uz
Feedback
ቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ

ቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ

Kanalga Telegram’da o‘tish

በዚህ ቻናል የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ትምህርቶች እና የአበው ቀደምት የተናገሯቸው መንፈሳዊ ንግግሮች እንዲሁም ልዩ ልዩ ሐይማኖታዊ ትምህርቶችና መልዕክቶች ይተላለፉበታል፡፡

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali ቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ analitikasi

ቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ (@beteafework) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 53 643 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 1 007-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 594-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 53 643 obunachiga ega bo‘ldi.

12 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 648 ga, so‘nggi 24 soatda esa 22 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 20.65% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 8.24% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 11 077 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 4 419 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 160 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
በዚህ ቻናል የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ትምህርቶች እና የአበው ቀደምት የተናገሯቸው መንፈሳዊ ንግግሮች እንዲሁም ልዩ ልዩ ሐይማኖታዊ ትምህርቶችና መልዕክቶች ይተላለፉበታል፡፡

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 13 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

53 643
Obunachilar
+2224 soatlar
+1487 kunlar
+64830 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Taglar buluti
Ma'lumot yo'q
Muammo bormi? Iltimos, sahifani yangilang yoki bizning qo'llab-quvvatlash boshqaruvchimizga murojaat qiling>.
Kirish va chiqish esdaliklari
---
---
---
---
---
---
Obunachilarni jalb qilish
Iyun '26
Iyun '26
+321
19 kanalda
May '26
+1 053
43 kanalda
Get PRO
Aprel '26
+1 078
67 kanalda
Get PRO
Mart '26
+664
42 kanalda
Get PRO
Fevral '26
+1 024
54 kanalda
Get PRO
Yanvar '26
+584
42 kanalda
Get PRO
Dekabr '25
+850
42 kanalda
Get PRO
Noyabr '25
+706
58 kanalda
Get PRO
Oktabr '25
+669
64 kanalda
Get PRO
Sentabr '25
+395
61 kanalda
Get PRO
Avgust '25
+676
49 kanalda
Get PRO
Iyul '25
+724
68 kanalda
Get PRO
Iyun '25
+433
39 kanalda
Get PRO
May '25
+523
12 kanalda
Get PRO
Aprel '25
+1 215
59 kanalda
Get PRO
Mart '25
+1 654
82 kanalda
Get PRO
Fevral '25
+1 022
38 kanalda
Get PRO
Yanvar '25
+2 106
70 kanalda
Get PRO
Dekabr '24
+2 118
57 kanalda
Get PRO
Noyabr '24
+2 209
74 kanalda
Get PRO
Oktabr '24
+1 841
92 kanalda
Get PRO
Sentabr '24
+1 381
89 kanalda
Get PRO
Avgust '24
+1 550
51 kanalda
Get PRO
Iyul '24
+475
15 kanalda
Get PRO
Iyun '24
+517
18 kanalda
Get PRO
May '24
+989
26 kanalda
Get PRO
Aprel '24
+875
26 kanalda
Get PRO
Mart '24
+998
20 kanalda
Get PRO
Fevral '24
+335
14 kanalda
Get PRO
Yanvar '24
+422
12 kanalda
Get PRO
Dekabr '23
+326
19 kanalda
Get PRO
Noyabr '23
+282
11 kanalda
Get PRO
Oktabr '23
+148
5 kanalda
Get PRO
Sentabr '23
+172
0 kanalda
Get PRO
Avgust '23
+174
0 kanalda
Get PRO
Iyul '23
