ar
Feedback
ቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ

ቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ

الذهاب إلى القناة على Telegram

በዚህ ቻናል የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ትምህርቶች እና የአበው ቀደምት የተናገሯቸው መንፈሳዊ ንግግሮች እንዲሁም ልዩ ልዩ ሐይማኖታዊ ትምህርቶችና መልዕክቶች ይተላለፉበታል፡፡

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام ቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ

تُعد قناة ቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ (@beteafework) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 55 943 مشتركاً، محتلاً المرتبة 916 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 588 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 55 943 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 19 سبتمبر, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 686، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 43، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 17.17‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 7.98‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 9 602 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 4 466 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 114.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
በዚህ ቻናል የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ትምህርቶች እና የአበው ቀደምት የተናገሯቸው መንፈሳዊ ንግግሮች እንዲሁም ልዩ ልዩ ሐይማኖታዊ ትምህርቶችና መልዕክቶች ይተላለፉበታል፡፡

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 20 سبتمبر, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

55 943
المشتركون
+4324 ساعات
+2507 أيام
+68630 أيام

جاري تحميل البيانات...

سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
سبتمبر '26
سبتمبر '26
+530
في 33 قنوات
أغسطس '26
+813
في 42 قنوات
Get PRO
يوليو '26
+737
في 31 قنوات
Get PRO
يونيو '26
+809
في 31 قنوات
Get PRO
مايو '26
+1 053
في 47 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+1 078
في 70 قنوات
Get PRO
مارس '26
+664
في 44 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+1 024
في 55 قنوات
Get PRO
يناير '26
+584
في 42 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+850
في 42 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+706
في 59 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+669
في 64 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+395
في 61 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+676
في 49 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+724
في 68 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+433
في 39 قنوات
Get PRO
مايو '25
+523
في 12 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+1 215
في 59 قنوات
Get PRO
مارس '25
+1 654
في 82 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+1 022
في 38 قنوات
Get PRO
يناير '25
+2 106
في 70 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+2 118
في 57 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+2 209
في 74 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+1 841
في 92 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+1 381
في 89 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+1 550
في 51 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+475
في 15 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+517
في 18 قنوات
Get PRO
مايو '24
+989
في 26 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+875
في 26 قنوات
Get PRO
مارس '24
+998
في 20 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+335
