uz
Feedback
ቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ

ቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ

Kanalga Telegram’da o‘tish

በዚህ ቻናል የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ትምህርቶች እና የአበው ቀደምት የተናገሯቸው መንፈሳዊ ንግግሮች እንዲሁም ልዩ ልዩ ሐይማኖታዊ ትምህርቶችና መልዕክቶች ይተላለፉበታል፡፡

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali ቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ analitikasi

ቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ (@beteafework) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 54 207 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 991-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 584-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 54 207 obunachiga ega bo‘ldi.

03 Iyul, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 724 ga, so‘nggi 24 soatda esa 27 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 21.23% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 8.68% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 11 503 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 4 703 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 189 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
በዚህ ቻናል የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ትምህርቶች እና የአበው ቀደምት የተናገሯቸው መንፈሳዊ ንግግሮች እንዲሁም ልዩ ልዩ ሐይማኖታዊ ትምህርቶችና መልዕክቶች ይተላለፉበታል፡፡

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 04 Iyul, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

54 207
Obunachilar
+2724 soatlar
+1497 kunlar
+72430 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilarni jalb qilish
Iyul '26
Iyul '26
+93
9 kanalda
Iyun '26
+809
29 kanalda
Get PRO
May '26
+1 053
45 kanalda
Get PRO
Aprel '26
+1 078
68 kanalda
Get PRO
Mart '26
+664
43 kanalda
Get PRO
Fevral '26
+1 024
54 kanalda
Get PRO
Yanvar '26
+584
42 kanalda
Get PRO
Dekabr '25
+850
42 kanalda
Get PRO
Noyabr '25
+706
58 kanalda
Get PRO
Oktabr '25
+669
64 kanalda
Get PRO
Sentabr '25
+395
61 kanalda
Get PRO