+498
0 kanalda
Get PRO
Iyun '23
+525
0 kanalda
Get PRO
May '23
+546
0 kanalda
Get PRO
Aprel '23
+617
0 kanalda
Get PRO
Mart '23
+367
0 kanalda
Get PRO
Fevral '23
+500
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '23
+504
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '22
+307
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '22
+286
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '22
+296
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '22
+440
0 kanalda
Get PRO
Avgust '22
+380
0 kanalda
Get PRO
Iyul '22
+680
0 kanalda
Get PRO
Iyun '22
+378
0 kanalda
Get PRO
May '22
+443
0 kanalda
Get PRO
Aprel '22
+514
0 kanalda
Get PRO
Mart '22
+395
0 kanalda
Get PRO
Fevral '22
+245
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '22
+222
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '21
+203
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '21
+254
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '21
+390
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '21
+409
0 kanalda
Get PRO
Avgust '21
+461
0 kanalda
Get PRO
Iyul '21
+594
0 kanalda
Get PRO
Iyun '21
+684
0 kanalda
Get PRO
May '21
+622
0 kanalda
Get PRO
Aprel '21
+789
0 kanalda
Get PRO
Mart '21
+719
0 kanalda
Get PRO
Fevral '21
+539
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '21
+505
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '20
+19 882
0 kanalda
Sana
Obunachilarni jalb qilish
Esdaliklar
Kanallar
13 Iyun+15
12 Iyun+27
11 Iyun+22
10 Iyun+28
09 Iyun+31
08 Iyun+22
07 Iyun+21
06 Iyun+16
05 Iyun+26
04 Iyun+26
03 Iyun+24
02 Iyun+48
01 Iyun+15
Kanal postlari
2
ጸሎት ኃይል አላት። ጸሎት የነቢዩ ኤልያስን ቃል ሰምታ ሰማይን ዘግታለች፣ ደግሞም ከፍታለች። ጸሎት አንበሶችን አፍ ዘግታለች፣ እሳትንም አቀዝቅዛለች። በአንተም ሕይወት ውስጥ የኃጢአትን እሳት የምታጠፋው ጸሎት ናት። ተስፋ በቆረጥክ ጊዜ ጸልይ፤ ብርሃን ታገኛለህ። በኃጢአት በወደቅህ ጊዜ ጸልይ፤ መነሳትን ታገኛለህ። እግዚአብሔር 'ለምኑ ይሰጣችኋል፣ አንኳኩ ይከፈትላችኋል' ብሏል። እርሱ መስጠት ሰልችቶት አያውቅም፤ እኛ ግን መለመን እንሰለቻለን። ወንድሞቼ ሆይ! በቤተክርስቲያንም ሆነ በቤታችሁ፣ በመንገድም ሆነ በሥራ ቦታችሁ ልባችሁ ወደ እግዚአብሔር ይጸልይ። ጸሎት ዘወትር በእጃችሁ ያለች መሣሪያ ናት። ንስሐ የገባች ነፍስ በጸሎት ካልታጠበች እድፏ አይለቅም። ስለዚህ ጸሎታችሁ ከምጽዋት ጋር ይሁን። ጸሎትና ምጽዋት በአንድነት ሆነው ወደ እግዚአብሔር ሲወጡ በፊቱ እንደ ጣፋጭ ዕጣን ይሆናሉ። በጸሎት መለመንን፣ በንስሐ መመለስን፣ በምጽዋት ማረጋገጥን አታቋርጡ።" ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ስለ ንስሐ ባስተማረበት ድርሳኑ)
2 842
3
አስታግስልን በዘማሪት ፋሲካ ድንቁ መታሰቢያነቱ በሃይማኖታቸው ምክንያት ለተገደሉ እና ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች https://youtu.be/KzVtmmpqekY?si=ZBSs1swJJZGhEvH6
አስታግስልን በዘማሪት ፋሲካ ድንቁ መታሰቢያነቱ በሃይማኖታቸው ምክንያት ለተገደሉ እና ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች https://youtu.be/KzVtmmpqekY?si=ZBSs1swJJZGhEvH6
4 048
4
ለወላጆች የተሰጠ ትምህርት ልጅህን ጾም አስለምደው፡፡ ኹልጊዜ ሳይኾን በሳምንት ኹለት ቀን ይኸውም ረቡዕና ዓርብ መጾምን አስለምደው፡፡ ቤተ ክርስቲያን እንዲሳለምም አድርገው፡፡ ተውኔት በሚያልቅበት በማታው ክፍለ ጊዜም ልጅህን ከተውኔት ቤት የሚወጡ ሰዎችን አሳየው፡፡ ትልልቅ ሰዎች እንደ ምን በዋዛና በፈዛዛ እንደ ተጠመዱ፣ ወጣቶችም እንደ ምን በምኞት ተቃጥለው እየወጡ እንደ ኾነ አሳየው፡፡ ልጅህንም እንዲህ ብለህ ጠይቀው፡- “እነዚህ ሰዎች ተውኔት በማየታቸው ምን ጥቅም አገኙ? ከሐፍረት፣ ከሕሊና ወቀሳና ኵነኔ ውጭ ምንም አላገኙም፡፡” ከእንደዚህ ዓይነት ትርኢቶችና ጭፈራዎች መራቅና ራስን መጠበቅ በጎ ምኞት ብሎም ሌላ በጎ ምግባር እንዲኖር የሚያደርጉት አስተዋጽኦ እንዲሁ ቀላል እንዳልኾነ ንገረው፡፡ ዳግመኛም ከፍ ባለ ፍርሐትና መንቀጥቀጥ መጸለይን አስተምረው፡፡ እንዲህ እንድታደርግ ስነግርህም ልጅ እንደዚህ ማድረግ እንደማይችል በፍጹም አትንገረኝ፡፡ ልጅ አስተዋይና ንቁ ከኾነ እነዚህን በእውነት ያለ ሐሰት ያደርጋቸዋልና፡፡ እንደ እነ ዳንኤልና ዮሴፍ የመሳሰሉ ለዚህ ማሳያ የሚኾኑን የጥንት ሰዎችም አሉ፡፡ ከዚያ በፊት ከሌሎች ከታላላቅ ወንድሞቹ ይልቅ በአባቱ ዘንድ ተወዳጅ ያደረገው ምን እንደ ኾነ አስብ አሰላስልም እንጂ ዮሴፍ ዐሥራ ሰባት ዓመቱ እንደ ነበረ አትንገረኝ፡፡ “ዮሴፍ እንዲህ ያደረገው በዐሥራ ሰባት ዓመቱ ስለ ኾነ ትልቅ ነው” ብለህ ካልከኝም እኔም እንዲህ ብዬ እጠይቅሃለሁ፡- ያዕቆብ ከእርሱ ያነሰ አልነበረምን? ኤርምያስስ? ዳንኤልስ ቢኾን [በባዕድ አገር ኾኖ ፊቱን ወደ ኢየሩሳሌም አዙሮ ሲጸልይ] ገና ዐሥራ ኹለት ዓመቱ አልነበረምን? ሰሎሞንስ፡- “እርሱ በፊትህ በእውነትና በጽድቅ፣ በልብም ቅንነት ከአንተ ጋር እንደ ኼደ፥ ከአባቴ ከባሪያህ ከዳዊት ጋር ታላቅ ቸርነትን አድርገሃል፡፡ ዛሬ እንደ ኾነም በዙፋኑ ላይ የሚቀመጥ ልጅ ሰጥተህ ታላቁን ቸርነትህን አቆይተህለታል፡፡ አሁንም አቤቱ አምላኬ ሆይ! እኔን ባሪያህን በአባቴ በዳዊት ፋንታ አንግሠኸኛል፡፡ እኔም መውጫዬንና መግቢያዬን የማላውቅ ታናሽ ብላቴና ነኝ፡፡ ባሪያህም ያለው አንተ በመረጥኸው ሕዝብህ ስለ ብዛቱም ይቈጠር ዘንድ በማይቻል በታላቅ ሕዝብ መካከል ነው፡፡ ስለዚህም ሰምቶ በሕዝብ ላይ መፍረድ ይችል ዘንድ መልካሙንና ክፉውንም ይለይ ዘንድ ለባሪያህ አስተዋይ ልቡና ስጠው፤ አለዚያ’ማ በዚህ በታላቅ ሕዝብ ላይ ይፈርድ ዘንድ ማን ይችላል?” በማለት ዕፁብ ድንቅ የኾነ ጸሎትን የጸለየው በዐሥራ ኹለት ዓመቱ አይደለምን? (1ኛ ነገ.3፡6-9)፡፡ ሳሙኤልስ የገዛ መምህሩን ራእይ በማየት የነገረው ገና በሕፃንነቱ ሳለ አይደለምን? (1ኛ ሳሙ.3፡17)፡፡ ስለዚህ “ልጅ ስለ ኾነ መጸለይ አይችልም” አትበል፡፡ በነፍሱ ሕፃን የኾነ ሰው አድጎም ቢኾን እነዚህን ነገሮች አያደርጋቸውምና፡፡ በመኾኑም ልጃችን በታላቅ ፍርሐትና መንቀጥቀጥ ኾኖ መጸለይን ይልመድ፡፡ የዓቅሙን ያህል ትግሃ ሌሊትን ይልመድ፡፡ የቅድስና አኗኗር በኹለንተናው ላይ ይታተምበት፡፡ ከመሐላ፣ ከሚሰድቡት ሰዎች፣ የሌሎችን ስም ከማጥፋትና ከጥላቻ ከራቀ፣ ጎን ለጎንም ጾምንና ጸሎትን ገንዘብ ካደረገ እነዚህ ኹሉ ወደ ምግባር ወደ ትሩፋት ያደርሱት ዘንድ በቂ ናቸው፡፡ (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ፣ ኦርቶዶክሳዊ ቤተሰብ መጽሐፍ፣ ገጽ 122-124)
5 381
5
ሰላም ተወዳጆች የቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ቻናልን እስከአሁን በግል የኢንተርኔት ወጭዎችን በመሸፈን ጠቃሚ ይሆናሉ ያልናቸውን መንፈሳዊ መልዕክቶችና የቅዱሱን ትምህርቶች ስናስተላልፍ መቆየታችን ይታወቃል። አሁን ላይ ካለው ወቅታዊ ሁኔታ አንጻር የዳታ (የኢንተርኔት) ወጪ መሸፈን የሚቻልበት ሁኔታ ከባድ እየሆነ መጥቷል፤ ስለሆነም የኢንተርኔት ወጪ ለመሸፈን ያስችለን ዘንድ ከቻናሉ ጋር ተስማሚ የሆኑ ማስታወቂያዎችን ለመስራት ስላሰብን ማንኛውም ምርትና አገልግሎቱ እንዲተዋወቅለት የሚፈልግ ግለሰብ በተመጣጣኝ ክፍያ የምናስተናግድ መሆናችንን ለማሳወቅ እንወዳለን። ከቻናሉ ጋር ተስማሚ የሆነ ማስታወቂያ ማሠራት የሚፈልግ ካለ በውስጥ መስመር @natansolo ማናገር ይችላል።
5 413
6
አንድ ሰው ነበር ሁሌም ሥራ ውሎ ወደ ቤቱ ሲገባ በቅድሚያ የሚያየው ነገር ከቤቱ ግድግዳ ላይ ያለውን የክርስቶስን ቅዱስ ሥዕል ነው። ሥራው አድካሚ ነው። "ይበቃኛል" የሚለውን ዓይነት ገንዘብ አያገኝበትም። ስለዚህ ሁል ጊዜ እንደ ተነጫነጨና እንዳማረረ ነው። ከሥራ ደክሞት ቤት ሲገባ በመጀመሪያ የሚያገኘው ደግሞ ሥዕለ ክርስቶስን በመሆኑ፣ የመጀመሪያውን ምሬቱን በጸሎት የሚገልጸው በርሱ ፊት ነው። "ተው ግን ተው ጌታዬ ሎተሪ እንዲደርሰኝ አድርግ" ይላል ዘወትር ወደ ሥዕሉ ዞሮ። ከሥራ ወደ ቤቱ ሲገባ ሥዕሉ ፊት የሚያቀርበው የሁልጊዜ ልመናው/ንጭንጩ/ምሬቱ ይህ ነው:- ከዕለታት በአንዱ ታዲያ ሥራ ውሎ ደክሞት ወደ ቤቱ ሲገባ እንደለመደው "ጌታ ሆይ ምናለ ግን ሎተሪ ቢደርሰኝ?" ሲል የጌታ ሥዕልም በሰው አንደበት "ልጄ እባክህ እስኪ መጀመሪያ ትኬት ቁረጥ" አለው። ለካንስ "ሎተሪ ካልደረሰኝ" ሲል የነበረው ትኬት እንኳን ሳይቆርጥ ነበር። እንደዚህ ሰውዬ የድርሻችንን ሳንወጣ ዱብ የሚል ስኬትን የምንጠብቅ ብዙዎች እንኖራለን፤ እንዲሁ ቁጭ ብለን ፈጣሪን "ካልሰጠኸኝ" ብለን የምናማርር። በቅድሚያ እስኪ ትኬቱን እንቁረጥ፤ የድርሻችንን እንወጣ። (ከመምህር ህሊና በለጠ)
6 193
7
የእውነተኛ ክርስትያን መግለጫው ምንድን ነው? ፀሐይ ብርሃን ካልሰጠች ፀሐይ አትባልም፤ ብርሃን አለመስጠት ተፈጥሮዋ አይደለምና፡፡ እንስሳት ካልተነፈሱ እንስሳት አይባሉም፤ መተንፈስ ተፈጥሮአቸው ነውና፡፡ ዓሣ ከውኃ ከወጣ ሕይወት ያለው ዓሣ መኾኑ ይቀርና ይሞታል፡፡ አንድ ክርስቲያንም እውነተኛ ክርስቲያን የሚባለው፡- ሲጸልይ ነው፡፡ ክርስቲያን ማለት በወልድ ውሉድ በክርስቶስ ክርስቲያን በመንፈስ ቅዱስም መንፈሳዊ መባል ነውና፡፡ ልጅ ከኾኑ ደግሞ አባትን ማናገር ክርስቲያናዊ ተፈጥሮ ነውና፡፡ ሲያመሰግን ነው፡፡ ክርስቲያን ማለት እግዚአብሔር ፈጣሬ ዓለማት ነው ብሎ ማመን ነውና፡፡ ስለዚህ ለአንድ ክርስቲያን የሰማይና የምድር ውበት እየተመለከተ እግዚአብሔርን ማመስገኑ ክርስቲያናዊ ተፈጥሮው ነው፡፡ ሲመጸውት ነው፡፡ ክርስቲያን ማለት ሀብት ኹሉ ከእግዚአብሔር እንደ ኾነ መመስከር ነውና፡፡ ስለዚህ ራስን እንደ መልእክተኛ አድርጎ በመቁጠር ያለውን ለሌላው ማካፈል ክርስቲያናዊ ተፈጥሮው ነውና፡፡ ቅዱሳት መጻሕፍትን ሲያነብ ነው፡፡ ክርስቲያን ማለት በመንፈስ ቅዱስ ሀብት ደስ የሚሰኝ ነውና፡፡ይህን ለማድረግ ደግሞ መንፈስ ቅዱስ በቅዱሳት መጻሕፍት በኩል ሲናገር መስማት ለአንድ ክርስቲያን ክርስቲያናዊ ተፈጥሮው ነውና፡፡ (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ - ከአምስቱ የንስሐ መንገዶች መጽሐፍ ገጽ 49)