في 14 قنوات
Get PRO
يناير '24
+422
في 12 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+326
في 19 قنوات
Get PRO
نوفمبر '23
+282
في 11 قنوات
Get PRO
أكتوبر '23
+148
في 5 قنوات
Get PRO
سبتمبر '23
+172
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '23
+174
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '23
+498
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '23
+525
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '23
+546
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '23
+617
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '23
+367
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '23
+500
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '23
+504
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '22
+307
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '22
+286
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '22
+296
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '22
+440
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '22
+380
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '22
+680
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '22
+378
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '22
+443
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '22
+514
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '22
+395
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '22
+245
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '22
+222
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '21
+203
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '21
+254
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '21
+390
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '21
+409
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '21
+461
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '21
+594
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '21
+684
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '21
+622
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '21
+789
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '21
+719
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '21
+539
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '21
+505
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '20
+19 882
في 0 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
20 سبتمبر+11
19 سبتمبر+43
18 سبتمبر+25
17 سبتمبر+28
16 سبتمبر+24
15 سبتمبر+102
14 سبتمبر+14
13 سبتمبر+34
12 سبتمبر+16
11 سبتمبر+32
10 سبتمبر+19
09 سبتمبر+18
08 سبتمبر+16
07 سبتمبر+27
06 سبتمبر+21
05 سبتمبر+14
04 سبتمبر+30
03 سبتمبر+24
02 سبتمبر+18
01 سبتمبر+14
منشورات القناة
ወንድሞቼ ሆይ! ቃሉን ስታነቡ ዝም ብላችሁ ቃላትን ለመቁጠር ብቻ አይሁን። ነገር ግን በቃሉ ውስጥ ያለውን መንፈሳዊ ጣዕም ለማግኘት ጸልዩ። የምታነቡትን በተግባር ለመተርጎም ትጉ። 'ቃሉን የሚሰሙ ብቻ ሳይሆኑ የሚያደርጉት ይጸድቃሉ' ተብሏልና። አንድ ምዕራፍ እንኳ ብታነቡ ያቺ ለአንድ ቀን ስንቅ ትሆናችኋለች። ንስሐ የገባ ሰው ልቡ በቃለ እግዚአብሔር ካልታጠበ ዳግመኛ ወደ ኃጢአት ጭቃ መመለሱ አይቀርም። ቃሉ ግን ልባችሁን ይጠብቃል፤ አእምሮአችሁንም ያበራል። ሰዎች ሆይ! መጻሕፍትን አትናቁ። እነርሱ ከሰማይ ወደ እኛ የተላኩ ደብዳቤዎች ናቸው። የሰማዩ ንጉሥ የላከልህን ደብዳቤ ችላ ብለህ እንዴት ሰላምን ታገኛለህ? በመጻሕፍት ውስጥ የታመሙት ፈውስን፣ ያዘኑት መጽናናትን፣ የወደቁት መነሳትን፣ ንስሐ የገቡት ደግሞ የተስፋን ብርሃን ያገኛሉ። በቃለ እግዚአብሔር የምትታጠብ ነፍስ ዘወትር ለምለም ትሆናለች። ስለዚህ በቤታችሁ መጻሕፍትን ለማንበብ ጊዜ መድቡ። ልጆቻችሁንም በቃለ እግዚአብሔር ኮትኩቱ። ዓለማዊ እውቀት ለሥጋዊ ሕይወት ይጠቅም ይሆናል፤ መንፈሳዊ እውቀት ግን ለዘላለም ሕይወት ያበቃል። ንስሐችሁ ፍጹም ይሆን ዘንድ፣ ሕሊናችሁም ከክፉ ሐሳብ ይነጻ ዘንድ ዘወትር በመለኮታዊ መጻሕፍት ንባብ ተጉ። እግዚአብሔር ቃሉን በልባችን ይጻፍልን።" (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ስለ ንስሐ ባስተማረበት ድርሳኑ)