Avgust '25
+676
49 kanalda
Get PRO
Iyul '25
+724
68 kanalda
Get PRO
Iyun '25
+433
39 kanalda
Get PRO
May '25
+523
12 kanalda
Get PRO
Aprel '25
+1 215
59 kanalda
Get PRO
Mart '25
+1 654
82 kanalda
Get PRO
Fevral '25
+1 022
38 kanalda
Get PRO
Yanvar '25
+2 106
70 kanalda
Get PRO
Dekabr '24
+2 118
57 kanalda
Get PRO
Noyabr '24
+2 209
74 kanalda
Get PRO
Oktabr '24
+1 841
92 kanalda
Get PRO
Sentabr '24
+1 381
89 kanalda
Get PRO
Avgust '24
+1 550
51 kanalda
Get PRO
Iyul '24
+475
15 kanalda
Get PRO
Iyun '24
+517
18 kanalda
Get PRO
May '24
+989
26 kanalda
Get PRO
Aprel '24
+875
26 kanalda
Get PRO
Mart '24
+998
20 kanalda
Get PRO
Fevral '24
+335
14 kanalda
Get PRO
Yanvar '24
+422
12 kanalda
Get PRO
Dekabr '23
+326
19 kanalda
Get PRO
Noyabr '23
+282
11 kanalda
Get PRO
Oktabr '23
+148
5 kanalda
Get PRO
Sentabr '23
+172
0 kanalda
Get PRO
Avgust '23
+174
0 kanalda
Get PRO
Iyul '23
+498
0 kanalda
Get PRO
Iyun '23
+525
0 kanalda
Get PRO
May '23
+546
0 kanalda
Get PRO
Aprel '23
+617
0 kanalda
Get PRO
Mart '23
+367
0 kanalda
Get PRO
Fevral '23
+500
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '23
+504
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '22
+307
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '22
+286
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '22
+296
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '22
+440
0 kanalda
Get PRO
Avgust '22
+380
0 kanalda
Get PRO
Iyul '22
+680
0 kanalda
Get PRO
Iyun '22
+378
0 kanalda
Get PRO
May '22
+443
0 kanalda
Get PRO
Aprel '22
+514
0 kanalda
Get PRO
Mart '22
+395
0 kanalda
Get PRO
Fevral '22
+245
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '22
+222
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '21
+203
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '21
+254
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '21
+390
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '21
+409
0 kanalda
Get PRO
Avgust '21
+461
0 kanalda
Get PRO
Iyul '21
+594
0 kanalda
Get PRO