6 376
8
ሰላም ተወዳጆች የቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ቻናልን እስከአሁን በግል የኢንተርኔት ወጭዎችን በመሸፈን ጠቃሚ ይሆናሉ ያልናቸውን መንፈሳዊ መልዕክቶችና የቅዱሱን ትምህርቶች ስናስተላልፍ መቆየታችን ይታወቃል። አሁን ላይ ካለው ወቅታዊ ሁኔታ አንጻር የዳታ (የኢንተርኔት) ወጪ መሸፈን የሚቻልበት ሁኔታ ከባድ እየሆነ መጥቷል፤ ስለሆነም የኢንተርኔት ወጪ ለመሸፈን ያስችለን ዘንድ ከቻናሉ ጋር ተስማሚ የሆኑ ማስታወቂያዎችን ለመስራት ስላሰብን ማንኛውም ምርትና አገልግሎቱ እንዲተዋወቅለት የሚፈልግ ግለሰብ በተመጣጣኝ ክፍያ የምናስተናግድ መሆናችንን ለማሳወቅ እንወዳለን። ከቻናሉ ጋር ተስማሚ የሆነ ማስታወቂያ ማሠራት የሚፈልግ ካለ በውስጥ መስመር @natansolo ማናገር ይችላል።
5 748
9
"በአርምሞና በመንፈስ እርጋታ ውስጥ ናችሁን? ከሆናችሁ እግዚአብሔር ይህን ቋሚ ያደርግላችሁ ዘንድ ለምኑት። በመከራዎችና በችግሮች ከፍተኛ ጥቃት ትታወካላችሁን? እግዚአብሔር በሕይወታችሁ ውስጥ ያለውን ማዕበል ፀጥ እንዲያደርግላችሁ ለምኑት። ጸሎታችሁ ተሰምቷልን? እግዚአብሔርን አመስግኑ። አልተደመጣችሁምን? እስከምትደመጡ ድረስ በጸሎታችሁ በጽናት ቆዩ። ​እግዚአብሔር ልመናችሁን ባይመልስላችሁ እንኳ፣ በጸሎት በመጽናታችሁ ብቻ ትልቅ ዋጋን ታገኛላችሁ። ምክንያቱም ከእግዚአብሔር ጋር መነጋገርና ከእርሱ ጋር መቆየት ከሁሉ በላይ የሆነ ታላቅ ደስታና ረብሕ (ትርፍ) ነውና።" (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ስለ ጸሎት በተናገረበት ድርሳኑ)
6 997
10
ድርሳን 9 (የመጨረሻ) ድርሳነ ንስሐ ዘቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ "ወንድሞቼ ሆይ! ስለ ንስሐ ስናገር ዘጠነኛውና የመጨረሻው ድርሳኔ ነው። ዛሬም ዳግመኛ ልመክራችሁ እወዳለሁ፤ የንስሐን በር ዛሬውኑ አንኳኩ። ይህቺ ዓለም እንደ ጥላ የምታልፍ ናት፤ ሞት ደግሞ ሳናስበው እንደ ሌባ በድንገት ይመጣል። ብዙዎች 'ነገ ንስሐ እገባለሁ' ይላሉ፤ ነገር ግን ያቺ 'ነገ' ሳትመጣ ሞት ይቀድማቸዋል። እግዚአብሔር ዛሬን እንድንመለስ ሰጠን እንጂ ነገን ለኛ እንደሚሆን ቃል አልገባልንም። ስለዚህ ዕድሉ በእጃችሁ ሳለ ንስሐ ግቡ። ሞትን ማሰብ ለነፍስ ትልቅ ጥበብ ነው። ሞትን የሚያስብ ሰው ኃጢአት ለመሥራት አይቸኩልም፤ ንስሐ ለመግባት ግን ይተጋል። እስኪ አስተውሉ፤ በዚያ በሚያስፈራ የፍርድ ቀን በእግዚአብሔር ፊት ስንቆም ምን እንመልሳለን? በዚያ ቀን መላእክት ይንቀጠቀጣሉ፤ መጻሕፍት ይገለጣሉ፤ የተሰወረውም ሁሉ ግልጽ ይሆናል። ያን ጊዜ ሀብታችሁ፣ ሥልጣናችሁ ወይም ወዳጆቻችሁ ሊረዷችሁ አይችሉም። የሚረዳችሁ በምድር ላይ የሠራችሁት ንስሐና ምግባር ብቻ ነው። በዚህ ዓለም ላይ ሳለን ንስሐ መድኃኒት ናት፤ ከሞት በኋላ ግን ንስሐ ለቅሶ ብቻ ናት። እዚህ ዓለም ላይ እያለህ 'በድያለሁ' ብትል እግዚአብሔር ይቅር ይልሃል፤ በዚያ ግን ብትጮኽ የሚሰማህ የለም። እዚህ ንስሐ ሰማይን ትከፍታለች፤ በዚያ ግን የንስሐ በር ዝግ ነው። ነፍስ ከሥጋ ከመለየቷ በፊት ዕድሉን ተጠቀሙበት። የታመመ ሰው ሕይወቱ ስላለች ሐኪም ዘንድ ይሄዳል፤ ከሞተ በኋላ ግን ሐኪሙ ምን ሊያደርግለት ይችላል? የእኛም ነፍስ በሕይወት ሳለን በንስሐ ትፈወስ ዘንድ ይገባታል። ወንድሞቼ ሆይ! ተስፋ አትቁረጡ፣ ነገር ግን አትዘናጉም። እግዚአብሔር መሐሪ መሆኑ ንስሐችሁን እንድታዘገዩ አያድርጋችሁ። ይልቁንም መሐሪ ስለሆነ 'እንዲህ ያለውን አምላክ እንዴት በደልኩ?' ብላችሁ በፍቅር ተመለሱ። ሰይጣን 'ገና ወጣት ነህ፣ በኋላ ትጸልያለህ' እያለ የንስሐን ጊዜ ይሻማችኋል። አንተ ግን 'ዛሬውኑ የጌታዬን ፊት እፈልጋለሁ' በለው። ኃጢአት የሠራኸው ትናንት ቢሆንም፣ ንስሐ የምትገባው ዛሬ ቢሆንም፣ እግዚአብሔር ግን የቀድሞውን በደልህን አይቆጥርብህም። እርሱ የሚመለከተው የአሁኑን መመለስህን ነው። መጨረሻው ሲደርስ ንጹሐን በክብር ወደ መንግሥተ ሰማያት ይገባሉ፤ ንስሐ ያልገቡ ግን ወደ ዘላለም ጨለማ ይጣላሉ። ያን ጊዜ የጥርስ ማፋጨትና ዋይታ ይሆናል። ያን ጊዜ ከማልቀስ ይልቅ ዛሬ ማልቀስ ይሻላል። ዛሬ የምታፈሰው ጥቂት እንባ የገሃነምን እሳት ታጠፋለች። ዛሬ የምትሰግደው ስግደት ነገ ከፍ ያደርግሃል። ወንድሞቼ ሆይ! ራሳችሁን አዘጋጁ። ልባችሁን ከዓለም ፍቅር አጽዱ፤ ለሰማያዊው ቤት ተዘጋጁ። ለማጠቃለል ያህል፤ በነዚህ ዘጠኝ ድርሳናት ውስጥ የነገርኳችሁን ሁሉ በልባችሁ አኑሩ። ኃጢአት ቍስል እንደሆነ፣ ንስሐ መድኃኒት እንደሆነች፣ ጸሎትና ምጽዋት ደግሞ የንስሐ ክንፎች መሆናቸውን አትርሱ። በትሕትና ኑሩ፣ ቂምን አስወግዱ፣ በቃለ እግዚአብሔር ታነጹ፣ በቅዱስ ቍርባንም ከጌታችሁ ጋር ተዋሃዱ። በምድር ላይ በንስሐ የኖረ በሰማይ ከቅዱሳን ጋር ይነግሣል። እግዚአብሔር ሁላችንንም በንስሐ አጽንቶ ለመንግሥቱ ያብቃን። አሜን።"
