል።ግለሰቧ ባሰሙት የድረሱልኝ ጩኸት በአቅራቢያው የነበሩ የፀጥታ ኃይሎች ፈጥነው በመድረስ ከሞት የታደጉ ሲሆን፥ በአሁኑ ወቅት ህክምና ላይ እንደሚገኙ የክፍለ ከተማው ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር ሁሴን መብራቱ አስታውቀዋል።
አደጋውን ተከትሎ ፖሊስ ለህብረተሰቡ የጥንቃቄ መልዕክት አስተላልፏል።በተለይም በከተማው ዳር ላይ ባሉ ሰፈሮች ለጥቃት ተጋላጭ የሆኑ ሴቶችና ሕፃናት በምሽት ሲንቀሳቀሱ ልዩ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ፣ እንዲሁም ህብረተሰቡ በምሽት የውጭ፣ የመተላለፊያና የጊቢ መብራቶችን በማብራት አካባቢውን ብሩህ በማድረግ እራሱንና ቤተሰቡን ከጅብና መሠል የአውሬ አደጋ እንዲጠብቅ አሳስበዋል።
ከኮምቦልቻ ፖሊስ ገፅ የተገኘ ነው
232 961
#ቴምር ጥራት ካለው ህንጻ ባሻገር እምነትን ይገነባል!
ለዚህም ምስክር ጥንቅቅ አድርገን በጥራት ሰርተን ያሰረከብናቸው 8 ሳይቶች ናቸው።
#ቴምርሪልስቴት
አዋሬ (ቤተ-መንግስት ጀርባ)
👉 3መኝታ = 121ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 13.3ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.6ሚሊዮን)
👉 3መኝታ = 157ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.4ሚሊዮን)
💥 የንግድ ሱቆች
⨳ #ቡልጋሪያ ላይ ከ900ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣
⨳ #ፒያሳ ላይ ከ1.4ሚሊዮን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣
⨳ #ቃሊቲገላን ላይ ከ500ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ።
💥ቡልጋሪያ(አፍሪካ ህብረት ፊት ለፊት)
👉 1 መኝታ (68 ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 7,820,000ብር
ቅድመ ክፍያ (20%) = 1,564,000ብር
👉2 መኝታ (81ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 9,315,000ብር
ቅድመ ክፍያ (20%) = 1,863,000ብር
👉 3 መኝታ (121 ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 13,915,000ብር
ቅድመ ክፍያ (20%) = 2,783,000ብር
⨳ 30% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ ከ15% - 35% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
👉ቢሮ ለመምጣት ሳይት ለመጎብኘት ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
232 961
+3
ሰደድ እሳት ተከስቷል‼
በአፋር ክልል በራህሌ ወረዳ ሃለ-ጉቢ ቀበሌ ልዩ ስሙ በደት-ጋራብ (አፍዓዶ ጓሎ እና ኤሊ-ጋራብ) በተባለ አካባቢ ከፍተኛ የሰደድ እሳት መነሳቱ መከሰኑን የዋሱ መሐመድ ምንጮች አስረድተዋል።
የአካባቢው ነዋሪዎች እሳቱን ለመቆጣጠር ከፍተኛ ጥረት እያደረጉ ቢሆንም፤ የአካባቢው አስቸጋሪ መልክዓ-ምድር: የመንገድ መሰረተ-ልማት ችግር፣ የውሃ እጥረት እሳቱን በሰው ኃይል ለመቆጣጠር አዳጋች እንዳደረገው ገልፀዋል።
232 961
#ማስታወቂያ
🎉 🎊 🎉 #ቪዛ_በነፃ_ልንሸልማቹ_ነው‼
🕋✨ በአዲሱ የሂጅሪ አመት 1448 ልዩ የኡምራ ጉዞ ✨
🌙 #አዲሱን_አመት_በአላህ_ቤት_ይጀምሩ!
ከዱንያ ጭንቀት ወጥተው… ወደ መካና መዲና መንፈሳዊ ጉዞ ይጓዙ!
#በኡስታዝ_ባህሩ_ኡመር መሪነት
በወንድም #ኡስማን_አብዱ አስተባባሪነት
በሆሊዴይስ ትራቭል የተዘጋጀ 14ኛ ዙር ልዩ የኡምራ ፕሮግራም!