Iyun '21
+684
0 kanalda
Get PRO
May '21
+622
0 kanalda
Get PRO
Aprel '21
+789
0 kanalda
Get PRO
Mart '21
+719
0 kanalda
Get PRO
Fevral '21
+539
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '21
+505
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '20
+19 882
0 kanalda
Sana
Obunachilarni jalb qilish
Esdaliklar
Kanallar
04 Iyul+13
03 Iyul+31
02 Iyul+18
01 Iyul+31
Kanal postlari
በውጊያ ላይ የቆሰለ ወታደር ቁስሉ ይድንለት ዘንድ ለሐኪም ማሳየትን አያፍርም፡፡ ንጉሡም ቢሆን ከቁስሉ የዳነን ወታደር ወደ ሰራዊቱ መልሶ ይቆጥረዋል እንጂ አይተወውም፡፡ እንደዚሁ ሁሉ ጠላታችን ሰይጣን ያገኘው፣ በኃጢአት የጣለው ሰውም ኃጢአቱን በመናዘዝ የንስሐን መድኃኒት ተቀብሎ መዳንን ማፈር የለበትም፡፡ ቆስሎ ቁስሉን መናገር ያፈረና በቶሎ መድኃኒት ያልተደረገለት ወታደር ቁስሉ ወደ ካንሰር ይለወጥና አመርቅዞ መላ ሰውነቱን በመምታት ይጎዳዋል፡፡ ጉዳቱን ቶሎ የተናገረ ታማሚ ግን ታክሞ በመዳን ወደ ጦር ሜዳው ይመለሳል፡፡ ቁስሉን ባለመታከሙ ወደ ካንሰር የተለወጠበትና ያመረቀዘበት ሰው ግን ሊድን አይችልምና ወደ ጦር ሜዳው ሊመለስ አይችልም፡፡ እንደዚሁ ሁሉ በተጋድሎ ውስጥ ያለ ሰው እንደ ወታደር ነው። በተጋድሎ ውስጥ ያለ ሰው በኃጢአት ወድቆ "በኃጢአት ወድቄአለሁ" ብሎ የተናዘዘ የንስሓን መድኃኒት ያገኛል፡፡ ኃጢአቱን የደበቀ ግን ሊድን አይችልም፡፡ ምክንያቱም ታማሚው መድኃኒት አግኝቶ ከቍስሉ ሁሉ ይድን ዘንድ በሽታውን ሁለት ዲናር ወስዶ ለሚያክመው ባለ መድኃኒት አልተናገረምና።" (ቅዱስ አፍርሐት ዘሶርያ - በእንተ ንስሐ ከገጽ 49 ጀምሮ)

2
ተግሣፅ ዘቅዱስ ኤፍሬም ሕይወትህን በአግባቡ መምራት ትፈልጋለህን? እንግዲያውስ ትሕትናን ተለማመድ፤ ያለ ትሕትና ተገቢውን ሕይወት መምራት አይቻልም፡፡ ሥራህን ሁሉ በመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስም ጀምር፡፡ ያን ጊዜ ፍሬዎችህ ወደ መንግሥተ ሰማያት ይደርሳሉ። ሰው ከትሕትና ከራቀ ከትክክለኛው መንገድ ርቋል ማለት ነው፡፡ እግዚአብሔርን የተወ ሰውን ርኵስ መንፈስ እንደ ሳውል ያስጨንቀዋል። የጠላት ወጥመድ በማር የተቀባ ነው፡፡ በማር ጣዕም የሚማረክ ሰው ሐዘንን ሁሉ በያዘ ወጥመድ ይያዛል። ትሕትናን ውደዱ፤ ያን ጊዜ ከሰይጣን ወጥመድ ውስጥ አትወድቁም፡፡ በትሕትና ክንፍ በበረራችሁ ቁጥር ሁል ጊዜ ከጠላት ወጥመድ በላይ ትሆናላችሁ። ግልፍተኝነት እንደ በሰበሰ ረጅም ዛፍ ነው፤ ቅርጫፎቹ ሁሉ በቀላሉ የሚሰበሩ ናቸው᎓᎓ አንድ ሰው በወጣባቸው ጊዜ ከወጣበት ከፍታ ወዲያውኑ ይወድቃል፡፡ በመልካም ሐሳብ ልቡናው የበራ ሰው ግን ምስጉን ነው፤ ክብሩም ታላቅና ዘላለማዊ ነው። እንግዲህ ራሳችንን ለመቆጣጠር እንጣር ያን ጊዜ ኃጢአታችንን እንረዳለን፡፡ ያን ጊዜም ሁል ጊዜ ራሳችንን ዝቅ እናደርጋለን፤ እንደ እባብ በእብሪት መወጠርን እና ራሳችንን ከፍ ከፍ ከማድረግ እንቆጠባለን፡፡ እንግዲህ ራሳችንን ዝቅ ዝቅ ማድረግን እንውደድ፤ በንጹሕ ልቡና ሆነን ምናልባት የተሰጠንን የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ በኃጢአት ከማቆሸሽ እንታደግ ይሆናል። መልካም ጸሎት በሳግ እና በዕንባ የታጀበ ነው፤ በተለይ ደግሞ በምሥጢር የሚፈስ ዕንባ፣ በልቡናው ከፍታ ሆኖ የሚጸልይ ጌታውን በፊቱ ያያል። እኛ የምንኖረውና የምንሔደው በእርሱ ፈቃድ ነውና። ልቡናችሁ ከጠነከረ በጌታችን ፊት አልቅሱ እርሱ የዕውቀትን ብርሃን ይገልጥላችኋል፤ ወደ እርሱ የሚወስዳችሁ አዲስ ልብንም ይሰጣችኋል። ንስሓ የገቡና ምሕረት የለመኑ ሰዎች ዕዳቸው ተሰረዘላቸው፤ ነገር ግን ለሠራኸው በደል ምሕረት ስትለምን ወንጀልን እና በደልን፤ በወንድምህም ላይ ቂም መያዝን መተው ይገባሃል። ፍቅር ሳይኖርህ ወደ እግዚአብሔር የምታደርገው ልመና ከተዘጋው በር ውጭ ይቀራል፡፡ የጸሎትን በር የሚከፍት ፍቅር ብቻ ነው፡፡ ወንድምህን ብታስቀይም እግዚአብሐርን ታሳዝናለህ፤ ካንተ ጋር ካለው ከወንድምህ ጋር ሰላምን ከፈጠርህ ግን በሰማይ ካለው ከእግዚአብሔር ጋር ትታረቃለህ፡፡ ወንድምህን በፍቅር ብትቀበለው፣ በደሉንም ይቅር ካልከው እግዚአብሔርን ተቀበልክ፡፡ ስለዚህ በተናደዱ ሰዎች በኩል ከእግዚአብሔር ጋር ታረቅ፤ እንግዲህ የተበሳጩትን በማስደሰት እግዚአብሔርን አስደስተው፣ በታሰሩት ሰዎች በኩል እግዚአብሔርን ጎብኘው፣ በተራቡት ሰዎች በኩል እግዚአብሔርን አብላው፤ በታረዙ ሰዎች በኩል እግዚአብሔርን አልብሰው፣ መንገደኛን በመቀበል እግዚአብሔርን በአልጋህ ላይ አስተኛው፤ እግሮቹንም እጠበው፣ በማዕድህም አስቀምጠው፣ እንጀራህንም ከእርሱ ጋር ተካፈል፤ ጽዋህንም ስጠው᎓᎓ እርሱ ታላቅ ፍቅሩን አሳይቶሃልና፤ እርሱ ስለ አንተ ብሎ ትበላው ዘንድ ሥጋውን ቆርሶልሃል፣ ትጠጣው ዘንድም ደሙን አፍስሷል። (ድርሳነ ቅዱስ ኤፍሬም ገጽ 334 - 336  በዲ/ን መዝገቡ ከፍያለው የተተረጎመ)
3 304
3
ሰላም ቤተሰቦች ➛ 1 ተአምረ ማርያም ባለ 366ቱ ተአምር ➛ 1 ተአምረ ኢየሱስ እና ➛ 1 ስንክሳር የዓመቱ ➛ 1 ሃይማኖተ አበው ➛ አጣን ➛ ዘቢብ ➛ የሰም ጧፍ ለእመቤታችን ቤተክርስቲያን ያስፈልጋል! ፈቃደኛ የሆናችሁ በውስጥ መስመር @natansolo ኑ። እስከ አሁን 8850 ብር ደርሶልናል።
3 504
4
ሰላም ቤተሰቦች ➛ 1 ተአምረ ማርያም ባለ 366ቱ ተአምር ➛ 1 ተአምረ ኢየሱስ እና ➛ 1 ስንክሳር የዓመቱ ➛ 1 ሃይማኖተ አበው ➛ አጣን ➛ ዘቢብ ➛ የሰም ጧፍ ለእመቤታችን ቤተክርስቲያን ያስፈልጋል! ፈቃደኛ የሆናችሁ በውስጥ መስመር @natansolo ኑ። እስከ አሁን 8250 ብር ደርሶልናል።
4 203
5
አስቸኳይ የጥንቃቄ መልእክት! Trust፣ Google TV እና Known የተባሉ ጉዳት አምጪ የአንድሮይድ መተግበሪያዎች በማስፈንጠሪያዎች (links) አማካይነት እንደ Google Chrome፣ Telegram እና WhatsApp ባሉ መድረኮች ላይ በስፋት እየተሰራጩ ነው። በስልክዎ ላይ ከተጫኑ፣ እርስዎ ሳያውቁ ገንዘብ ሊያዘዋውሩብዎ እና ሌሎች የግል መረጃዎ ላይ ሌላም ጉዳት ሊያደርሱብዎ ይችላሉ።  በመሆኑም፣ የተለያዩ መተግበሪያዎችን ወደ ስልክዎ ለማውረድ፣ እንደ Play Store ወይም App Store ያሉ የታመኑ ምንጮችን ይጠቀሙ። ነገር ግን፣ በGoogle Chrome፣ በTelegram ወይም በWhatsApp አማካይነት የሚላኩ መተግበሪያዎችን ወደ ስልክዎ አያውርዱ፤ በእነሱ በኩል የሚላኩ አጠራጣሪ ማስፈንጠሪያዎችንም ሳያረጋግጡ አይክፈቱ። በተጨማሪም፣ልዩ ልዩ የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያዎችን እንደ Play Store ወይም App Store ያሉ የታመኑ ምንጮችን ከማውረድዎ በተጨማሪ የባዮሜትሪክ (Biometrics) እና የፒን (PIN) የደኅንነት ማረጋገጫዎችን አጣምረው ይጠቀሙ።
5 210
6