7 941
11
https://youtu.be/KzVtmmpqekY?si=ZBSs1swJJZGhEvH6
https://youtu.be/KzVtmmpqekY?si=ZBSs1swJJZGhEvH6
7 520
12
ድርሳን 8 ድርሳነ ንስሐ ዘቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ "ወንድሞቼ ሆይ! ዛሬ ስለ ንስሐ ልናገር ስነሳ ስምንተኛ ጊዜዬ ነው። ዛሬ ደግሞ ንስሐን ስለሚያጸናው የሕይወት ምግብ ስለሆነው ስለ ቅዱስ ቍርባን አስተምራችኋለሁ። ንስሐ የገባ ሰው እንደ ተጋዳይ ወታደር ዘወትር ንቁ መሆን አለበት። ኃጢአትን ትተሃልና 'አሁን ሰላም አግኝቻለሁ' ብለህ አትዘናጋ፤ ይልቁንም ጠላት ሰይጣን ያመለጠውን በግ ለመመለስ በበለጠ ቁጣ ይነሳብሃልና። ንስሐ የገባ ሰው በተጋድሎ ካልጸና፣ የኋላኛው ውድቀቱ ከቀድሞው ይከፋል። መንፈሳዊ ተጋድሎ ማለት ምን ማለት ነው? ተጋድሎ ማለት ፈቃደ ሥጋን ለፈቃደ ነፍስ ማስገዛት ነው። ዐይንህ ክፉ እንዳያይ፣ ጆሮህ ሐሜት እንዳይሰማ፣ ልብህም ወደ ክፉ ምኞት እንዳያዘነብል መጠበቅ ትልቅ ተጋድሎ ነው። ንስሐ የገባህ ሰው ሆይ! ከቀድሞ ከኃጢአት ቦታዎች ራቅ። የታመመ ሰው ከበሽታው ካገገመ በኋላ ጤናውን ለመጠበቅ እንደሚጠነቀቅ፣ አንተም የነፍስህን ጤና ለመጠበቅ ከፈተናዎች ሽሽ። መጾም፣ መጸለይና በትጋት መቆም ነፍስን የሚያጠነክሩ የተጋድሎ መሣሪያዎች ናቸው። ነገር ግን የዚህ ሁሉ ተጋድሎና የንስሐችን ፍጻሜውና ማረፊያው ወደ ጌታ ማዕድ መቅረብ ነው። ቅዱስ ቍርባን ለተነስሕያን የተዘጋጀ የሕይወት መድኃኒት ነው። ኃጢአት ነፍስን ይገድላታል፤ የክርስቶስ ሥጋና ደም ግን ሕይወትን ይሰጣታል። በንስሐ ታጥበህ፣ በልቅሶ ነጽተህ ስትመጣ ይህ ምስጢር ላንተ ብርሃን ይሆንልሃል። 'ይህንን የሚበላ ለዘላለም ይኖራል' ተብሏልና። ነገር ግን ወንድሞቼ ሆይ! ወደዚህ ምስጢር ስትቀርቡ በታላቅ ፍርሃትና በመንቀጥቀጥ ይሁን። ይህ ተራ ምግብ አይደለም፤ ይህ የመላእክት ንጉሥ ሥጋና ደም ነውና። ብዙዎች በበዓላት ቀን ብቻ ለመቁረብ ይጣደፋሉ። እኔ ግን እላችኋለሁ፦ በዓል ስለሆነ ሳይሆን ንጹሕ ሕሊና ሲኖራችሁ ቅረቡ። በዓል መሆኑ ኃጢአተኛን ጻድቅ አያደርገውም፤ ንስሐ ግን ማንኛውንም ቀን በዓል ታደርገዋለች። በልብህ ክፋትን፣ በቀልንና ዝሙትን ይዘህ ብትቆርብ፣ ቍርባኑ ይፈርድብሃል እንጂ አይቀድስህም። ይሁዳ ጌታ የሰጠውን ኅብስት በበላ ጊዜ፣ በልቡ ክፋት ስለነበረ ሰይጣን ገባበት። አንተም እንደ ይሁዳ ጌታን በመሳም አሳልፈህ አትስጠው። በንስሐ ሳትታጠብ፣ ከባልንጀራህ ጋር ሳትታረቅ ብትቆርብ ጌታን ዳግመኛ እየሰቀልኸው ነው። ወንድሞቼ ሆይ! ቤተክርስቲያን መድኃኒት ቤት ናት። ንስሐ ፈዋሽ ናት፤ ቅዱስ ቍርባን ደግሞ ኃይል ሰጪ ምግብ ነው። የታመመ ሰው መድኃኒት ወስዶ ካገገመ በኋላ ብርታት እንዲሆነው ምግብ እንደሚበላ፣ አንተም በንስሐ ከዳንህ በኋላ ለነፍስህ ብርታት የክርስቶስን ሥጋና ደም ተቀበል። ይህንን ስታደርግ ሰይጣን ካንተ ይሸሻል፤ መላእክትም ባንተ ዙሪያ ይሰበሰባሉ። የክርስቶስ ደም በከንፈሮችህ ላይ ሲታይ ጠላት ይደነግጣል፤ ሞትም ካንተ ይርቃል። ስለዚህ ንስሐችሁ በተጋድሎ የታጀበ፣ በተግባር የተገለጠ ይሁን። ዘወትር በጸሎት ትጉ፤ በጾም ሰውነታችሁን ግሩ፤ በምጽዋት ነፍሳችሁን አስውቡ። ከዚህ ሁሉ በኋላ ደግሞ በንጹሕ ልብ ሆናችሁ ወደ ቅዱስ ቍርባን ቅረቡ። በምድር ላይ የክርስቶስን ሥጋና ደም በንጽሕና የተቀበለ፣ በሰማይም ከእርሱ ጋር በማዕዱ ይቀመጣል። እግዚአብሔር ለዚህ ክብር ያብቃን።"
8 138
13
ድርሳን 7 ድርሳነ ንስሐ ዘቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ "ወንድሞቼ ሆይ! ዛሬ ስለ ንስሐ ልናገር ስነሳ ሰባተኛ ጊዜዬ ነው። ዛሬ ደግሞ የንስሐን በር በኃይል ስለሚዘጋውና ጸሎታችን ወደ ሰማይ እንዳይወጣ ስለሚከለክለው ስለ ቂም በቀል አስተምራችኋለሁ። ንስሐ ማለት ከእግዚአብሔር ጋር መታረቅ ነው፤ አንተ ግን ከባልንጀራህ ጋር ሳትታረቅ እንዴት ከፈጣሪህ ጋር ልትታረቅ ትችላለህ? በልቡ ቂም ይዞ ንስሐ የሚገባ ሰው በውኃ ላይ ቤት እንደሚሠራ ሰው ነው። እስኪ ጌታችን በወንጌል ያስተማረውን አስተውሉ። 'መባህን በመሠዊያው ፊት አቅርበህ ሳለህ፣ ወንድምህ አንዳች ነገር በአንተ ላይ እንዳለው ብታስብ፣ መባህን በመሠዊያው ፊት ትተህ ሂድ፤ አስቀድመህም ከወንድምህ ጋር ታረቅ' ይላል (ማቴ 5፥23)። ጌታችን 'መባህን አቅርብና በኋላ ታረቅ' አላለም። 'አምልኮህን አቁምና ሂድና ታረቅ' አለ እንጂ። እግዚአብሔር የእርሱን ክብርና አምልኮ ትተህ ወደ ወንድምህ እንድትሄድ ማዘዙ፣ እርቅ በፊቱ ምን ያህል የከበረ መሆኑን ለማሳየት ነው። ሰላም ከሌለ አምልኮ የለም፤ ፍቅር ከሌለ ንስሐ የለም። ወንድሞቼ ሆይ! ቂም በልብ ውስጥ እንዳለ መርዝ ነው። መርዝ በሰውነት ውስጥ ካለ ምግብ ለሰውነቱ እንደማይጠቅም ሁሉ፣ ቂም በልብ ውስጥ ካለ ጾምና ጸሎት ለነፍስ አይጠቅሙም። ሰይጣን ሌላውን ኃጢአትህን ልትተወው ስትል ቂምን በልብህ ይተክላል፤ ምክንያቱም ቂም በልብህ ካለ እግዚአብሔር ጸሎትህን እንደማይሰማው ያውቃልና። 