🕋 7 ቀናትን በመካ
▪️ ኡምራን በሙሉ ምቾት
▪️ ሐረም አቅራቢያ ምቹ ሆቴል
▪️ ጀበለ ኑር፣ ጋሩ ሂራ፣ አረፋ፣ ሚና፣ ሙዝደሊፋ ጉብኝት
📍 ፓኬጁ የሚያካትተው
🕌 4 ቀን በመዲና
▪️ መስጂደል ነበዊ ዝያራ
▪️ ቁባ መስጂድ
▪️ ቁብለተይን
▪️ የኡሁድ ታሪካዊ ቦታዎች ጉብኝት
🛍️ በተጨማሪ በጅዳ ከተማ
✨ ሾፒንግ
✨ ሽርሽር
በቡድን መሪው ሙሉ እገዛ ይከናወናል።
▼ ከዚህም በተጨማሪ ለዚኛው ዙር ደንበኞቻችን ያዘጋጀነው ልዩ ሽልማት አለ።
ለእድለኛ ተጓዥ #ነፃ_የቪዛ አገልግሎት እንሰጣለን። ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ አሁኑኑ ይመዝገቡ
ልብዎን የሚያረጋጋ የኡምራ ጉዞ ከእኛ ጋር ያድርጉ !”
📞 ለምዝገባና ለተጨማሪ መረጃ
0992 232323
0984 777775
📍 አድራሻ፦
ቤተል ፋሚሊ ታወር
3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 305
🏢 #ሆሊዴይስ_ትራቭል
#ኡምራ1448 #መካ #መዲና #ዝያራ #መንፈሳዊ_ጉዞ #Umrah1448
በቴሌግራም ለመመዝገብ @Holidays_Travel
ሆሊዴይስ ትራቭል
232 961
#ማስታወቂያ
🎉 🎊 🎉 #ቪዛ_በነፃ_ልንሸልማቹ_ነው‼
🕋✨ በአዲሱ የሂጅሪ አመት 1448 ልዩ የኡምራ ጉዞ ✨
🌙 #አዲሱን_አመት_በአላህ_ቤት_ይጀምሩ!
ከዱንያ ጭንቀት ወጥተው… ወደ መካና መዲና መንፈሳዊ ጉዞ ይጓዙ!
#በኡስታዝ_ባህሩ_ኡመር መሪነት
በወንድም #ኡስማን_አብዱ አስተባባሪነት
በሆሊዴይስ ትራቭል የተዘጋጀ 14ኛ ዙር ልዩ የኡምራ ፕሮግራም!
🕋 7 ቀናትን በመካ
▪️ ኡምራን በሙሉ ምቾት
▪️ ሐረም አቅራቢያ ምቹ ሆቴል
▪️ ጀበለ ኑር፣ ጋሩ ሂራ፣ አረፋ፣ ሚና፣ ሙዝደሊፋ ጉብኝት
📍 ፓኬጁ የሚያካትተው
🕌 4 ቀን በመዲና
▪️ መስጂደል ነበዊ ዝያራ
▪️ ቁባ መስጂድ
▪️ ቁብለተይን
▪️ የኡሁድ ታሪካዊ ቦታዎች ጉብኝት
🛍️ በተጨማሪ በጅዳ ከተማ
✨ ሾፒንግ
✨ ሽርሽር
በቡድን መሪው ሙሉ እገዛ ይከናወናል።
▼ ከዚህም በተጨማሪ ለዚኛው ዙር ደንበኞቻችን ያዘጋጀነው ልዩ ሽልማት አለ።
ለእድለኛ ተጓዥ #ነፃ_የቪዛ አገልግሎት እንሰጣለን። ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ አሁኑኑ ይመዝገቡ
ልብዎን የሚያረጋጋ የኡምራ ጉዞ ከእኛ ጋር ያድርጉ !”