2
“በአውሎ ነፋስ መካከል ብትሆን እንኳ አትፍራ፤ መርከቧን የሚመራት ክርስቶስ እስካለ ድረስ ማዕበሉ አያሰምጥህም፤ እግዚአብሔር ፈተናውን ባያርቀው እንኳ ፈተናውን የምትችልበትን ኃይል ይሰጥሃል።’’ ሊቁ አውግስጢኖስ
4 546
3
#የሐዲስ_ኪዳን_መምህሩን_ሕይወት_እንታደግ በሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት ትርጓሜ በርካታ ደቀ መዛሙርትን እያነፁ የሚገኙት መምህር ቀለመወርቅ አመሃ ዛሬ የእኛን የደግነት እጅ መዘርጋት የሚሻ ከባድ የልብ ሕመም ገጥሟቸዋል። በሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት ጉባላፍቶ ወረዳ በድጎ ደብረ ኢየሱስ አዳሪ ትምህርት ቤት ለ5 ዓመታት ተምረው ከተመረቁ በኋላ፣ በጉባላፍቶ ደብረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን የሐዲስ ኪዳን ትርጓሜን ወንበር  ዘርግተው በማስተማር ላይ ይገኛሉ። አሁን ላይ መምህሩ በገጠማቸው የልብ ሕመም ምክንያት በወልድያ ሆስፒታል ቢታከሙም ከአቅም በላይ በመሆኑ ወደ አዲስ አበባ ለከፍተኛ የልብ ሕክምና ተልከዋል። ሕይወታቸውንም ለማዳን ለሚደረገውን አስቸኳይ የልብ ቀዶ ጥገና ከ300,000 (ሦስት መቶ ሺህ) ብር በላይ ያስፈልጋቸዋል። ሰውን ለማዳን ሰው መሆን በቂ ነውና መምህሩ እንደገና ወደ ወንበራቸው ተመልሰው ደቀመዛሙርትን ማፍራት እንዲችሉ፣ በሀገር ውስጥና በውጭ የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና ደግ አሳቢዎች በሙሉ የቻላችሁትን በሚከተለው አካውንት ድጋፍ ታደርጉ ዘንድ በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ስም እንጠይቃለን።              #በኢትዮጵያ_ንግድ_ባንክ      ለመምህር ቀለመወርቅ አመሃ በላይ               1000513559821 #ለበለጠ_መረጃ፦ ➛ መምህር ቀለመወርቅ - +251920120104 ሼር በማድርግ ይተባበሩ
4 526
4
ንስሐና ምጽዋት የነፍስ ሁለት ዓይኖች ናቸው። አንዱ ቢጠፋ ሌላኛው ብቻውን ሙሉ እይታ አይሰጠውም። ኃጢአትህ እንዲፋቅልህ ትፈልጋለህን? እንኪያስ የምሕረት በርን በምጽዋት አንኳኳ። 'የሚምሩ ብፁዓን ናቸው፤ ምሕረትን ያገኛሉና' ተብሏል። አንተ ለባልንጀራህ ካልራራህ እግዚአብሔር እንዲራራልህ እንዴት ትጠይቃለህ? ምጽዋት ሰጪውን ከኃጢአት እስራት ትፈታዋለች፤ ተቀባዩንም ከችግር ታሳርፈዋለች። ወንድሞቼ ሆይ! አትሳሳቱ፤ ገንዘባችሁ እዚህ ምድር ላይ ይቀራል። ይዛችሁት የምትሄዱት ምጽዋታችሁን ብቻ ነው። በሕይወት እያላችሁ ለነፍሳችሁ ስንቅ አዘጋጁ። ድሆች የእግዚአብሔር መሠዊያዎች ናቸው። በቤተክርስቲያን ያለውን መሠዊያ እንደምታከብሩ ሁሉ፣ እነዚህን ሕያው መሠዊያዎች (ድሆችን) አክብሩ። በድሃው እጅ ላይ የምታስቀምጠው ስጦታ በቀጥታ ወደ እግዚአብሔር እጅ ይደርሳል። ስለዚህ ንስሐችሁ ፍሬ እንዲያፈራ፣ ጸሎታችሁም እንዲሰማ ዘወትር በምጽዋት ትጉ።" ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ስለ ንስሐ ባስተማረበት ድርሳኑ)
6 068
5
"ኃጢአት ሲሠራ ባየኸው ወንድምህ ላይ አትፍረድ፥ አንተ ግልጽ የወጣ ኃጢአቱን እንጅ በስውር ለካህን የሚነግረውን ንስሐ አታውቅምና። ስለዚህ የራስህን ድካም ተመልከት።" ታላቁ ቅዱስ ባስልዮስ
6 236
6
#የሐዲስ_ኪዳን_መምህሩን_ሕይወት_እንታደግ በሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት ትርጓሜ በርካታ ደቀ መዛሙርትን እያነፁ የሚገኙት መምህር ቀለመወርቅ አመሃ ዛሬ የእኛን የደግነት እጅ መዘርጋት የሚሻ ከባድ የልብ ሕ+2
#የሐዲስ_ኪዳን_መምህሩን_ሕይወት_እንታደግ በሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት ትርጓሜ በርካታ ደቀ መዛሙርትን እያነፁ የሚገኙት መምህር ቀለመወርቅ አመሃ ዛሬ የእኛን የደግነት እጅ መዘርጋት የሚሻ ከባድ የልብ ሕመም ገጥሟቸዋል። በሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት ጉባላፍቶ ወረዳ በድጎ ደብረ ኢየሱስ አዳሪ ትምህርት ቤት ለ5 ዓመታት ተምረው ከተመረቁ በኋላ፣ በጉባላፍቶ ደብረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን የሐዲስ ኪዳን ትርጓሜን ወንበር ዘርግተው በማስተማር ላይ ይገኛሉ። አሁን ላይ መምህሩ በገጠማቸው የልብ ሕመም ምክንያት በወልድያ ሆስፒታል ቢታከሙም ከአቅም በላይ በመሆኑ ወደ አዲስ አበባ ለከፍተኛ የልብ ሕክምና ተልከዋል። ሕይወታቸውንም ለማዳን ለሚደረገውን አስቸኳይ የልብ ቀዶ ጥገና ከ300,000 (ሦስት መቶ ሺህ) ብር በላይ ያስፈልጋቸዋል። ሰውን ለማዳን ሰው መሆን በቂ ነውና መምህሩ እንደገና ወደ ወንበራቸው ተመልሰው ደቀመዛሙርትን ማፍራት እንዲችሉ፣ በሀገር ውስጥና በውጭ የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና ደግ አሳቢዎች በሙሉ የቻላችሁትን በሚከተለው አካውንት ድጋፍ ታደርጉ ዘንድ በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ስም እንጠይቃለን። #በኢትዮጵያ_ንግድ_ባንክ ለመምህር ቀለመወርቅ አመሃ በላይ 1000513559821 #ለበለጠ_መረጃ፦ ➛ መምህር ቀለመወርቅ - +251920120104 ሼር በማድርግ ይተባበሩ
7 253
7
ከእራት በኋላ  ያለው ጊዜ የምስጋና ጊዜ ነው፡፡ ምስጋናን የሚያቀርብ ደግሞ ንቁና የተረጋጋ ይሆናል፡፡ ከእራት በኋላ ወደ ጸሎት እንጂ ወደ መኝታ አንሂድ፡፡ ያለበለዚያ ግን በደመ ነፍስ ከሚመሩት አውሬዎች የበለጠ በደመ ነፍስ የምንመራ እንሆናለን፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
6 848
8
لا يوجد نص...