ሰላም ቤተሰቦች ➛ 1 ተአምረ ማርያም ባለ 366ቱ ተአምር ➛ 1 ተአምረ ኢየሱስ እና ➛ 1 ስንክሳር የዓመቱ ➛ 1 ሃይማኖተ አበው ➛ አጣን ➛ ዘቢብ ➛ የሰም ጧፍ ለእመቤታችን ቤተክርስቲያን ያስፈልጋል! ፈቃደኛ የሆናችሁ በውስጥ መስመር @natansolo ኑ። እስከ አሁን 8250 ብር ደርሶልናል።
4 692
7
"መጥፎ ቀን እና ጥሩ ቀን የሚባል ነገር የለም። ያለው ጸሎት አድርገህ የወጣህበት ቀን እና ጸሎት ሳታደርግ የወጣህበት ቀን ነው። ያልጸለይክባቸው ቀናት በክፉ ምኞትና የሥጋ ፍላጎት የተሞሉ ስለሆኑ ክፉ ቀናት ናቸው።" ቅዱስ ቄርሎስ ሣድሳዊ
4 688
8
"ሥጋ በዝሙት እንደሚረክስ ኹሉ፥ ነፍስም በሰይጣናዊ አሳቦች፣ በእኩይ ሃይማኖትና በእኩይ ግብር ትረክሳለች፡፡ አንድ ሰው "በሥጋ ድንግል ነኝ" ቢል፥ ነገር ግን በወንድሙ የሚቀና ከኾነ እርሱ ድንግል አይደለም፡፡ ከቅናት ጋር ሩካቤ ስለ ፈጸመ ድንግልናውን አጥቷል፡፡ ውዳሴ ከንቱን የሚወድድም እርሱ ድንግል አይደለም፡፡ የቅናት ስሜት ክብረ ድንግልናውን አሳጥቶታል፡፡ ስሜት ወደ ውሳጤው ዘልቆ ገብቶ የነፍሱን ድንግልና አፍርሶበታልና። ወንድሙን የሚጠላም እርሱ ድንግል ከመኾን በላይ ነፍሰ ገዳይ ነው። በአጠቃላይ እያንዳንዱ ሰው በተገዛለት ክፉ ስሜት ድንግልናውን ያጣል። ስለዚሁ ምክንያትም ቅዱስ ጳውሎስ እነዚህን ኹሉ መቀላቀሎችን አራቀ የነፍሳችን ጸር የኾኑ ማናቸውንም አሳቦች ወደን ፈቅደን ባለመቀበል ደናግል እንድንኾን አዘዘን። እንግዲህ እነዚህን ነገሮች በተመለከተ ልንናገረው የሚገባን ምንድን ነው? የእግዚአብሔርን ምሕረት ልንቀበል የምንችለው እንዴት ነው? ልንድን የምንችለውስ እንዴት ነው? ጸሎትንና የጸሎት ፍሬዎች የኾኑትን እነርሱም ትሕትናንና የውሃትን ዘወትር ለራሳችን እንያዝ ብዬ እነግራችኋለሁ። እርሱ “ከእኔ ተማሩ፤ እኔ የዋህ በልቤም ትሑት ነኝና፥ ለነፍሳችሁም ዕረፍት ታገኛላችሁ" ብሎአልና (ማቴ.11፥29)። ክቡር ዳዊትም፦- “የተሰበረን መንፈስ ለእግዚአብሔር ሠዋ፤ የተሰበርውንና የተዋረደውን ልብ እግዚአብሔር አይንቅም” ብሎአል (መዝ.50፥17)። እግዚአብሔር ከተሰበረ፣ ትሑት ከኾነና ከሚያመስግን ልብ በላይ አጥብቆ የሚወድደው የለምና። ስለዚህ ወንድሜ! አንተም ያላሰብከውና የሚያናውጽ መከራ ቢገጥምህ መጠጊያ ይኾኑህ ዘንድ ሰዎችን እንዳትመለከት፤ ዘላቂና ቋሚ ያይደለ እርዳታን እንዳትፈልግ ተጠንቀቅ። ይልቅ ኹሉንም ናቃቸው፤ በአሳብህም መድኃኒተ ነፍሳት ወደ ኾነው ወደ እግዚአብሔር ተፋጠን። ልባችንን መጠገን (መፈወስ) የሚቻለው ልባችንን ብቻውን የሠራ (የፈጠረ) እና ግብራችንን ኹሉ የሚያውቅ እርሱ ብቻ ነውና (መዝ.32፥15)። ወደ ሕሊናችን ጓዳ መግባት፣ አሳባችንን መመርመር ልባችንንም ማጽናናት ሥልጣን (ኃይል) ያለው አርሱ ብቻ ነውና። እርሱ ልባችንን ካላጽናና ሰዎች ኹሉ የሚያደርጉልን ነገር ትርፍና ረብ የለሽ ነውና። እግዚአብሔር ሲያጽናናንና ሲያረጋጋን ግን እንደ ገና ሰዎች ቍጥር በሌለው መከራ ቢያውኩንም በፍጹም እኛን መጉዳት አይቻላቸውም፤ እርሱ ልባችንን ጽኑዕ ሲያደርግ ማንም እኛን ለማነዋወጽ ኃይል የለውምና።" (ንስሓ እና ምጽዋት ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንዳስተማረው ገጽ 73-74 ገብረ እግዚአብሔር ኪደ የተረጎመው)
5 757
9
ሰላም ቤተሰቦች ➛ 1 ተአምረ ማርያም ባለ 366ቱ ተአምር ➛ 1 ተአምረ ኢየሱስ እና ➛ 1 ስንክሳር የዓመቱ ➛ 1 ሃይማኖተ አበው ➛ አጣን ➛ ዘቢብ ➛ የሰም ጧፍ ለእመቤታችን ቤተክርስቲያን ያስፈልጋል! ፈቃደኛ የሆነ በውስጥ መስመር @natansolo ኑ።
5 209
10