📞 ለምዝገባና ለተጨማሪ መረጃ
0992 232323
0984 777775
📍 አድራሻ፦
ቤተል ፋሚሊ ታወር
3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 305
🏢 #ሆሊዴይስ_ትራቭል
#ኡምራ1448 #መካ #መዲና #ዝያራ #መንፈሳዊ_ጉዞ #Umrah1448
በቴሌግራም ለመመዝገብ @Holidays_Travel
ሆሊዴይስ ትራቭል
232 961
ነገሩ እንደት ነው? አባቷን ገድሎ ልጅቱን የደፈረው ተከሳሽ በ16 ዓመት ከ6 ወር መቀጣቱን ሠምተናል።
ተከሳሽ ፍታለው አሰበው ከስድስት ግብር አበሮቹ ጋር በመሆን ታህሳስ 24 ቀን 2017 ዓ/ም በአዳኝ አገር ወረዳ ጫቆ ወረዳ ጫቆ ቀበሌ ልዩ ቦታው ገዳም ሰፈር ተብሎ በሚጠራው ቦታ አድሴ ደጉ የተባለን ግለሰብ ላይ የግድያ ወንጀል በመፈፀም እና የሟችን ልጅ በመደፈር ከግብረ አበሮች ጋር ተሰውሮ ቆይቷል።
በተለያዩ አካባቢዎች ሲንቀሳቀስ ቆይቶ የካቲት 06 ቀን 2017 ዓ/ም መተማ ወረዳ አኩሸራ ቀበሌ ልዩ ቦታው ገነተ ማሪያም በሚባል ቦታ በፀጥታ ሃይል ተይዞ ፖሊስ የሰውና የሰነድ ማስረጃ በማደራጀት ለምዕራብ ጎንደር ዞን ዓ/ህግ መዝገቡን በመላክ ክስ ተመስርቷል።
የምዕራብ ጎንደር ዞን ከፍተኛው ፍርድ ቤት ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ/ም በዋለው ችሎት ተከሳሽን ያርማል ሌሎችን ወንጀል ከመፈጸም እንዲቆጠቡ ያደርጋል ፤ ያስተምራል ያለውን በአስራ ስድስት ዓመት ከስድስት ወር ፅኑ እስራት እና በአንድ ሽህ ብር በመቅጣት ውሳኔ ማሳለፉን የገንደውሃ ኮሙኒኬሽን ዘግቦ ተመልክተናል።
232 961
ቢችሉስ?
ቢዝነስዎን ከማንኛውም ቦታ ሆነው መቆጣጠር ቢችሉስ?
የቀን ሽያጭዎን፣ ገቢዎን፣ እቃ ክምችትዎን፣ ሰራተኛዎን እና ደንበኛዎን በአንድ ሲስተም ውስጥ በተመቾት ሁኔታ እና ቦታ ላይ ሆነው መቆጣጠር ቢችሉስ?
በብርቱካን ቴክኖሎጂ የቢዝነስዎን አሰራር ወደ ዘመናዊ ዲጂታል ስርዓት እንቀይራለን።
የምናቀርባቸው መፍትሄዎች፦
🔹 የተቀናጀ የሀብት አስተዳደር ስርዓት (ERP Systems)
🔹 የጤና ተቋማት የመረጃ አያያዝ (Healthcare Solutions - EMR/EHR)
🔹 የሆቴል እና የሬስቶራንት ማኔጅመንት (Hotel & Restaurant Management)
🔹 እንደ ፍላጎትዎ የሚሰሩ ሶፍትዌሮች (Custom Software Development)
🔹 የሞባይል መተግበሪያዎች (Mobile Applications)
🔹 በሰው ሰራሽ አስተውሎት የታገዙ መፍትሄዎች (AI-Powered Solutions)
🔹 የኦንላይን የገበያ መድረኮች (E-Commerce Platforms)
🔹 የቢዝነስ አሰራርን አውቶሜትድ የሚያደርጉ ሲስተሞች (Business Automation Systems)
💡 ለምን ዲጂታል መሆን አስፈላጊ ነው?
✔️ አስተማማኝ የመረጃ አያያዝ
✔️ ከፍተኛ ቅልጥፍና
✔️ ብክነትን መቀነስ
✔️ በመረጃ ላይ የተመሰረተ ውሳኔ
✔️ ቀጣይነት ያለው እድገት
✔️ ሙሉ ቁጥጥር
ቢዝነስዎን ዛሬውኑ ወደ ቀጣዩ ደረጃ ያሳድጉ!
📩 ዛሬውኑ ያናግሩን
🤖 @birtucansoftwarebot
📞 +251 913 108 384
🌐 birtucansoftware.com
✉️ birtucansoftware@gmail.com
📲 https://www.tiktok.com/@birtucan.software
232 961
ፀረ ድሮኑ ችግር ፈጠረ‼
ከ400 ሚሊን ዶላር በላይ ወጭ የተደረገባቸዉ የድሮን ጃሚንግ አይሰሩም ተባለ‼
📌ጊዜ ያለፈበት በመሆኑ የህወሓት አመራሮች የደላላ ሲሳይ ሆነዋል በሚል እየተነገረ ነው።
የህወሓት ከፍተኛ አመራሮች በደላሎች አማካኝነት ከምስራቅ አውሮፓ አገራት የገዙትና ከ400 ሚሊዮን ዶላር በላይ ወጪ የተደረገበት የድሮን ማሰናከያ (Drone Jamming) ቴክኖሎጂ ሳይሰራ መቅረቱን የትግራይ ጉዳዮችን የሚዘግበው ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ መረጃውን አጋርቷል።
ቴክኖሎጂው ድሮኖች መረጃ የሚለዋወጡበትን የራዲዮ ሞገድና የጂፒኤስ ሲግናል በጠንካራ ሞገድ በመደራረብ ከአዛዣቸው ጋር ያላቸውን ግንኙነት ለማቋረጥ የሚያስችል እንደሆነ ቢነገርም፥ በተግባር ግን ሳይሰራ ቀርቷል።
ለበርካታ ወራት በትግራይ ክልል ኩሃ አካባቢ በሚገኘው የሰሜን አየር እዝ ላይ የመገጣጠም ስራው ሲከናወን የቆየ ሲሆን፥ የተደረገው ሙከራ ግን እንዳልተሳካ ታውቋል።
ወታደራዊ ባለሙያዎች እንደሚሉት አሁን ላይ የሚመረቱ ዘመናዊ ድሮኖች የላቀ የፀረ-ጃሚንግ (Anti-Jamming) መከላከያ ያላቸው ከመሆኑም በላይ፥ ወደ መሬት ብቻ የሚያዩ አንቴናዎችን (CRPA) በመጠቀም የጃሚንግ ሞገዱን ውድቅ ያደርጉታል። የህወሓት አመራሮች የገዙት መሳሪያም ጊዜው ያለፈበት (Second-hand) በመሆኑ የደላላ ሲሳይ ሆኖ መቅረቱንም ዳዊት ገልጿል።
232 961
🔥 ጥቂት ቀናት ቀርተውታል 🔥
በመሀል መርካቶ ተክለሃይማኖት፣ የንግድ እንቅስቃሴው በደመቀበት ስፍራ የሱቅ ታላቅ 20% ቅናሽ ሊጠናቀቅ ውስን ቀን ብቻ ቀርተውታል
📉 20% ታላቅ ቅናሽ የተደረገላቸው ውስን ሱቆች!
🛍️ ከ 16 ካሬ ጀምሮ ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውሉ
📐 በ Net area ብቻ (ምንም አይነት የጋራ መገልገያ የማይከፍሉበት)
💵ከ 3,520,000 ብር ሙሉ ክፍያ ጀምሮ
🧾7 ዙር ምቹ ክፍያ
🔑 ፈጣን ርክክብ፦ በ 1 ዓመት ጊዜ ውስጥ ተረክበው ስራ ይጀምራሉ
🏠እንዲሁም መኖርያ አፓርትመንቶች በመሀል ፒያሳ በ 30% ቅናሽ
📈 ለትርፋማ ንግድ ትክክለኛ ምርጫ!
