uz
Feedback
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

Kanalga Telegram’da o‘tish

ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC analitikasi

የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC (@egbcc) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 11 934 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 7 407-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 823-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 11 934 obunachiga ega bo‘ldi.

16 Sentabr, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 188 ga, so‘nggi 24 soatda esa 23 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 21.28% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 7.47% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 2 540 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 892 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 17 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 17 Sentabr, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

11 934
Obunachilar
+2324 soatlar
+537 kun
+18830 kun
Postlar arxiv
በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን የሆለታ 44 እና የሆለታ ጭሪ አጥቢያዎች ለአዲስ አመት ከ600,000 ብር በላይ ወጪ በማድረግ ለማህበረሰቡ የምግብ ድጋፍ አደረጉ። በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያ
+7
በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን የሆለታ 44 እና የሆለታ ጭሪ አጥቢያዎች ለአዲስ አመት ከ600,000 ብር በላይ ወጪ በማድረግ ለማህበረሰቡ የምግብ ድጋፍ አደረጉ። በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን የሆለታ 44 አጥቢያ እና የሆለታ ጭሪ አጥቢያዎች አዲስ አመትን ምክንያት በማድረግ በአካባቢያቸው ለሚገኙ 432 የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ድጋፍ አድርገዋል። የሆለታ 44 አጥቢያ ለ226 አቅመ ደካሞችና ድሆች 295,500.00 ብር ወጪ በማድረግ ለእያንዳንዳቸው 10 ኪ.ግ ዱቄትና 3 ሊትር ዘይት ድጋፍ ስታደርግ እንዲሁም የሆለታ ጭሪ አጥቢያ ለ206 ችግረኞች 307,193.00 ብር ወጪ በማድረግ ዘይትና ዱቄት ድጋፍ አድርጋለች። በተጨማሪም የሆለታ 44 አጥቢያ በኤጀሬ ማረሚያ ቤት ለሚገኙ የሕግ ታራሚዎች ሦስት ኩንታል አልባሳት እና የበዓል መዋያ የሚሆን የ18,000 ብር ድጋፍ ስትሰጥ በማረሚያ ቤቱ ውስጥ በተካሄደው የወንጌል ሥርጭት 10 የሕግ ታራሚዎች ጌታ ኢየሱስን እንደ ግል አዳኛቸው አድርገው ተቀብለዋል። መረጃው የመሰረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲየን ነው

የአሜን ቲቪ ሥራ አስኪያጅና አገልጋይ ሰብሌ በቀለ ሰው ሁሉ ስለ ነገ ሲያስብና ሲጨነቅ ይፈራል እግዚአብሔር ግን ለእናንተ የማስባትን አሳብ እኔ አውቃለሁ፤ ፍጻሜና ተስፋ እሰጣችሁ ዘንድ የሰላም አሳብ
የአሜን ቲቪ ሥራ አስኪያጅና አገልጋይ ሰብሌ በቀለ ሰው ሁሉ ስለ ነገ ሲያስብና ሲጨነቅ ይፈራል እግዚአብሔር ግን ለእናንተ የማስባትን አሳብ እኔ አውቃለሁ፤ ፍጻሜና ተስፋ እሰጣችሁ ዘንድ የሰላም አሳብ ነው እንጂ የክፉ ነገር አይደለም።(ትንቢተ ኤርምያስ 29:11) ይህን የእግዚአብሔርን የተስፋ ቃል በመጥቀስ እንኳን ለ2019 አዲስ ዓመት በሰላም አደረሳችሁበማለት መልካም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል

Wisdom Intergration ከ Gaps International Ministry ጋር በመተባበር የአይምሮ ውስንነት ካላቸው ልጆችና ቤተሰቦቻቸው ጋር የአዲስ አመት ልዩ የበዓል ዝግጅት በሳር ቤት ቃለ ህይወት ቤተ ክርስቲያን ያከናወነ ሲሆን በዕለቱም ከልጆቹ እና ከቤተሰቦቻቸው ጋር የህብረት ፣ የጨዋታ እና ማዕድ በጋራ የመካፈል ጊዜ የነበረ ሲሆን ለአዲስ አመት በዓል የሚሆን የልጆች መጫወቻዎች ፣ ዘይትና ዱቄት፣ ህይወታቸውን እንዲመሩበት ደግሞ የመጽሐፍ ቅዱስ ስጦታ ተበርክቶላቸዋል። የዕለቱን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የWisdom የቦርድ አባል እህት ማርታ ፈለቀ ሁሉም ሰው ከዊዝደም ኢንቲግሬሽን ጋር በመተባበር በሙያ፣ በገንዘብ እና በበጎ ፈቃድ አገልግሎት አብረው እንዲሰሩ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል ። የዊዝደም ኢንቲግሬሽን መስራች የሆኑት ወንድም ዳንኤል እና ባለቤታቸው የኔነሽ ለልጆቹ ፣ ለወላጆች እና በዕለቱ ለተገኙ ታዳሚዎች ሁሉ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት እና ለዊዝደም ኢንቲግሬሽን አገልግሎት መመስረት ምክንያት ስለሆናቸው ስለ ልጃቸው ካሌብ ዳንኤል እና ባጋጠመው የዓይምሮ ውስንነት ምክንያት ይህ አገልግሎት ለመመስረት ምክንያት መሆኑን ገልጸዋል። የዕለቱ ተጋባዥ ዘማሪት የነበረችው ዘማሪት ሩት እጅግ በሚያጽናኑ ዝማሬዎች ጉባኤውን አገልግላለች። የጋፕስ ዓለም አቀፍ አገልግሎት መስራች እና መሪ በሆኑት መጋቢ ዳንኤል ዋለልኝ ከዮሐንስ 4 ጠቅሰው በአይሑድ ማህበረሰብ ስለተገለሉት ሳምራውያን እና በሳምራውያኑ ስለተገለለችው ሳምራዊቷ ሴት ፣ እሷን ስለቀረባት እና ስለተቀበላት እየሱስ ከእግዚአብሔር ቃል አካፍለዋል።

የወጣቶች የወንጌል ስርጭት እንቅስቃሴ በሆሳዕና የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ማዕከላዊ ደቡብ ሲኖዶስ የሆሳዕና ከተማ ወጣቶች፣ በከተማዋ ጎዳናዎችና አደባባዮች የወንጌል ስርጭት
+8
የወጣቶች የወንጌል ስርጭት እንቅስቃሴ በሆሳዕና የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ማዕከላዊ ደቡብ ሲኖዶስ የሆሳዕና ከተማ ወጣቶች፣ በከተማዋ ጎዳናዎችና አደባባዮች የወንጌል ስርጭት አካሂደዋል። ወጣቶቹ ይህን የወንጌል ስርጭት ያካሄዱት ከክረምት የወጣቶች ሳምንት የስልጠናና የትምህርት መርሐ ግብር በኋላ ሲሆን፣ በስርጭቱም ከሆሳዕና ከተማና አካባቢዋ የተውጣጡ ወጣቶች፣ ልጆች፣ መሪዎች፣ የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮችና ምዕመናን ተሳትፈዋል። በእንቅስቃሴውም የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል ለተለያዩ ማኅበረሰብ ክፍሎች ተሰብኳል፤ በርካታ ሰዎችም የወንጌሉን መልዕክት እንዲሰሙ ዕድል ተፈጥሯል። የቤተ ክርስቲያኒቱ የልጆችና ወጣቶች አገልግሎት መምሪያ ዳይሬክተር ቄስ ወንድማገኝ አዴሣም በወንጌል ስርጭቱ ተሳትፈው፣ በከተማዋ አደባባይ የእግዚአብሔርን ቃል ሰብከዋል። ቄስ ወንድማገኝ በተጨማሪም ወጣቶቹ በወንጌል ስርጭት እያደረጉ ላሉት አገልግሎት አበረታተዋል፤ ወንጌልን በድፍረትና በትጋት መመስከራቸውን እንዲቀጥሉም አስገንዝበዋል። በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ነሐሴ ወር የወንጌል ስርጭትና የምስክርነት ወር በመሆኑ፣ በተለያዩ አካባቢዎች ወጣቶች በወንጌል ምስክርነት አገልግሎት በስፋት እየተሳተፉ ነው። የሆሳዕና ወጣቶች ያካሄዱት ይህ የወንጌል ስርጭት እንቅስቃሴም፣ የወጣቶችን ተሳትፎ በማጠናከር የክርስቶስን ወንጌል ለሕዝብ ለማድረስ የተደረገ አገልግሎት ሆኗል። EECMY Youth Ministry