46
9
ሰይጣን ኃጢአት እንድትሠራ ሲገፋፋህ 'ድፍረትን' ይሰጥሃል። 'እግዚአብሔር መሐሪ ነው፣ አንድ ጊዜ ብትሠራው ምን ይልሃል? ቆይተህ ንስሐ ትገባለህ' እያለ በኃጢአት ላይ እንድትደፋፈር ያደርግሃል። አንተ ተሸንፈህ ኃጢአቱን ከፈጸምክ በኋላ ግን ሰይጣን ስልቱን ይቀይራል። ያን ጊዜ ደግሞ 'እፍረትንና ተስፋ መቁረጥን' ያመጣብሃል። 'እንዲህ ያለ ኃጢአት ሠርተህ እንዴት እግዚአብሔር ፊት ትቆማለህ? አንተ ረክሰሃል፣ ንስሐህ ተቀባይነት የለውም፣ ሞትህም ለገሃነም ነው' እያለ በልብህ ይጮኻል። አንተ ግን የሰይጣንን ተንኮል አሸንፈው። ኃጢአት ልትሠራ ስትል 'እፈር'፤ ንስሐ ልትገባ ስትል ግን 'ደፋር ሁን'። ሰይጣን ግን ኃጢአት ስትሠራ እንድትደፍር፣ ንስሐ ስትገባ ደግሞ እንድታፍር ያደርግሃል። ይህ ትልቅ ስህተት ነው። ኃጢአት ቍስል ነው፣ ንስሐ ግን መድኃኒት ነው። ቍስል ያለው ሰው ቍስሉን ለሐኪም ለማሳየት አያፍርም፤ ካሳየው ይፈወሳል፣ ከሸሸገው ግን ይበሰብሳል። አንተም ኃጢአትህን ለእግዚአብሔር ንገረው፤ እርሱም ይፈውስሃል። (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ስለ ንስሐ ባስተማረበት ድርሳኑ)
8 420
10
"የቤተ ክርስቲያን ካህን ለአንተ እንደ መንፈሳዊ አባት ይኹንልህ፡፡ አንድ ሕመምተኛ ስውር በሽታዎቹን በግልፅ ለሐኪም እንደሚያሳይና ከዚያም እንደሚድን ኹሉ፥ አንተም ምሥጢሮችህን ለካህን በግልፅ ንገር፤ [ትድንማለህ]፡፡” (ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ)
8 025
11
"የአባቶቻችን የሐዋርያት ትዕዛዝ ነው፡፡ ሰው በልቦናው ቂምንና በቀልን ቅንዓትንና ጠብን በባልንጀራው ላይ በማንም ላይ ቢሆን አይያዝ፡፡" (ሥርዓተ ቅዳሴ)
8 863
12
አንተ ሰው እስኪ ንገረኝ! በዓይንህ ውስጥ ጉድፍ እንዲገባ የማትፈቅድ ኾነህ ሳለ በነፍስህ ላይ እልፍ ወትእልፊት የጉድፍ ክምሮች እንዲገቡ ቸለል ትላለህን? ታዲያ ዕለት ዕለት በነፍሳችን ብሌን ላይ እያከማቸነው ያለነውን ቆሻሻ የምናጸዳው መቼ ይኾን? እሾኾቹን የምንቆርጣቸው መቼ ይኾን? አረሞችን የምንነቅላቸው መቼ ይኾን? እንግዲህ ወዲህ መከሩ እንደ ቀረበ አታውቅምን? እኛ ግን እርሻችንን እንኳን ገና አላረስንም፣ አላለሰለስንም፡፡ እንግዲህ ገበሬው (የወይኑ ባለቤት) በመጣ ጊዜ ስሕተት ቢያገኝ ምንድን ነው የምንለው? እኮ የምንመልሰው ምን ይኾን? ዘር የሚሰጠንን ሰው አጥተን ነው ብለን ነው የምንለው? በፍጹም! ዘሩ'ማ ዕለት ዕለት እየተዘራ ነው፡፡ እሾኾቹን የሚቆርጥ ሰው አጥተን ነው የምንለው? ኧረ በጭራሽ! ዕለት ዕለት ማጭዱን እንደ ሳልን ነው፡፡ የዚህ ዓለም ሕይወት ውጣ ውረድ ይዞህ ነውን? ለምን ታዲያ ይህ ዓለም በአንተ ዘንድ ስቁል አልኾነም? የተበደረውን ዕጥፍ ሳያደርግ ያንኑ ብቻ መልሶ የሚከፍል እርሱ ክፉ አገልጋይ ከኾነ ይህቺውን ብትኾን የሚያጠፋስ ምን ብለን ነው ልንጠራው የምንችለው? ያ ሰው እጁና እግሩ ታስሮ ጥርስ ማፋጨት ወዳለበት ከተጣለ፥ ሠናያትን ገንዘብ እናደርግ ዘንድ የሚያነሣሡን እልፍ ምክንያቶች እያሉ ወደ ኋላ የምንልና የማንፈቅድ እኛ ታዲያ እንደ ምን ያለ መከራ ይገባን ይኾን? እንዲህ እንዳታደርግ አንተን ለማሳመን የማይበቃው እስኪ የትኛው ነው? የዓለሙን ርኵሰት አላየህምን? የዚህን ዓለም ሕይወት ርግጠኛ ያለመኾን አልተመለከትክምን? የዚህን ዓለም ድካም፣ በዚህ ዓለም ለሚቀር ደመወዝ የሚወጣውን ላብ አላየህምን? እኮ እስኪ ንገረኝ! ምግባር ሲሠራ ላብ ጠብ ርግፍ የሚያደርግ ክፋት ሲሠራ ግን ምንም ምን ድካምና መከራ የሌለው ነውን? በፍጹም! ታዲያ በኹለቱም ዘንድ ውጣ ውረድ ካለው ይህን ያህል ትርፍ ያለውን ለምን አትመርጥም? እንዲያውም አንዳንድ ሠናያት ድካምን የሚጠይቁ አይደሉም፡፡ እስኪ ንገረኝ! የስድብ ቃልን ላለመናገር፣ በባልንጀራህ ላይ ላለመቈጣት፤ ላለመዋሸት፤ ላለመማል የሚፈልግብህ ድካም እንደ ምን ያለ ድካም ነው? ምንም ድካምን አይጠይቅም! ይልቅስ እጅጉን ድካም ያለውና ብዙ የሚያስጨንቀው እነዚህን ለማድረግ ነው፡፡ እንግዲህ እነዚህን እንኳን ላለማድረጋችን ልናቀርበው የምንችል ሰበብ እንደ ምን ያለ ሰበብ እንደ ምን ያለ ምክንያት ይኾን? ከስንፍናችንና ከልል ዘሊልነታችን የተነሣ ድካም የሚጠይቁትንም እንደማንሠራቸው በዚህ ግልፅ ነውና፡፡ ስለዚህ ከዘለዓለም እስከ ዘለዓለም ድረስ ክብርና ኃይል የባሕርይገንዘቡ በሚኾን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ቸርነቱና ሰውን መውደዱ በዚህም ዓለም በወዲያኛውም ዓለም ለዚህ የበቃን እንኾን ዘንድ ይህን ኹሉ ልብ ብለን አስተውለን፥ ከክፉ እንሽሽ፤ ሠናያትንም እንምረጥ፡፡ አሜን! (የማቴዎስ ወንጌል ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንደተረጎመው ቅጽ 2 ድርሳን 42 ገጽ 368-370 ገብረ እግዚአብሔር ኪደ የተረጎመው)
9 829
13
https://youtu.be/r-KCP5LG7dY?si=_6CbOkHlM07uX-xP
7 573
14
ሁለቱን ሐሳቦች ተረዷቸውና ተጠንቀቋቸው አንደኛው "አንተ ቅዱስ ነህ" የሚለው ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ "መቼም ቢሆን ልትድን አትችልም" የሚለው ነው፡፡ ሁለቱም ሐሳቦች ከጠላት ናቸው፤ በትዕቢትና ተስፋ በመቁረጥ የተሞሉ እውነት የሌላቸው ናቸው፡፡ አንተ ግን ለራስህ ይህን በለው "እኔ ታላቅ ኃጢአተኛ ነኝ ሥራዬ በፊቴ ነው ግን አምላክ መሐሪ ነው! ሰዎችንም በጣም ይወዳል፤ ስለዚህ ኃጢአቴን ይቅር ይለኛል፡፡" አባ ስልዋኖስ ዘአምድ