'እኛ የበደሉንን ይቅር እንደምንል በደላችንን ይቅር በለን' ብለን ስንጸልይ፣ እግዚአብሔር እኛን ይቅር የሚልበትን መስፈርት በእጃችን ሰጥቶናል። አንተ ይቅር ካላልህ 'ይቅር አትበለኝ' ብለህ በራስህ ላይ እየፈረድክ ነው። ብዙዎች 'እርሱ ነው የበደለኝ፣ እኔ እንዴት መጀመሪያ ልታረቅ እሄዳለሁ?' ይላሉ። አንተ ክርስቲያን ከሆንክ መጀመሪያ ሂድ፤ ክርስቶስ እኛ በበደልነው ጊዜ እርሱ መጀመሪያ ወደ እኛ መጥቶ ታረቀን እንጂ እኛ አልሄድንም። ጠላትን ይቅር ማለት ታላቅ ተጋድሎ ነው፤ የንስሐም ትልቁ ማረጋገጫ ነው። ጠላትህን ይቅር ስትል ለእርሱ ውለታ እየዋልክለት እንዳይመስልህ፤ አንተ ራስህን ከገሃነም እስራት እየፈታህ ነው እንጂ። ቂም የያዘ ሰው ራሱን በጨለማ ቤት ውስጥ የቆለፈ እስረኛ ነውና። ወንድሞቼ ሆይ! ወደ ቤተክርስቲያን ስትመጡና በቅዱስ ቍርባን ለመሳተፍ ስትዘጋጁ ልባችሁን መርምሩ። ያንን የሚያስፈራና የከበረ ምስጢር ለመቀበል ስትመጡ በልባችሁ ቂም ካለ፣ ያ ቍርባን ለእናንተ መድኃኒት ሳይሆን እሳት ይሆንባችኋል። ይሁዳ በልቡ ክህደትንና ክፋትን ይዞ በጌታ ማዕድ ስለተካፈለ ሰይጣን ሰለጠነበት። አንተም በልብህ ቂም ይዘህ ወደ ጌታ ማዕድ አትቅረብ። መጀመሪያ ከባልንጀራህ ጋር ታረቅ፤ ከዚያም በንጹሕ ልብ ሆናችሁ ጌታህን ተቀበል። ንስሐ የገባ ሰው ምላሱ ከሐሜት፣ ልቡም ከቂም የራቀ መሆን አለበት። ወንድምህን በምላስህ እያማህ እግዚአብሔርን በምላስህ ብታመሰግነው ምስጋናህ አይሰማም። ባልንጀራህን በልብህ እየጠላህ እግዚአብሔርን ብትወደው ውሸታም ነህ። ስለዚህ ንስሐችሁ ፍጹም ይሆን ዘንድ ቂምን አስወግዱ። እንደ ጌታችን በትሕትና ሆናችሁ 'አባት ሆይ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው' በማለት ስለሚጠሉአችሁ ጸልዩ። ያን ጊዜ እውነተኛ የሰላም ልጆች ትሆናላችሁ፤ ንስሐችሁም በሰማይ መላእክት ዘንድ ደስታን ያመጣል።"
9 399
14
ጸሎት ክፋ ሀሳብ ከውስጣችን የሚወገድበት መንገድ ነው። ከጨለማ ኃይላት ርቆ ወደ መንፈሳዊ ሕይወት መግባት የሚቻለውም በጸሎት ነው። አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ
8 511
15
በልጅ የተፈተነ ትዳር https://youtu.be/oupApApPwuE?si=Nyy95RAQ5UH9ul-I
10 265
16
ድርሳን 6 ድርሳነ ንስሐ ዘቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ "ወንድሞቼ ሆይ! ስለ ንስሐ ልናገር ስነሳ ስድስተኛ ጊዜዬ ነው። ዛሬ ደግሞ ንስሐ ፍሬ እንድታፈራና በመንገዷም እንድንጸና ስለምታደርገው ስለ ቅዱሳን መጻሕፍት ንባብ አስተምራችኋለሁ። የእግዚአብሔር ቃል ለነፍስ እንደ መስታወት ነው። አንድ ሰው ፊቱ ላይ እድፍ ቢኖር መስታወት ዓይቶ ካላወቀው በስተቀር ሊታጠብ አይችልም። እኛም በነፍሳችን ላይ ያለውን የኃጢአት እድፍ ማወቅ የምንችለው በመለኮታዊ መጻሕፍት መስታወትነት ነው። መጽሐፍ ቅዱስን ስናነብ ኃጢአታችንን እናያለን፤ ስናይም እንጸጸታለን፤ ስንጸጸት ደግሞ ንስሐ እንገባለን። ቅዱሳት መጻሕፍትን ማንበብ ለነፍስ እንደ ሰማያዊ ገነት ነው። በገነት ውስጥ ጥሩ መዓዛ ያላቸው አበቦች እንደሚገኙ ሁሉ፣ በቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥም ነፍስን የሚያድሱ የአባቶች ሕይወት፣ የነቢያት ትንቢትና የሐዋርያት ትምህርት ይገኛሉ። የዓለምን ወሬና ከንቱ ንግግር ከመስማት ይልቅ የእግዚአብሔርን ቃል መስማት ምንኛ ታላቅ ዕድል ነው! ብዙ ሰዎች 'እኔ ዓለማዊ ሰው ነኝ፣ ሥራ አለብኝ፣ መጽሐፍ ቅዱስን ማንበብ የባሕታውያንና የካህናት ሥራ ነው' ይላሉ። ይህ ትልቅ ስህተት ነው! ይልቁንም በዓለም ግርግርና ውጥረት ውስጥ ለምትኖሩት ለእናንተ የእግዚአብሔር ቃል መድኃኒት ሆኖ ያስፈልጋችኋል። በባሕር ላይ የሚጓዝ መርከበኛ መሪ እንደሚያስፈልገው፣ እናንተም በዚህ ዓለም ማዕበል ውስጥ ስትጓዙ መሪያችሁ የእግዚአብሔር ቃል  ሊሆን ይገባል። ቅዱሳት መጻሕፍት የሰይጣንን ውጊያ ድል ማድረጊያ መሣሪያዎች ናቸው። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በገዳመ ቆሮንቶስ በሰይጣን በተፈተነ ጊዜ ድል ያደረገው 'ተብሎ ተጽፏል' በማለት በመጻሕፍት ቃል ነበር። እኛም የሰይጣንን ክፉ ሐሳብና ፈተና ድል የምናደርገው በቃሉ ኃይል ነው። መጽሐፍ ቅዱስ የሚነበብበት ቤት ሰይጣን ሊገባ አይደፍርም፤ የእግዚአብሔር ጸጋ ግን በዚያ ቤት ላይ ያድራል። ወንድሞቼ ሆይ! ቃሉን ስታነቡ ዝም ብላችሁ ቃላትን ለመቁጠር ብቻ አይሁን። ነገር ግን በቃሉ ውስጥ ያለውን መንፈሳዊ ጣዕም ለማግኘት ጸልዩ። የምታነቡትን በተግባር ለመተርጎም ትጉ። 'ቃሉን የሚሰሙ ብቻ ሳይሆኑ የሚያደርጉት ይጸድቃሉ' ተብሏልና። አንድ ምዕራፍ እንኳ ብታነቡ ያቺ ለአንድ ቀን ስንቅ ትሆናችኋለች። ንስሐ የገባ ሰው ልቡ በቃለ እግዚአብሔር ካልታጠበ ዳግመኛ ወደ ኃጢአት ጭቃ መመለሱ አይቀርም። ቃሉ ግን ልባችሁን ይጠብቃል፤ አእምሮአችሁንም ያበራል። ሰዎች ሆይ! መጻሕፍትን አትናቁ። እነርሱ ከሰማይ ወደ እኛ የተላኩ ደብዳቤዎች ናቸው። የሰማዩ ንጉሥ የላከልህን ደብዳቤ ችላ ብለህ እንዴት ሰላምን ታገኛለህ? በመጻሕፍት ውስጥ የታመሙት ፈውስን፣ ያዘኑት መጽናናትን፣ የወደቁት መነሳትን፣ ንስሐ የገቡት ደግሞ የተስፋን ብርሃን ያገኛሉ። በቃለ እግዚአብሔር የምትታጠብ ነፍስ ዘወትር ለምለም ትሆናለች። ስለዚህ በቤታችሁ መጻሕፍትን ለማንበብ ጊዜ መድቡ። ልጆቻችሁንም በቃለ እግዚአብሔር ኮትኩቱ። ዓለማዊ እውቀት ለሥጋዊ ሕይወት ይጠቅም ይሆናል፤ መንፈሳዊ እውቀት ግን ለዘላለም ሕይወት ያበቃል። ንስሐችሁ ፍጹም ይሆን ዘንድ፣ ሕሊናችሁም ከክፉ ሐሳብ ይነጻ ዘንድ ዘወትር በመለኮታዊ መጻሕፍት ንባብ ተጉ። እግዚአብሔር ቃሉን በልባችን ይጻፍልን።"
10 338
17