📞 ለበለጠ መረጃ እና ለማስያዝ አሁኑኑ ይደውሉ 0900025097
#meritrealestate #meritproperties #merit #shopinmercato #greenvillage #mercato #investinaddis #investinethiopia #teklehaymanot #apartment #piyassa #apartmentforsell
232 961
አሜሪካ ኢራንን ደበደበች‼ ኢራን ከባድ አፀፋ መለሰች‼
የኢራን ኃይሎች በሆርሙዝ ስትሬት አቅራቢያ የአሜሪካን አፓቺ ሄሊኮፕተር መትተው መጣላቸውን ፕሬዝዳንት ትራምፕ ማስታወቃቸውን ተከትሎ፥ አሜሪካ በኢራን ላይ የአየር ድብደባ ሰነዘረች። ኢራንም በበኩሏ በአሜሪካ የባህር ኃይል መርከቦች ላይ ከባድ ጥቃት መፈጸሟን ገልጻለች።
የተሰነዘረባትን ድብደባ ተከትሎ የአጸፋ እርምጃ የጀመረችው ቴህራን፥ በባህሬን፣ በጆርዳን እና በኩዌት በሚገኙ የአሜሪካ ጦር ሰፈሮች ላይ ያነጣጠረ ጥቃት እየሰነዘረች መሆኑ ታውቋል። ይህ እየተባባሰ የመጣው ግጭት መካከለኛው ምስራቅን ወደ ማያልቅ ቀውስ (Permacrisis) ውስጥ ሊከተው እንደሚችል ተንታኞች እያስጠነቀቁ ነው።
232 961
💥ካሁን በሁዋላ #አይጥ🐀 ፣ #በረሮ እና #ቢምቢ🕷 በፍፁም አታዩም!
🎁 በዓለም አቀፍ ደረጃ የጥራት ማረጋገጫ ያለዉ ኦሪጅናል Ultrasonic pest repeller አስገብተናል🙏
❇️በፈለጉት ቦታ ላይ በመሰካት ብቻ
👉አይጦችን🐀
👉የወባ ትንኝ(ቢምቢ)🕷
👉ጉንዳን እና በረሮ🪳
👉ማንኛዉንምበራሪ ነፍሳት ላይ
☠ሊቋቋሙት የማይችሉትን frequency በመልቀቅ
ላይመለሱ እሰከ መጨረሻዉ ይሸኛቸዋል!
#ሰዎች ላይ ምንም አይነት ጉዳት የሌለዉ ሲሆን ወጥመድ ልግዛ አይጥ ልጎትት ሳይሉ አይጦችን 100 ሜትር የሚያርቅ ድንቅ የዘመኑ ዉጤት👏👏
😱 በ 1699 ብር ብቻ ይገላገሉ።
‼️ጥቂት ፍሬዎች ሰላስገባን
ሳንጨረስ ፈጥነዉ ይዘዉን‼️
👇👇👇👇👇👇
👉📞0954633900
👉📞0954633900
✍ወይም ስልኮንና አድራሻዎን
በ👉@dubaitera_shop ላይ
ይላኩልን።
🚚አዲስ አበባ ላይ ያሉበት በነፃ ስናደርስ ክፍለ ሀገር በፖስታ ቤት እንልካለን።
#ሙሉዋስትና ያለዉ ሲሆን ሰክተዉ አይጥ ወይም ተህዋስ ፎቶ ማንሳት ከቻሉ ሽልማት አሎት!(አይችሉም እንጂ)
🌐ሌሎች ዕቃዎችን ለማየት
@Dubai_tera2 ን
👆👆👆join ይበሉ!