8 932
15
#ከንስሐ_ርቀን_ይቅርታን_አናገኝም ንስሐ ለተጠመቁ ሰዎች ከጥምቀት በኋላ የተሰጠች ሀብት ናት፡፡ ይህንንም የሚያስረዳ ነገር በጥምቀት ከእግዚአብሔር ከምትገኝ ልጅነት ሁለተኛ ማዕረግ ናት፡፡ በሃይማኖት ገንዘብ ያደረግነው  የመንግስተ ሰማይ መያዣ ከናት፡፡ በንስሐ ምክንያት የእግዚአብሔርን ቸርነት እናገኛለን፡፡ ንስሐ ለሚሿት ሰዎች የተከፈተች የይቅርታ በር ናት፡፡ በንስሐ በርነት ከፈጣሪ ወደሚገኝ ቸርነት እንቀርባለን፡፡ መከላከያ ከሚሆን ከንስሐ ርቀን ይቅርታን አናገኝም፡፡ አምላክ የጻፈው መጽሐፍ እንደተናገረ ሁላችን በድለናልና ያለ ዋጋ በይቅርታው ከኃጢአት እንነጻለን፡፡ ንስሐ እግዚአብሔርን በመፍራት፣ በሃይማኖትና በልቡና የምትገኝ ሁለተኛ ጸጋ ናት፡፡ ሀብታተ ምስጢራት ከሚገኙበት ከመንፈሳዊ ፍቅር እስክንደርስ ድረስ የሚጠብቀን መንፈሳዊ ዕውቀት ነው፡፡ (ምክር ወተግሣጽ ዘማር ይስሐቅ)
9 301
16
“እግዚአብሔር የሚወዳችሁ አንድም እግዚአብሔርን የምትወዱት ወንድም እኅቶቼ ሆይ! እግዚአብሔር በሥጋ ከባረከን በላይ በነፍስ የባረከን ይበልጣልና ስለዚሁ ልናመሰግነው ይገባናል፤ ምድራዊ መጠጥን አንድም ምድራዊ መብልን ከመስጠት መንፈሳዊ መጠጥንና መብልን መስጠት ይበልጣልና፡፡ እግዚአብሔር አስቀድሞ ለእሥራኤላውያን መናውን የሰጣቸው በኋላም እስራኤል ዘነፍስ ለምንባል ለእኛ ቅዱስ ሥጋዉንና ክቡር ደሙን የሰጠንም ስለዚሁ ነውና በሥጋ ከሰጠን ይልቅ በነፍስ የሰጠን ስለሚበልጥ እግዚአብሔርን እጅግ ልናመሰግነው ይገባናል፡፡ እግዚአብሔር በሥጋ ሲባርከን በዚያው (በሥጋዊው ነገር ላይ ብቻ) እንድንቀር አይደለም፤ የበለጠ ወደርሱ እንድንቀርብ ነው እንጂ፡፡ ሥጋዊውን ስጦታ ይዘን የምንቀር ከሆነ ግን ዓላማውን ስተናልና ልናስተካክል ይገባናል፡፡ ተወዳጆች ሆይ! በአፍአ ከተባረክነው ይልቅ በነፍስ የተባረክነው ይበልጣልና ስለዚያ እግዚአብሔርን ልናመሰግነው ይገባናል ብዬ እማልዳችኋለሁ፡፡ ለምን? መንፈሳዊው ነገር ከእኛ ዘንድ ካለ፥ ሥጋዊ ነገር ቢቀርም ምንም አናጣምና፡፡ መንፈሳዊውን ካጣን ግን ከእኛ ዘንድ ምን ተስፋ፥ ምንስ መጽናናት ይቀርልናል? አስቀድመን መንግሥቱንና ጽድቁን እንድንሻ የተፈለገውም ስለዚሁ ነው፡፡ የምወዳችሁ ልጆቼ! አስቀድመን እውነተኛውን ሀብት ይኸውም ሰማያዊውን ሀብት እንለምን፤ ርሱንም ለማግኘት እንጣጣር ብዬ እማልዳችኋለሁ፡፡ ሌላው ከዚያ በኋላ ይቀጥላል፡፡ እኛ ስለለመንን ሳይሆን ልቡናችን ዋናውን ስለፈለገ፡፡ ጸሎታችንን የምናገላብጠው ከሆነ ግን በነፍስ በሥጋ የተጐዳን እንኾናለን፡፡” (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ- የክርስቲያን መከራ እና ሌሎች ገጽ 27)