"ክርስቶስና ሙሴ" የዕብራውያን መልእክት ትምህርት በሰንበት ቲዩብ https://youtu.be/bHgQ1Techd4?si=KTCJ06OifpV6sKqZ
5 710
11
ሰላም ቤተሰቦች ➛ 1 ተአምረ ማርያም ባለ 366ቱ ተአምር ➛ 1 ተአምረ ኢየሱስ እና ➛ 1 ስንክሳር የዓመቱ ➛ 1 ሃይማኖተ አበው ➛ አጣን ➛ ዘቢብ ➛ የሰም ጧፍ ለእመቤታችን ቤተክርስቲያን ያስፈልጋል! ፈቃደኛ የሆነ በውስጥ መስመር @natansolo አናግሩን።
5 860
12
በመስቀል ምልክት ሳታማትብ ከቤትህ አትውጣ፡፡ በትር፣ መሳሪያ፣ የማይበገር ምሽግም ይሆንሀል፡፡ ሰውም ሆነ ጋኔን አንተን ለማጥቃት አይደፍሩም፤ እንደዚህ ያለ ኃይለኛ የጦር ትጥቅ ታጥቀሃልና፡፡ ይህም አንተ ልክ እንደ ወታደር እንደሆንክ፣ ከአጋንንት ጋር ለመዋጋት ዝግጁ እንደሆንክ፣ በድልም አክሊልን እንደምታገኝ ምልክት ነው፡። መስቀሉ ያደረገውን አታውቁምን? ሞትን አሸንፏል፣ ኃጢአትን አጥፍቷል፣ ሲኦልን ባዶ አድርጓል፣ ሰይጣንን ከዙፋን አውርዷል፣ አጽናፈ ዓለሙንም ወደ እግዚአብሔር መልሷል፡፡ ታዲያ ኃይሉን ትጠራጠራለህ? መስቀሉ ይህን ኹሉ ድንቅ ነገር አድርጎልናል፤ መስቀል በአጋንንት ፊት የቆመ የሽንፈታቸው መታሰቢያ ነው፤ ክርስቶስ እባቡን የገደለበት ሰይፍም ነው:: መስቀል የአብ ፈቃድ፣ የአንድያ ልጁ ክብር፣ የመንፈስ ቅዱስ ደስታ፣ የመላእክት ውበት፣ የቤተክርስቲያን ጠባቂ ነው፡፡ ጳውሎስም እንዳለው መስቀል የቅዱሳን መከታ ነው፤ የዓለም ኹሉ ብርሃንም ነው፡፡ (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ➛የነፍስ ምግብ ገጽ 78 በፍሉይ ዓለም የተተረጎመ)
7 081
13
ሰላም ቤተሰቦች ➛ 1 ተአምረ ማርያም ባለ 366ቱ ተአምር ➛ 1 ተአምረ ኢየሱስ እና ➛ 1 ስንክሳር የዓመቱ ➛ 1 ሃይማኖተ አበው ➛ አጣን ➛ ዘቢብ ➛ የሰም ጧፍ ለእመቤታችን ቤተክርስቲያን ያስፈልጋል! ፈቃደኛ የሆነ በውስጥ መስመር @natansolo አናግሩን።
6 111
14
"የተወደዳችሁ አሁንም ዕድል ስላላችሁ ወደ ክርስቶስ በተሰበረ ልብ በንስሐ ተመለሱ።" አባ ሙሴ ጸሊም
6 314
15
"አንድ ሰው የራሱን ኃጢአት ሁልጊዜ በፊቱ የሚያይና የሚመረምር ከሆነ፣ በሌላው ሰው ላይ ያለውን ድክመትና ኃጢአት ለማየት አይፈልግም። የገዛ ራሱን ሙት (ኃጢአቱን) ትቶ የሌላውን ሰው ሙት ሊቀብር የ
"አንድ ሰው የራሱን ኃጢአት ሁልጊዜ በፊቱ የሚያይና የሚመረምር ከሆነ፣ በሌላው ሰው ላይ ያለውን ድክመትና ኃጢአት ለማየት አይፈልግም። የገዛ ራሱን ሙት (ኃጢአቱን) ትቶ የሌላውን ሰው ሙት ሊቀብር የሚሄድ ሰው የለምና። አንተም የራስህን በደል እያሰብህ የምታለቅስ ከሆነ፣ በሌላው ወንድምህ ላይ ለመፍረድና እርሱን ለማሳነስ ጊዜ አይኖርህም። በሰዎች ላይ ከመፍረድ ይልቅ ራስን መውቀስ፣ ከጥላቻ ይልቅ ፍቅርን መምረጥ የእውነተኛ ክርስትና መጀመሪያ ነው።"      አባ ሙሴ ጸሊም #ሰኔ_24 አባ ሙሴ ጸሊም (ጥቁሩ ሙሴ) አስቀድሞ ኃይለኛ፣ ነፍሰ ገዳይ፣ ቀማኛና የጣዖት አምላኪ የነበረ ኋላም የእግዚአብሔርን መንገድ ፍለጋ ወደ አስቄጥስ ገዳም በመሄድ ንስሐ ገብቶ የመነኰሳት አባት (አበ ምኔት) ለመሆን የበቃ የታላቅ አባት ነው። እርሱም በጸሎቱ ዝናምን ከሰማይ የሚያዘንብ፣ በትሕትናውና በጽኑዕ ገድሉ የከበረና "በሰይፍ የገደለ በሰይፍ ይገደላል" የሚለውን የጌታ ቃል ለመፈጸም የበርበር ሰዎችን ሰይፍ በደስታ በመቀበል ሰኔ 24 ቀን ከሰባት መነኰሳት ጋር በሰማዕትነት አርፏል፣ ቅዱስ ሙሴ ጸሊም የንስሐ ኃይል ምን ያህል ታላቅ እንደሆነና ሰውን ከኃጢአት ጥልቁ አውጥቶ ወደ ቅድስና ማማ እንደሚያደርስ ያየንበት አባት ነው። በረከቱ ይደርብን!