232 961
ከታሪፍ በላይ የሚያስከፍሉ የታክሲ አሽከርካሪዎች ከስራ ሊታገዱ ነው‼
በአዲስ አበባ ከተማ በሚንቀሳቀሱ የታክሲ አሽከርካሪዎችና ተሳፋሪዎች ላይ አዲስና ጥብቅ መመሪያ መውጣቱን የከተማዋ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ።
በዚህም መሰረት ህግ በሚጥሱ አሽከርካሪዎች ላይ የእገዳ እርምጃ እንደሚወሰድ ተገልጿል።
እንደ ቢሮው ማብራሪያ፥ ከዚህ በኋላ ከተፈቀደው ታሪፍ በላይ ትርፍ ስራ የሚያስከፍሉ አሽከርካሪዎች ላይ አዲስ የእርምጃ ስልት ተዘርግቷል።
ማንኛውም አሽከርካሪ ከተቀመጠው ታሪፍ በላይ ዋጋ አስከፍሎ ሶስት ጊዜ በተደጋጋሚ ጥቆማ ወይም ክስ ከቀረበበት፥ ከትራንስፖርት አገልግሎት ስራው ሙሉ በሙሉ የሚታገድ ይሆናል።
ይህ አዲስ መመሪያ የወጣው ባለፈው የግንቦት ወር ብቻ ከታሪፍ በላይ በማስከፈልና ተገቢ ያልሆነ የታሪፍ ዝርዝር በመተግበር ዙሪያ ከህብረተሰቡ የቀረቡትን በርካታ ቅሬታዎች ተከትሎ መሆኑ ታውቋል።
#WasuMohammed
video 👇Like + Follow👇
https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr
====================
ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
232 961
👉ከ 450 ሸህ ብር ጀምሮ ሱቅ እና መኖሪያ
👉 ገራዶ መነሀሪያ
ለአጭር ጊዜ (እስከ ግንቦት 26) ብቻ የሚቆይ ልዩ ቅናሽ
ከ ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት - ደሴ
ስልክ 0937411111
0938411111
0914053853
ሊንክ:
https://t.me/+ACPCPoXDK4JlMjA0
232 961
ወጣቶች ትግራይን ለቀው እየወጡ ነው ተባለ‼
📌ዶ/ር ደብረፂዮን "የትግራይ ተዋገ ኃይል" ዋና አዛዥ ሆኑ‼
በትግራይ ክልል ዳግም እያያንዣበበ ካለው የጦርነት ሥጋት እና ከመቀሌ ውጪ ካለው አስገዳጅ የወታደራዊ ምልመላ ለመሸሽ በርካታ ወጣቶች ክልሉን ለቀው ወደ አዲስ አበባና መሐል አገር እየገቡ መሆኑን የዶይቼ ቬለ ዘገባ አመላከተ።
የመቀሌ ነዋሪዎች እና የፖለቲካ ታዛቢው አቶ መስፍን ደሳለኝ እንደገለጹት፤ ማኅበረሰቡና ወጣቱ ካለፈው አውዳሚ ጦርነት በመማር፣ በተለይም ከሰሞኑ በሺራሮ አካባቢ ከተፈጸመው የድሮን ጥቃት በኋላ በፈጠረው ድንጋጤ ተጨማሪ ዋጋ መክፈል አይፈልጉም።
ወጣቶቹ ከጦርነት ይልቅ ሰላም ወዳለበት አካባቢ ሄዶ መሥራትና መለወጥን ምርጫቸው ማድረጋቸውንና ከፕሪቶሪያው ስምምነት በኋላ በክልሉ ባለው የፖለቲካ መከፋፈል ተስፋ በመቁረጥ አቅማቸው የፈቀደውን ሁሉ በማድረግ (በአውሮፕላን ጭምር) ከክልሉ እየሸሹ መሆኑን አስረድተዋል።
232 961
የ24 ምርጫ ክልሎች ውጤት ይፋ ሆኗል‼
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዛሬው ዕለት የ24 ምርጫ ክልሎችን ውጤት ይፋ ያደረገ ሲሆን፥ ብልጽግና ፓርቲ በኦሮሚያና ጋምቤላ ክልሎች ያቀረባቸው ሁሉም እጩዎች በሙሉ ድምፅ አሸንፈዋል።
📌በአማራ ክልል በጎንደር ዙሪያ ምርጫ ክልል 4 የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) እጩ አቶ ጣሂር መሐመድ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ወንበር ሲያሸንፉ፥ በቀሪዎቹ መቀመጫዎች የብልጽግና ፓርቲ እጩዎች አሸንፈዋል።
📌በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ደግሞ የጉሙዝ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ እጩ አቶ ሀሲል አርባብ ለክልል ምክር ቤት አንድ መቀመጫ ሲያገኙ፥ ቀሪዎቹን 8 ወንበሮች ብልጽግና አግኝቷል።
📌የቦርዱ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ ዛሬ ውጤት የተገለጸባቸው አካባቢዎች አንድ ፓርቲ ብቻ የተወዳደረባቸው ወይም የአሸናፊውና የፎካካሪዎች የድምፅ ልዩነት በሺዎች የሚቆጠርባቸው መሆናቸውን ገልጸዋል።
📌ሰብሳቢዋ አክለውም ምርጫ ከተካሄደባቸው 1,138 ምርጫ ክልሎች ውስጥ 816ቱ ውጤታቸውን ወደ ማዕከል መላካቸውን አስታውቀዋል።
232 961
ለሚኩራ ክፍለ ከተማ ምንድነው የተፈፀመው?