ድርሳን 5 ድርሳነ ንስሐ ዘቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ "ወንድሞቼ ሆይ! ስለ ንስሐ ልናገር ስነሳ አምስተኛ ጊዜዬ ነው። ዛሬ ደግሞ የንስሐን መሠረትና የጽድቅን ሁሉ አክሊል ስለሆነችው ስለ ትሕትና አስተምራችኋለሁ። ንስሐ ያለ ትሕትና ክንፍ እንደሌለው ወፍ ነው፤ መሬት ላይ ይረገጣል እንጂ ወደ ሰማይ አይበርም። ትዕቢት ደግሞ የንስሐ ትልቁ ጠላት ነው። ሰው ራሱን በትዕቢት ካሳበጠ 'ኃጢአተኛ ነኝ' ብሎ አያምንም፤ 'በድያለሁ' ብሎ ካላመነ ደግሞ ንስሐ ሊገባ አይችልም። እስኪ ይህንን ምሳሌ ደግመን እናስተውለው። ፈሪሳዊውና ቀራጩ ወደ መቅደስ ወጡ። ፈሪሳዊው አብዝቶ ይጾም ነበር፣ አሥራት ያወጣ ነበር፣ በሕግም የታወቀ ነበር። ነገር ግን ይህን ሁሉ ጽድቁን በትዕቢት መርዝ በከለው። ወደ እግዚአብሔር ሲጸልይ 'እንደዚህ ቀራጭ ስላልሆንኩ አመሰግንሃለሁ' አለ። በትዕቢቱ ምክንያት የሠራው ጽድቅ ሁሉ ከንቱ ሆነበት። ቀራጩ ግን ከበሩ ራቅ ብሎ ቆመ፤ ራሱንም ዝቅ አደረገ። ደረቱን እየመታ 'አምላክ ሆይ! እኔን ኃጢአተኛውን ማረኝ' አለ እንጂ። እርሱ ራሱን በትሕትና ዝቅ ስላደረገ፣ እግዚአብሔር በምሕረቱ ከፍ አደረገው። ኃጢአተኛው ቀራጭ በትሕትና ጸደቀ፤ ጻድቁ ፈሪሳዊ ግን በትዕቢቱ ወደቀ። ትሕትና ማለት ምን ማለት ነው? ትሕትና ማለት ጻድቅ ሆነህ ሳለህ ራስህን እንደ ኃጢአተኛ መቁጠር ነው። ኃጢአተኛ ሆኖ ራሱን ዝቅ የሚያደርግማ እውነቱን ተናገረ እንጂ ገና ትሕትናን አልጀመረም። እውነተኛ ትሕትናማ እንደ ቅዱስ ጳውሎስ 'ከኃጢአተኞች ሁሉ ዋና እኔ ነኝ' ማለት ነው። እርሱ ብዙ ድንቅ ሥራዎችን እየሠራ፣ አሕዛብን ወደ ክርስቶስ እየመለሰ፣ እስከ ሦስተኛው ሰማይ ተነጥቆ ሳለ ግን ራሱን ከሁሉ በታች ያደርግ ነበር። የትሕትና ኃይል እንዲህ ነው። ወንዳጆቼ ሆይ! በእግዚአብሔር ፊት ስትቆሙ 'ይህንን መልካም ሥራ ሠርቻለሁ፣ እንዲህ ሰጥቻለሁ' አትበሉ። ይልቁንም 'ጌታ ሆይ! እኔ የማልጠቅም ባሪያ ነኝ' በሉ። ጸጋ የሚሰጠው ለትሑታን ነውና። ትዕቢተኛን እግዚአብሔር ይቃወመዋል፤ ለትሑታን ግን ጸጋን ይሰጣል። ትሕትና የሰይጣንን ወጥመድ ሁሉ የምትሰብር መሣሪያ ናት። ሰይጣን በትዕቢት ስለወደቀ፣ ትሕትና ያለበትን ቦታ ማየት አይችልም፤ ትሑት ሰውንም ሊነካው አይቻለውም። ንስሐችሁ እውነተኛ ይሆን ዘንድ ልባችሁን ዝቅ አድርጉ። 'እኔ ከማንም እበልጣለሁ' የሚል ሐሳብ በልባችሁ ካለ ንስሐችሁ ሐሰት ነው። ሌላው ቢበድላችሁ እንኳ በትሕትና ይቅር በሉት። በትሕትና ጎንበስ የሚል ሰው አይወድቅም፤ ቀድሞውኑ መሬት ላይ ነውና። ነገር ግን በትዕቢት ራሱን ከፍ የሚያደርግ ውድቀቱ ጽኑ ይሆናል። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ 'ከእኔ ተማሩ፣ እኔ የዋህ በልቤም ትሑት ነኝና' በማለት ያስተማረን ለዚህ ነው። እርሱ የሰማይና የምድር ጌታ ሲሆን ሳለ፣ የደቀ መዛሙርቱን እግር በማጠብ ትሕትናን በተግባር አሳየን። ስለዚህ በንግግራችሁ፣ በሥራችሁና በጸሎታችሁ ሁሉ ትሕትና ይኑርባችሁ። በጾማችሁ ጊዜ በትሕትና ይሁን፤ በምጽዋታችሁ ጊዜ በትሕትና ይሁን። ትሕትና ከሌለ ጾምህ ረሃብ ብቻ ነው፤ ምጽዋትህም ጉራ ብቻ ነው። ንስሐ የገባ ሰው በትሕትና እንባውን ያፈሳል። ያ እንባ ደግሞ የእግዚአብሔርን ቁጣ ያበርዳል። ወንድሞቼ ሆይ! በትሕትና ራሳችሁን ዝቅ አድርጉ፤ እግዚአብሔርም በጊዜው ከፍ ያደርጋችኋል። የንስሐ በር በትሕትና ለሚመጡ ሁሉ ክፍት ናትና።"
10 485
18
"ኃጢአት ብትሠራ ተስፋ አትቁረጥ። ተስፋ መቁረጥ ከኃጢአት ሁሉ የከፋ ኃጢአት ነው። ሰይጣን ኃጢአት እንድትሠራ ሲያደርግህ 'ተስፋ የለህም' ይልሃል፤ አንተ ግን 'እግዚአብሔር መሐሪ ነው' በለው። ንስሐ የሰይጣን መሳለቂያ መሆንህን ታስቀራለችና። ንስሐ አንተን ከምድር አንስታ በሰማይ ካሉ መላእክት ጋር ታቆምሃለች። ኃጢአት በሽታ ነው፤ ንስሐ ግን መዳኛ ናት። ማንም ታምሞ መድኃኒቱን እየናቀ ሞትን እንደማይመርጥ ሁሉ አንተም ንስሐን እየናቅህ በነፍስህ አትሙት። ዛሬ የንስሐ ጊዜ ነው፤ ዛሬ የተመለሰ ሁሉ በእግዚአብሔር እቅፍ ውስጥ ይገባል። ነገ ግን የፍርድ ቀን ነው፤ ያን ጊዜ ንስሐ ብትፈልግ እንኳ አታገኛትም። ስለዚህ ዛሬውኑ ወደ እግዚአብሔር ተመለስ፤ እርሱም በደስታ ይቀበልሃል።" (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ስለ ንስሐ ባስተማረበት ድርሳኑ)
10 872
19
ድርሳን 4 ድርሳነ ንስሐ ዘቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ "ወንድሞቼ ሆይ! ስለ ንስሐ ስናገር አራተኛ ጊዜዬ ነው። ንስሐን ስንጀምር መጀመሪያ በጸሎት መሆን አለበት። ጸሎት ማለት የነፍስ ትንፋሽ ናት። ሰው ካልተነፈሰ ሥጋው እንደሚሞት ሁሉ፣ የማትጸልይ ነፍስም የሞተች ናት። ንስሐ የገባ ሰው ወደ እግዚአብሔር ካልጮኸ፣ በልቡ ያለውን ጸጸት በቃሉ ካልገለጸ ንስሐው እንዴት ይታወቃል? ጸሎት የንስሐ መክፈቻ፣ ወደ እግዚአብሔር ዙፋን የምታደርስ ሰረገላ ናት። ነገር ግን ሰዎች ሆይ! ጸሎት ስላችሁ እንደ አሕዛብ በከንቱ ቃላትን ማከማቸት ማለቴ አይደለም። እግዚአብሔር የሚፈልገው ረጅም ንግግርን ሳይሆን የልብን መውደቅና ትሕትናን ነው። እስኪ ያንን ቀራጭ ተመልከቱ። እርሱ ወደ መቅደስ በገባ ጊዜ ብዙ ቃል አልተናገረም፤ ራሱንም ቀና አድርጎ ወደ ሰማይ አላየም። ደረቱን እየመታ 'አምላክ ሆይ! እኔን ኃጢአተኛውን ማረኝ' አለ እንጂ። ይህች አጭር ጸሎት ግን ከፈሪሳዊው ረጅም ጸሎት ይልቅ ሰማያትን ሰንጥቃ አለፈች። ለምን? ምክንያቱም በቀራጩ ጸሎት ውስጥ ትሕትናና ንስሐ ነበረችና። ጸሎት ስትጸልዩ ከልባችሁ ይሁን። በአፋችሁ እየጸለያችሁ ልባችሁ ግን በዓለም ወሬና ሐሣብ ላይ ከሆነ ያ ጸሎት አይደለም፤ ከከንፈር በላይ አያልፍም። እግዚአብሔር የሚሰማው ልብን ነው። ሰው ባያይህም እግዚአብሔር በስውር ያለውን ያያል። ስለዚህ በጸሎት ጊዜ ሐሳባችሁን ሰብስቡ። ሰይጣን በጸሎት ጊዜ ሐሳባችሁን ሊበትንባችሁ ይጥራል፤ ምክንያቱም ጸሎት በእርሱ ላይ የምትተኩሱት መሣሪያ መሆኑን ያውቃልና። አንተ ግን በትዕግሥት ሆነህ ወደ ጌታህ ጩኽ። ደግሞም በጸሎታችሁ ጊዜ ስለ ጠላቶቻችሁ ጸልዩ እንጂ አትረግሟቸው። በድሎኛል ብለህ ጠላትህን የምትረግም ከሆነ፣ እግዚአብሔር የእናንተን በደል ይቅር እንዲልላችሁ እንዴት ትጠይቃለህ? የጸሎት ቁልፉ ይቅርታ ነው። ባልንጀራውን ይቅር የማይል ሰው ጸሎቱ ወደ እግዚአብሔር አይደርስም። እንዲያውም እንዲህ ያለው ሰው ጸሎቱ ወደ ራሱ ላይ መርገም ሆኖ ይመለሳል። ጌታችን 'አባታችን ሆይ' ብለን እንድንጸልይ ያስተማረን ሁላችንም ወንድማማቾች መሆናችንን እንድናውቅና እንድንዋደድ ነው። ጸሎት ኃይል አላት። ጸሎት የነቢዩ ኤልያስን ቃል ሰምታ ሰማይን ዘግታለች፣ ደግሞም ከፍታለች። ጸሎት አንበሶችን አፍ ዘግታለች፣ እሳትንም አቀዝቅዛለች። በአንተም ሕይወት ውስጥ የኃጢአትን እሳት የምታጠፋው ጸሎት ናት። ተስፋ በቆረጥክ ጊዜ ጸልይ፤ ብርሃን ታገኛለህ። በኃጢአት በወደቅህ ጊዜ ጸልይ፤ መነሳትን ታገኛለህ። እግዚአብሔር 'ለምኑ ይሰጣችኋል፣ አንኳኩ ይከፈትላችኋል' ብሏል። እርሱ መስጠት ሰልችቶት አያውቅም፤ እኛ ግን መለመን እንሰለቻለን። ወንድሞቼ ሆይ! በቤተክርስቲያንም ሆነ በቤታችሁ፣ በመንገድም ሆነ በሥራ ቦታችሁ ልባችሁ ወደ እግዚአብሔር ይጸልይ። ጸሎት ዘወትር በእጃችሁ ያለች መሣሪያ ናት። ንስሐ የገባች ነፍስ በጸሎት ካልታጠበች እድፏ አይለቅም። ስለዚህ ጸሎታችሁ ከምጽዋት ጋር ይሁን። ጸሎትና ምጽዋት በአንድነት ሆነው ወደ እግዚአብሔር ሲወጡ በፊቱ እንደ ጣፋጭ ዕጣን ይሆናሉ። በጸሎት መለመንን፣ በንስሐ መመለስን፣ በምጽዋት ማረጋገጥን አታቋርጡ።"
11 505
20
ድርሳን 3 ድርሳነ ንስሐ ዘቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ "ወንድሞቼ ሆይ! ስለ ንስሐ ስናገር ሦስተኛ ጊዜዬ ነው። አሁንም ዳግመኛ ንስሐን ከምጽዋት ጋር አስተሳስሬ አስተምራችኋለሁ። ንስሐ ያለ ምጽዋት ፍሬ እንደሌለው ዛፍ ናት። ኃጢአትህን ተናዘህ ካለቀስክ በኋላ ለተራበው ወንድምህ ካልራራህ ንስሐህ ጎደሎ ናት። ምክንያቱም ጌታችን በመጨረሻው የፍርድ ቀን 'ሲራብ አላበላችሁኝም' ብሎ የሚፈርደው በምጽዋት ምክንያት ነውና። ምጽዋት ምንድን ናት? ምጽዋት ማለት ኃጢአትን የምታጠፋ እሳት ናት፤ የነፍስን እድፍ የምታጥብ ፈሳሽ ውኃ ናት። ነቢዩ ዳንኤል ንጉሡ ናቡከደነጾርን 'ንጉሥ ሆይ! ኃጢአትህን በምጽዋት ደምስስ' እንዳለው፣ ምጽዋት የሰማይን ደጅ የምታንኳኳ ታላቅ መሣሪያ ናት። ንስሐ የሰማይን ደጅ ትከፍታለች፤ ምጽዋት ግን አንተን ወደ ውስጥ ታስገባሃለች። ሰዎች ሆይ! 'ገንዘብ የለኝም፣ እንዴት እመጸውታለሁ?' አትበሉ። ምጽዋት በገንዘብ ብዛት አይለካም። አንዲት ቀዝቃዛ ውኃ ለተጠማ ብታጠጣ፣ ወይም የደካማውን ሸክም ብታቀልል፣ ወይም የታመመውን ብትጠይቅ ይህ ሁሉ ታላቅ ምጽዋት ነው። ጌታችን ያቺን ሁለት ሳንቲም የሰጠች መበለት ከሀብታሞች ሁሉ በላይ እንደሰጠች መስክሮላታል። እርሷ የሰጠችው ካላት ሁሉ (ከጎደላት ላይ) ነውና። ስለዚህ ምጽዋት እንደ አቅም የሚደረግ የልብ ልግስና እንጂ የኪስ ሀብት ብቻ አይደለም። ምጽዋት ስትሰጥ ግን አንድ ነገር አትዘንጋ፤ ለሰው እንዲያይህ ሆነህ አትስጥ። ለሰው ብለህ ብትሰጥ ዋጋህን በምድር አግኝተሃል፤ ሰማያዊው አባትህ ግን ዋጋ አይሰጥህም። ቀኝህ ስትሰጥ ግራህ አትወቅ። ጌታ የሚፈልገው ዝነኝነትህን ሳይሆን ርኅራኄህን ነው። ደግሞም ስትሰጥ በደስታና በፍቅር ይሁን እንጂ በማጉረምረም አይሁን። በደስታ የሚሰጥን ሰው እግዚአብሔር ይወደዋልና። እስኪ አስተውሉ፤ አንተ ለድሃው ስትሰጥ ለፈጣሪህ እያበደርክ ነው። እግዚአብሔር ደግሞ ብድርን መላሽ ነው። 'ለድሃ የሚራራ ለእግዚአብሔር ያበድራል' ተብሎ አልተጻፈምን? ፈጣሪህን ባለዕዳ ማድረግ ምንኛ መታደል ነው! አንተ ዛሬ ለአንድ ድሃ ጥቂት እንጀራ ብትሰጥ፣ እርሱ ነገ በመንግሥተ ሰማያት የሕይወትን ማዕድ ያዘጋጅልሃል። አንተ ለድሃው አሮጌ ልብስ ብትሰጥ፣ እርሱ የብርሃን ልብስ ያለብስሃል። ንስሐና ምጽዋት የነፍስ ሁለት ዓይኖች ናቸው። አንዱ ቢጠፋ ሌላኛው ብቻውን ሙሉ እይታ አይሰጠውም። ኃጢአትህ እንዲፋቅልህ ትፈልጋለህን? እንኪያስ የምሕረት በርን በምጽዋት አንኳኳ። 'የሚምሩ ብፁዓን ናቸው፤ ምሕረትን ያገኛሉና' ተብሏል። አንተ ለባልንጀራህ ካልራራህ እግዚአብሔር እንዲራራልህ እንዴት ትጠይቃለህ? ምጽዋት ሰጪውን ከኃጢአት እስራት ትፈታዋለች፤ ተቀባዩንም ከችግር ታሳርፈዋለች። ወንድሞቼ ሆይ! አትሳሳቱ፤ ገንዘባችሁ እዚህ ምድር ላይ ይቀራል። ይዛችሁት የምትሄዱት ምጽዋታችሁን ብቻ ነው። በሕይወት እያላችሁ ለነፍሳችሁ ስንቅ አዘጋጁ። ድሆች የእግዚአብሔር መሠዊያዎች ናቸው። በቤተክርስቲያን ያለውን መሠዊያ እንደምታከብሩ ሁሉ፣ እነዚህን ሕያው መሠዊያዎች (ድሆችን) አክብሩ። በድሃው እጅ ላይ የምታስቀምጠው ስጦታ በቀጥታ ወደ እግዚአብሔር እጅ ይደርሳል። ስለዚህ ንስሐችሁ ፍሬ እንዲያፈራ፣ ጸሎታችሁም እንዲሰማ ዘወትር በምጽዋት ትጉ።"
11 480