10 202
17
እግዚአብሔር የሚወዳችሁ እናንተም የምትወዱት ልጆቼ! አዲሱ ዓመት የእውነት አዲስ ዓመት እንዲኾንላችሁ ካሻችሁ ነፍሳችሁን ከኀጢአት ቀንበር አላቋት እንጂ ድጋሜ በኀጢአት ሸክም አትጫኗት፡፡ አሮጌው ዓመት እንዳለቀ ስታዩ እግዚአብሔርን አመስግኑት፡፡ ወደሌላ ዘመን አሸጋግሯቸዋልና እግዚአብሔርን አመስግኑት፡፡ ልቡናችሁንም ውቀሱት፡፡ በዕሜአችሁ ስንት ጊዜ እያለፈ እንደ ኾነ እያሰባችሁም ራሳችሁን እንዲህ ብላችሁ ጠይቁት፡- “ቀናት እየሮጡ ነው፡፡ ዓመታቱም እየነጐዱ ነው፡፡ የዕድሜዬ መንገድም እየተጋመሰ ነው፡፡ ታዲያ ምን በጐ ምግባር ያዝኩ? ከዚህ ምድር የማልፍበት ቀን እየቀረበ ነው፡፡ ታዲያ ምን የጽድቅ ሥራ ሠራሁ? በዚህ ዕድሜዬ መሥራት የነበረብኝ ምግባር ትሩፋት ዕድሜዬ ሲገፋ ማድረግ አልችልም፡፡ ታዲያ ዕድሜዬ ሲገፋ ማድረግ የማልችላቸውም የጽድቅ ሥራዎች (ፆም፣ ጸሎት፣ ስግደት፣ አገልግሎት፣… ዕድሜ ሲገፋ ይከብዳሉና) እንዳቅሜ እያደረግኩ ነውን?” ተወዳጆች ሆይ! አዲስ ዓመት ሲመጣ እነዚህን ነገሮች በጥንቃቄ ልናስብባቸው ይገባናል፡፡ ይህን እያደረግንም ስለ ቀጣዩ ዓመት እናስብ፡፡ ይህን የምናደርግ ከኾነ “ቀኖቻቸውም በከንቱ አለቁ፤ ዓመቶቻቸውም በችኰላ” አይባልብንም (መዝ.78፡3)፡፡ ዕለት ዕለት በዓልን እናድርግ ብዬ የገለጥኩላችሁም ይኸው ነው፡፡ የእኛ በዓል ዘወትር መኾን ይገባዋል፡፡ የክርስቲያኖች በዓል በዓመታትና በቀናት ብቻ መወሰን የለበትም፡፡ ቤተ ክርስቲያንም በሳምንት፣ በወር፣ በዓመት የሚከበሩ በዓላት እንዲኖሩ ማድረጓ ዘወትር ከዚሁ ልንርቅ እንደማይገባ ማሳሰቧ እንጂ ሌላ አይደለምና፡፡ ይህን በዓል በየዕለቱ ማድረግም ለኹሉም ይቻላል፤ ለድኻውም ለባለጸጋውም ይቻላል፡፡ በዓልን ለማድረግ (የጽድቅ ሥራን ሠርቶ ሐሴት ለማድረግ) የሚያስፈልገው ቅን ልቡና እንጂ ገንዘብ አይደለምና፡፡ (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ  ሰማዕትነት አያምለጣችሁ ገጽ 13-19 በገብረ እግዚአብሔር ኪደ የተተረጎመው)
10 172
18
“ፊተኛ ኑሮአችሁን እያሰባችሁ እንደሚያታልል ምኞት የሚጠፋውን አሮጌውን ሰው አስወግዱ፥ በአእምሮአችሁም መንፈስ ታደሱ፥ ለእውነትም በሚሆኑ ጽድቅና ቅድስና እንደ እግዚአብሔር ምሳሌ የተፈጠረውን አዲሱን ሰው ልበሱ።” ኤፌ 4፥22
9 386
19
لا يوجد نص...