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ ለሚኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 (ሰሚት ጨርቆስ ኮንዶሚኒየም መግቢያ) በጥበቃ ሥራ ላይ ተሰማርተው የነበሩ ሁለት ሰዎች ህይወታቸው አልፎ መገኘቱ ተሰምቷል።
ሟቾቹ ሙሐመድ አደም እና ሙሐመድ ዓሊ የተባሉ የጥበቃ ሰራተኞች ሲሆኑ፣ አካባቢው ላይ በስነ-ምግባራቸው እንደሚታወቁ ተገልጿል።ሙሐመድ ዓሊ የልጆች አባት እንደነበርም ታውቋል።
ግድያው ተፈፀመ የተባለው ቅዳሜ ግንቦት 29 ቀን 2018 ዓ.ም. ሌሊት መሆኑ የተገመተ ሲሆን፣ አስክሬናቸው ከሁለት ቀናት ቆይታ በኋላ ትናንት ሰኞ ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም. መገኘቱ ተጠቁሟል።
የሟቾች የቀብር ስነ-ስርዓት ዛሬ ማክሰኞ ሰኔ 2 ቀን 2018 ዓ.ም. በኮልፌ ሙስሊሞች መቃብር ስፍራ በወዳጅ ዘመዶቻቸው በተገኙበት ተፈጽሟል።
በፖሊስ ባይረጋገጥም ተገኘው የሰው መረጃ መሠረት የጥበቃ ስፍራ በሚሰሩበት ቦታ ምንም ዓይነት ንብረት ላይ የስርቆት ወይም የዘረፋ ምልክት አለመገኘቱ ተሰምቷል።
በጉዳዩ ላይ እስካሁን ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የተሰጠ መግለጫ የለም።ፖሊስ መረጃውን ሲያጋራ ይቀርባል። image AI
ለሟቾች ነፍስ ጀነትን ለቤተሰቦቻቸው መፅናናትን እመኛለሁ።
232 961
ንብረታችሁን ጠብቁ ካልሆነ ይወረሳል‼
የኮንትሮባንድ ዕቃዎችን ጭነው የሚገኙ ተሽከርካሪዎች በቀጥታ ተወርሰው ለመንግሥት ገቢ እንዲደረጉ የሚደነግገው አዲሱ የጉምሩክ አዋጅ ማሻሻያ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጸደቀ።
ቀደም ሲል የነበረው የ100 ሺህ ብር ቅጣት ወንጀሉን ባለማስቆሙ እና ኮንትሮባንዲስቶች ልዩ መደበቂያና የጥይት መከላከያ የገጠሙላቸውን የረቀቁ ተሽከርካሪዎችን መጠቀም በመጀመራቸው ማሻሻያው አስገዳጅ ሆኗል።
በዚህም መሠረት የኮንትሮባንድ ዕቃ ለመደበቅ እንዲያስችል ሆኖ የተሠራ ወይም ከተቀመጠው ገደብ በላይ ዕቃ የጫነ ማንኛውም ተሽከርካሪ የዕቃው ዋጋ ከግምት ውስጥ ሳይገባ በቀጥታ ይወረሳል።
ይሁን እንጂ አዋጁ ተሽከርካሪው ከመወረሱ በፊት ባለቤቱ ቀርቦ ማስረጃ በማቅረብ ራሱን የመከላከል መብት እንዳለው ይደነግጋል። ምክር ቤቱ በዛሬው መደበኛ ስብሰባው የቋሚ ኮሚቴውን የውሳኔ ሐሳብ መርምሮ አዋጁን በሙሉ ድምፅ አጽድቆታል።
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