8 207
16
"ፈተና ሲገጥመን ውስጣችን ሊረበሽ ወይም በቀቢጸ ተስፋ ሊያዝ አይገባውም፡፡ ወርቅን የሚያነጥር ሰው በእሳት ውስጥ የጨመራትን የወርቅ ቅንጣት እዚያ ውስጥ ምን ያህል ጊዜ መቆየት እንዳለባት ያውቃል፤ መቼ ከእሳቱ ሊያወጣት እንደሚገባውም ያውቃል፡፡ እንዲሁ እስከ መጨረሻው በእሳቱ ውስጥ ተጥላ እንድትቀርና በዚያ እንድትቃጠል አይፈቅድም፡፡ እግዚአብሔር ደግሞ ይህን ከወርቅ አንጣሪው በላይ ያውቃል፡፡ መቼ ከርኩሰታችን እንደምንነጻ ያውቃል፡፡ በመኾኑም ራሳችንን በመጣልና ተስፋ በመቁረጥ በክፋት ላይ ክፋት እየጨመርን እንዳንኼድ ሽቶ መቼ ከዚያ ፈተና እንደሚያወጣን ያውቃል፡፡ ስለዚህ ድንገት ያላሰብነው ነገር ቢገጥመን በፍጹም የምናማርር፣ ወይም ተስፋ የምንቆርጥ ልንኾን አይገባንም፡፡ ከዚህ ይልቅ የእነዚህ ነገሮች ምንነትን የሚያውቅ እግዚአብሔርን መጠበቅ፣ እርሱ እስከ ፈቀደው ጊዜ ድረስም ልቡናችንን በእሳት እንዲፈተን ማድረግ ይገባናል። ምክንያቱም ይህ ነገር በእኛ ላይ እንዲኾን (እንዲመጣ) የፈቀደው ለእኛ ጥቅምና በዚያ ውስጥ ኾነን በምናሳየው ጥረት ይበልጥ ሊያከብረን ስለሚወድ ነው፡፡" ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ወደ ኦሎምፒያስ ከላከው መልእክት የተቀነጨበ
7 839
17
"በማዕበል መሀል እንዳለች ታንኳ ልብህ በጭንቀት ስትናወጥ፣ ማዕበሉን ጸጥ ማድረግ ወደሚችለው ወደ ክርስቶስ ፊት ቅረብ። ጭንቀትህ የቱንም ያህል ከባድ ቢሆን፣ የእግዚአብሔር ቸርነት ግን ከዚያ ይበልጣል። እርሱ ስለ አንተ የሚያስብ አባት ነውና ነገ ምን እሆናለሁ ብለህ አትጨነቅ፤ የዛሬን ቀን የሰጠህ አምላክ የነገውንም ማዕበል በጥበቡ ያሳልፈዋል። ብዙ ጊዜ የምንጨነቀው ሁሉንም ነገር በራሳችን አቅም ለመወጣት ስንሞክር ነው፤ ነገር ግን ሸክምህን በጸሎት ወደ እርሱ ስትጥለው፣ እርሱ በልብህ ውስጥ ሰላምን ያሳድራል። ቅዱሳን ሐዋርያት በዓለም ሳሉ ብዙ መከራና ጭንቀት ገጥሟቸዋል፤ ነገር ግን ልባቸው አልፈራም፤ ምክንያቱም ከእነርሱ ጋር ያለው ጌታ ከዓለም ሁሉ እንደሚበልጥ ያውቁ ነበርና። አንተም ዛሬ ሸክምህን ለእርሱ ስጥ፤ እርሱ ደግሞ ዕረፍትን ይሰጥሃል።" (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ)
8 943
18
የድጋፍ ጥሪ "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።" ላለፉት ዓመታት በፈለገ ሰላም ሰንበት ትምህርት ቤት በልዩ ልዩ የአገልግሎት ክፍሎች በትጋት ሲያገለግል የቆየው ወንድማችን ዲ/ን እሸቱ ኤፍሬም (ሀብተ ወልድ)፤ አሁን ላይ ለበለጠና ለተሻለ አገልግሎት ለማዘጋጀት አስቧል። በመሆኑም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በታላቁ የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ ለመማር ተመዝግቧል። የወንድማችን አጠቃላይ የትምህርት ክፍያ (Tuition Fee) በስፖንሰር የተሸፈነ ሲሆን፣ ትምህርቱን በጉባኤ ቤት ሆኖ ለመከታተል ግን የዓመት ቀለብ (የምግብ ወጪ) ድጋፍ ያስፈልገዋል። ይህንን በጎ አገልግሎት በመረዳት ወንድማችንን በዕውቀት ተኮትኩቶ ለቤተ ክርስቲያን እንዲተርፍ ማገዝ የምትፈልጉ ወንድሞችና እህቶች በሚከተለው አካውንት እንድታግዙት ከታላቅ አክብሮት ጋር በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ➛ ለእሸቱ ኤፍሬም                1000327329492 ስልክ ➛ 0985650289 "እያንዳንዱ በልቡ እንዳሰበ ይስጥ፥ እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (፪ኛ ቆሮ ፱፥፯)
7 661
19
እንደ ኃጢአት አዋራጅ የለም እንደ ኃጢአት አዋራጅ የለም፡፡ ኃጢአትን የሚያደርግ ሰው በሐፍረት ካባ ብቻ የሚከናነብ አይደለም፤ አስቀድሞ ከነበረው ማስተዋልና ማገናዘብም ይዋረዳል እንጂ፡፡ ይህንንም ለመረዳት የአዳም የቀድሞ ክብሩን ማሰብ እንቸችላለን፡፡ ዳግመኛም ኃጢአትን ከሠራ በኋላ ያገኘውን ውርደት እንመልከተው፡፡ “በሰርክ ጊዜ ጌታ በገነት ውስጥ ድምፀ ሰናኮ ብእሲ እያሰማ ወደነርሱ ሲመጣ በሰሙ ጊዜ አዳምና ሔዋን ከእግዚአብሔር ፊት በገነት ዕንጨት መካከል ተሰወሩ” (ዘፍ.3፥8)፡፡ በዚህስ አዳም እንደ ምን ባለ ውርደት እንደ ተያዘ ታስተውላላችሁን? ምሉእ በኩለሄ ከኾነው፣ ፍጥረታትን ካለ መኖር ወደ መኖር ካመጣው፤ የተሰወረውን ኹሉ ከሚያውቀው፤ የሰውን ልቡና የፈጠረና በኀልዮ የሠሩትን ዐውቆ ከሚፈርደው (መዝ.33፥15)፤ ልብ ያሰበውን ኩላሊት ያጤሰውን መርምሮ ከሚያውቀው (መዝ.7፥9)፤ ልቡናችን ያሰበውን ከሚያውቀው (መዝ.44፥21) ከእግዚአብሔር ሊሸሸግ መውደዱ ከማወቅ ወደ ድንቁርና ከክብር ወደ ኃሣር እንደ ኼደ ያመለክታል፡፡ እኛም ኃጢአት ስንሠራ እንደዚህ ነው፡፡ መሸሸግ ባንችል እንኳን መሰወርን እንሻለን፡፡ ይህን ማድረጋችንም በኃጢአታችን ምክንያት ክብራችን እንደ ምን እንዳጣን፤ ሐፍረታችንን መሸፈንም እንደ ምን እንዳቃተን ያስረዳል፡፡ ነገር ግን ኃጢአትን የሠራ ሰው እንኳንስ በረኻ በኾነች በዚህች ምድር በገነት መካከልም መደበቅ አይችልም፡፡ ("የክርስቲያን መከራ እና ሌሎች" በቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ገጽ 81 በገብረ እግዚአብሔር ኪደ የተተረጎመ)
7 753
20
ማስታወቂያ ፈጣን፣ አስተማማኝ እና ህጋዊ የዕቃ ማድረስ አገልግሎት! በልዩ ባስ ክፍለሀገር ተሳፋሪ መኪና ላይ የምሰራ አስተናጋጅ ነኝ። ህጋዊ ደረሰኝ ያላቸውን የእርስዎን ውድ ዕቃዎች፣ መልዕክቶች እና ፖስታዎች ካሉበት ቦታ ተቀብለን በታማኝነት እና በፍጥነት ወደ መዳረሻቸው እናደርሳለን! የምንሰጣቸው አገልግሎቶች ➛ ማናቸውንም መልዕክቶች እና ፖስታዎች ማድረስ ➛ ማንኛውንም ዓይነት ዕቃዎች በታማኝነት ማጓጓዝ የምንደርስባቸው ዋና ዋና መስመሮች እና ከተሞች 1ኛ መስመር (ወደ መቀሌ)፦ ቆቦ ➔ አላማጣ ➔ መሆኒ ➔ አቢኣዲ ➔ አድዋ ➔ ሽሬ ... እና መቀሌ 2ኛ መስመር (ወደ ሞያሌ)፦ ሀዋሳ ➔ ዲላ ➔ ሀገረ ማርያም ➔ ቡሌሆራ ➔ ያቤሎ ➔ ሜጋ ... እና ሞያሌ 3ኛ መስመር፦ ነቀምቴ ➔ ደምቢዶሎ ... 4ኛ መስመር፦ ድሬዳዋ 5ኛ መስመር፦ ወላይታ ➔ አርባ ምንጭ 6ኛ መስመር፦ ጅማ እና ሚዛን 7ኛ መስመር፦ ደብረ ብርሃን ➛ ደሴ ➛ ወልድያ 8ኛ መስመር፦ ደብረ ማርቆስ ➛ ባህር ዳር➛ ጎንደር➛ ደብረ ታቦር "ታማኝነት መለያችን ነው፤ ዕቃዎትን ካሰቡበት እናደርሳለን!" አሁኑኑ ስልክ ቁጥሮች ይደውሉልን! 0921799534 0907851185 0786799534
7 445