10 921
20
#የአዲስ_ዓመት_ጸሎት_በአቡነ_ሺኖዳ አቤቱ ጌታ ሆይ፦ ዓመቱን የተባረከ አድርገው። አንተን ደስ የሚያሰኝ ንጹሕ ዓመት ይሁን። መንፈስ የሚገለጥበት ዘመን ይሁን፣ ከእኛ ጋራም ይሥራ፤ እጆቻችንን ያዝና አሳቦቻችንን ከዓመቱ መጀመሪያ እስከ ማብቂያው ድረስ አንተ ምራቸው። አንተ ደስ ያሰኝህ ዘንድ ይህ ዓመት የአንተ ይሁን፡፡ ይህ አመት አዲስ ዓመት ስለሆነ በኃጢአታችንና በበደላችን አናርክሰው። እግዚአብሔር ሆይ፦ በዚህ ዓመት ልንሠራው ባቀድነው በማንኛውም ሥራ ውስጥ አንተ ከእኛ ጋር ሁን፤ እኛ ዝም እንላለን አንተ ሁሉንም ነገር ታደርጋለህ፡፡ አቤቱ ጌታ ሆይ፦ ይህ ዓመት መልካም ይሁን። በእያንዳንዳችን ላይ ፈገግታን ግለጥ፤ የሁላችንንም ልብ አስደስት፤ በችግራችን ውስጥ ጸጋህ ይገለጥ፤ የተፈተኑትንም አንተ እርዳቸው፤ የአሳብ ሰላምንና ጸጥታን አድለን፡፡ ለተቸገሩት ስጣቸው፤ የታመሙትን ፈውሳቸው፣ ያዘኑትን አጽናናቸው፡፡ ጌታችን ሆይ፦ ለራሳችን ብቻ አንጠይቅህም ያንተ ስለሆኑት ስለሁሉም እንጠይቃለን የፈጠርኻቸው ባንተ ደስ እንዲሰኙ ነው ይህ ከሆነ በአንተ ደስ እንዲሰኙ አድርጋቸው ቃልህ ለሁሉም ልብ ይደርስ ዘንድ ስለ ወንጌል አገልግሎትና ስለ ቤተ-ክርስቲያናችን እንጠይቅሃለን፤ ስለሃገራችንም እንጠይቅሃለን፡፡ መንግሥትህ በሁሉ ስፍራ እንድትመጣም ስለ ዓለም ሰላም እንጠይቅሃለን፡፡ ዓመቱ ፍሬያማና በመልካም ነገሮች የተሞላ ይሁን፡፡ እያንዳንዱ ቀንና ሰዓት የራሱ የሆነ ስራ አለው አንተ የሚባክን ጊዜ ይኖርህ ዘንድ አትፍቀድ፡፡ ሕይወታችንን በእንቅስቃሴ በሥራና በምርት የተሞላ አድርግ፤ ለምርታማና ለተቀደሰ ልፋታችን በረከትህን አድለን፡፡ በተግባራችን ውስጥ ሁሉ የመንፈስ ቅዱስ ኅብረት ከእኛ ጋር ይሁን። አምላካችን እግዚአብሔር ሆይ እስከዚች ሰዓት ድረስ ጠብቀህ ስላቆየኸንና ይህንን ዓመት ስላደልከን እናመሰግንሃለን፣ እንባርክህማለን፡፡
11 004